The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የመስኖ ዝርጋታ ስራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

 የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር SRS-IBDB/JIW/19/2013

የሶማሌ ከልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የዊብ ወንዝ በጨረቲ ወረዳ የመስኖ ዝርጋታ ስራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅግጅጋከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመክፈል መግዛት ይቻላሉ።
  4.  በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣበት በስምንተኛውየስራ ቀን ከሰአት 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይምህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከሰዓት 8፡30 መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅግጅጋ ይከፈታል።
  6.  መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251257753595/96

ፋክስ ቁጥር +251257753598 ጅግጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page