The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የተፋሰስ ግንባታ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ደብረ ማርቆስ ከተማ 
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ መለያ ቁጥር 01/2013

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን አስተዳደር የደ/ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት በUllDP ፕሮግራም በ 2013 በጀት ዓመት ለሚሰሩት የተፋሰስ ግንባታ ስራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም “RC” Road Contractors OR “GC’’ General contractors ደረጃ 7 እና በላይ የሆናችሁና የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተቋራጮች እንድትወዳደሩ ጥሪያችንን እናቀርባለን ::

የፕሮጀክቱ ስምቀበሌሎትየፕሮጀክቱ አይነትመለኪያብዛትየፓኬጅ ቁጥር
ከእንደገም ቄሶች ሰፈር እስከ ጠጠር መንገዱ0913ተፋሰስ ግንባታሜትር452 ሜAM/DM/UIIDP/CW/01/20(13) 
ባታ ከአቶ ገብሬ ባህሪ መኖሪያ ቤት እስከ የግንባን ሸጥ ድረስ074ተፋሰስ ግንባታሜትር738AM/DM/UllDP/CW/01/21(4) 
ከአቶ ኤፍሬም መኖሪያ ቤት እስከ ውሰታ ወንዝ0916ተፋሰስ ግንባታሜትር452AM/DM/ UIIDP /CW/ 01/21(16) 
ከአብማ ት/ቤት እስከ ውለታ ወንዝ033ተፋሰስ ግንባታሜትር630AM/DM/UlIDP /CW/ 01/21 (3)
ከዘሪሁን ቶርኖ ቤት እስከ ወንድሙ እሸቱ መኖሪያ ቤት ከአቶ አበበ ይገረም መኖሪያ ቤት እስከ ሙሉጌታ ይልቃል መኖሪያ ቤት0622ተፋሰስ ግንባታሜትር417AM/DM/UllDP /CW/ 01/21(22) 
ከአቶ ቀለሙ መኖሪያ ቤት እስከ ቀበሌ 07 አስተዳደር ጽ/ቤት ፊት ለፊት076ተፋሰስ ግንባታሜትር396AM/DM/UllDP/CW/ 01/21(6) 
ከቦሌ አሮጌው ተፋሰስ እስከ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን0819ተፋሰስ ግንባታሜትር535AM/DM/UIIDP /CW/01/21(19) 
ከአቶ አደመ መኖሪያ ቤት እና ዶክተር ጥላሁን መኖሪያ ቤት እንዲሁም ቦሌ 20 ሜትር ተፋሰስ እስከ ተክለሃይማኖት 20 ሜትር መንገድ0811ተፋሰስ ግንባታሜትር539AM/DM UIlDP /CW/01/21(11) 
ከአቶ ማሃሪ መኖሪያ ቤት እና በተቃራኒው ስላሲ መሰረተ ክርስቶስ እና ቀጠና 3 ፖሊስ ጽ/ቤትእስከ መሰረተ ክርስቶስ አዲሱ አስፓልት717ተፋሰስ ግንባታሜትር631AM/DM UIIDP /CW/01/21(17) 
ከቄሴ ሱቅ እስከ የኔ ትምህርት ቤት088ተፋሰስ ግንባታሜትር524AM/DM/UIIDP/CW/ 01/21(8) 
ባታ አቶ ይሁኔ አለኽኝ መኖሪያ ቤት እስከ ውሰታ ወንዝ511ተፋሰስ ግንባታሜትር778AM/DM/UIIDP /CW/ 01/21(11) 

ስለዚህም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ይቻላሉ፡፡

  1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና ማቅረብ የሚችሉ ፤
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN /ያላቸው እና ማቅረብ የሚችሉ ፤
  3. የግዥ መጠን ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር በመክፈል ደ/ማ/ከተ/አስ/ከተ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 ማግኘት ይቻላል፡፡
  5. ለእያንዳንዱ ሎት ዝርዝር መግለጫ ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳብ መቀበያ ቅጹን አንድ ኦርጅናል እና አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ለየብቻው በማሸግ በፖስታው ጀርባ ላይ ኦርጅናል እና ኮፒ ብሎ በመፃፍ (በመለየት) ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሁሉም ሎቶች በ30 ተከታታይ ቀናት በፖስታ በማሸግ ግዥና ፋ/ንብ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 10 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች በሞሉት ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድለሚወዳደሩበት ለያንዳንዱ ሎት ብር 30,00.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) በባንክ በተመሰከረ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው::
  9. ጨረታው ተጫራቾች እራሳቸው ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግ/ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 8 ለሁሉም ሎቶች ጋዜጣው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ 30ኛው ቀን ከቀኑ 800 ታሽጎ 930 ሰዓት ይከፈታል፡፡ 30ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙ ጨረታውን ለመክፈት አይስተጓጎልም::
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 10 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0581780067 ወይም 0581780040 ወይም በፋክስ ቁጥር 0587713057 በመላክ ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 049 በጽሁፍ መጠየቅ ይቻላል ::

የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page