The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( Nov 5, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር /001/2013

በመጀመሪያ ዙር የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

በጉለሌ ክ/ከተማ የበላይ ዘለቀ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2013 ዓ.ም በጀት አመት በመደበኛውና በድጎማ በጀት ለትምህርት አገልግሎት የሚውሉትን ልዩ ልዩ እቃዎችና አገልግሎቶችን በመጀመሪያ ዙር ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 የጽህፈት መሳሪያዎች፣
  • ሎት 2 የጽዳት እቃዎች
  • ሎት 3 የደንብ ልብስ
  • ሎት 4 ቋሚ እቃዎች
  • ሎት 5 የደንብ ልብስ ስፌት
  • ሎት 6 የኤሌትሪክ እና የግንባታ እቃዎች
  • ሎት 7 አጠቃላይ የጥገና እና የግንባታ ስራዎች
  • ሎት 8 የኤሌክትሮንክስ ጥገና
  • ሎት 9 በድጎማ በጀት የሚገዙ አጋዥ መጽሀፍትና የህትመት ውጤቶች በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ቫት መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ናሙና ማቅረብ የሚገባቸውን እቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሎት1 1000 ብር፤ ለሎት 2 800ብር ፤ለሎት 3 2000 ብር ፤ ለሎት 4 700 ብር ፤ ሎት 5 1200 ብር ሎት 6 500 ብር ሎት 7 1500 ብር ሎት 8 500 ብር ሎት 9 1000 ብር በባንኩ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል ፡፡በጥቃቅን የተደራጁ ከሆኑ ከአደራጃቸው አካል የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከቢሮ ቁ-5 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ሰነዱን በመሙላትና በማሸግ በኦሪጂናልና ፎቶ ኮፒ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ጨረታው 10ኛው ቀን 800 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዛው እለት 830 ሰአት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በትምህርት ቤቱ ፍይናንስ ክፍል ቢሮ ቁ- 03 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቹ የሚያቀርበው ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን ይኖርበታል
  8. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈባቸውን ጠቅላላ ዋጋ 10% ውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል
  9. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች ት/ቤቱ ንብረት ክፍል ድረስ በራሳቸው ትራንስፖርት ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  10. መስሪያ ቤቱ ከውል በፊት እስከ 20% የመጨመርም ሆነ መቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻችን፡- ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 አዲሱ ገበያ ከፍ ብሎ ጽዮን ሆቴል ጀርባ 200 ሜትር ገባ ብሎ በላይ ዘለቀ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት

ስልክ ቁጥር፡- 0111-27-09-85 ወይም 0111-54-74-28

ጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 የበላይ ዘለቀ ቁ.2 የመጀ/ደ/ት/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page