The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

GC-10

አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( Nov 5, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር /001/2013

መጀመሪያ ዙር የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

በጉለሌ ክ/ከተማ ታደሰ ብሩ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2013 ዓ.ም በጀት አመት በመደበኛው በጀት ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉትን ልዩ ልዩ እቃዎችና አገልግሎቶችን በመጀመሪያ ዙር ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያዎች፣
  • ሎት 2 የጽዳት እቃዎች
  • ሎት 3 የደንብ ልብስ
  • ሎት 4 ቋሚ እቃዎች ፣
  • ሎት፣ 5 የደንብ ልብስ ስፌት
  • ሎት 6 የኤሌክትሪክ እና የግንባታ እቃዎች
  • ሎት7 አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች
  • ሎት 8 የኤሌክትሮኒክስ ጥገና
  • ሎት 9 የሕትመት ስራዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ቫት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ናሙና ማቅረብ የሚገባቸውን እቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና
    • ለሎት1  1000 ብር ፤
    • ለሎት 2 500 ብር ፧
    • ለሎት 3 1000 ብር ፤
    • ለሎት4 500 ብር
    • ሎት5 1000 ብር
    • ሎት6 500 ብር
    • ሎት 7 1000 ብር
    • ሎት8 500 ብር
    • ሎት9 500 ብር በባንኩ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡በጥቃቅን የተደራጁ ከሆኑ ከአደራጃቸው አካል የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከቢሮ ቁ-5 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ሰነዱን በመሙላትና በማሸግ በኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው በ10ኛው ቀን 800 ሰአት ላይ ተዘግቶ በዛው እለት 830 ሰአት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ክፍል ቢሮ ቁ- 05 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቹ የሚያቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን ይኖርበታል።
  8. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈባቸውን ጠቅላላ ዋጋ 10% ውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል።
  9. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎችት/ቤቱንብረት ክፍል ድረስ በራሳቸው ትራንስፖር ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  10. መስሪያቤቱ ከውል በፊት እስከ 20% የመጨመርም ሆነ መቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻችን፡-ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 አዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ ጽዮን ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ

ታደሰ ብሩ ቁ.2 የመጀ./ደ/ት/ቤት

ስልክ ቁጥር 0118-35-07-26

ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08

ታደሰ ብሩ ቁ2 የመጀ/ደ/ት/ቤት

አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( Nov 5, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር /001/2013

በመጀመሪያ ዙር የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

በጉለሌ ክ/ከተማ የበላይ ዘለቀ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2013 ዓ.ም በጀት አመት በመደበኛውና በድጎማ በጀት ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉትን ልዩ ልዩ እቃዎችና አገልግሎቶችን በመጀመሪያ ዙር ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያዎች፣
  • ሎት 2 የጽዳት እቃዎች
  • ሎት 3 የደንብ ልብስ
  • ሎት 4 ቋሚ እቃዎች
  • ሎት 5 የደንብ ልብስ ስፌት
  • ሎት 6 የኤሌትሪክ እና የግንባታ እቃዎች
  • ሎት 7 አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች
  • ሎት 8 የኤሌክትሮንክስ ጥገና
  • ሎት 9 በድጎማ በጀት የሚገዙ አጋዥ መጽሀፍትና የህትመት ውጤቶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ቫት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ናሙና ማቅረብ የሚገባቸውን እቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሎት1 1000 ብር፤ ለሎት 2 800ብር ፤ለሎት 3 2000 ብር ፤ ለሎት 4 700 ብር ፤ ሎት 5 1200 ብር ሎት 6 500 ብር ሎት 7 1500 ብር ሎት 8 500 ብር ሎት 9 1000 ብር በባንኩ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡በጥቃቅን የተደራጁ ከሆኑ ከአደራጃቸው አካል የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከቢሮ ቁ-5 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ሰነዱን በመሙላትና በማሸግ በኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው 10ኛው ቀን 800 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዛው እለት 830 ሰአት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በትምህርት ቤቱ ፍይናንስ ክፍል ቢሮ ቁ- 03 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቹ የሚያቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን ይኖርበታል
  8. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈባቸውን ጠቅላላ ዋጋ 10% ውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል
  9. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች ት/ቤቱ ንብረት ክፍል ድረስ በራሳቸው ትራንስፖርት ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  10. መስሪያ ቤቱ ከውል በፊት እስከ 20% የመጨመርም ሆነ መቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻችን፡- ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 አዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ ጽዮን ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ በላይ ዘለቀ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት

ስልክ ቁጥር፡- 0111-27-09-85 ወይም 0111-54-74-28

ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 የበላይ ዘለቀ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት

Road Maintenance signing, and painting

Published on:Reporter ( Nov 4, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

Invitation for bid 

National competitive bidding 

Procurement reference no. BLIP/NCB/ G&NC/01/2020/21

1) Bole Lemi Industry Park; invites eligible and qualified bidders to participate in the tender for the supply of the following Goods and Non-Consultancy Services. 

