The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( Nov 5, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር /001/2013

መጀመሪያ ዙር የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

በጉለሌ ክ/ከተማ ታደሰ ብሩ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2013 ዓ.ም በጀት አመት በመደበኛው በጀት ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉትን ልዩ ልዩ እቃዎችና አገልግሎቶችን በመጀመሪያ ዙር ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያዎች፣
  • ሎት 2 የጽዳት እቃዎች
  • ሎት 3 የደንብ ልብስ
  • ሎት 4 ቋሚ እቃዎች ፣
  • ሎት፣ 5 የደንብ ልብስ ስፌት
  • ሎት 6 የኤሌክትሪክ እና የግንባታ እቃዎች
  • ሎት7 አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች
  • ሎት 8 የኤሌክትሮኒክስ ጥገና
  • ሎት 9 የሕትመት ስራዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ቫት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ናሙና ማቅረብ የሚገባቸውን እቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና
    • ለሎት1  1000 ብር ፤
    • ለሎት 2 500 ብር ፧
    • ለሎት 3 1000 ብር ፤
    • ለሎት4 500 ብር
    • ሎት5 1000 ብር
    • ሎት6 500 ብር
    • ሎት 7 1000 ብር
    • ሎት8 500 ብር
    • ሎት9 500 ብር በባንኩ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡በጥቃቅን የተደራጁ ከሆኑ ከአደራጃቸው አካል የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከቢሮ ቁ-5 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ሰነዱን በመሙላትና በማሸግ በኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው በ10ኛው ቀን 800 ሰአት ላይ ተዘግቶ በዛው እለት 830 ሰአት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ክፍል ቢሮ ቁ- 05 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቹ የሚያቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን ይኖርበታል።
  8. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈባቸውን ጠቅላላ ዋጋ 10% ውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል።
  9. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎችት/ቤቱንብረት ክፍል ድረስ በራሳቸው ትራንስፖር ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  10. መስሪያቤቱ ከውል በፊት እስከ 20% የመጨመርም ሆነ መቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻችን፡-ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 አዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ ጽዮን ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ

ታደሰ ብሩ ቁ.2 የመጀ./ደ/ት/ቤት

ስልክ ቁጥር 0118-35-07-26

ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08

ታደሰ ብሩ ቁ2 የመጀ/ደ/ት/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page