The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

GC-6

የቆቦ አጠ/ከፍ/መሰ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት የአስተዳደር ህንፃ ግንባታ

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 23፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ወሎ ዞን በቆቦ ከተማ 
Submission Date:ጨረታው የሚከፈተው በ21ኛው ቀን 13/03/2013 ዓ/ም ከቀኑ 11፡30 ተዘግቶ በ22ኛው ቀን 3፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀኑ በዓል ቀን የሚሆን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ወሎ ዞን በቆቦ ከተማ አስተዳደር ትም/ት/ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የቆቦ አጠ/ከፍ/መሰ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2013 ዓ/ም በተያዘው በጀት ዓመት የአስተዳደር ህንፃ ግንባታ ኩንታራክተሮችን በጋዜጣ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት/ማስገባት/ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናቶች ማለትም ከ23/02/2013 ዓ/ም እስከ 13/03/2013 ዓ/ም ድረስ የምትጫረቱ መሆኑን እየገለጽን፤ የጨረታ ዋጋ መሙላያ ዝርዝር ከት/ቤቱ ግዥና ፋይናንስ ቢሮ 100 ብር ገዝቶ በመውሰድ ሞልቶ በስም በታሸገ ፖስታ ለት/ቤቱ በማስገባት የምትጫረቱ መሆኑን እያሣወቅን፡፡

ጨረታው የሚከፈተው በ21ኛው ቀን 13/03/2013 ዓ/ም ከቀኑ 11፡30 ተዘግቶ በ22ኛው ቀን 3፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀኑ በዓል ቀን የሚሆን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡

የጨረታ አይነት የአስተዳደር ህንፃ ግንባታ የተጫራቾች መመሪያ

  1. ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ስራ ግብር የከፈሉ መሆን አለበት፡፡
  2.  የምዝገባ ሰርተፊኬት/ቲን/ ያላቸው፣
  3. ተጫራቾች የቫት ተመዝጋ መሆን አለባቸው፡፡
  4. የግምባታ ፈቃዳቸው ከደረጃ 9 እና በላይ ያሉትን ይጋብዛል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 1 በመቶ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  6. አሸናፊ የሆነ ተጫራች የዋስትና ማስከበሪያ 10 በመቶ እና የቅድሚያ ክፍያ ማስከበሪያ 30 በመቶ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  7.  አሸናፊ የሆነ ተጫራች ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  8. የጨረታ ዋጋው ሲሞላ ስርዝ ድልዝ እንዳይኖረው በጥንቃቄ መሞላት አለበት፡፡
  9. የሚሰሩ የግንባታ ስራ ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከዋጋ ማቅረቢያው የጨረታ ሰነድ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  10. ሙሉ በሙሉ የግንባታ ወጭውን በራሱ ወጭ አጠናቆ በመስራት ማስረከብ የሚችል፡፡

ማሣሰቢያ፡- ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊልየመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡  ተጫራቾች እኩል ከወጡ አሸናፊውን በድርድር የሚለይ ይሆናል፡፡

የበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0920315258 ደውለው ማረጋገጥ ይችላሉ፡፡

የቆቦ ከተማ አስተዳደር ትም/ት/ጽ/ቤት

የግንባታ ፣ የአጥር ስራ፣…

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 23፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአክብመ የሰሜን ሸዋ ዞን
Submission Date:ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ/ንብ/አስ/ደ/ የስራ ሂደት ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታለስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል 16ኛው ቀን በ4፡30 ይከፈታል፡፡

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በሰሜን ሸዋ ዞን በሞጃና ወደራ ወረዳ በሚገኘው የጋውና ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ለ2013 በጀት አመት

  • ለተለያዩ የግንባታ አይነቶች የሚውሉ የተለያዩ የግንባታ እቃዎችን፣
  • የግንባታ የአጥር ስራ፣ የቢሮ እቃ፣
  • የጽዳት፣ የህትመት፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
  • የኤሌክትሪክ መለዋወጫ እቃዎች፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣
  • የጀኔሬተር ጥገና ፣የሞተር ጥገና ለድጋፍ ሰጭ እና ለባለሙያተኞች የደንብ ልብስ በጋዜጣ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማሰራት ይፈልጋል፡፡ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር

የምትችሉ ሲሆን፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
  2. የግዥ መጠን 50000/ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸው የማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-2 የተጠቀሱትን እናይጠቅመኛል የሚሉትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. በግንባታ ዘርፍ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች ከደረጃ /6/ በላይ የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. የእቃዎችን እና የግንባታ አይነት ዝርዝር መግለጫ /እስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ግዥ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ከዋና ገንዘብ ያዥ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የእቃውን ወይም የግንባታውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ መሂ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ/ንብ/አስ/ደ/ የስራ ሂደት ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታለስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል 16ኛው ቀን በ4፡30 ይከፈታል፡፡
  9. በጥንቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁ ተጫራቾች በመመሪያው መሰረት ድጋፍይደረግላቸዋል፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ 033 89948 60/09 20 86 72 19 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  12. የጨረታ መዝጊያው ቀን እሁድና ቅዳሜ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን4፡00 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  • አድራሻ፡- በአክብመ የሰሜን ሸዋ ዞን ከደ/ብርሃን 100 ኪ.ሜ ወደ ደሴ መስመርከሚወስደው መንገድ ጣርማ በር ዋሻ ወደ ምዕራብ በ40 ኪ.ሜ ገባ ብሎ ነው፡፡
  • የጋውና ጤና አጠባበቅ ጣቢያ

የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ በአለም ባንክ በጀት and የማሽነሪ ኪራይ

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 16፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ወልዲያ ከተማ 
Remaining Time for Bid Submission (Check it)

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ክልል በሰ/ወሎ/ ዞን የወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት በ2013 በጀት አመት በአለም ባንክ፤ በመደበኛ በጀትና በሮድ ፈንድ በጀት ለሚያሰራው የመሰረተ ልማት ስራዎችና የእቃ ግዥና የማሽነሪ ኪራይ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራትና መግዛት ይፈልጋል፡፡ ለዚህ ጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ሁሉ ለግንባታ ስራ በደረጃ 9 እና በላይ ሙያ ባላቸው የስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራትና መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • 6 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ በአለም ባንክ በጀት
  • ሎት 1. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ግዥ በአለም ባንክ በጀት
  • ሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ ግዥ በአለም ባንክ በጀት
  • 1 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ጥገና በመደበኛ በጀት
  • 1 ሳይት ሪቴንግ ወል በአለም ባንክ በጀት

የተለያዩ ደረጃዎች ባላቸው የስራ ተቋራጮችና አቅራቢዎች አስፈላጊ የሆኑትን የግንባታ ማቴሪያሎትና የእጅ ዋጋ ችለው ለሚሰሩ ተወዳዳሪዎችና የእቃ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችና አቅራቢዎች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ ስለዚህ

