The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ በአለም ባንክ በጀት and የማሽነሪ ኪራይ

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 16፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ወልዲያ ከተማ 
Remaining Time for Bid Submission (Check it)

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ክልል በሰ/ወሎ/ ዞን የወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት በ2013 በጀት አመት በአለም ባንክ፤ በመደበኛ በጀትና በሮድ ፈንድ በጀት ለሚያሰራው የመሰረተ ልማት ስራዎችና የእቃ ግዥና የማሽነሪ ኪራይ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራትና መግዛት ይፈልጋል፡፡ ለዚህ ጨረታው መሳተፍ ለምትፈልጉ ሁሉ ለግንባታ ስራ በደረጃ 9 እና በላይ ሙያ ባላቸው የስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራትና መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • 6 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ በአለም ባንክ በጀት
  • ሎት 1. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ግዥ በአለም ባንክ በጀት
  • ሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ ግዥ በአለም ባንክ በጀት
  • 1 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ጥገና በመደበኛ በጀት
  • 1 ሳይት ሪቴንግ ወል በአለም ባንክ በጀት

የተለያዩ ደረጃዎች ባላቸው የስራ ተቋራጮችና አቅራቢዎች አስፈላጊ የሆኑትን የግንባታ ማቴሪያሎትና የእጅ ዋጋ ችለው ለሚሰሩ ተወዳዳሪዎችና የእቃ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችና አቅራቢዎች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ ስለዚህ

  1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ማቅረብ አለበት፡፡
  3. የግዥው መጠን ለግንባታ 50 ሺህ ብር ለዕቃና አገልግሎት ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ ቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት፡፡
  4. ማንኛውም የስራ ተቋራጭ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ከአማራ ክልል ውጭ የሚመጡ ተጫራቾች በሚንስተር መ/ቤቱ የኮንስትራክሸንና ኢንዱስትሪ ልማት ቁጥጥር ባለስልጣን የምዝገባ ሰርትፈኬት ወይም አጭር ምዝገባ ማቅረብ አለበት፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ /በመ/ቤታችን ገንዘብ ያዥ/ ገቢ ሆኖ ገቢ የተደረገበትን ደረሰኝ ኮፒ አድርጎ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማስገባት ይኖርበታል
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በሰ/ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡
  • 6 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ለእያንዳንዱ ሰነድ 50 ብር
  • ሎት 1. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሰነድ 100 ብር
  • ሎት 2. የጽህፈት መሳሪያ ግዥ ሰነድ 50 ብር
  • 1 ሳይት የውሃ ተፋሰስ ጥገና ስራ ሰነድ 50 ብር
  • 1 ሳይት ሪቴንግ ወል ሰነድ 50 ብር
  • ማንኛውም ተጫራች ሰነድ ገዝቶ መጫረት /መወዳደር/ የሚችለው የመረጡትን የግንባታ ስራ 2/ሁለት/ ሳይት ብቻ መርጦ መግዛትና መወዳደር ይችላል፡፡ ከዚህ ውጭ ወይም ከተፈቀደው ሰነድ በላይ ገዝቶ የተገኘ ተጫራች ከጨረታ ውጭ ይሆናል፡፤ለግንባታ ስራው ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ከሆኑ የማቴሪያል ቴስት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  1. በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ ለተወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ማሰያዝ አለብዎት፡፡
  2. በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ካደራጃቸው አካል የድጋፍ ደብዳቤና የመልካም ስራ አፈጻጸም ወቅታዊ የሆነ መረጃ በሃላፊ የተፈረመ ማቅረብ አለበት፡፡
  3. በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ እና 10 በመቶ አስይዘው ወደ ስራ መግባትዎ ሲረጋገጥ እንደየፕሮጀክቱ ዓይነት እስከ 30 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ይሰጣል፡፡
  4. ማንኛውም የግዥ ወይም የግንባታ ስራዎች የጨረታ ሰነዱን ዋጋ መሙሊያ ላይ ምንም አይነት ስርዝ ድልዝና በፍሉድ የጠፋ እንዲሁም የማይነበብ ተደጋግሞ የተጻፈ እንዲሁም የማይነበብ የማስረጃ ፎቶ ኮፒ አያይዞ የቀረቡ ተወዳዳሪዎች /ተጫራቾች/ ከጨረታ ውጭ ይሆናሉ፡፡
  5. 5የጨረታ ሰነዱን በኦርጅናልና በኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ የሚወዳደሩበትን ሳይት እና እቃ በፖስታው ላይ በመጻፍና በማዘጋጀት የድርጅቱን ማህተምና ፈርማ ሙሉ አድራሻ በመግለጽ በተለያየ ፓሰታ አሽጎ በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በመምጣት በተዘጋጅው የጨረታ ሳጥን ማሰገባት ይኖረባቸዋል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራቾች ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 12 የተዘረዘሩት መስፈርቶች ለሁሉም ተጫራቾች (ተወዳዳሪዎች) ገዥ ይሆናል፡፡

1. ለውሃ ተፋሰስ ግንባታ ቁጥር  1 የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ቁጥር 1

በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎት ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በአለም ባንክ በጀት ለሚያሰራው የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ከወርቂት አያሌዉ ቤት እስከ ፈንታየ ቤት ድረስ 73 ሜትር ኮድ woldia – CW- DR- UIIDP-03—03–2020/2021 እና ጎማጣ ከስለሽ ቤት እስከ ነባሩ ተፋስስ ድረስ 110 ሜትር ኮድ woldia- CW- DR- UIIDP-03-02–2020/2021 ያሉትን የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ በደረጃ 9ና በላይ ሙያ ባላቸው የስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ለተፋሰሶች ግንባታ የሚያስፈልጉ ማንኛውንም የግንባታ ማቴሪያሎችና የእጅ ዋጋ ችሎ ወይም አቅርቦ ለመስራት ለሚፈልጉ ሁሉ በተዘጋጀው ፕላንና የሰራ ዝርዝር መሰረት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 16/03/2013 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሰራ ሰአት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት በተዘጋጅው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 ድረስ ማሰገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 16/03/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ ከጠዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

ከነባሩ ተፋሰስ እስከ ፈንታየ እሸቱ ቤት ድረስ በአለም ባንክ በጀት ለሚሰራው 100 ሜትር የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ኮድ woldia- CW–DR -UIIDP–04-01–2020/2021 ለተፋሰስ ግንባታ ስራ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 16/03/2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 16/03/2013 8፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

2. ለውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ቁጥር 2

በ ወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በአለም ባንክ በጀት ለሚያሠራው የውሃ ተፋሰስ ግንባታ ስራ ከጽሀይሰገድ ቤት እስከ ንግስት ቤት ድረስ 185 ሜትር ኮድ woldia- CW—DRUIIDP-05-01-2020/2021 እና መምህር አራጌ ቤት አካባቢ 54 ሜትር ኮድ woldia- CW–DR—UIIDP-05-02-2020/2021 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/2/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 17/3/2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት የጨረታ ፖስታውን ከጠዋቱ 3፡00 ማስገባት አለበዎት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 17/03/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 3፡30 የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

ቲንፋዝ ቀበሌ ከነባሩ ተፋሰስ እስከ ጎረጅ ድረስ 70 ሜትር ኮድ woldia- CW–DR-UIIDP-05-03-2020/2021 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 17/03/2013 ዓ/ም የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ማስገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 17/03/2013 ዓ/ም 8፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

3. ሪቲንግ ወል

በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በአለም ባንክ በጀት ለሚያሰራው ሪቲንግ ወል ግንባታ ስራ ከዘይንያ ሱቅ፤ሰናይት ቤት እና ወረቅዉሃ ቤት ድረስ 75 ሜትር ኮድ- woldia-CW-RWUIIDP- 07-01-2020/2021 ይህ ማስታወቂያዉ ከወጣበት ቀን 16/2/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 18/03/2013 ዓ.ም የጨረታ ፖስታውን ከጠዋቱ 3፡00 ማስገባት አለበዎት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 18/03/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጎ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 3፡30 የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡ ኪ/ምህረት ቤተክርስቲያን እስከ ሸሌ ድረስ 100 ሜትር በመደበኛ በጀት የዉሀ ተፋሰስ ጥገና ስራ ኮድ woldia-CW-CIP-DM-03-01–2020/2021 ዓ/ም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 18/03/2013 ዓ/ም የጨረታ ፖስታውን ከሰዓት 8፡00 ማስገባት አለበት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 18/03/2013 ዓ/ም ከሰዓት 8፡00 ታሽጎ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከሰዓት 8፡30 የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

  • 1. ሎት1 ኤሌክትሮኒክስ
  • ሎት2 ጽ/መሳሪያ የወ/ከ/አስ/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት በአለም ባንክ በጀት በ2013 ዓ/ም የኤሌክትሮኒክ ዕቃዎችና የጽ/መሳሪያ በየሎቱ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን አሟልተው መጫረት ለምትፈልጉ

ሁሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 16/02/2013 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 01/03/2013 ዓ/ም የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 ማስገባት አለበዎት የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 01/03/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከጠዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡ በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ ያሸነፉበትን ንብረት በራስዎ ወጭ አጓጉዘው ወ/ከ/አገ/ንብረት ክፍል ገቢ ያደረጋሉ፡፡ ካሸነፉት ንብረት ውስጥ ትክክለኛውን እቃ ካላቀረቡ በራስዎ ወጭ መልሰው ትክክለኛውን እቃ ያቀርባሉ፡፡ ለመሳተፍ ለሚፈልጉ ሁሉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በአካል በመገኘት ወይንም በስልክ ቁጥር 03 33 31 03 22 እና 03 33 31 18 61 ወይም 03 33 31 13 31 በመደወል መረጃ ማገኘት ይቻላል፡፡

  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ማሳሰቢያ፡- ጨረታው የመከፈቻ ቀኖች ከላይ በተገለጹት ሲሆን በብዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡

የወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page