The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

BC-2

Water Resvior Bulding, OFICE BULDING, SHAD BULDING, TOILIET and GCPM/monment BULDING, CULVERT AND COBEL MANTINANCE, Gravel Road ግንባታዎች

Published on:Be’kur ( ኅዳር 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የእን/ከ/አስ/ከተማ/ል/ቤቶ/ኮንስ/አገልግሎት ጽ/ቤት
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሜ የወጣ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር 02/2013

የእን/ከ/አስ/ከተማ/ል/ቤቶ/ኮንስ/አገልግሎት ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ የሚያሰራቸውን Water Resvior Bulding, OFICE BULDING, SHAD BULDING, TOILIET and GCPM/monment BULDING, CULVERT AND COBEL MANTINANCE, Gravel Road ግንባታዎች በውስጥ ገቢ እና በመደበኛ በጀት

  1.  From kebele 03 Water Resvior ፓኬጅ ቁጥርAMH/INJEBARA/ CIP/ CW 05/20/2021 ሎት 1 በ WC በደረጃ 6 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  2. Injebara city Administration Office building Block 1 with 15 Class, Zagew School office Building Block 1 with 2 Class ፓኬጅ ቁጥር AMH/INJEBARA/ CIP/ CW 06/20/2021 ፤ በGC እና BC በደረጃ 9 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  3. Shade on South East of Wag Adebabay 1 Block with 10 Class, Shade near to Injebara Hospital Bridge 1 Block with 10 Class ፓኬጅ ቁጥር AMH/INJEBARA/CIP/CW 07/20/2021 በGC እና BC በደረጃ 9 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  4. From kebele 03 Public Toilet at new market 1 Balock With 6 Class, 3rd level GCPM Production and instalationፓኬጅቁጥር AMH/INJEBARA/CIP/CW 08/20/2021 በGC እና BC በደረጃ 9 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  5. 5ኛ. Kebele 05 From the south side of agew midir secondary School Enterance, COBEL stone MAINTENANCE FROM KOSSOBER SCHOOL COBBLE TO BRIDGE ፓኬጅ ቁጥር AMH/ INJEBARA/CIP/MAW 03/20/2021 ሎት 1 በGC እና RC በደረጃ 9 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  6. 6ኛ. From Olibia Madeya to Abiy Mulat house (Kebele 01, From Admasu Chekol house to Helen Bogale house (Kebele, From Addisu house to Hawaz house (Kebele 01), From main asphalt road to Addisu Berihun house (Kebele 01) , From Mulat Micro driver to Tenagne Ejigu house (Kebele 01),ፓኬጅ ቁጥር AMH/INJEBARA/UIIDP/CW 01/20/2021 ሎት 1 በGCእና RC በደረጃ 9 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  7. 7ኛ. From Jigdan College to Meseret Belay house (Kebele 02), From kebele house to Meseret Belay house (Kebele 02),From Kidane Mihiret Cobble to end of Kidane Mihiret Church(Kebele 02), From 03 kebel Melese Alene house to 30 meter Road, From 03 kebel 30 Meter Road to Desalew Woreku house, From 03 kebele Ali mesert house to 30 Meter Road,ፓኬጅ ቁጥርAMH/INJEBARA/UIIDP/CW 01/20/2021፤ ሎት3 በGC እና RC በደረጃ 9 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  8. 8ኛ.From Tihaye Desalew house to Berie Aserate house (Kebele 03),From Asmeraw Abera house to 16-meter road (Kebele 03), From addisa workineh to agdew house (Kebele 03), From Mintamir Endalew house to Abat Hunegnaw house (Kebele 04), From Abebe Melese house to Birhanu Sewunet house (Kebele 04, ፓኬጅ ቁጥር AMH/INJEBARA/UIIDP/ CW 01/20/2021፤ሎት4 በGC እና RC በደረጃ 9 እና በላይ ፈቃድ ካላቸው ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ እና የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንድትሳ ተፉ ይጋብዛል፡፡
  1.  የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
  3. የግዥው መጠን ብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት ተመዝጋቢነት/የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. ተጫራቾች የግንባታ ፈቃድ ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ዋና እና ቅጂ በማድረግ ከመጫረቻ ሠነዱ ጋር አያይዞ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ሲሞላ ያለምንም ስርዝ ድልዝ መሞላት አለበት እንዲሁም አንድ ተጫራች መጫረት የሚችለው በአንድ ሎት ብቻ ነው፡፡
  6. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 ቀን ነው፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስታዎቂያው ከወጣበት ቀን 14/03/2013 ዓ.ም ጀምሮ በወጣው ግልፅ ጨረታ ለ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ስዓት እስከ 05/04/2013 ዓ/ም እስከ 3፡00 ማስገባት ይችላሉ፡፡
  9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 በቀን 05/04/2013 ዓ.ም 3፡00 ታሽጎ 4፡00 ይከፈታል፡፡የጨረታ መክፈቻ ቀኑ የህዝብ በዓል እና እሁድ ቅዳሜ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ስዓት ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00/ ሦስት መቶ ብር/ በመግዛት የጨረታ ሰነዱን በእንጅባራ ከተማ/ል/ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገ/ጽ/ቤት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  11. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለWater Resvior Bulding 37,500.00 /ሰላሳ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ብር ለ OFICE BULDING 34,239.00 /ሰላሳ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ብር ለ SHADBULDING 31,928.00 /ሰላሳ አንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት ብር ለTOILIET and GCPM/monment BULDING 10,326.00 /አስር ሺህ ሦስት መቶ ሃያ ስድስት ብር CULVERT AND COBELMANTINANCE 12,985.00/አስራ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አምስት ብር ጠጠር መንገድ ስራ ለሎት 1 28,300.00/ ሃያ ስምት ሺህ ሦስት መቶ ብር ለ ሎት3 31,470.00 /ሠላሳ አንድ ሺህ አራት መቶሰባ ብር ለሎት 4 33,640.00/ ሠላሳ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ አርባ ብር በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችሉ እና በጥቃቅን የተደራጁ ከሆነ ጥቃቅን ጽ/ቤት የዋስትናደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ እና ከተደራጁ 5/አምስት/ ዓመት ያልሞላቸው ለመሆኑ ከአደራጅ መ/ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብሮ መያያዝ አለበት ፡፡
  12. . የጨረታው አሸናፊ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ውል በሚይዝበት ወቅት ማስያዝ ወይም በጥቃቅን የተደራጁ ከሆነ ጥቃቅን ጽ/ቤት የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  13. አሸናፊ ድርጅት የሚሰራቸውን ስራዎች ማንኛውንም ማቴሪያሎች ወጭ በራሱ አቅርቦ መስራት የሚችል ፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. . ለተጨማሪ መረጃ የእን/ከ/አስ/ከተማ/ል/ቤቶ/ኮንስ/ አገልግሎት ጽ/ቤት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0582271759 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ የውድድሩ ሁኔታ በሎት ዋጋ ይሆናል፡፡
  16. የውል ማስከበሪያው ዋስትና ፀንቶ መቆያ ጊዜ ውሉ ከሚጠናቀቅበት የመጨረሻ ቀን በኋላ ቢያንስ ለተጨማሪ 60/ስልሳ/ ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡
  17. . ተወዳዳሪዎች ለሞሉት ጨረታ ኮስት ብሬክ ዳውን እና ወርክ እስኬጁል አብሮ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለበት እንዲሁም ጨረታው የወቅቱን የመስሪያ ዋጋ በ የስራ ደረጃው ግምት ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት፡፡