  1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ማቅረብ አለበት፡፡
  3. የግዥው መጠን ለግንባታ 50 ሺህ ብር ለዕቃና አገልግሎት ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ ቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት፡፡
  4. ማንኛውም የስራ ተቋራጭ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ከአማራ ክልል ውጭ የሚመጡ ተጫራቾች በሚንስተር መ/ቤቱ የኮንስትራክሸንና ኢንዱስትሪ ልማት ቁጥጥር ባለስልጣን የምዝገባ ሰርትፈኬት ወይም አጭር ምዝገባ ማቅረብ አለበት፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ /በመ/ቤታችን ገንዘብ ያዥ/ ገቢ ሆኖ ገቢ የተደረገበትን ደረሰኝ ኮፒ አድርጎ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማስገባት ይኖርበታል
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በሰ/ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡
  • 6 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ለእያንዳንዱ ሰነድ 50 ብር
  • ሎት 1. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሰነድ 100 ብር
  • ሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ ግዥ ሰነድ 50 ብር
  • 1 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ጥገና ስራ ሰነድ 50 ብር
  • 1 ሳይት ሪቴንግ ወል ሰነድ 50 ብር
  • ማንኛውም ተጫራች ሰነድ ገዝቶ መጫረት /መወዳደር/ የሚችለው የመረጡትን የግንባታ ስራ 2/ሁለት/ ሳይት ብቻ መርጦ መግዛትና መወዳደር ይችላል፡፡ ከዚህ ውጭ ወይም ከተፈቀደው ሰነድ በላይ ገዝቶ የተገኘ ተጫራች ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፤ለግንባታ ስራው ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ከሆኑ የማቴሪያል ቴስት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  1. በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ ለተወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ማሰያዝ አለብዎት፡፡
  2. በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ካደራጃቸው አካል የድጋፍ ደብዳቤና የመልካም ስራ አፈጻጸም ወቅታዊ የሆነ መረጃ በሃላፊ የተፈረመ ማቅረብ አለበት፡፡
  3. በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ እና 10 በመቶ አስይዘው ወደ ስራ መግባትዎ ሲረጋገጥ እንደየፕሮጀክቱ ዓይነት እስከ 30 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ይሰጣል፡፡
  4. ማንኛውም የግዥ ወይም የግንባታ ስራዎች የጨረታ ሰነዱን ዋጋ መሙሊያ ላይ ምንም አይነት ስርዝ ድልዝና በፍሉድ የጠፋ እንዲሁም የማይነበብ ተደጋግሞ የተጻፈ እንዲሁም የማይነበብ የማስረጃ ፎቶ ኮፒ አያይዞ የቀረቡ ተወዳዳሪዎች /ተጫራቾች/ ከጨረታ ውጭ ይሆናሉ፡፡
  5. 5የጨረታ ሰነዱን በኦርጅናልና በኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ የሚወዳደሩበትን ሳይት እና እቃ በፖስታው ላይ በመጻፍና በማዘጋጀት የድርጅቱን ማህተምና ፈርማ ሙሉ አድራሻ በመግለጽ በተለያየ ፓሰታ አሽጎ በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በመምጣት በተዘጋጅው የጨረታ ሳጥን ማሰገባት ይኖረባቸዋል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራቾች ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 12 የተዘረዘሩት መስፈርቶች ለሁሉም ተጫራቾች (ተወዳዳሪዎች) ገዥ ይሆናል፡፡

1. ለውሃ ተፋሰስ ግንባታ ቁጥር  1 የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ቁጥር 1

በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎት ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በአለም ባንክ በጀት ለሚያሰራው የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ከወርቂት አያሌዉ ቤት እስከ ፈንታየ ቤት ድረስ 73 ሜትር ኮድ woldia – CW- DR- UIIDP-03—03–2020/2021 እና ጎማጣ ከስለሽ ቤት እስከ ነባሩ ተፋስስ ድረስ 110 ሜትር ኮድ woldia- CW- DR- UIIDP-03-02–2020/2021 ያሉትን የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ በደረጃ 9ና በላይ ሙያ ባላቸው የስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ለተፋሰሶች ግንባታ የሚያስፈልጉ ማንኛውንም የግንባታ ማቴሪያሎችና የእጅ ዋጋ ችሎ ወይም አቅርቦ ለመስራት ለሚፈልጉ ሁሉ በተዘጋጀው ፕላንና የሰራ ዝርዝር መሰረት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 16/03/2013 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሰራ ሰአት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት በተዘጋጅው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 ድረስ ማሰገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 16/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ ከጠዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

ከነባሩ ተፋሰስ እስከ ፈንታየ እሸቱ ቤት ድረስ በአለም ባንክ በጀት ለሚሰራው 100 ሜትር የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ኮድ woldia- CW–DR -UIIDP–04-01–2020/2021 ለተፋሰስ ግንባታ ስራ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 16/03/2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 16/03/2013 8፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

2. ለውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ቁጥር 2

በ ወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በአለም ባንክ በጀት ለሚያሠራው የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ከጽሀይሰገድ ቤት እስከ ንግስት ቤት ድረስ 185 ሜትር ኮድ woldia- CW—DRUIIDP-05-01-2020/2021 እና መምህር አራጌ ቤት አካባቢ 54 ሜትር ኮድ woldia- CW–DR—UIIDP-05-02-2020/2021 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/2/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 17/3/2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት የጨረታ ፖስታውን ከጠዋቱ 3፡00 ማስገባት አለበዎት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 17/03/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 3፡30 የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

ቲንፋዝ ቀበሌ ከነባሩ ተፋሰስ እስከ ጎረጅ ድረስ 70 ሜትር ኮድ woldia- CW–DR-UIIDP-05-03-2020/2021 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 17/03/2013 ዓ/ም የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ማስገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 17/03/2013 ዓ/ም 8፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

3. ሪቲንግ ወል

በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በአለም ባንክ በጀት ለሚያሰራው ሪቲንግ ወል ግንባታ ስራ ከዘይንያ ሱቅ፤ሰናይት ቤት እና ወረቅዉሃ ቤት ድረስ 75 ሜትር ኮድ- woldia-CW-RWUIIDP- 07-01-2020/2021 ይህ ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን 16/2/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 18/03/2013 ዓ.ም የጨረታ ፖስታውን ከጠዋቱ 3፡00 ማስገባት አለበዎት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 18/03/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 3፡30 የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡ ኪ/ምህረት ቤተክርስቲያን እስከ ሸሌ ድረስ 100 ሜትር በመደበኛ በጀት የዉሀ ተፋሰስ ጥገና ስራ ኮድ woldia-CW-CIP-DM-03-01–2020/2021 ዓ/ም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 18/03/2013 ዓ/ም የጨረታ ፖስታውን ከሰዓት 8፡00 ማስገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 18/03/2013 ዓ/ም ከሰዓት 8፡00 ታሽጎ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከሰዓት 8፡30 የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

  • 1. ሎት1 ኤሌክትሮኒክስ
  • ሎት2 ጽ/መሳሪያ የወ/ከ/አስ/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት በአለም ባንክ በጀት በ2013 ዓ/ም የኤሌክትሮኒክ ዕቃዎችና የጽ/መሳሪያ በየሎቱ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን አሟልተው መጫረት ለምትፈልጉ

ሁሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 01/03/2013 ዓ/ም የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 ማስገባት አለበዎት የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 01/03/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከጠዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡ በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ ያሸነፉበትን ንብረት በራስዎ ወጭ አጓጉዘው ወ/ከ/አገ/ንብረት ክፍል ገቢ ያደረጋሉ፡፡ ካሸነፉት ንብረት ውስጥ ትክክለኛውን እቃ ካላቀረቡ በራስዎ ወጭ መልሰው ትክክለኛውን እቃ ያቀርባሉ፡፡ ለመሳተፍ ለሚፈልጉ ሁሉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በአካል በመገኘት ወይንም በስልክ ቁጥር 03 33 31 03 22 እና 03 33 31 18 61 ወይም 03 33 31 13 31 በመደወል መረጃ ማገኘት ይቻላል፡፡