Lot no. description Bid security amount in Eth. birr
1workshop Materials and Equipment10,000.00
2Electrical Materials 5,000.00
3Pump and blower accessories5,000.00
4Laboratory equipment and chemicals 5,000.00
5Stationary and office supplies 25,000.00
6Service car rent 5,000.00
7Road Maintenance signing, and painting5,000.00

2) Bidding will be conducted through national competitive bidding (NCB) specified in the procurement document of the IPDC and is open to all eligible bidders as defined in the guidelines 

3) Eligible documents are:- renewed trade license for the current year, valid tax clearance, VAT registration certificate, taxpayer identification, and registration certificate. 

4) Interested eligible bidders may obtain further information from administration and finance team block no. 4) office no. 2 and obtain the bidding document the address given below during office hours from Monday to Thursday 8:30 AM to 12:30 PM and 1:30 PM to 5:30 PM, Friday 8:30 AM to 11:30 AM and 1:30 PM to 5:30 PM and Saturday 8:30 AM to 12:00 AM local 

5) A complete set of bidding documents in English may be purchased by interested bidders on the address below and upon payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (one hundred) staring from the announcement floated on the newspaper. 

6) All bids must be accompanied by a bid security in the form of CPO or unconditional bank guarantee letter from the local bank and must be addressed to “’Bole Lemi Industrial Park” in separate envelop, and be delivered to the address below on or before 2:00 PM of Tuesday November 24, 2020. Bid security in the form of an insurance bonds shall not be accepted. 

7) Bid will be closed at 2:00 PM and open at 2:30 PM in the afternoon Tuesday, November 24, 2020. The bid shall be closed and opened in the presence of bidders and/or bidders’ representatives at the address mentioned below. 

8) Electronic bidding will not be permitted. Let bids will be rejected. 

9) Bidders should present their financial and technical documents separately in sealed and waxed envelop for each lot and submitted in the tender box. 

10) Bole Lemi Industrial Park reserve the right to reject all or parts of the bid. 

11) The addressed referred to above is (are): Bole Lemi Industrial Park. Summit Condominium 3rd gate, after the circle square, strait to the asphalt road or use Goro circle to AWSSA Sewerage damp then to the industry park. Administrator and finance team, Block no.3 Office no.2, Tel. 0116394212/36. Addis Ababa, Ethiopia 

Bole Lemi Industry Park

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን TV STUDIO INTERIOR DESIGN AND INSTALLATION WORKS

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 25፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር NTSB-001/2013

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን TV STUDIO INTERIOR DESIGN AND INSTALLATION WORKS በሀገር አቀፍ በሁለት ደረጃ ጨረታ የመወዳደሪያ ሃሳብ እንዲያቀርቡ ይጋብዛል፡፡

በዚህም መሠረት በጨረታው ላይ ለመሳተፍ የሚፈልጉና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሁሉ መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ተጫራቾች ህጋዊና የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (የቲን) ሰርተፊኬት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት ምስክር ወረቀት ፤ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉበት መረጃ፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የአቅራቢነት የምዝገባ የምስክር ወረቀት እና የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃዎች ያሏቸው ለመሆኑ ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ሳያስፈልጋቸው የጨረታውን ሰነዱን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ግዥና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት በነፃ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. የቴክኒክ መግለጫዎች አንድ ኦሪጅናል እና አንድ ኮፒ የጨረታውን ሥምና ቁጥር በመጥቀስ ከጨረታው መዝጊያ ቀንና ሰዓት በፊት በኮርፖሬሽኑ ዋናው መ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡የዋጋ ፕሮፖዛል በዚህ ደረጃ ላይ አያስፈልግም፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 21 ቀናት ከጠዋቱ 4፡15 ድረስ የጨረታ ሰነዳቸውን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ላይ ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  6. የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡5 ተዘግቶ ከጠዋቱ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  7. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  8. ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልግ በስልክ ቁጥር 0115172521 ደውሎ መጠየቅ ወይም በመ/ቤት በአካል በመገኘት መጠየቅ ይቻላል፡፡

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን

የ3,300 ሜትር ካሬ ውሃ ስርገት መከላከል (water proofing) ሰራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Submission Date:ጨረታው ህዳር 8 ቀን 2013 ዓም ከሰዓት በኋላ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዕለቱ በ8፡30  ሰዓት 4ኛ ፎቅ በመ/ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

 የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር፡- NCB/GOV/N-CS004/2013

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን የዋናውን መ/ቤት ህንፃ የ3,300 ሜትር ካሬ ውሃ ስርገት መከላከል (water proofing) አገልግሎት ግዥ  በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶችን  በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