የእን/ከ/አስ/ከተማ/ል/ቤቶ/ኮንስ/አገልግሎት ጽ/ቤት

የወረታ ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

የትምህርት ቤት ባለአንድ ወለል ህንፃ ተጫረቾቹን አወዳድሮ ለማሳደስ ይፈልጋል፡፡

Published on:Be’kur ( ኅዳር 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳድር የቀድሞው ቀዳማዊ ኃ/ስላሴ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአሁኑ የፍኖተ ሰላም የመጀመሪያ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት የህንፃ እድሳት አስተባባሪ ኮሚቴ በእርጅና ላይ ያለውን የትምህርት ቤት ባለአንድ ወለል ህንፃ ተጫረቾቹን አወዳድሮ ለማሳደስ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ከዚህ በታች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች ማወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በጀኔራል ኮንስትራክሽን የግንባታ ፍቃድ ያለው ሁኖ የድሳቱን የስራ ዝርዝር ቦታው ድረስ በመገኘት በራሱ የስራውን መጠን በማጥናት የዋጋ ግምት በማዘጋጀት የሚያቀርብ፡፡
  2. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. የግብር ከፈይ መለያ ቁጥር(ቲን)ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ደረጃ 4/አራት/ከዚያ በላይ የሆነ
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከማይመለስ 200/ሁለት መቶ/ብር በመክፈል ከት/ቤቱ ር/መ/ር ቢሮ በመግዛት ይችላል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራቾች የእድሳቱን ዝርዝር የሚያድሱበትን ማቴሪያልና የወቅቱን ዝረዝር ዋጋ ግምት በመሙላት በስም በታሸገ ፖስታ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን በርዕሰ መምህር ቢሮ ማስገባት ይችላል፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሱትን እና ተዛማጅ ማስረጃዎችን የሚያቀርብ
  8. አሸናፊው ማሸነፍ ገተገለፀበት ቀን በ7 ቀን ውስጥ ውል ይይዛል፡፡
  9. ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ በጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሲሆን በ22ኛው ቀን ታሽጎ በእለቱ ከቀኑ 4 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  10. ኮሚቴው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
  11.  ለበለጠ መረጃ በት/ቤቱ ስልክ 0587750025/0934523474/0948781205/ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የፍ/ሰላም አንደኛና መለስተኛ ት/ቤት የህንፃ እድሳት ኮሚቴ

ተፋሰስ እና መሸጋገሪያ ድልድይ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ ሙጃ ከተማ በከተማው ከልል ወስጥ በ2013 ዓ.ም ሊሰራቸው ያሰበው ስራ በወስጥ በጀት ለማሰራት፡

  • ሎት 1 አሸዋና ድንጋይ በራሱ ገዝቶ ማጓጓዝ የሚችል፣
  • ሎት 2. ሲሚንቶ፣
  • ሎት 3 በከተማው ክልል ውስጥ የውሃ መፋሰሻ ቦይ መስራት
  • ሎት 4 አነስተኛ የመሸጋገሪያ ድልድይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች ለመወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  1. በየዘርፉ በዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው
  3. ተጫራቶች በጨረታለመሳተፍ ከላይ በተራቁጥር 1-4 የተጠቀሰትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር በጥንቃቄ በሰም በታሸገ ፖስታ ማቅረብ እለባቸው
  4. የሚያስፈልጉ ማተርያሎችኝ እይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሲገዙ በየሎቱ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ፋይናንስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 2 ማግኘት ይቻላል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የሚወዳደሩበትና እቃ ጠቅላላ ዋጋ 2% በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ፣ አለባቸው።
  7. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአየር ላይ ለ21 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ በ22ኛው ቀን 4፡00 ሰአት ይታሸግና በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሙጃ ከተማ መሪ ማ/ቤት የግዥ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ በ4፡30 ላይ ይከፈታል።እለቱ ህዝባዊ በኣል ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተባለው ሰዓት ይታሸግና ይከፈታል፡፡
  8. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጮች ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ይሆናል፡፡
  9. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 2 በአካል በመገኘ ወይም በስልክ ቁጥር በመደወል ማግኘት ይችላሉ
  10. ጽ/ቤቱ ከሚያሰራው ወይም ከሚከራየው 20 በመቶ ጨምሮ ወይም ቀንሶ ማሰራት ይችላል
  11. በዚህ የጨረታ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ህጎችና ደንቦች በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
  12. አሸናፊው ድርጅት አሸናፊነቱ ከተገለጸለት ጀምሮ ባሉት 5 የስራ ቀናት ውስጥ የጠቅላላ ዋጋውን 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማቅረብ ውል መያዝ ይኖርበታል፡፡
  13. አሸናፊው ያሸነፈውን ስራ ስግዳን ወረዳ ሙጃ ከተማ ባሉ በሚሰሩ መንገዶች ድረስ ሄዶ የመስራት እና የማቅረብ ግዴታ አለበት
  14. በተፋሰስ እና በመሸጋገሪያ ድልድይ የሚወዳደር ተጫራች ከደረጃ 9 በላይ የሆነ ህንጻ ተቋራጭ መሆን አለበት
  15. ለግንባታው የሚሆን ሙሉ ማቴሪያል በተቋሙ ሆኖ ውሃ እና ማቴርያል ከተቋሙ ወደሳይቱ የመውሰድ ስራ በተቋራጩ የሚሸፈን ነው
  16. ተጫራቹ የመልካም ስራ አፈጻጸም ማቅረብ የሚችል እና በሰራው ስራ መጥፎ ስነምግባር የሌለው መሆን አለበት