  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ማሳሰቢያ፡- ጨረታው የመከፈቻ ቀኖች ከላይ በተገለጹት ሲሆን በብዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡

የወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት

የትምህርት ቤት ተጨማሪ 5 ክፍሎች ግንባታ…

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 16፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ በአዊ ዞን የቻግኒ ከተማ
Submission Date:ተጫራቾች ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሁኖ በ21ኛው ቀን እስከ ጠዋቱ 4፡00 ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸዉን ከተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡ ጨረታዉ በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በቻግኒ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ይከፈታል፡፡

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001

በአብክመ በአዊ ዞን የቻግኒ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የግ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን በUIIDP በጀት የቻግኒ ከተማ አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ለሚያሰራዉ ስላብ ማምረት ግንባታ

  • ሎት 1 ስላቭ ማምረት (1.4X0.5X0.2) Pakag number CHAGNI/CIP/CW/06/20/21 ፣
  • ሎት 5 ስላቭ ካልቨርት ቻግኒ 01 ቀበሌ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት Pakag number CHAGNI/CIP/CW/05/20/21 ፣ ትምህርት ቤት ግንባታ
  • ሎት 1 ህዳሴ 2ኛ ደረጃ ት/ ቤት ተጨማሪ 5 ክፍሎች ግንባታ(አንድ ብሎክ) Pakag number CHAGNI/CIP/CW/07/20/2021 ፣ ዲች ግንባታ ሎት 1. 01 ቀበሌ ከቢምረው አሳየ ቤት እስከ መብራቱ ኑህየ ቤት ድረስ ርዘመት 0.095 km ስፋት 0.5m Pakag number CHAGNI/UIIDP /CW/08/20/2021
  • ሎት3. 04 ቀበሌ ከፋጡማ አለሙ እስከ ደበታ ምንጭ/መልሰው ቤት ድረስ ርዝመት 0.280 km ስፋት 0.5m Pakag number CHAGNI/CIP/CW/09/20/21 ሲሆኑ የትምህርት ቤት ተጨማሪ 5 ክፍሎች ግንባታ በGC ደረጃ 7 እና ስላብ ማምረት፣ ስላቭ ካልቨርት ፣ ዲች ግንባታ GC ደረጃ 9 እና በላይ የግንባታ ፈቃድ ካላቸዉ ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸዉ፣
  2. የግዥዉ መጠን ለግንባታዎች ከብር 50,000 (ሃምሳ ሽህ ብር) እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3.  ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  5. የጨረታዉን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች ከሆኑ በጨረታዉ ለመወዳደር የልዩ አስተያየት ተጠቃሚ የሚያደርጋቸዉን ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
  7. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) ከፍለዉ በጥቃቅን የተደራጁ ከሆነ ከአዳራጃቸዉ መ/ቤት ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ በማቅረብ በነፃ ከቻግኒ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር…የጨረታ ሰነድ መግዛት/መውሰድ ይችላሉ፡፡ የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ወይም ለመዉሰድ ሲመጡ ተራ ቁጥር 1፣2 እና 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ አድርጋችሁ መምጣት አለባችሁ፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ሎት 1 ስላቭ ማምረት ብር 3,800.00(ሶስት ሽህ ስምንት መቶ ብር)፣ ሎት 5 ስላቭ ካልቨርት ብር 7,200.00 ( ሰባት ሽህ ሁለት መቶ ብር) ፣ ዲች ግንባታ ሎት 1 ብር 6,200.00/ስድስት ሽህ ሁለት መቶ / ፣ ዲች ግንባታ ሎት 3 ብር 19,800.00/አስራ ዘጠኝ ሽህ ስምንት መቶ/ ፣ ትምህርት ቤት ግንባታ ሎት 1 ተጨማሪ ክፍሎች ግንባታ 36,000.00/ሰላሳ ስድስት ሽህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ተጫራቾች በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ በማስቆረጥና ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ከጥቃቅን ጽ/ቤት ወይም ከቴክኒክና ሙያ ተቋም የዋስትና ደብዳቤ ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሀሳባቸዉን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ስምና አድራሻ በመፃፍ ፊርማና ማህተም በማድረግ እንዲሁም ፖስታዉ ላይ የሚወዳደሩበትን የግንባታ አይነትና ሎት በመፃፍ ከቻግኒ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ለጨረታ ከተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡
  10. ተጫራቾች ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሁኖ በ21ኛው ቀን እስከ ጠዋቱ 4፡00 ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸዉን ከተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡ ጨረታዉ በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በቻግኒ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ይከፈታል፡፡
  11. የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  12. ስለጨረታዉ ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582251721 ወይም 0582251631 ወይም በአካል ቢሮ በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  13. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

የቻግኒ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Lot-I Guna Begemdir Construction Projects

Published on:Addis Zemen ( Nov 1, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Submission Date:Addis Ababa Office on submission of the tender document the 10th day from the first publication on Addis Zemen newspaper at or before 2:00 PM (bid closing time) Bid Requirements

Invitation for Bids

Issued By ActionAid Ethiopia

Bid Category Construction: Lot-1 Guna Begemdir Construction Projects ActionAid Ethiopia (AAE) is a gender justice, good governance, and poverty eradication organization. It envisions a country where all enjoys their rights equally and live a decent life. Its heart lies on gender equality where it designs its frameworks and operations on women’s and girls’ empowerment and abolishing root causes of violence against women and girls. Its interventions are guided by the Human Rights Based Approach, Transformative Femimst Leadership, and Intersectional Feminist Analysis tools. AAE has been implementing programs in Ethiopia under both humanitarian and development contexts for more than 30 years

ActionAid Ethiopia believes that Gender equality and poverty eradication are achieved through purposeful individual and collective action to bring socio-economic changes from household level to local, national, and international levels. Empowerment of people living in poverty and women leadership with the support of their allies is crucial to driving change that will ensure equality and

  • Lot-I Guna Begemdir Construction Projects

ActionAid Ethiopia invites all eligible contractors with GC or BC Grade 6 and above who have a license valid for the current year and a Registration certificate for VAT & trade.

Bids shall be valid for a period of 120 days after Bed opening and must be accompanied by Bid security of ETB 20,000 (Twenty Thousand) CPO only and shall be delivered to ActionAid Ethiopia

Addis Ababa Office on submission of the tender document the 10th day from the first publication on Addis Zemen newspaper at or before 2:00 PM (bid closing time) Bid Requirements

  1. ActionAid Ethiopia (hereafter referred to as “the Organization”) now invites wax-sealed bids from interested eligible bidders for Guna Begemdir Lot! projects, construction of Library and Dry Pit latrine blocks located at Guna Begemdir Woreda, Atekana Kebele.
  2. Complete sets of the bidding documents may be accessed at ActionAid Ethiopia Addis Ababa Office Debre Zeit road, inside CCRDA compound (Kality, in front of Kality drivers training center) upon request starting from Ist day of the announcement.
  3. Bidders are eligible to collect bid document only for one Lot and must indicate clearly on which Lot they are Competing.
  4. The bidders should attach their VAT registration -TIN Number registration certificate.
  5. The date for submission of tender document is on 10th date at or before 2:00 PM (bid closing time).
  6. The bidder must provide complete set of technical document and financial documents separately.
  7. Bid opening date will be on the same day of bid closing at 2:30 P.M in the presence of bidders or their legal representatives at the ActionAid Ethiopia Addis Ababa office. If there is public holiday on this date the closing and opening of the bid will take place on the next working date at the same time and venue.
  8. Bidders may obtain further information and inspect the bidding document at ActionAid Ethiopia, Tel.0114654671.
  9. The Employer reserves the right to reject any or all bids.