  1. ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት መገናኛ ከሚገኘው ዋና መ/ቤት ምድር ቢሮ ቁጥር 113 በመገኘት ከላይ ለተጠቀሰው ግዥ የተዘጋጀውን  የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡
  2. ማንኛውም ተጫራች በመንግስት የግዥና የንብረት ማስወገድ ኤጀንሲ  በዘርፉ በዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ በድረ-ገፅ የተመዘገበ፣ ለዘመኑ ሕጋዊ እና የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ የምስክር ወረቀት እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ግብር የመክፈል ግዴታቸውን  የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር ሰብሳቢው ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ በመወዳደሪያ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ እስከ ጨረታው መዝጊያ ቀን ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  3. ጨረታውን ለመሳተፍ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) የጨረታ  ማስከበሪያ የሚሆን ቢያንስ ለ60 ቀናት ጸንቶ የሚቆይ በCPO ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ይህንኑም እስከ ጨረታው መዝጊያ ቀን ድረስ ከዋናው ሠነድ ጋር በማያያዝ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለበት፡፡
  4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሣባቸውን በአንድ ፖስታ (One envelope) /የቴክኒክ እና የዋጋ በአንድ ላይ የጨረታ ሰነዳቸውን ማቅረብ አለባቸው::
  5. አሸናፊው ተጫራች ላሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ የውል ማስከበሪያ 10%  ከውል በኋላ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  6. የተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሠነድ ለ60/ስልሣ/ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ  መሆን አለበት፡፡ ከዚህ ያነሰ የጨረታ ዋጋ ፀንቶ መቆያ ጊዜ ያቀረበ  ተጫራች ከጨረታው ይሰረዛል፡፡
  7. የጨረታ ሠነዱን በሰሙ አስመዝግቦ ያልገዛ ማንኛውም ተወዳዳሪ  በጨረታው መሳተፍ አይችልም፡፡
  8. ጨረታው ህዳር 8 ቀን 2013 ዓም ከሰዓት በኋላ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዕለቱ በ8፡30  ሰዓት 4ኛ ፎቅ በመ/ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ከጨረታው መዝጊያ ሰዓትና ቀን ዘግይቶ የሚመጣ ማንኛውም የመወዳደሪያ ሠነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  9. የሚቀርበው ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስን ያካተተ መሆን አለመሆኑን  በግልጽ ተለይቶ መቀመጥ አለበት፡፡ ይህንን ያልገለፀ ተወዳዳሪ ያቀረበው ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስን እንዳካተተ ተደርጐ ይቆጠራል፡፡
  10.  ገዥው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተጠቀሱትን አገልግሎት በ20%  የመጨመር ወይም በ20% የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  11. የባለስልጣን መ/ቤቱ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- መገናኛ ከሚገኘው በተለምዶ 24 ቀበሌ የገቢዎች ሚኒስቴር  አጠገብ ያለው የዋ/መ/ቤት ህንጻ ምድር ቢሮ ቁጥር113 ስልክ ቁጥር፡- 011 663 08 57 ፋክስ ቁጥር፡- 0116-623924

የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን

የግንባታ ማጠናቀቅ ስራ (aluminum window and aluminum door work )

Published on:Addis Zemen ( Nov 3, 2020 )Place of Bid Competitions:Amara 
Submission Date:Floating period of bid is 10 working days starting from the announcement of this bid on Addis Zemen Newspaper. Bids will be closed at 2:00 Pm 

Invitation for Bids

Bid No, ORDA/NCB/PW/02/2020

  1. The Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) has a plan to aluminum window, aluminum door and aluminum hand rail and baluster Work purchase including the supply of all necessary materials based on the attached design and specification in the bid document, the work place is at Bahirdar city Hidasie kebele ORDA garage building.
  2. The Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) invites eligible bidders for the aluminum window and aluminum door work purchase including the supply of all necessary materials.
  3. Bidders submit appropriate documentary evidence demonstrating its compliance, which shall include:
    • Valid and renewed trade license (የግንባታ ማጠናቀቅ ተቋራጭነት ስራ ፈቃድ ያላቸው ተጫራቾች ብቻ) )
    • VAT registration certificate issued by the tax authority,
    • Trade registration certificate and other necessary legal documents
  4. Bid must be delivered to the Address in a sealed envelope within 10 working days below at 7(b) at the end of 10 working days before 2:00 pm
  5. All bids must be accompanied by a bid security of 2% from the total amount of bid price in the form of CPO or Unconditional Bank guarantee only.
  6. Floating period of bid is 10 working days starting from the announcement of this bid on Addis Zemen Newspaper. Bids will be closed at 2:00 Pm and opened in the presence of the bidders’ or representatives who choose to attend at the address below at 7 (b) or without opening ceremony flowers we can open the bid at the end of 10 working days at 2:30 pm.
    •  (a) Documents will be obtained Bahir Dar City at Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) head office, block No 1, room No. 106 Telephone 058-226- 63- 57 Fax. 058 226 43 74 P.O. Box – 132 and Addis Ababa Branch office near to Bole Printing press Telephone 011-550-44- 55
    • (b) Bids must be delivered to, and will be opened Bahir Dar City at Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) head office, Room No. 106
  7. ORDA reserves the right to cancel the bid fully or partially.