በሰሜን ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ

የሙጃ ከተማ መሪ ማ/ቤት

G+1 guard house construction and pavement rehabilitation Project

Published on:Addis Zemen ( Nov 21, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO BID

Bid No. NCB/AGPR/RE-02/2013

TO: ALL CONTRACTORS OF CATEGORY GC/BC 6 AND ABOVE

  1.  Ethiopian Insurance Corporation (EIC) has budget to be used for the Procurement of EICM Arba minch G+1 Guard House construction and Pavement Rehabilitation Work at Ethiopian Insurance Corporation Arba minch branch.
  2. Ethiopian Insurance Corporation invites wax-sealed bid from eligible bidders furnishing the necessary labor, material and equipment for the works of EIC Arba minch branch G+1 guard house construction and pavement rehabilitation Project at Ethiopian Insurance Corporation Arba minch branch, Arba minch.
  3. Bidding will be conducted in accordance with the Open National tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Government of Ethiopia and Public Financial Enterprise Agency Purchasing Manual.
  4. The bid is open to all eligible bidders
  5. All interested eligible bidders are required to submit renewed licenses for the current year, VAT registration certificate, taxpayer registration certificate, tax clearance and proof of their up to date registration certificate from Trade Ministry of Infrastructure Development and Trade Bureau at the place of registration.
  6. A complete set of bidding documents can be purchased staring from 1st day announcement by any interested eligible bidder on submission of a written application to the office of Ethiopian Insurance Corporation. Facility Management Directorate 1st floor Tel.+251 11 551 70 75 Addis Ababa upon payment of a non-refundable fee Birr 200.- (Two Hundred Only) for the document.
  7. Bidders may obtain further information from, and inspect the bidding documents at the above address.
  8. Bid shall be valid for a period of 120 days after bid opening and must be accompanied by a bid security of Ethiopian Birr 20,000.- (Twenty Thousand) and shall be delivered to Ethiopian Insurance Corporation 1st floor Room No. 107 on or before 2:00 pm and on December 09th, 2020
  9. The bid security shall, at the bidder’s option, be in the form of a certified cheque or bank guarantee by and an Ethiopian Bank. The format of the bid security should be in accordance with the form of bid security included in section 4, bidding forms or another form acceptable to the employer bid security shall be valid for 28 days beyond the validity of the bid.
  10. Technical Document and bid bond will be opened in the presence of those bidder’s or their legal representatives on the same days 2:30 pm at Ethiopian Insurance Corporation Head Office, 1st Floor Purchasing Committee Room.
  11. Bidders are instructed to submit one “Original” and one “Photocopy” of technical and financial proposals, in a separate envelope each.
  12. The Client will not accept rebates from selected times of work. If the bidder wants to give a rebate it must be from the total sum.
  13. The employer reserves the right to reject any of all bids

ETHIOPIAN INSURANCE CORPORATION

የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪ ዎርክሾፕ እና ተያያዥ የምደረ-ገብ ሥራዎች ግንባታ ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሆሳዕና
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የሆሳዕና ቴከኒክና ሙያ ኮሌጅ የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪ ዎርክሾፕ እና ተያያዥ የምደረ-ገብ ሥራዎች ግንባታ ሥራ ለማሰራት ለ2012 ዓም የታደሰ ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸውን የሥራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

  1. ደረጃቸው BC/GC6 እና ከዚያ በላይ የሆኑና ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ የምዝገባ ፈቃድ፣ የኮንስትራክሽን ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የዘመኑን ግብር ስለመከፈላቸው ማረጋገጫ እንዲሁም የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የጨረታ ሰነዱን ከኮሌጁ ፋይናንስ ማስታወቂያው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 21ኛው ተከታታይ ቀናት ድረስ ባለፈቃዱ ወይም ሕጋዊ ተወካይ በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር) በመከፈል እና አንድ ኮፒ የሰነድ ማስረጃ በማስያዝ መግዛት ይችላል፡፡
  2. ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ በአሠሪው መ/ቤት ስሆሳእና ቴከኒክና ሙያ ኮሌጅ ስም ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም ስሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (unconditional bank guarantee) ከቴክኒካል ሰነድ ጋር በፖስታ በሰም አሸገውና ማህተም በማድረግ ፈርመው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች አስፈላጊውን ዕቃና ሠራተኛ አቅርበው ሥራውን የሚሠሩበትን የፋይናንሻል ፕሮፖዛል አንድ ኦርጂናልና ሁለት ፎቶግራፊክ ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም አራቱንም ሰነዶች በሌላ አንድ ማጠቃለያ ፖስታ በሰም እሽጐና የፕሮጀከቱን ስም ጠቅሶ በተጨማሪም የቴከኒካል ፕሮፖዛል አንድ ኦሪጅናልና ሁለት ፎቶግራፊክ ኮፒ፣ የጨረታ ማስከበሪያ ሰነዶችን ለብቻ እንዲሁም የቴከኒካል ሀሳብ የያዘ ሰነድ (Hidder Certification of Comphance) ለየብቻ በሰም በማሸግ እና አራቱንም በአንድ ማጠቃለያ ፖስታ በማድረግ በመጨረሻም የፋይናንሻልና የቴክኒካል ፕሮፖዛሎችን በአንድ እናት ፖስታ በሰም በማሸግ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 22ኛው ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነዶች ማቅረብ ከጨረታው ውድድር ውጪ ያደርጋል፡፡ የአገልግሎት ዋጋው በሰነዱ ላይ በተዘጋጀው ቦታ በአሃዝና በፊደል መሞላት ይኖርበታል፡፡ የቴከኒካል ሀሳብ የያዘ ሰነድ (Bidder Certisctim of Compliance) ላይ ያሉ መጠይቆችን ሞልቶ፣ ፈርሞና የድርጅቱን ማህተም አድርጎ ያለመመለስ ከጨረታው ውጪ ያደርጋል፡፡
  4. ጨረታው በ22ኛው ቀን በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮሌጁ ፋይናንስ ለዚህ በተዘጋጀው ክፍል ይከፈታል፡፡ 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡ ኮሌጁ የተሻለ ዘዴ/አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡-

