| Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 17፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ቢሾፍቱ |
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)
የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መለያ ቁጥር መከ/ዩኒ/ግ/ጨ/01/2013
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ለ2013 በጀት ዓመት ለዩኒቨርሲቲው የተለያዩ
- የፅህፈት፣
- የትምህርት መርጃ
- የጽዳት ዕቃ፣
- የኤሌክትሪክና ግንባታ፤
- የኤሌክትሮኒክስ ማቴሪያል እና
- የተለያዩ ፈርኒቸር/ዕቃዎች፤ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
- ተጫራቾች አግባብነት ያለው የዘመኑ ግብር የተከፈለበት፤ የታደሰ ንግድ ሥራ ፈቃድ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ የግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
- የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ሊስት ላይ የተመዘገቡና በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያሰችል ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፡፡
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ 5,000( አምስት ሺ ብር) ብቻ በማስያዝ የጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ከታወቀ ባንክ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንት ( የ90 ቀን) ማስያዝ አለበት፡፡
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራቀናት መከላከያ ዩኒቨርሲቲ ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 01 በመቅረብ ብር 100 (መቶ ብር) ለተዘጋጀው ሰነድ ክፍያ ፈፅመው ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ሲፒኦ ሲዘጋጅ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በሚል ስም ማዘጋጀት ይኖርበታል፡፡
- ተጫራቾች ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ዶክሜንቶችን ኦርጅናል እና ኮፒ በተለያዩ ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከ17/2/2013 እስከ 10/3/2013 ዓ.ም በመከ/ዩኒቨርሲቲ ግዥ ቡድን ቢሮ ቁጥር 01 ዘወትርበሥራ ሰዓት መውሰድና ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ጨረታው 10/3/2013 ዓ ም ከጠዋቱ 4፡00 ሠዓት ላይ የጨረታ ሣጥኑ ታሽጎ በእለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ለዚሁ በተዘጋጀ ቢሮ በግልፅ ይከፈታል፡፡
- መከ/ዩኒቨርሲቲ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0114308419 በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የመከ/ዩኒቨርሲቲ ግዥ ቡድን (ቢሾፍቱ)