Organization for Rehabilitation and Development in Amara (ORDA)

ለዝብቲት የመ/ደ/ት/ቤት አገልግሎት የሚውል አንድ ብሎክ የወንዶች መፀዳጃ ቤት አንድ ብሎክ የሴቶች መፀዳጃ ቤት እና አንድ ብሎክ የሴት ተማሪዎች የንፅህና መጠበቂያ ክፍል እና ለእኔሣ የመ/ደ/ት/ቤት አንድ ብሎክ የወንዶች መፀዳጃ ቤት አንድ ብሎክ የሴቶች መፀዳጃ ቤት እና አንድ ብሎክ የሴት ተማሪዎች የንፅህና መጠበቂያ ክፍል

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 23፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በምስራቅ ጎጃም ዞን በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ
Remaining Time for Bid Submission (Check it)

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በምስራቅ ጎጃም ዞን በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ት/ጽ/ቤት ለዝብቲት የመ/ደ/ት/ቤት አገልግሎት የሚውል አንድ ብሎክ የወንዶች መፀዳጃ ቤት አንድ ብሎክ የሴቶች መፀዳጃ ቤት እና አንድ ብሎክ የሴት ተማሪዎች የንፅህና መጠበቂያ ክፍል እና ለእኔሣ የመ/ደ/ት/ቤት አንድ ብሎክ የወንዶች መፀዳጃ ቤት አንድ ብሎክ የሴቶች መፀዳጃ ቤት እና አንድ ብሎክ የሴት ተማሪዎች የንፅህና መጠበቂያ ክፍል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሰረት ተጫራቾች፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱበት ጥቅል ዋጋ ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸው የሚያረጋግጥ የምዝገባ የምስር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ መሆን አለባቸው፡፡
  6. ጨረታውን ለመሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች የማይመለስ ብር 50.00 ብቻ በመክፈል ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 7/3/2013 ዓ.ም 3፡00 ድረስ በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ገገንዘብ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ፋይናስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 7 ድረስ በመቅረብ ወይም በህጋዊ ወኪሎቻቸው ከተጫራቾች መመሪያ ጋር የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ እቃ በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ በማካተት በእያንዳንዱ ገጽ ፊርማና ማህተም በማድረግ ኦርጅናልና ኮፒውን በተለያዩ ፖስታዎች በማሸግ በፖስታው ላይ የድርጅቱን ስም፣ አድራሻ ፣ ፊርማ ፣ ማህተም በማድረግና የጨረታ ማስከበሪያ ለብቻ በማሸግና ሶስቱን ፖስታዎች በአንድ ትልቅ ፖስታ በማሸግና ከላይ የተጠቀሰውን አድራሻ በሙሉ በማጠቃለል ፖስታው ላይ በመጥቀስ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 7 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ረታውን በ8/3/2013 ዓ.ም በ16ኛው ቀን እስከ 3፡00 ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የሚችሉና ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባይገኙም ታሽጎ በ3፡30 ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዮ የስራ ቀን ከላይ በተገለጸው ሰዓት ይከፈታል፡፡
  9. ተጫራቾች በጨረታ ላይ ያላቸውን አስተያየት የጨረታ ቀኑ ከማለቁ 1 ቀን በፊት ለጽ/ቤቱ በስልክም ሆነ በአካል አቤቱታ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  10. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የጨረታ አይነት የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 1.5 በመቶ እና በላይ ሆኖ የቫት ተመዝጋቢ ተወዳዳሪዎች ከሆኑ የሚያሲዙት የጨረታ ማስከበሪያ ከነቫቱ መሆኑን እና እንደ ተጫራቾች ምርጫ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒዮ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይንም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ከሆነ በመ/ቤታችን ገንዘብ ያዥ ጥሬ ገንዘቡን በመሂ/1 ገቢ በማድረግ ገቢ ያደረጉበትን ደረሰኝ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  11. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክር ተጫራች ካለ ከጨረታ ውጭ ሆኖ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ብር ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡
  12. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. ጨረታውን ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ለተጨማሪ መረጃ ቢፈልጉ በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በስልክ ቁጥር 0586660003 /0586660414/ በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

የእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር

Construction of fence and Leveling of the Compound in UNHCR Aysaita residence-

Published on:The Reporter ( Oct 31, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa 
Remaining Time for Bid Submission (Check it)

TENDER NOTICE

The Representation Office of the United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR) in Ethiopia, Addis Ababa invites competent, reputable and registered companies(international) to participate in the below tender:

  • REQUEST FOR PROPOSAL-Construction of fence and Levelling of the Compound in UNHCR Aysaita residence-RFP/HCR/AA/2020/005

The closing date is 09 November 2020- 16H00- Ethiopian time Details of the above-mentioned bid document should only be requested through email, by sending your request to ETHADSMS@unhcr.org.

Working hours: Monday to Thursday from 09:00-12:00 and 14:00-16:00 Friday from 09:00-14:00

Tender documents can be requested effective from 26 October to 07th November 2020.

The tender submission should comply with requirements raised in the request for proposal document and must be type-written/computer-generated/PDF.

Closing date for receipt of tender documents is 09 November 2020- 16H00 Ethiopian Time . No submission after this deadline shall be accepted.