ActionAid Ethiopian

Addis Ababa, Ethiopia

Drilling and construction of Hand Dug Well at Bench Sheko Zone, Semien Bench Woreda, Gola Kebele,

Published on:Addis Zemen ( Nov 1, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Submission Date:The date for submission of tender document is on the 7th Calendar day from the first day of the announcement of this bid at or before 2:00 PM (bid closing time).

Invitation for Bids

Issued by ActionAid Ethiopia

Bid Category Construction, Lot- II Semien Bench Hand Dug Well

ActionAid Ethiopia (AAE) is gender justice, good governance, and poverty eradication organization. It envisions a country where all enjoy their rights equally and live a decent life. Its heart lies in gender equality where it designs its frameworks and operations on women’s and girls’ empowerment and abolishing the root causes of violence against women and girls. Its interventions are guided by the Human Rights-Based Approach, Transformative Feminist Leadership, and Intersectional Feminist Analysis tools. AAE has been implementing programs in Ethiopia under both humanitarian and development contexts for more than 30 years.

ActionAid Ethiopia believes that Gender equality and poverty eradication are achieved through purposeful individual and collective action to bring socio-economic changes from household level to local, national, and international levels. Empowerment of people living in poverty and women leadership with the support of their allies is crucial to drive change that will ensure equality and poverty eradication.

  • Lot-II Semien Bench Hand Dug Well

ActionAid Ethiopia invites all eligible contractors with GC or WWC Grade 8 and above who have a license valid for the current year and Registration certificate for VAT & trade.

Bids shall be valid for a period of 120 days after Bid opening and must be accompanied by Bid security of 1% of their offer CPO or bank letter and shall be delivered to ActionAid Ethiopia Addis Ababa Office on submission of tender document on the 7th day from the first publication on Addis Zemen newspaper at or before 2:00 PM (bid closing time).

Bid Requirements

  1. ActionAid Ethiopia (hereafter referred to as “the Organization”) now invites wax-sealed bids from interested eligible bidders for Semien Bench Lot-11 project, Drilling and construction of Hand Dug Well at Bench Sheko Zone, Semien Bench Woreda, Gola Kebele,
  2. Complete sets of the bidding documents may be accessed at ActionAid Ethiopia, head office or Semien Bench Woreda ActionAid Ethiopia coordination Office, upon request starting from 1st day of the announcement.
  3. Qualified Bidders are eligible to collect bid document,
  4. The bidders should attach their VAT registration and TIN Number registration certificate
  5.  The date for submission of tender document is on the 7th Calendar day from the first day of the announcement of this bid at or before 2:00 PM (bid closing time).
  6. The bidder must provide complete set of technical document and financial documents separately.
  7. Bid opening date will be on the same day of bid closing at 2:30 P.M in the presence of bidders or their legal representatives at the ActionAid Ethiopia Head Office, If there is public holiday on this date the closing and opening of the bid will take place on the next working day at the same time and venue.
  8. Bidders may obtain further information and inspect the bidding document at ActionAid Ethiopia Head Office or Semien Bench coordination Office Tel, 251114654671.
  9. The Employer reserves the right to reject any or all bids.

ActionAid Ethiopia

Addis Ababa

Ethiopia

Construct the Clinic and raw material weigh bridge area’s toilet septic tank within a completion period of 90 calendar days.

Published on:Reporter ( Nov 1, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission (Check it)

Bids will be delivered to the address below on or before 10:00 PM of the following 10 Calendar days starting from the day of invitation to bid posted on newspaper.

INVITATION FOR BID

Bid No.02C& RMWST/2020

HABESHA CEMENT SHARE COMPANY

RENOVATION AND CONSTRUCTION OF CLINIC

AND SEPTIC TANK FOR RAW MATERIAL WEIGH

BRIDGE AREA TOILET.

Habesha Cement Share Company invites sealed bids under National Competitive Bid (NCB) for eligible firms to construct the Clinic and raw material weigh bridge area’s toilet septic tank within a completion period of 90 calendar days.

  1. Contractor must be duly registered by the Ministry of Urban Development and Housing /Construction with BC 7/ GC 8 and above with valid license for the year 2020
  2. Interested eligible bidders may obtain further information from and inspect the bidding document of the office of Habehsa Cement located at Wollo Sefer ( Kasma building 8th floor), from the Department of Procurement and Civil Engineering Division 8:30 am to 12:30 pm and 1:30 pm to 5:30 pm Monday to Friday during working days.
  3. A complete set of bidding documents can be purchased with payment of a non-refundable fee of ETB 300.
  4. The method of payment will be in cash against receipt
  5. The provisions in the Instructions to Bidders and in the General Conditions of Contract are the provisions of the PPA Standard Bidding Documents: Procurements of works 2011.
  6. Bids will be delivered to the address below on or before 10:00 PM of the following 10 Calendar days starting from the day of invitation to bid posted on newspaper.
  7. Bids will be opened in the presence of bidders’ representatives who choose to attend at Habesha Cement Share Company on the same day at 10:30. AM.
  8. The address referred to above is: Habesha Cement Share Company, Addis Ababa, EthioChina Friendly Street, Kasma Building, 8th Floor, Tel No: 0930034293, 0930034298, 0904033975, Fax No: 0114667044, P.O.Box 3317
  9. Tenders shall be valid for a period of 60 days after bid opening.
  10. Habesha Cement Share Company reserves the right to reject all or part of the bid.

Habesha Cement Share Company

Construction of fence and Leveling of the Compound in UNHCR Aysaita residence-

Published on:The Reporter ( Oct 31, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa 
Remaining Time for Bid Submission (Check it)

TENDER NOTICE

The Representation Office of the United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR) in Ethiopia, Addis Ababa invites competent, reputable and registered companies(international) to participate in the below tender:

  • REQUEST FOR PROPOSAL-Construction of fence and Levelling of the Compound in UNHCR Aysaita residence-RFP/HCR/AA/2020/005

The closing date is 09 November 2020- 16H00- Ethiopian time Details of the above-mentioned bid document should only be requested through email, by sending your request to ETHADSMS@unhcr.org.

Working hours: Monday to Thursday from 09:00-12:00 and 14:00-16:00 Friday from 09:00-14:00

Tender documents can be requested effective from 26 October to 07th November 2020.

The tender submission should comply with requirements raised in the request for proposal document and must be type-written/computer-generated/PDF.

Closing date for receipt of tender documents is 09 November 2020- 16H00 Ethiopian Time . No submission after this deadline shall be accepted.