  • የጨረታው አካሄድ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት እንደገና ተሻሽሎ በወጣው የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 28/2010 እንዲሁም ሰhልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ለዚሁ መመሪያ በወጣው ማብራሪያ ወይንም ማሻሻያ መሠረት ይሆናል፡፡
  • ማንኛውም ተጫራች ከወቅቱ የገበያ ዋጋ በታች ያቀረበ እንደሆነ አሰሪ መ/ቤት ውል ለመግባት አይገደድም፡፡
  • በተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡-+251 046 555 1997 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የሆሳዕና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ

ሆሳዕና

የተለያዩ የግንባታ ሥራዎች

Published on:Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ

1የጨረታ ቁጥር፡ ATA-NCB-w-2020-0013

2. የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የኦሮሚያ ሪጅን ቢሮ እና የተለያዩ የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች በተቀመጠው ሰንጠረዥ መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ሎትዝርዝርሳይትብዛትየግንባታ ቦታ
 የጥበቃ ቤት፣አጥር፣ ስቶርና ቢሮ፣ የመጸዳጃ ቤት11 
1ኔት ሼድ አቅርቦት እና ዝርጋታ ሥራ11ጉጂ ዞን ሻኪሶ ወረዳ
የጥበቃ ቤት፣ አጥር፣ ስቶርና ቢሮ፣ የመጸዳጃ ቤት11
2የጥበቃ ቤት፣ ስቶርና ቢሮ፤ የመጸዳጃ ቤት11ምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ
የአጥር ሥራ11
 የአጥር ሥራ11አርሲ ዞን ዝዋይ ዱግዳ ወረዳ

3 በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

  • i. ተጫራቾች በጨረታ ለመወዳደር በዚሁ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ ሆኖ ሕጋዊ የንግድ ፍቃዱና የዘመኑን
  • ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  • ii የግንባታ ሥራ ብቃት የሚያረጋግጥ ከደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • i በግንባታ ዘርፍ ሥራ ላይ ቢያንስ ሁለት የግንባታ ሥራዎችን በአመርቂ ሁኔታ ሰርቶ ያስረከበ ለዚህም ማረጋገጫ መያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • iv. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡
  • vi የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ወይም በግዢ ኤጀንሲ ዌብ ሳይት ላይ የተመዘገቡ፡፡
  • vi  የግብር ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚያሳይ ማረጋገጫ የሚያቀርቡ፡፡
  • vi ደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ፡፡

4 ተወዳዳሪዎች ሰነዳቸውን ሲያቀርቡ የፋይናንስና የቴክኒክ ሰነዶችን ለይተው በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. ተወዳዳሪዎች ለሥራው የሚያቀርቡትን ዋጋ መሥሪያ ቤቱ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ባቀረበው የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የተሞላ ዋጋ መቅረብ አለበት፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ (ሲፒኦ) ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡ የባንክ ዋስትና የሚያሲዙ ከሆነ በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የ90 ቀን የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የኢንሹራንስ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ሞልተው ከመወዳደራቸው በፊት ፕሮጀክቱ የሚገነባበት ቦታ (ሳይት አይተው መሙላት አለባቸው፡፡ ይህን ሳያደርጉ ቀርተው ካሸነፉ በኋላ ከሳይት ልማት (land cleaning, land cutting & filling or any Work related to site Work) ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ማንኛውም የቫረየን ጥያቄዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም::

8. ጨረታው ኅዳር 29 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ የተጫራቾች የቴክኒክ እና የዋጋ ማወዳደሪያ ሰነድ በተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ይከፈታል፡፡

9. በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማመልከቻችሁን ከዚህ በታች በተቀመጠው የኢሜል አድራሻ ላይ በመላክ በነጻ ማግኘት ይቻላል፡፡

alem.degefa@ata.gov.et  

Tel-0911 71 53 31

10. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ ማብራሪያ ቢፈልጉ ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

11 መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡ስልክ፡ +251115570665/0911715331

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ግብርና

ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ

Construction of two services rooms for exam and license

Published on:Ethiopian Herald ( Nov 20, 2020 )Place of Bid Competitions:Jigjiga
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BID

Somali Regional State Education Bureau Invites All Interested & eligible Bidder for the Construction of the Below Listed Lots

  • Lot – Two services rooms for exam and license

1.Supplies must have a valid trading license renewed for 2013 EFY, tax clearance certificate valid until the date of dead line of bid submission and VAT registration/tin/ supply certificate BC4 OR GC5 and above for each lot. Bidders require bringing original document with their copies when they are purchasing their documents.

2. Bid document may be purchase by interested bidders on the submission of a written application to the office of Somali regional state education bureau logistics case up on submission of written application and a non-refundable fee of 600 Birr for each lot.

3. All bids must be accompanied by a bid security 2% (TWO PERCENT) of bid price in the form of CPO OR BANK GUARANTEE, insurance bond is not acceptable and valid for a period of 60 days after bid opening.

4. Bids must be submitted to Somali regional state education bureau planning and programing department after 5 days of announcement on the newspaper at 10:00 AM

5. Bids will open on the 7 days after the announcement on The Ethiopian Herald at 10:30 AM in the presence of bidders or legal representatives. Late bids shall be rejected bidders shall be submitted two envelopes <Qualification & Bid Security > in one envelope and <Financial Bid>separately in another envelope and should be sealed in an outer envelope.

6. Evaluation is to be carried out in two stage <Qualification Information> first and<financial Bid> of qualified bidders next.

7. The Somali regional education bureau has a right to accept or reject the bid.

Somali Regional State Education Bureau

P.O. Box 210

Tel. 0257752069/3586/85

Fax 0257753524, Jigjiga

Construction of 5 birkad

Published on:The Daily Monitor ( Nov 20, 2020 )Place of Bid Competitions:Jigjiga
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO OPEN TENDER

Organization for Welfare and Development in Action (OWDA) is a national non-governmental humanitarian organization and established 1999 in jigjiga Ethiopian, serving pastorals and agro-pastoral communities in Ethiopian Somali Regional State. With emergency humanitarian respond funding from GFO through Archenova under the humanitarian response through water supply rehabilitationconstruction/ofwashinfrastructureandhealth hygiene awareness rising measure in the drought affected Somali region of Ethiopia, therefore, the projects aims to reduce the morbidity through wash, food security and livelihood measures and to strengthen the resilience of communities in terms of naturaldisasters in  Woredas of Shabeelle Zone.

