The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የግንባታ ፣ የአጥር ስራ፣…

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 23፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአክብመ የሰሜን ሸዋ ዞን
Submission Date:ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ/ንብ/አስ/ደ/ የስራ ሂደት ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታለስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል 16ኛው ቀን በ4፡30 ይከፈታል፡፡

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በሰሜን ሸዋ ዞን በሞጃና ወደራ ወረዳ በሚገኘው የጋውና ጤና አጠባበቅ ጣቢያ ለ2013 በጀት አመት

  • ለተለያዩ የግንባታ አይነቶች የሚውሉ የተለያዩ የግንባታ እቃዎችን፣
  • የግንባታ የአጥር ስራ፣ የቢሮ እቃ፣
  • የጽዳት፣ የህትመት፣ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣
  • የኤሌክትሪክ መለዋወጫ እቃዎች፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣
  • የጀኔሬተር ጥገና ፣የሞተር ጥገና ለድጋፍ ሰጭ እና ለባለሙያተኞች የደንብ ልብስ በጋዜጣ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት እና ማሰራት ይፈልጋል፡፡ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር

የምትችሉ ሲሆን፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
  2. የግዥ መጠን 50000/ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸው የማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-2 የተጠቀሱትን እናይጠቅመኛል የሚሉትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. በግንባታ ዘርፍ ለሚወዳደሩ ተወዳዳሪዎች ከደረጃ /6/ በላይ የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. የእቃዎችን እና የግንባታ አይነት ዝርዝር መግለጫ /እስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ግዥ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ከዋና ገንዘብ ያዥ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የእቃውን ወይም የግንባታውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ መሂ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ/ንብ/አስ/ደ/ የስራ ሂደት ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታለስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል 16ኛው ቀን በ4፡30 ይከፈታል፡፡
  9. በጥንቃቅን እና አነስተኛ ለተደራጁ ተጫራቾች በመመሪያው መሰረት ድጋፍይደረግላቸዋል፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ 033 89948 60/09 20 86 72 19 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  12. የጨረታ መዝጊያው ቀን እሁድና ቅዳሜ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን4፡00 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  • አድራሻ፡- በአክብመ የሰሜን ሸዋ ዞን ከደ/ብርሃን 100 ኪ.ሜ ወደ ደሴ መስመርከሚወስደው መንገድ ጣርማ በር ዋሻ ወደ ምዕራብ በ40 ኪ.ሜ ገባ ብሎ ነው፡፡
  • የጋውና ጤና አጠባበቅ ጣቢያ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page