UNHCR Representation

Addis Ababa Ethiopia

Supply Management Services

Construction of mixed purpose kitchen and Store (Parament Structure) for two schools located at Wantho woreda of Gambella Region

Published on:Reporter ( Nov 1, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission

CALL FOR BID TO AII CONSTRUCTION CONTRACTORS

Bid No.: ZOA/ 11/2020

ZOA Relief Hope | Recovery is an international NGO registered with the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Charities and Societies Agency as Foreign Charity under registration certificate number 0739 to work in the fields of emergency relief and recovery operations to support the lives of refugees, returnees, internally displaced and victims of conflicts and natural disasters.

ZOA Relief /Hope/Recovery has planned to construct Mixed Purpose Kitchen and Store (permeant structure) and including the supply of material and commissioning of the constructions as summarized below.

Type of WorkLocationContractor

category
Construction of mixed

purpose kitchen and

Store (Parament Structure) for two schools

located at Wantho

woreda of Gambella

Region
GambellaGeneral Contractors G-7 and

above

Interested eligible Suppliers shall provide written application with original and neat copies of the following legal documents:

Mandatory Requirement

  • Copy of Renewed & Relevant business license
  • Copy of VAT Registration Certificate
  • Copy of TIN Certificate
  • Bid Security Bond of 2% ETB CPO or Bank Guarantee in the name of ZOA Hope Recovery
  • Relevant documents which can show past performance and experience on similar works
  • Right supply category

Tenders submitted after the deadline will be automatically rejected.

ZOA reserves the right to reject all or part of the bids. Bid documents can be obtained from ZOA Relief Hope Recovery, Country Office in Addis Ababa located on the way from 22 to Bole opposite to NEW DAY CENTRAL Hotel about 150 meters from the main road and ZOA Gambella Program office located at Kebele,02, near Baro Gambella Hotel (Ethiopia Hotel), in hardcopy form according to the details provided below:

Date for tender document collectionFrom November 2, 2020 to

October 13, 2020.
Time for collecting tender documents

8:30a.m. – 5:00p.m.



Monday to Friday
Submission deadlineNovember 16, 2020.

12:30p.m
Tender public openingNovember 16, 2020.

2:30p.m. (Afternoon)

Address: ZOA Country office sub Office Gambella Program office Addis Ababa, Ethiopia

Kebele,02, near Baro Gambella Hotel

Tel: +251-0911 109512/0911710796 Telephone: +251 04755112041

Civil Works Construction, Supply and Installation of Pipes, Fittings, and Electro-Mechanical Works

Published on:Ethiopian Herald ( Oct 31, 2020 )Place of Bid Competitions:Amhara National Regional State 
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

Amended

1st Announcement

 Request for Bids

  • Employer: Amhara National Regional State Water, Irrigation & Energy Development Bureau
  • Project: One WaSH National Program CWA-II
  • Contract title: Civil Works Construction Supply and Installation of Pipes, Fittings, and
  • Electro-Mechanical Works
  • Country: Ethiopia
  • Loan No./Credit No / Grant No.: P167794
  • REB No: ET-AMHARA WIEDB-166319-CW-RFB, ET-AMHARA WIEDB-166323-CW-RFB,
  • ET-AMHARA WIEDB-166325-CW-RFB. ET-AMHARA WIEDB-166329-CW-RFB

Issued on: 4 October 2020

  1. The Amhara National Regional State Water, Irrigation and Energy Development Bureau through the Government of Ethiopia has received financing from the World Bank (WB, UNICEF, DFID, AfDB, Government of Finland & KOICA) toward the cost of the One WaSH National Program CWA-II and intends to apply part of the proceeds toward payments under the contract for Civil Works Construction, Supply and Installation of pipes, Fittings and Electromechanical Works for water supply and sanitation projects.
  2. The Amhara National Regional State Water, Irrigation, and Energy Development Bureau now invite sealed bids from eligible Bidders with work licenses in waterworks construction (WWC) for the Construction of civil work Pipeline, supply, and Installation of Electro-mechanical for the following Town and Rural Water Supply projects.
LotNo.Project Name Reference numberLocationBid Security (Birr)
WoredaZone
01Felegeselam (RPS)ET-AMHARA WIEDB166319-CW-RFBEnemay East Gojjam 500,000.00 
02Azena (Town)ET-AMHARA WIEDB166323-CW-RFBAyehu GuagusaAwi400,000.00
03Mersa Town)ET-AMHARA WIEDB166325-CW-RFBHabiru North Wollo400,000.00 
04Gish Abay ET-AMHARA WIEDB166329-CW-RFBSekela West 500,000.00 

3. Bidding will be conducted through national competitive procurement using Request for Bids (RFB) as specified in the World Bank’s “Procurement Regulations for IPF Borrowers-Procurement in Investment Projects Financing” July 2016, revised November 2017 and August 2018 (“Procurement Regulations”), and is open to all eligible Bidders as defined in the Procurement Regulations.

4. The Bidding document in English may be purchased by interested eligible Bidders upon the submission of a written application directly from the Water, Irrigation and Energy Development Bureau, Finance and Property Administration Directorate, room no.84, up on payment of a non-refundable fee Birr 300/three hundred birr

5. Bids must be delivered to Amhara National Regional State Water Irrigation and Energy Development Bureau, Water Schemes Construction Input Supply Directorate, Floor/Room number: One WaSH Building/08, Bahir Dar, before 9.00 a.m 3 November 2020; and Bids shall be opened at 9:30 am on the same date in the presence of the bidders or their legal representatives who wish to attend. Electronic Bidding shall not be permitted. Late Bids shall be rejected

6. Each Lot must be accompanied by the amount of bid security as stated in the table above in the form of Bank Guarantee or CPO with a validity period not less than 120 days + 28 days.

7. Bidders interested to participate in more than one lot shall prepare and submit separate bidding documents for each lot without repeating the key personnel and machinery.

8. Bids shall be valid for a period of One hundred Twenty (120) days after bid opening

9. Bidders are required to submit copies of all eligible documents and licenses which are renewed for the year 2019/2020.

10 The Bureau reserves the right to accept or reject all or part of the bid.

Amhara National Regional State Water, Irrigation and Energy Development Bureau

Water Schemes Construction Input Supply Directorate

Attention to: Mr. Melkamu Moges

Address: Papyrus Hotel to Peda Street

Floor/ Room number: One Wash Building / 08

Telephone: +251 58 226 2460/ +251 582201087/+251 582200855

Facsimile Number: +251 58 226 2461/+257 582204676

P.O.Box: 88, Cty: Bahir Dar, Country: Ethiopia

Amhara National Regional State Water, Irrigation and Energy

Development Bureau

በአፋር ክልል የግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 21፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አፋር ክልል ገቢረሱ ዞን
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

 ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአፋር ክልል በገቢረሱ ዞን አሚባራ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማት ጽ/ቤት በ2013 በጀት አመት ለሚያከናውናቸው የግንባታ ስራዎች ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡

በጨረታ የሚሰሩ ስራዎች የሚከተሉት ይሆናሉ፡-

  1. የተስኩቲ ማዕከል የውሃ መስመር ዝርጋታ
  2. ከላይቶ ት/ት ቤት ጥገና
  3. ባድሃሞ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ባለ ሁለት ክፍል ላብራቶሪ እና ላይብረሪ ግንባታ
  4. ኩስራ ጤና ኬላ ጥገና
  5. ሲደሃፋጌ ጤና ጣቢያ የሴፕቲክ ታንከር ግንባታ
  6. ተስኩቲ ማዕከል የጽ/ቤት ግንባታ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይገባቸዋል፡-

  • ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና ፍቃዳቸውም በ2013 ዓ.ም የታደሠና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • የጨረታውን ሰነድ በአሚሰራ ወረ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት ብር 100 የማይመለስ ስመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  • ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሰባት ተከታታይ ቀናት የሰነድ ሽያጭ ይከናወናል፡፡

በአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን

አሚባራ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ልማት

ጽ/ቤት

የተፋሰስ ግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ደብረ ማርቆስ ከተማ 
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ መለያ ቁጥር 01/2013

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር የደ/ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት በUllDP ፕሮግራም በ 2013 በጀት ዓመት ለሚሰሩት የተፋሰስ ግንባታ ስራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም “RC” Road Contractors OR “GC’’ General contractors ደረጃ 7 እና በላይ የሆናችሁና የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተቋራጮች እንድትወዳደሩ ጥሪያችንን እናቀርባለን ::

የፕሮጀክቱ ስምቀበሌሎትየፕሮጀክቱ አይነትመለኪያብዛትየፓኬጅ ቁጥር
ከእንደገም ቄሶች ሰፈር እስከ ጠጠር መንገዱ0913ተፋሰስ ግንባታሜትር452 ሜAM/DM/UIIDP/CW/01/20(13) 
ባታ ከአቶ ገብሬ ባህሪ መኖሪያ ቤት እስከ የግንባን ሸጥ ድረስ074ተፋሰስ ግንባታሜትር738AM/DM/UllDP/CW/01/21(4) 
ከአቶ ኤፍሬም መኖሪያ ቤት እስከ ውሰታ ወንዝ0916ተፋሰስ ግንባታሜትር452AM/DM/ UIIDP /CW/ 01/21(16) 
ከአብማ ት/ቤት እስከ ውለታ ወንዝ033ተፋሰስ ግንባታሜትር630AM/DM/UlIDP /CW/ 01/21 (3)
ከዘሪሁን ቶርኖ ቤት እስከ ወንድሙ እሸቱ መኖሪያ ቤት ከአቶ አበበ ይገረም መኖሪያ ቤት እስከ ሙሉጌታ ይልቃል መኖሪያ ቤት0622ተፋሰስ ግንባታሜትር417AM/DM/UllDP /CW/ 01/21(22) 
ከአቶ ቀለሙ መኖሪያ ቤት እስከ ቀበሌ 07 አስተዳደር ጽ/ቤት ፊት ለፊት076ተፋሰስ ግንባታሜትር396AM/DM/UllDP/CW/ 01/21(6) 
ከቦሌ አሮጌው ተፋሰስ እስከ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን0819ተፋሰስ ግንባታሜትር535AM/DM/UIIDP /CW/01/21(19) 
ከአቶ አደመ መኖሪያ ቤት እና ዶክተር ጥላሁን መኖሪያ ቤት እንዲሁም ቦሌ 20 ሜትር ተፋሰስ እስከ ተክለሃይማኖት 20 ሜትር መንገድ0811ተፋሰስ ግንባታሜትር539AM/DM UIlDP /CW/01/21(11) 
ከአቶ ማሃሪ መኖሪያ ቤት እና በተቃራኒው ስላሲ መሰረተ ክርስቶስ እና ቀጠና 3 ፖሊስ ጽ/ቤትእስከ መሰረተ ክርስቶስ አዲሱ አስፓልት717ተፋሰስ ግንባታሜትር631AM/DM UIIDP /CW/01/21(17) 
ከቄሴ ሱቅ እስከ የኔ ትምህርት ቤት088ተፋሰስ ግንባታሜትር524AM/DM/UIIDP/CW/ 01/21(8) 
ባታ አቶ ይሁኔ አለኽኝ መኖሪያ ቤት እስከ ውሰታ ወንዝ511ተፋሰስ ግንባታሜትር778AM/DM/UIIDP /CW/ 01/21(11) 

ስለዚህም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ይቻላሉ፡፡

  1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና ማቅረብ የሚችሉ ፤
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN /ያላቸው እና ማቅረብ የሚችሉ ፤
  3. የግዥ መጠን ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር በመክፈል ደ/ማ/ከተ/አስ/ከተ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 ማግኘት ይቻላል፡፡
  5. ለእያንዳንዱ ሎት ዝርዝር መግለጫ ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳብ መቀበያ ቅጹን አንድ ኦርጅናል እና አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ለየብቻው በማሸግ በፖስታው ጀርባ ላይ ኦርጅናል እና ኮፒ ብሎ በመፃፍ (በመለየት) ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሁሉም ሎቶች በ30 ተከታታይ ቀናት በፖስታ በማሸግ ግዥና ፋ/ንብ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 10 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች በሞሉት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድለሚወዳደሩበት ለያንዳንዱ ሎት ብር 30,00.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) በባንክ በተመሰከረ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው::
  9. ጨረታው ተጫራቾች እራሳቸው ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግ/ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 8 ለሁሉም ሎቶች ጋዜጣው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ 30ኛው ቀን ከቀኑ 800 ታሽጎ 930 ሰዓት ይከፈታል፡፡ 30ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙ ጨረታውን ለመክፈት አይስተጓጎልም::
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 10 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0581780067 ወይም 0581780040 ወይም በፋክስ ቁጥር 0587713057 በመላክ ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 049 በጽሁፍ መጠየቅ ይቻላል ::

የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት

Construction of :- Supply and laying Borehole collector & transmission main pipe work, water conveyance system, masonry Reservoirs, water points, break pressure tank, cattle trough and guard house etc

Published on:Ethiopian Herald ( Oct 29, 2020 )Place of Bid Competitions:Dire Dawa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

INVITATION FOR BIDS

FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA ONE

WASH NATIONAL PROGRAM

  1. The Federal Democratic Republic of Ethiopia has received financing from the Consolidated WaSH Accounts (CWA) toward the cost of the project implementation of One Wash National Program II, and intends to apply part of the proceeds toward payments under the contract for Construction of Civil Works for Jeldessa woreda, Ayale gumgum Qabele Multi-village Rural Water Supply System
  2. The Dire Dawa Water, Mines & Energy Office now invites sealed bids from eligible bidders for construction of Civil Works for Jeldessa woreda, Ayale gumgum Qabele Multi-village Rural Water Supply System. Project ID P167794No.BID Ref. No.Description of Works1ET-Dire Dawa WB199523-CWRFBConstruction of :- Supply and laying Borehole collector & transmission main pipe work, water conveyance system, masonry Reservoirs, water points, break pressure tank, cattle trough and guard house etc
  3. Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures and is open to all eligible bidders.
  4. Interested eligible bidders may obtain further information from the address below and obtain the bidding documents during office hours 09:00AM to 05:00 PM.
  5. Bidder shall meet the following minimum qualifying criteria to qualify for award of the contract, 
  • a. Minimum average annual construction turnover of ETB 26,250,000.00 calculated as total certified payment received for contracts in progress or completed within the last 3 years.
  • b. The bidder must demonstrate access to, or available of financial resources such as liquid assets, lines of credit and other financial means, other than any contractual advance payments to meet the construction cash flow requirement estimated as ETB 4,000,000.00
  • c. Experience under construction contracts in the role of prime contractor, subcontractor, or management contractor for at least the last 5(live) years, starting from 8th July 2015,

6. A complete set of bidding documents in English may be purchased by interested eligible bidders upon the submission of a written application to the address below and upon payment of a nonrefundable fee of ETB 300 (Three Hundred Birr). The method of payment will be Cash against receipt

7. Bids must be delivered to the address below on or before 25th November 2020, 9:30AM Electronic bidding will not be permitted. Late bids will be rejected. Bids will be publicly opened in the presence of the bidders’ designated representatives and anyone who choose to attend at the address below on 25 November 2020,10:00AM.