This invitation is therefore is to secure competent Contractor (s) for theproviding price of construction material, Labour service and local construction materials for Construction of 5 birkad in Kelafo Woreda, Somali regional State of Ethiopia.

RegionZoneWoreda

Description
Quantity
SomaliRegionalState ShabelleKelafo

Procurement ofconstruction material,

Local construction

material and Labour cost

for construction of 5

birkad 
5 birkad

Interested suppliers qualified and legally registered in Ethiopia for supply of construction material, local construction materials and construction work (labour) have valid trading licences, meet their tax obligations may obtain, the complete set of tendering documents at the following OWDA Offices during office hours:

OWDA Head Office, Ambesa Building 9th Floor, Maskel Square, Addis Ababa, Ethiopia, Telephone (0115) 537041/

OWDA Jijiga Office, Kebele 04, Jigiga, Ethiopia, Telephone 0257752085

The tendering is from 20th November 2020- 4th December 2020.

The deadline for picking the tender documents is December 3, 2020, 5 PMand submission of tender is December 4th, 2020 5:00 PM. Bids shall be openedat the OWDA Jigjiga office on December 7, 2020 10:30 AM in the presence of tenders who may wish to attend.

The Organization for Welfare and Development in Action reserves the right to reject the whole or part of any or all Tender Further instructions are contained in the tender document/RFQ (request for quotation attached)

Construction of G+6 Office Building

Published on:Ethiopian Herald ( Nov 20, 2020 )Place of Bid Competitions:SNNPR Gofa Zone
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Second round INVITATION FOR BIDS

1. Gofa Zone Finance Department invites registered contractors with license renewed for the year 2013 E.C and registered for VAT to submit sealed bids for the construction of Gofa Zone G+6 Office Building at Sawla Town. Name of Project Location Category Zone Woreda/Town

1. G+6 office building GOFA SAWLA GC-3 and/or BC-3 & above

  • NB. Poor performing any project in the region, having been black listed in the region for none performing and termination of a project cannot compete for any bid. (Whenever recognized will automatically be rejected)
  • To qualify for the award of the contract the bidder is required to fulfill the minimum qualification criteria which are provided in bidding document.
  • Bidding will be conducted through the standard Bidding Document (SBD) for procurement of works For National Competitive Biddings (NCB) prepared by the Federal Public Procurement and Property Administration Agency, 2011.

2. Interested eligible bidders may obtain further information and inspect the bidding document at the Office of Gofa Zone Finance Department. Tel: 0467771623.

3. Bidders are instructed to submit “One Original” and “Two copies” of Technical and Financial Documents in different folder. Labeled as ORIGIONAL AND COPY FOR BOTH PROPOSALS PROPERLY, separately and shall be sealed in large outer mother envelope.

4. A complete set of bidding documents may be purchased by any interested eligible bidder on the submission of written application to the above address and payment of a nonrefundable fee of Birr 500.00 (Five Hundred) for each of document starting from the first appearance of this advertisement on the Ethiopian Herald for 30 calendar days. The final submission date and opening of the technical proposal will be on 31st date of this announcement at 11:00 AM & 2:30 PM respectively at Gofa Zone Finance and Economic Development Department. If the 31st day is not a working date, it will be held on the next working day

5. Bidder shall obtain bid document upon payment of a non-refundable fee of Birr 500,00 (Five Hundred) from Gofa Zone Finance Department, Room No.4

6. Bid shall be valid for a period of (90) +28=118 /one hundred eighteen/ Calendar Days

7. All Bidders must be accompanied by a bid security of Ethiopian Birr 500,000 (Birr Five Hundred Thousand). The bid security shall be payable on demand to the bureau and must be an irrevocable letter of credit, or Bank Guarantee, or a certified payment Order (CPO) at the bidders option.

8. Evaluation is to be carried out in two stages, Qualification application first and financial document of qualified bidders next.

9. Bids will be opened in the presence of bidder’s Legal representătives who choose to attend at the office of Gofa Zone Finance and Economic Development Department

10. Bidders with the financial arithmetic error exceeding plus or minus two (2) percentages shall automatically be rejected.

11. Gofa Zone Finance and Economic Development Department reserves the right to reject all or parts of bids.

Tel: 0467771623 SNNPR, Gofa Zone,

SNNPR Gofa Zone Finance and Economic

Development Department Sawla, Ethiopia

በየወረዳው ት/ቤቶች የሚሰሩ የመመገቢያና ማብሰያ ክፍሎች…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 11፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ አስቸኳይ የጨረታ

ማስታወቂያ

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኮንስትራከሽን ጽ/ቤት ስር ከሚገነቡ ግንባታዎች ውስጥ በየወረዳው ት/ቤቶች የሚሰሩ የመመገቢያና ማብሰያ ክፍሎች ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶችን፣ የሰው ኃይልና ማሽነሪዎችን በማሟላት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ሎቶች የሚሠሩ ደረጃ 5 (አምስት) እና ከዚያ በላይ በሕንፃ ወይም ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (BC/GC-5) በጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡

የሎት ቁጥር የፕሮጀክቱ ዓይነት የሚገነባበት ት/ቤትየሚሠራበት ወረዳ
ሎት 1መመገቢያ እና

ማብሰያ ክፍሎች


ተስፋ KG04
ጎፋ KG
05
ነጻነት ጮራ KG05
ሎት 2መመገቢያ እና

ማብሰያ ክፍሎች


ሙሴ KG08
ኢጋዚያን KG08

ከላይ በተጠቀሰው ጨረታ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የዘመኑን ግብር የከፈሉና ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ለሥራው የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ፣ የብቃት ማረጋገጫ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት የምህንድስና ግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር 03 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ብቻ ብር 300.00 (ሦስት መቶ) በመከፈል የጨረታውን ሠነድ መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ በመሙላትና በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንሽያል 2 ኮፒ እና አንድ ኦርጅናል ለየብቻው እንዲሁም ቴክኒካል 2 ኮፒ እና አንድ ኦርጅናል ለየብቻው በማሸግና CPO ኦርጅናል ቴክኒካል ሠነድ ውስጥ ብቻ አሽጎ በማስገባት፣ እንዲሁም ለየብቻ የታሸጉትን የቴክኒካል ሠነዶች ሦስቱን አንድ ላይ በማሸግ፣ ለየብቻ ሦስቱን የታሸጉትን የፋይናንሺያል ሠነዶች አንድ ላይ በማሸግ በመጨረሻም በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ መመሪያው በሚያዘው መሠረት ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 8ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ እስከ 4፡30 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ብቻ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በዕለቱልክ በ 5፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ ዋስትና (BID BOND) በክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ በባንክ ጋራንቲ (unconditional Bank Guarantee) ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን ጀምሮ ለ90 ቀን የሚቆይ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