UNHCR Representation

Addis Ababa Ethiopia

Supply Management Services

በአፋር ክልል የግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 21፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አፋር ክልል ገቢረሱ ዞን
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

 ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአፋር ክልል በገቢረሱ ዞን አሚባራ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማት ጽ/ቤት በ2013 በጀት አመት ለሚያከናውናቸው የግንባታ ስራዎች ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡

በጨረታ የሚሰሩ ስራዎች የሚከተሉት ይሆናሉ፡-

  1. የተስኩቲ ማዕከል የውሃ መስመር ዝርጋታ
  2. ከላይቶ ት/ት ቤት ጥገና
  3. ባድሃሞ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ባለ ሁለት ክፍል ላብራቶሪ እና ላይብረሪ ግንባታ
  4. ኩስራ ጤና ኬላ ጥገና
  5. ሲደሃፋጌ ጤና ጣቢያ የሴፕቲክ ታንከር ግንባታ
  6. ተስኩቲ ማዕከል የጽ/ቤት ግንባታ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይገባቸዋል፡-

  • ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና ፍቃዳቸውም በ2013 ዓ.ም የታደሠና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • የጨረታውን ሰነድ በአሚሰራ ወረ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ብር 100 የማይመለስ ስመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  • ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት የሰነድ ሽያጭ ይከናወናል፡፡

በአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን

አሚባራ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማት

ጽ/ቤት

Construction of :- Supply and laying Borehole collector & transmission main pipe work, water conveyance system, masonry Reservoirs, water points, break pressure tank, cattle trough and guard house etc

Published on:Ethiopian Herald ( Oct 29, 2020 )Place of Bid Competitions:Dire Dawa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

INVITATION FOR BIDS

FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA ONE

WASH NATIONAL PROGRAM

  1. The Federal Democratic Republic of Ethiopia has received financing from the Consolidated WaSH Accounts (CWA) toward the cost of the project implementation of One Wash National Program II, and intends to apply part of the proceeds toward payments under the contract for Construction of Civil Works for Jeldessa woreda, Ayale gumgum Qabele Multi-village Rural Water Supply System
  2. The Dire Dawa Water, Mines & Energy Office now invites sealed bids from eligible bidders for construction of Civil Works for Jeldessa woreda, Ayale gumgum Qabele Multi-village Rural Water Supply System. Project ID P167794No.BID Ref. No.Description of Works1ET-Dire Dawa WB199523-CWRFBConstruction of :- Supply and laying Borehole collector & transmission main pipe work, water conveyance system, masonry Reservoirs, water points, break pressure tank, cattle trough and guard house etc
  3. Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures and is open to all eligible bidders.
  4. Interested eligible bidders may obtain further information from the address below and obtain the bidding documents during office hours 09:00AM to 05:00 PM.
  5. Bidder shall meet the following minimum qualifying criteria to qualify for award of the contract, 
  • a. Minimum average annual construction turnover of ETB 26,250,000.00 calculated as total certified payment received for contracts in progress or completed within the last 3 years.
  • b. The bidder must demonstrate access to, or available of financial resources such as liquid assets, lines of credit and other financial means, other than any contractual advance payments to meet the construction cash flow requirement estimated as ETB 4,000,000.00
  • c. Experience under construction contracts in the role of prime contractor, subcontractor, or management contractor for at least the last 5(live) years, starting from 8th July 2015,

6. A complete set of bidding documents in English may be purchased by interested eligible bidders upon the submission of a written application to the address below and upon payment of a nonrefundable fee of ETB 300 (Three Hundred Birr). The method of payment will be Cash against receipt

7. Bids must be delivered to the address below on or before 25th November 2020, 9:30AM Electronic bidding will not be permitted. Late bids will be rejected. Bids will be publicly opened in the presence of the bidders’ designated representatives and anyone who choose to attend at the address below on 25 November 2020,10:00AM.

8. All bids must be accompanied by a Bid Security of ETB 400,000(four hundred Thousand) in freely convertible Currency.

9. The address referred to above is:

Dire Dawa Water, Mines & Energy Office

Address: Via number one road in front of Dire Dawa

Administration Federal Prison

P.O.box 18, Dire Dawa; Ethiopia Tel. +251-25-111-3358, Fax +251-25-111-11-32

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የአጋር ወይኔ ቀበሌ ደበል ወረዳ ዳይበርሽን ሥራ…

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅጅጋ ሶማሌ ክልል
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር SRS-BDB/CDW/16/2013

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የአጋር ወይኔ ቀበሌ ደበል ወረዳ ዳይበርሽን ሥራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና ቀጥሎ  የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረታው አንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

  • 1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  • 8. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • 9. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅጅጋ ከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ) በመክፈል መግዛት ይቻላሉ፡፡
  • 10. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  • 11. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣበት በሰባተኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅጅጋ ይከፈታል፡፡
  • 12. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ፡-በስልክ ቁጥር +251 25 7753 595/96

ፋክስ ቁጥር፡- +251 25 77 58 598

ጅጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የፈትወሊ ቀበሌ ኤረር ወረዳ ዳይበርሽን ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅጅጋ ሶማሌ ክልል
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

 የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር SRS-IBDB/FDW/17/2013

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የፈትወሊ ቀበሌ ኤረር ወረዳ ዳይበርሽን ሥራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅጅጋ ከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ) በመከፈል መግዛት ይቻላሉ፡፡
  4. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣበት በሰባተኛው የስራ ቀን ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከጠዋቱ 8፡30 ሰዓት መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅጅጋ ይከፈታል፡፡
  6. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 25 77 53 595/96

