| Published on:Reporter ( ጥቅምት 18፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ |
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)
ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ
የሐራጅ ማስታወቂያ
ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/1990 (እንደተሻሻለው) በተሰጠው ስልጣን መሠረት ቀጥሱ ያቀረቡትን ንብረቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሽጥ ይፈልጋል::
| ተ.ቁ | የተበዳሪ ስም | የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪ ቅርንጫፍ | የመያዣ አይነት | የሰሌዳ ቁጥር | የሻንሲ ቁጥር/ሴሪያል ቁጥር | የሞተር ቁጥር | የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር | ጨረታው የሚከናወንበት | ቀንና ሰዓት | ጨረታው የወጣው |
| 1 | በርሞግ ኮንስትራክሽን ኃ/የተግ/ማህበር | ተበዳሪ | ኢምፔሪያል | ዊል ሉደር (2008 ስሪት) | ሥክ- L D-0845 | N1A02463 | C7C12932 | 900,000.00 | ሕዳር 03 ቀን 2013 | ከሰዓት በኋላ 8፡009፡00 | ለመጀመሪያ ጊዜ |
| 2 | አቶ ቴዎድሮስ አበራ ኦዳ | ተበዳሪ | ገርጂ | ኤክስካቫተር | EX-0794 | HHKHZ703JC0000237 | 26483560 | 4,300,000.00 | ሕዳር 03 ቀን 2013 | ከጠዋቱ 4፡00 -5፡00 | ለመጀመሪያ ጊዜ |
የሐራጅ ደንቦች፣
- ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ አንድ አራተኛ (1/4ኛ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ.) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ:: አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈሰትን ቀሪ ገንዘብ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሉ መክፈል አለበት:: ካልከፈሉ ያስያዙት ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሰረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቅርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃሉ:: ላላሽነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ በዕለቱ ይመለስላቸዋል::
- በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች፣ ተበዳሪ እና ንብረት አስያዥ ወይም ሕጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው::
- ጨረታው የሚከናወነው በተራ ቁጥር 1 ላይ የተመለከተው በባ……… ሲሆን ፤ ተራ ቁጥር 2 ላይ የተመለከተው ደግሞ በትግራዊ ብሔራዊ ክልል፤ አክሱም ከተማ በሚገኘው በባንኩ አክሱም ቅርንጫፍ ነው::
- የተጫራቾች ምዝገባ ከአያንዳንዱ የንብረት ሐራጅ መዝጊያ ሰዓት ከሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም::
- የስም ማዛወሪያ ክፍያ፤ ዓመታዊ የቦሎ ክፍያና እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮች ገዥው/አሸናፊው ይከፍላል::
- ለጨረታ የቀረሱት ንብረቶች ቀረጥ ያልተከፈለባቸው ስለሆነ ገዢ ከቀረጥ ነፃ መብት ያለው መሆን ይኖርበታል፤ ካልሆነ ደግሞ ቀረጡን እና ተጨማሪ እሴት ታክስ መክፈል የሚጠበቅበት ይሆናል::
- ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
- ለሐራጅ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት በተራ ቁጥር 2 ላይ የተገለፀውን በተመለከተ አክሱም ቅርንጫፍ (0342757717) በመቅረብ ለመጎብኘት ይችላሉ::
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር በስልክ ቁጥር 011-1-58-08-63/0111-26-36-09 (ሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት) ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::
ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