8. All bids must be accompanied by a Bid Security of ETB 400,000(four hundred Thousand) in freely convertible Currency.

9. The address referred to above is:

Dire Dawa Water, Mines & Energy Office

Address: Via number one road in front of Dire Dawa

Administration Federal Prison

P.O.box 18, Dire Dawa; Ethiopia Tel. +251-25-111-3358, Fax +251-25-111-11-32

URRAP Bridge Construction Projects with approach Roads

Published on:Ethiopian Herald ( Oct 29, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

NOTICE OF INVITATION FOR BID

Procurement Reference Number: ORA/NCB/RFP/CP-04/2013

NOTICE OF INVITATION FOR BID

Procurement Reference Number: ORA/NCB/RFP/CP-04/2013

1.The National Regional State of Oromia has allocated budget towards the cost of URRAP Bridge Construction Projects with approach Roads and intends to apply part of this budget to payments for the under listed projects. The Bridge Name, Location, Span Length, Amount of bid security, Minimum Annual construction turnover (ACT), and the total period of construction including the required mobilization time, for each Bridge project, is indicated in the table below;

No Bridge River NameSpan Length(M) Zone Aana  (Woreda) Bid Bond AmountDuration of the works including 45 days Mobilization Period (Cal.Days) Peak Annual Construction Turnover (ACT) 
1Muka Arba 40West Wellega M/Sibu115,400.00 54815,000,000.00 
2Birbir52West Wellega S/Nole155,000.00 54820,700,000.00 
3Suchi24West Wellega Ayira64,600.00 45610,300,000.00 
4Suphe24Kellam WellegaJ/Horo100,400.00 45616,100,000.00 
5Qobi24Kellam WellegaJ/Horo98,800.00 45615,800,000.00 
6Gerba Guracha32West ArsiNansebo109,900.00 54814,600,000.00 
7Unke39ArsiShanan Kolo130,900.00 54817,500,000.00 
8Gogesa (with 1.6km Approach Road)88North ShoaDara298,400.00 73029,800,000.00 
9Balal60BorenaTaltale140,700.00 73014,100,000.00 
10Iyya (with 4.5 km Approach road)32BaleM/Welabu472,400.00 54863,000,000.00 

2. The Oromia Roads Authority (ORA) now invites eligible bidders to submit sealed bids for providing the necessary labor, material, and equipment for construction works of the above Bridge projects.

3. Interested bidders shall submit the following evidence:

The bidders shall have a certificate of competency from Oromiya Construction Authority or Ministry of Federal Construction with Category; As the table below for each Bridge project, renewed for the bidding period and other appropriate documentary evidence demonstrating the bidder’s compliance, which shall include:

i. Trading /Business License renewed for bid period and Commercial Registration Certificate from authorized bodies.

ii. VAT & Tax payer Identification Certificate issued by the tax authority,

iii. Tax Clearance certificate issued from the Tax Authority (Inland Revenue Authority) which allows the bidder to participate in public tenders at the date of the deadline for bid submission.

iv. Evidence of/Being/ Registered at Ethiopian Public Procurement and Property Administration Agency(PPAA) Supplier list.

NoBridge Name Span Length (M) Category 
1Muka Arba 40GC-6/RC-6/BC-6 & Above 
2Birbir52GC-6/RC-6/BC-6 & Above 
3Suchi24GC-6/RC-6/BC-6 & Above 
4Suphe24GC-6/RC-6/BC-6 & Above 
5Qobi24GC-6/RC-6/BC-6 & Above 
6Gerba Guracha32GC-6/RC-6/BC-6 & Above 
7Unke39GC-6/RC-6/BC-5 & Above 
8Gogesa (with 1.6km Approach Road)88GC-5/RC-5/BC-4 & Above 
9Balal60GC-5/RC-5/BC-4 & Above
10Iyya (with 4.5 km Approach road)32GC-5/RC-5/BC-4 & Above

4. Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures and is open to all eligible domestic bidders as specified and defined in the bidding document.

5. Interested eligible bidders may obtain further information and inspect the bidding documents, including a complete set of Engineering Drawings which is necessary for bidding purpose, at the address given below at office working hours. A complete set of bidding documents prepared in English language may be purchased by interested bidders on the submission of a written application to the address below and a non refundable fee of ETB 500.00 (Five Hundred Birr only) for each Bridge Project, effective from the first date of announcement up to deadline. The method of payment shall be in cash to the ORA’s Head Office Cashier.

6. Bidders can apply for one or for all or for any number of Bridges projects from the above listed Bridge projects and shall submit their bid separately for each Bridges project, they are interested to apply for.

7. Bidders shall submit One Original and two photocopies for both Technical proposals and financial offer. Technical proposal will be sealed in such a way that one original and one photocopy to be sealed in one envelope while the second photocopy will be sealed in another envelope separately and labeled as “One ORIGINAL & One PHOTOCOPY” and “Second PHOTOCOPY” respectively, then placed in another outer envelope along with bid security as indicated in the above table, in an acceptable form as indicated in bidding document. Financial proposal will be sealed in such a way that one original and one photocopy to be sealed in one envelope while the second photocopy will be sealed in another envelope separately and labeled as “One ORIGINAL & One PHOTOCOPY” and “Second PHOTOCOPY” respectively, then placed in another outer envelope. Finally the whole documents shall be placed in a single wax-sealed envelope whose outer cover containing all necessary information about the firm & Employer including project information.

8. Bids must be delivered to the address below on or before November 30, 2020 at 10:00 A.M. All bids must be accompanied by a bid security indicated in the above table. Late bids will be rejected. Qualification Application, Financial offers, and Bid security of the bidders will be opened by the Oromia Roads Authority in the presence of bidders’ representatives who choose to attend at the address below on the final date and 30 minutes after bid submission as stated above.

9. Evaluation is to be carried out in two stages, Qualification Information First and Financial Bids of Qualified bidders next. Financial Proposal of qualified bidders will be opened at the same address given below on the date that is to be declared by the Authority’s Bid Endorsing Committee after completion of the evaluation of Technical Proposals. Unqualified Bidders’ Financial Proposal will be returned unopened to the Bidder.

10. The Bid validity period shall be: 118 Calendar days after the latest date for submission of bid.

11. Oromiya Roads Authority reserves the right to reject any bid and to annul the bidding process and reject all bids at any time, without thereby incurring any liability to Bidders.

Oromiya Regional Government Sectorial Office A building at Sarbet.