ማሳሰቢያ፡

  • ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ ዋስትና (BID BOND) ወይም በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ከቴክኒካል ኦርጅናል ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ተጫራቾች በእያንዳንዱ ሠነድ ላይ ትክከለኛ አድራሻቸውን የፕሮጀከት ባለቤቱን አድራሻ በመፃፍ እንዲሁምመፈረምና ሕጋዊ ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡
  • በክ/ከተማው ሥራ ያላቸው ተቋራጮች ሥራውን ከ70% በላይ ስለማድረሳቸው ከቴክኒካል ሠነድ ጋር አያይዘው ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

ስርዝ ድልዝ መረጃና ዋጋ ማቅረብ ከጨረታው ያሠርዛል፡፡ .ተጫራቹ ከአንድ ሎት በላይ ከተጫረቱ ከጨረታው ያሠርዛል፡፡ኣሠሪ መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

  • አድራሻ፡- ለቡ መብራት አደባባይ አጠገብ ሴፍዋይ ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 03
  • የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት

ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ የሸዋ ሮቢት ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የሰሜን ሸዋ ዞን ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መምሪያ የሸዋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ገን/አካ/ኢኮ/ትብብር ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  • ሎት1.ተፋሰስ
  • ሎት 2.የጎርፍ መከላከያ ግንብ
  • ሎት 3. መሸጋገሪያ ድልድይ
  • ሎት 4. ሼድ
  • ሎት 5. አረንጓዴ ልማት
  • ሎት 6.ኤሌክትሮኒክስ
  • ሎት7 የማሽነሪ ኪራይ
  • ሎት 8.አዣራ ግዥ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የሚያሟላ ማንኛውም ተወዳዳሪ በጨረታው መሣተፍ ይችላል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር TIN/ ያላቸው
  3. የግንባታው መጠን 50,000.00 ብር በላይ ከሆነ የቫት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  4. የእቃው መጠን 200,000.00 ብር በላይ ከሆነ የቫት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::
  5. ለእቃ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን 400 ይዘጋና በዚያው ቀን 430 ላይ ይከፈታል፡፡
  6. ለግንባታው ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 22ኛው ቀን 400 ይዘጋና በዚያው ቀን 430 ላይ ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተቁ 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች በታሸገ ፖስታ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ::
  8. የዕቃው አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፌክሽን /ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእቃ ግዥ 100 ብር እና ለግንባታ ግዥ 300 ብር በመክፈል ከግዥና ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 26 የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ ::
  10. ተጫራቾች ለግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድለሚወዳደሩበት ጨረታ ጠቅላላ ዋጋ 27384 በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ (ሲ.ፒ.ኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይጠበቅባቸወል፡፡
  11. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ገን/ኢኮ/ትብብር ጽ/ቤት ቁጥር 26 ለእቃ ግዥ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት እስከ አስራ ስድስተኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰአት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. ለግንባታ ጨረታ እስከ 22ኛ ቀን ድረስ ከጠዋቱ 4:00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  13. ለእያንዳንዱ የግንባታ ስራ ኮስት ብሬክ ዳዎን ተሰርቶ ከጨረታ ሰነዱ ጋር መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  14. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 26 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለእቃ በአስራ ስድሰተኛው ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡
  15. ለግንባታ 22ኛው ቀን 400 ተዘግቶ 430 ሰአት ይከፈታል፡፡
  16. የጨረታ መክፈቻውንና መዝጊያው ከመንግስት ስራ ቀን ውጪ ወይም በበዓል ቀን ከዋለ በቀጣይ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይዘጋና ይከፈታል ::
  17. ውድድሩ በጥቅል/በሎት/ስለሆነ ተጫራቾች በከፊል መሙላት አይቻልም ::
  18. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  19. መስሪያ ቤቱ የሚገዛቸውን እቃዎች የትራንስፖርትም ሆነ ሌሎች ወጪዎችን አይሸፍንም፡፡
  20. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 26 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-664-0371/0336641336 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

10 ክፍል ያሉት አንድ ብሎክ G+1 የተማሪዎች መማሪያ ክፍል ማስገንባት

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን የማቻከል ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በአልማ በጀት በወረዳው ዉስጥ ያለ በወርቅማ ሃሙሲት ቀበሌ አዲስ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 10 ክፍል ያሉት አንድ ብሎክ G+1 የተማሪዎች መማሪያ ክፍል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፡- ስለዚህ

  1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  2. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱን በማቻ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 ድረስ በመቅረብ የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ ብቻ በመክፈል የተዘጋጀውን የግንባታ ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ::
  3. ሰነዱን በጥንቃቄ ሞልቶ ኮፒና ወርጅናል ሰነዱን በተለያየ ፖስታ በማሸግና በድጋሜ በማጠቃለያ ፖስታ በማሸግ የድርጅቱን አድራሻ ህጋዊ ማህተም ሙሉ ስምና ፊርማ በመፃፍ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ በ31ኛው ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል::በዋጋ መሙያዉ ላይ ስርዝ ድልዝ በግልጽ የማይነበብ በፍሉድ የጠፋና እራሱ ተጫራቹ የአስተካከልው ስለመሆኑ ፊርማ/ፓራፍ /የሌለበት ሰነድ ያቀረበ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል::
  4. ተወዳዳሪዎች የሚሰጡት ዋጋ ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ሰርተፊኬት ማቅረብ አለባቸው
  5. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 140,000.00/አንድ መቶ አርባ ሽህ ብር /ብቻ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/unconditional Bank Guarantee/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ ገቢ በማድረግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ሆኖም ጥሬ ገንዘቡን በፖስታ አሽጎ ማቅረብ አይቻልም::
  6. ተጫራቾች ደረጃ BC/GC-7 እና በላይ መሆን አለባቸው::
  7. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::
  8. በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለጸው መሰረት በትክክል ተሞልቶ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  9. ተጫራቾች የመልካም ስራ አፈፃፅም ማቅረብ የሚችሉ ፣በማንኛውም የግንባታ ስራ ውል ይዘው ያላቋረጡ በውላቸው መሰረት ያጠናቀቁ መሆኑን ከሚመለከተው ህጋዊ አካል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::
  10. ጨረታው 31ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ 4፡00 ይከፈታል::በዚሁ እለት በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም በግልጽ ይከፈታል::
  11. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0587770480 ደውለው መረጃ ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን::

የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

አደባባይ ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ከምባታ ጠምባሮ ዞን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የዞኑ አስተዳደር በዱራሜ ከተማ የሚያስገነባውን የዞኑን ገጽታ የሚያሳይ አደባባይ ግንባታ ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም

  1. ደረጃቸው GC-7/BC-7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
  2. ፈቃዳቸውን ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡና የታከስ መለያ ቁጥር ያላቸው፣
  3. ተጫራቶች 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር ብቻ/ የጨረታ ዋስትና በሲፒኦ /የባንክ ጋራንት/ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች ለሥራው የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ በመክፈል ዘወትር በሥራ ቀናት በፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒለየብቻቸው በማሸግና በአንድ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ጨረታው በወጣበት በ22ኛው ቀን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ እስከ 8፡15 ማስገባት አለባቸው፡፡ ነገር ግን 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል። መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-0465541393 ዱራሜ

የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ

መምሪያ ግዥና ንብረት

አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

የመኖሪያ ቤቶ ከፊል ዕድሳትና ጥገና (የሚታደሱ የመኖሪያ ቤት ከፍሎች ብዛት 310 የሚታደሱ የሽንት ቤት ብዛት 186 የሚታደሱ የሻወር ቤት ብዛት 93 መስኮቶች በሮች እና አዲስ የሽንት ቤት ስራ ሌሎች ተዛማጅ ዝርዝር ስራዎች)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሰላም ማስበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ሁርሶ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ መለያ ቁጥር ገ/ጨ/003/2013

ግዥ ፈፃሚው መ/ቤት ኢፌዲሪ መከላከያ ሚ/ር በሰላም ማስከበር ማዕከል በድሬዳዋ አካባቢ የሚገኘው ሁርሶ ኮንቲጀት ማት/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የማስልጠኛ ት/ቤታችንን የመኖሪያ ቤቶ ከፊል ዕድሳትና ጥገና ለማድረግ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ማሰልጠኛ ት/ቤቱ ለስልጠና ምቹ እንዲሆኜ ምቹ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ በዚህ ሥራ(የዕድሳትና የጥገና) ሥራ ለመሥራት ስለሚፈልግ በዚህ የግንባታ ሥራ ዘርፍ ብቁ የሆኑ ተወዳዳሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች የሚሰሩ ሥራዎችን ቦታው ላይ ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት (ሁርሶ ካምፕ) ድረስ ተገኝተው ስራውን በአካል ማየት አለባቸው፡፡

የዕድሳትና ጥቼ ስራው ለዕድሳቱ የሚያስፈልጉ ሁሉንም ዕቃዎች ተጫራች የሚችል ይሆናል፡፡ የሚታደሱ የመኖሪያ ቤት ከፍሎች ብዛት 310 የሚታደሱ የሽንት ቤት ብዛት 186 የሚታደሱ የሻወር ቤት ብዛት 93 መስኮቶች በሮች እና አዲስ የሽንት ቤት ስራ ሌሎች ተዛማጅ ዝርዝር ስራዎች በጨረታ ሰነዱ ላይ የሚያገኙት ይሆናል፡፡

መመዘኛዎች፡ከላይ በየሎቱ (በየምድቡ) የተዘረዘሩትን የዕድሳትና ጥገና ሥራዎች የሚጠገኑበትንና የሚታደሱብትን ማቴሪያሎችችሎ በዘርፉ ለመስራት ብቃት ያላቸው ተጫራቾች ከዚህ በታች የተገለፀውን መመዘኛ የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታ መሳተፍና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ማሰልጠኛት/ቤቱ በደስታ ይጋብዛል፡፡