ፋክስ ቁጥር፡- +251 25 77 53 598

ጅጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ

ልማት ቢሮ

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በክልሉ የተሰሩት የስድስት የማቀነባበርያ ፋብሪካ የአጥር (ሲቲ፣ ፋፈም፣ ጀረር፣ ቆረሄ እና ኤረር ዞን) ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅጅጋ ሶማሌ ክልል
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር SRS-BDB/FFW/18/2013

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በክልሉ የተሰሩት የስድስት የማቀነባበርያ ፋብሪካ የአጥር (ሲቲ፣ ፋፈም፣ ጀረር፣ ቆረሄ እና ኤረር ዞን) ሥራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ አና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሱ በጨረታው አንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና ግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅጅጋ ከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ) በመከፈል መግዛት ይቻላሉ፡፡
  4. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት በስምንተኛው የስራ ቀን ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅጅጋ ይከፈታል፡፡
  6. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 25 77 53 595/96

ፋክስ ቁጥር +251 25 7753 598

ጅጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ

ልማት ቢሮ

የመስኖ ዝርጋታ ስራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

 የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር SRS-IBDB/JIW/19/2013

የሶማሌ ከልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የዊብ ወንዝ በጨረቲ ወረዳ የመስኖ ዝርጋታ ስራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅግጅጋከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመክፈል መግዛት ይቻላሉ።
  4.  በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣበት በስምንተኛውየስራ ቀን ከሰአት 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይምህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከሰዓት 8፡30 መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅግጅጋ ይከፈታል።
  6.  መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251257753595/96

ፋክስ ቁጥር +251257753598 ጅግጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ

Sub Contract Cutting, Bending and Fixing in position Reinforcement Bar ለፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ 4+B+21 የቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ፡ECWCL/NCB/-PW/36/2013

  1. Sub Contract Cutting, Bending and Fixing in position Reinforcement Bar ለፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ 4+B+21 የቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት ለማሰራት ብቁ የሆኑ ንዑስ ተቋራጮችን በሃገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
  2. በጨረታው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ነገር ግን በአቅራቢዎች ዝርዝር ያልተመዘገቡ ተጫራቾች ለሚመለከተው የመንግስት መስሪያ ቤት በማመልከት የምዝገባ ሰርተፍኬት ማግኘት ይችላሉ፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላው የጨረታ ዋጋ 1% ( በመቶ) ነገር ግን ከብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ) የማይበልጥ በሲፒኦ ወይም በባንክ ዋስትና (unconditional Bank Guarantee) ማስያዝ አለባቸው::
  4. በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉበት፣ ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር ተዛማጅ የሆነ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እና በጨረታው ለመሳተፍ ከአገር ውስጥ ገቢዎች ቢሮ ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸው ማስረጃ በማቅረብ የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ) በመክፈል ዘወትር በስራ ሰአት እና ቅዳሜ እስከ 6፡30 በግዢ መምሪያ (የህንጻ ቴክኖሎጂ እና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ግዢ ቡድን ) በመቅረብ ይህ ማስታውቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበትቀን ጀምሮ መግዛት የሚቻል ሲሆን ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ፖስታ እስከ ህዳር2 ቀን 2013 ዓም ከጠዋቱ 4፡00 ሰአት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  5. የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሰረት ሲሆንጨረታው ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው፡፡ የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በእንግሊዝኛ ቋንቋ ነው
  6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ህዳር 2 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ህዳር 2 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ቅጥር ጊቢ በሚገኘው የግዥ መምሪያ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  7.  ኮርፖሬሽኑ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡ ከመገናኛ ወደ አያትበሚወስደው መንገድ በግራ በኩል ጉርድ ሾላ ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንጻ 200 ሜትር ገባ ብሎአንድነት ትምህርት ቤት ፊት ለፊት

ስልክ ቁጥር +251 118 72 30 86

Fax +251 6 67 60 90

Pobox 21 952/1000 አዲስ አባባ

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን

Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park

Published on:Addis Zemen ( Oct 29, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

Invitation to National Bid for the

procurement of Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park (LOT 4)

  • Floating Date: As of October 30, 2020
  • RFQ No: 4041065
  • Closing date: November 20, 2020

Ethio Telecom invites interested and eligible bidders in this bid for the procurement of Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park (LOT 4).

  • Bid Remains under floating starting from October 30, 2020 Submission deadline: November 20, 2020 (until 05:00 PM)
  •  Opening date: November 21, 2020 (at 10:00AM)
  • Bid documents can be obtained from ethio telecom’s HeadOffice, Room No. 201 during office hours (Monday to Friday) upon payment of a non-refundable fee of Birr 100.00(Birr one hundred only).
  1.  All Bids must be accompanied by a bid security in the amount of Birr 162,000.00 (One hundred sixty-two Thousand Birr only).

1.1. The bid bond shall be furnished in the format specified in the bid document.

Ethio Telecom’s Head QuarterSupply Chain Division2nd floor, Room No. 211BChurchill Road

P. O. Box 1047, Addis Ababa, Ethiopia.

2. Bidders are seriously advised to read and comply with the instructions provided in the bidding document and can obtain detailed information on the Ethio telecom web address.