Office of Oromia Roads Authority,

3rd Floor, Procurement Directorate

Email: info@oromiaroadsauthority.org

Website:www.oromiaroadsauthority.org

P. O. B. 42937

Finfinne, Ethiopia

Oromia Roads Authority

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የአጋር ወይኔ ቀበሌ ደበል ወረዳ ዳይበርሽን ሥራ…

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅጅጋ ሶማሌ ክልል
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር SRS-BDB/CDW/16/2013

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የአጋር ወይኔ ቀበሌ ደበል ወረዳ ዳይበርሽን ሥራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና ቀጥሎ  የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረታው አንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

  • 1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  • 8. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • 9. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅጅጋ ከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ) በመክፈል መግዛት ይቻላሉ፡፡
  • 10. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  • 11. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣበት በሰባተኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅጅጋ ይከፈታል፡፡
  • 12. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ፡-በስልክ ቁጥር +251 25 7753 595/96

ፋክስ ቁጥር፡- +251 25 77 58 598

ጅጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የፈትወሊ ቀበሌ ኤረር ወረዳ ዳይበርሽን ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅጅጋ ሶማሌ ክልል
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

 የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር SRS-IBDB/FDW/17/2013

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የፈትወሊ ቀበሌ ኤረር ወረዳ ዳይበርሽን ሥራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅጅጋ ከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ) በመከፈል መግዛት ይቻላሉ፡፡
  4. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣበት በሰባተኛው የስራ ቀን ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከጠዋቱ 8፡30 ሰዓት መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅጅጋ ይከፈታል፡፡
  6. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 25 77 53 595/96

ፋክስ ቁጥር፡- +251 25 77 53 598

ጅጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ

ልማት ቢሮ

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በክልሉ የተሰሩት የስድስት የማቀነባበርያ ፋብሪካ የአጥር (ሲቲ፣ ፋፈም፣ ጀረር፣ ቆረሄ እና ኤረር ዞን) ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅጅጋ ሶማሌ ክልል
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር SRS-BDB/FFW/18/2013

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በክልሉ የተሰሩት የስድስት የማቀነባበርያ ፋብሪካ የአጥር (ሲቲ፣ ፋፈም፣ ጀረር፣ ቆረሄ እና ኤረር ዞን) ሥራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ አና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሱ በጨረታው አንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና ግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅጅጋ ከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ) በመከፈል መግዛት ይቻላሉ፡፡
  4. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት በስምንተኛው የስራ ቀን ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅጅጋ ይከፈታል፡፡
  6. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 25 77 53 595/96

ፋክስ ቁጥር +251 25 7753 598

ጅጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ

ልማት ቢሮ

የመስኖ ዝርጋታ ስራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

 የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር SRS-IBDB/JIW/19/2013

የሶማሌ ከልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ የዊብ ወንዝ በጨረቲ ወረዳ የመስኖ ዝርጋታ ስራን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በጨረታው እንድትወዳደሩ ተጋብዛችኋል።

  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ እና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ጅግጅጋከሚገኘው የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በመገኘት የስራውን ዝርዝርና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) በመክፈል መግዛት ይቻላሉ።
  4.  በጨረታው መሳተፍ የሚችሉት ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ ስራ ላይ የሰሩ መሆን ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣበት በስምንተኛውየስራ ቀን ከሰአት 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይምህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእለቱ ከሰዓት 8፡30 መስሪያ ቤቱ በሚገኝበት ጅግጅጋ ይከፈታል።
  6.  መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251257753595/96

ፋክስ ቁጥር +251257753598 ጅግጅጋ ሶማሌ ክልል

የሶማሌ ክልል መስኖ እና ተፋሰስ ልማት ቢሮ

Sub Contract Cutting, Bending and Fixing in position Reinforcement Bar ለፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ 4+B+21 የቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ፡ECWCL/NCB/-PW/36/2013

  1. Sub Contract Cutting, Bending and Fixing in position Reinforcement Bar ለፌዴራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ 4+B+21 የቢሮ ግንባታ ፕሮጀክት ለማሰራት ብቁ የሆኑ ንዑስ ተቋራጮችን በሃገር አቀፍ ግልጽ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
  2. በጨረታው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ነገር ግን በአቅራቢዎች ዝርዝር ያልተመዘገቡ ተጫራቾች ለሚመለከተው የመንግስት መስሪያ ቤት በማመልከት የምዝገባ ሰርተፍኬት ማግኘት ይችላሉ፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላው የጨረታ ዋጋ 1% ( በመቶ) ነገር ግን ከብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ) የማይበልጥ በሲፒኦ ወይም በባንክ ዋስትና (unconditional Bank Guarantee) ማስያዝ አለባቸው::
  4. በጨረታው ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉበት፣ ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር ተዛማጅ የሆነ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ መሆናቸውን ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እና በጨረታው ለመሳተፍ ከአገር ውስጥ ገቢዎች ቢሮ ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸው ማስረጃ በማቅረብ የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ) በመክፈል ዘወትር በስራ ሰአት እና ቅዳሜ እስከ 6፡30 በግዢ መምሪያ (የህንጻ ቴክኖሎጂ እና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ግዢ ቡድን ) በመቅረብ ይህ ማስታውቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበትቀን ጀምሮ መግዛት የሚቻል ሲሆን ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ፖስታ እስከ ህዳር2 ቀን 2013 ዓም ከጠዋቱ 4፡00 ሰአት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  5. የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሰረት ሲሆንጨረታው ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው፡፡ የጨረታው ሰነድ የተዘጋጀው በእንግሊዝኛ ቋንቋ ነው
  6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ህዳር 2 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዕለቱ ህዳር 2 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ቅጥር ጊቢ በሚገኘው የግዥ መምሪያ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  7.  ኮርፖሬሽኑ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡ ከመገናኛ ወደ አያትበሚወስደው መንገድ በግራ በኩል ጉርድ ሾላ ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንጻ 200 ሜትር ገባ ብሎአንድነት ትምህርት ቤት ፊት ለፊት

ስልክ ቁጥር +251 118 72 30 86

Fax +251 6 67 60 90

Pobox 21 952/1000 አዲስ አባባ

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን

Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park

Published on:Addis Zemen ( Oct 29, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

Invitation to National Bid for the

procurement of Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park (LOT 4)

  • Floating Date: As of October 30, 2020
  • RFQ No: 4041065
  • Closing date: November 20, 2020

Ethio Telecom invites interested and eligible bidders in this bid for the procurement of Duct and Manhole Construction at Bahirdar Industry Park (LOT 4).

  • Bid Remains under floating starting from October 30, 2020 Submission deadline: November 20, 2020 (until 05:00 PM)
  •  Opening date: November 21, 2020 (at 10:00AM)
  • Bid documents can be obtained from ethio telecom’s HeadOffice, Room No. 201 during office hours (Monday to Friday) upon payment of a non-refundable fee of Birr 100.00(Birr one hundred only).
  1.  All Bids must be accompanied by a bid security in the amount of Birr 162,000.00 (One hundred sixty-two Thousand Birr only).

1.1. The bid bond shall be furnished in the format specified in the bid document.

Ethio Telecom’s Head QuarterSupply Chain Division2nd floor, Room No. 211BChurchill Road

P. O. Box 1047, Addis Ababa, Ethiopia.

2. Bidders are seriously advised to read and comply with the instructions provided in the bidding document and can obtain detailed information on the Ethio telecom web address.

3. Ethio telecom reserves the right to reject all or parts of this bid.

4. No one is allowed to duplicate or transfer the bidding document that she/he acquired to participate under this invitation. Legally authorized agents shall collect the bidding documents for each principal they are representing.

  • NB: – bid documents are available only on softcopy. Thus, bidders should come up with flash/CD.
  • For more information, please visit ethio telecom official web
  • site: – www.ethiotelecom.et 

You cannot copy content of this page