The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በክልሉ የተሰሩት የስድስት የማቀነባበርያ ፋብሪካ የአጥር (ሲቲ፣ ፋፈም፣ ጀረር፣ ቆረሄ እና ኤረር ዞን) ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅጅጋ ሶማሌ ክልል
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር SRS-BDB/FFW/18/2013

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በክልሉ የተሰሩት የስድስት የማቀነባበርያ ፋብሪካ የአጥር (ሲቲ፣ ፋፈም፣ ጀረር፣ ቆረሄ እና ኤረር ዞን) ሥራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ አና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሱ በጨረታው አንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና ግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅጅጋ ከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ) በመከፈል መግዛት ይቻላሉ፡፡
  4. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት በስምንተኛው የስራ ቀን ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅጅጋ ይከፈታል፡፡
  6. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 25 77 53 595/96

ፋክስ ቁጥር +251 25 7753 598

ጅጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ

ልማት ቢሮ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page