3. Ethio telecom reserves the right to reject all or parts of this bid.

4. No one is allowed to duplicate or transfer the bidding document that she/he acquired to participate under this invitation. Legally authorized agents shall collect the bidding documents for each principal they are representing.

  • NB: – bid documents are available only on softcopy. Thus, bidders should come up with flash/CD.
  • For more information, please visit ethio telecom official web
  • site: – www.ethiotelecom.et 

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ዊል ሉደር (2008 ስሪት) እና ኤክስካቫተር ለመሽጥ ይፈልጋል::

Published on:Reporter ( ጥቅምት 18፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ

የሐራጅ ማስታወቂያ

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሱ ያቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሽጥ ይፈልጋል::

ተ.ቁየተበዳሪ ስምየንብረት አስያዥ ስምአበዳሪ ቅርንጫፍየመያዣ አይነትየሰሌዳ ቁጥር የሻንሲ ቁጥር/ሴሪያል ቁጥርየሞተር ቁጥርየጨረታ መነሻ ዋጋ በብርጨረታው የሚከናወንበት ቀንና ሰዓትጨረታው የወጣው
1በርሞግ ኮንስትራክሽን ኃ/የተግ/ማህበርተበዳሪኢምፔሪያል ዊል ሉደር (2008 ስሪት)ሥክ- L D-0845 N1A02463 C7C12932 900,000.00 ሕዳር 03 ቀን 2013 ከሰዓት በኋላ 8፡009፡00ለመጀመሪያ ጊዜ
2አቶ ቴዎድሮስ አበራ ኦዳተበዳሪገርጂ ኤክስካቫተርEX-0794 HHKHZ703JC000023726483560 4,300,000.00 ሕዳር 03 ቀን 2013ከጠዋቱ 4፡00 -5፡00ለመጀመሪያ ጊዜ

የሐራጅ ደንቦች፣

  1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ:: አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈሰትን ቀሪ ገንዘብ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሉ መክፈል አለበት:: ካልከፈሉ ያስያዙት ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቅርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ:: ላላሽነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል::
  2. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው::
  3. ጨረታው የሚከናወነው በተራ ቁጥር 1 ላይ የተመለከተው በባ……… ሲሆን ፤ ተራ ቁጥር 2 ላይ የተመለከተው ደግሞ በትግራዊ ብሔራዊ ክልል፤ አክሱም ከተማ በሚገኘው በባንኩ አክሱም ቅርንጫፍ ነው::
  4. የተጫራቾች ምዝገባ ከአያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም::
  5. የስም ማዛወሪያ ክፍያ፤ ዓመታዊ የቦሎ ክፍያና እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮች ገዥው/አሸናፊው ይከፍላል::
  6. ለጨረታ የቀረሱት ንብረቶች ቀረጥ ያልተከፈለባቸው ስለሆነ ገዢ ከቀረጥ ነፃ መብት ያለው መሆን ይኖርበታል፤ ካልሆነ ደግሞ ቀረጡን እና ተጨማሪ እሴት ታክስ መክፈል የሚጠበቅበት ይሆናል::
  7. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  8. ለሐራጅ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት በተራ ቁጥር 2 ላይ የተገለፀውን በተመለከተ አክሱም ቅርንጫፍ (0342757717) በመቅረብ ለመጎብኘት ይችላሉ::
  9. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር በስልክ ቁጥር 011-1-58-08-63/0111-26-36-09 (ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት) ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ

Construction of Street Lighting

Published on:Addis Zemen ( Oct 28, 2020 )Place of Bid Competitions:Negele-Borena,Oromia
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

Invitation for Bids (IFB)

IFB No. Neg.Born/UIIDP/CW/013/2013

URBAN INSTITUTIONAL AND INFRASTRUCTRE DEVELOPMENT PROGRAM (UTIDP)

  1. The Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia has received a credit from the International Development Association (IDA) towards the cost of City Administration Projects, and the Negele Borena town Administration intends to apply part of the proceeds of this credit to eligible payments under the contract of Street Lighting
  2. Negele Borena Finance and Economic cooperative office now invited wax sealed bids from eligible bidders for the construction and completion of the above project. Contract identification No. Referred above, the works comprise construction of Street Lighting, Located at Negele Borena on Different Part of City Administration, the details work of construction are shown on the Drawings and bidding document.
  3. Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures specified in the PP Directive of Federal and Regional procurement June, 2010 Edition and is open to all eligible Bidders as defined on the Guideline,
  4. Certificate of registration from Concerned the ministry or corresponding Regional Bureau with category EMC-4 and above renewed for year 2020/21 or 2013 EFY able to submit Tax clearance certificate and VAT registration.
  5. To Qualify for the award of contract the bidder is required to fulfill the minimum qualification criteria’s which are a General Experience of five years, a particular experience of performing at least three work of similar nature, and a minimum average annual turnover as specified on EOC.
  6. Bidders shall submit two envelopes, “Technical document and bid security” in one envelope and “Financial Bid” separately in another envelope and should be sealed in an outer envelope
  7. Evaluation is to be carried out in two steps, Technical document” first and financial bids of qualified bidders next.
  8. Interested eligible bidders may obtain further information from and inspect the bidding documents at City Finance and Economic cooperative Office and UIIDP section at address below.
  9. A complete set of bidding documents in English may be purchase by interested bidders on the submission of a written application to the address below and upon payment of a non-refundable fee of Birr 300 (three hundred Birr).
  10. A pre- Bid meeting will be conducted in the presence of bidders or their Authorized representatives who choose to attend at the date and place specified on Bid data Sheet of Bidding document.
  11.  Bid must be delivered to City Finance and Economic Cooperative Office following 31 consecutive days starting the day of invitation to bid posted on Oct. 28, 2020 on newspaper and the bid closed on Nov. 27, 2020 at 10:00 AM and Opened on Nov. 27, 2020 at 10:30 AM on the same day at address below, exact date is mentioned on Bid data Sheet.
  12. A bid must be accompanied by a bid security of Birr 60,000.00 (sixty thousand) in the form of only CPO. Electronic Bidding will not be permitted and late bids will be rejected.
  13. The Nagelle Borena finance and economic cooperation office has the right to accept or reject the bid partially or fully prior to contract award according to procurement directive. Interested Contractors firms may obtain further information at the address below during office hours 8:30 am to 12:30 am & 1:30 pm to 5:30 pm Monday to Thursday and 8:30 am to 11:30 am & 1:30 pm to 5:30pm Friday

