| Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 21፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:አፋር ክልል ገቢረሱ ዞን |
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በአፋር ክልል በገቢረሱ ዞን አሚባራ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማት ጽ/ቤት በ2013 በጀት አመት ለሚያከናውናቸው የግንባታ ስራዎች ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡
በጨረታ የሚሰሩ ስራዎች የሚከተሉት ይሆናሉ፡-
- የተስኩቲ ማዕከል የውሃ መስመር ዝርጋታ
- ከላይቶ ት/ት ቤት ጥገና
- ባድሃሞ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ባለ ሁለት ክፍል ላብራቶሪ እና ላይብረሪ ግንባታ
- ኩስራ ጤና ኬላ ጥገና
- ሲደሃፋጌ ጤና ጣቢያ የሴፕቲክ ታንከር ግንባታ
- ተስኩቲ ማዕከል የጽ/ቤት ግንባታ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይገባቸዋል፡-
- ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና ፍቃዳቸውም በ2013 ዓ.ም የታደሠና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
- የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- የጨረታውን ሰነድ በአሚሰራ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ብር 100 የማይመለስ ስመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት የሰነድ ሽያጭ ይከናወናል፡፡
በአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን
አሚባራ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማት
ጽ/ቤት