Negele Borena City Administration,

Negele Borena Finance and Economic Cooperative

Office Tel:- 0464452289/046-445-1468

Negele-Borena,Oromia

Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park

Published on:Addis Zemen ( Oct 28, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

Invitation to National Bid for the

procurement of Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park (LOT 4)

  • Floating Date: As of October 30, 2020
  • RFQ No: 4041065
  • Closing date: November 20, 2020

Ethio Telecom invites interested and eligible bidders in this bid for the procurement of Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park (LOT 4).

  • Bid Remains under floating starting from October 30, 2020 Submission deadline: November 20, 2020 (until 05:00 PM)
  •  Opening date: November 21, 2020 (at 10:00AM)
  • Bid documents can be obtained from ethio telecom’s HeadOffice, Room No. 201 during office hours (Monday to Friday) upon payment of a non-refundable fee of Birr 100.00(Birr one hundred only).
  1.  All Bids must be accompanied by a bid security in the amount of Birr 162,000.00 (One hundred sixty-two Thousand Birr only).

1.1. The bid bond shall be furnished in the format specified in the bid document.

Ethio Telecom’s Head QuarterSupply Chain Division2nd floor, Room No. 211BChurchill Road

P. O. Box 1047, Addis Ababa, Ethiopia.

2. Bidders are seriously advised to read and comply with the instructions provided in the bidding document and can obtain detailed information on the Ethio telecom web address.

3. Ethio telecom reserves the right to reject all or parts of this bid.

4. No one is allowed to duplicate or transfer the bidding document that she/he acquired to participate under this invitation. Legally authorized agents shall collect the bidding documents for each principal they are representing.

  • NB: – bid documents are available only on softcopy. Thus, bidders should come up with flash/CD.
  • For more information, please visit ethio telecom official web
  • site: – www.ethiotelecom.et 

የኤሌክትሪክና ግንባታ (ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ)

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 17፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ቢሾፍቱ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የግዥ መለያ ቁጥር መከ/ዩኒ/ግ/ጨ/01/2013

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለ2013 በጀት ዓመት ለዩኒቨርሲቲው የተለያዩ

  • የፅህፈት፣
  • የትምህርት መርጃ
  • የጽዳት ዕቃ፣
  • የኤሌክትሪክና ግንባታ፤
  • የኤሌክትሮኒክስ ማቴሪያል እና
  • የተለያዩ ፈርኒቸር/ዕቃዎች፤ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
  1. ተጫራቾች አግባብነት ያለው የዘመኑ ግብር የተከፈለበት፤ የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ የግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ሊስት ላይ የተመዘገቡና በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያሰችል ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ 5,000( አምስት ሺ ብር) ብቻ በማስያዝ የጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ከታወቀ ባንክ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንት ( የ90 ቀን) ማስያዝ አለበት፡፡
  4. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራቀናት መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 01 በመቅረብ ብር 100 (መቶ ብር) ለተዘጋጀው ሰነድ ክፍያ ፈፅመው ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ሲፒኦ ሲዘጋጅ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በሚል ስም ማዘጋጀት ይኖርበታል፡፡
  6. ተጫራቾች ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ዶክሜንቶችን ኦርጅናል እና ኮፒ በተለያዩ ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከ17/2/2013 እስከ 10/3/2013 ዓ.ም በመከ/ዩኒቨርሲቲ ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 01 ዘወትርበሥራ ሰዓት መውሰድና ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  7. ጨረታው 10/3/2013 ዓ ም ከጠዋቱ 4፡00 ሠዓት ላይ የጨረታ ሣጥኑ ታሽጎ በእለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ለዚሁ በተዘጋጀ ቢሮ በግልፅ ይከፈታል፡፡
  8.  መከ/ዩኒቨርሲቲ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0114308419 በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የመከ/ዩኒቨርሲቲ ግዥ ቡድን (ቢሾፍቱ)

You cannot copy content of this page