  1. ጨረታው የሚከናወነው በግልፅ ጨረታ ስነ-ስርዓትና ይህንኑ አስመልክቶ የኢፌዴሪ መንግስት ባወጣው የመንግስት ግዥ አዋጅ መሠረት ብቁ ለሆኑ ተጫራቾች ነው፡፡
  2. በዘርፉ የተሰማሩበት የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈለ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ቲን ነምበር፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ በሚወዳደሩበት ዘርፍ (የግንባታ ሥራዎች) ዕድሳትና የጥገና ሥራ የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
  3. የጥራት ደረጃው ፣ የሥራ ደረጃ የሚገልፁ ማስረጃ እንዲሁም የሚሳተፍባቸው ሥራዎችና የተሰጠው ንግድ ፍቃድም ከዘርፉ ተዛማጅ መሆኑ በሰነዶች ጀርባ የተዘረዘሩና የተገለፁ መሆን አለበት፡፡ እንዲሁም በዚህ ዘርፍ ለመሣተፍና ለመወዳደር በጨረታ ለመሳተፍ የተሰጠው ፍቃድ ማስረጃ ኦርጅናልና ኮፒው ማቅረብ የሚችል ኦርጅናሉ ተመሳክሮ ወዲያውኑ የሚመለስ ይሆናል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ 50,000 ብር በባንክ ከተረጋገጠ የከፍያ ማዘዣ (CPO) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንከ ከተፈቀደላቸው የታወቁ ባንኮች የሚሰጥ በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ሰሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ስም የተዘጋጀ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች (በዚህ ዘርፍ) የሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ዕዳ ያልተያዘና ያልከሰሩ ወይም የሥራ እንቅስቃሴ ያላቋረጡ ከንግድ ሥራ ያልታገዱ መሆን አለባቸው፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት የማይመለስ 100.00 (አንድ መቶ) ብር ብቻ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከሚከፈትበት ቀን 25/03/2013 ዓም ከሰኞ – አርብ በስራ ሰዓት ከ2፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት በድሬዳዋና ዙርያው የምትገኙተጫራቶች በሁርሶ ኮንቲጀንት ማ/ት/ቤት ፋይናንስ ዴስክ ገንዘብ በመክፈል ከግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 26 ድረስ በመምጣት ሰነዱን መግዛትና መውሰድ ይችላሉ። እንዲሁም በአ/አበባና ዙርያው የምትገኙ ጃን ሜዳ በሚገኘው የሠላም ማስከበር ማዕከል ፋይናንስ ቡድን ገንዘብ በመከፈልና ሰነዱን ከግዥ ቡድን ቢሮ በመሄድ የጨረታ ሰነድ መግዛትና መውሰድ ይችላሉ።
  7. የጨረታ ሰነድ ሳጥን ከታሸገ (ከተዘጋ) በኋላ ዘግይተው የሚመጡ (የሚቀርቡ) መወዳዳርያ ሰነዶች በግዥ ህግ ተቀባይነት የላቸውም፡፡ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደርያ ሃሳብ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ አይችልም፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣ ጀምሮ በተከታታይ ባሉ ለ15 ቀናት በሚወዳደሩበት ዘርፍ (የሥራ ምድብ) በሰላም ማስከበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማት/ቤት ሁርሶ ግቢ ድረስ በአካል በመምጣት በማየት ጥናት በማድረግና ዋጋ በመስጠት መወዳደር ይችላሉ፡፡
  9. የጨረታ መከፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራቾች ዋጋ የሚሞሉት በራሳቸው የተዘጋጀ ሰነድና (ፕሮፎርማ) ሆኖ ፊርማና ማህተም ያረፈበት እንዲሁም ለስንት ቀን እንደሚፀና መገለፅ አለበት፡፡
  11. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 25/03/2013 ዓ/ም ነው፡፡ የጨረታ መክፈቻ ቦታው ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት (ሁርሶ ካምፕ) ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 19 ትንሹ አዳራሽ የሚከፈት ይሆናል።
  12. አሸናፊ ተጫራቾች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ7 የሥራ ቀን በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ስምምነት ማሰርና መፈፀም አለበት፡፡
  13. በአንድ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት የለውም፡፡
  14. በጨረታው ለመሳተፍ ወይም ለመወዳደር የሚወጡ ወጪዎች ቢኖሩ መ/ቤታችን ተጠያቂ አይሆንም፡፡
  15. ተወዳዳሪዎች በሚሰሩት ስራ ዘርፍ የደረጃቸው መግለጫና ማስረጃዎች ማቅረብ (መግለፅ) አለባቸው፡፡
  16. ማንኛውም ዶክመንት ኮፒ የሚደረጉ የሚነበቡና የሚታዩ መሆን አለበት፡፡
  17. ተጫራቾች በሞሉት ዋጋ ማቅረቢያ ላይ ምንም ዓይነት ስርዝ ድልዝ፣ በፍሉድ የተነካ መሆን የለበትም፡፡ እነዚህ ያለው ተወዳዳሪ ከውድድር ውጪ ይሆናል። ምናልባት በጠቅላላ ዋጋ ላይ ስህተት ቢፈጠር አንድ ስርዝ አድርጎ ስለ መሰረዙ ፊርማና ስሙን ማስቀመጥ አለበት፡፡
  18. አጠቃላይ አፈፃፀሙ የስምምነት ውላችን የሚካተት ይሆናል፡፡
  19. ማሰልጠኛ ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው፡፡
  20. ለተጨማሪ መረጃ የማስታወቂያ ሽፋን በቀን 10/03/2013 ዓ/ም የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቀርቧል፡፡
  21. ስለ ጨረታው ወይም ስለ ሥራው ማብራሪያ ከፈለጉ በሠላም ማስከበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰ/ት/ቤት ሁርሶ ከድሬዳዋ 27 ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ የሚገኝ ማሰልጠኛ ነው፡፡

በሰላም ማስበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ሁርሶ ስ/ቁጥር፡- 0254470115 በመደወል መረጃ (ኢንፎርሜሽን) ማግኘት ይችላሉ፡፡

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚ/ር ሰላም ማስከበር ማዕከል 

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ BC-7 ወይም GC-7 እና ከዚያ በላይ የግንባታ ፍቃድ ያላቸውን በግልፅ ጨረታ ቁጥር AFo3/2013 አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስስዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች:-

  • ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  • የዘመኑ ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ
  • የዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላው/ያላት/
  • የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት/
  • የታክስ ከፋይነት ምዝገባ የምስክር ወረቀትና ግብር ከፋይ
  • መለያ ቁጥር ወይም ቲን ሰርተፊኬት ያለው/ያላት/
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችልና የትብብር ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል
  • ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /Bid Bond/ ብር 100,000.00 ( አንድ መቶ ሺ) ብር ስለዚህ ይህ ጨረታ ከወጣበት ህዳር 10 እስከ 25/2013 ዓ/ም በተከታታይ ባሉት አስራ አምስት (15) የስራና የበዓል ቀናቶ ውስጥ የማይመለስ ብር 150.00 መቶ/ መክፈል የጨረታውን ሰነድ ደብረ ዘይት በሚገኘው አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ስዋና በር በመምጣት ሰነዱን መግዛት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበ ህዳር 26 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከሰዓት 7፡30 ሰዓት ላይ ደብረ ዘይት ከተማ በሚገኘው ቁጥር 1 የአየር ኃይል መኮንኖች ክበብ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • መ/ቤቱ፡ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው :
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 433 84 03 ወይም 011 433 80 40 የውስጥ መስመር 1330/1446 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ

Renovation Work of Bole sub city woreda 02 Youth center building

Published on:Addis Zemen ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Amendments Published on Addis Zemen ( Nov 18, 2020 )

ETHIOPIAN JOB CREATION COMMISSION Clarification and Amendment on Renovation Work of Bole sub city woreda 02 Youth center building

We hereby amend opening and closing date of Invitation for bid that has been advertised on the Addis Zemen newspaper under invitation No. JCC/NCB/ RW/09/13/20 for the Procurement of Renovation Work of Bole sub city woreda 02 Youth center building at Addis Ababa for Job Creation Commission.

Bidders ask for clarification on the contractors Grade which is stated on the invitation specifically for general contractors (GC-4) and above. Therefore, as stated on the standard bidding document Section 1: Instructions to Bidders ITB 4.5(b)(ii) both GC-4 and above which means BC-3 and above also can participate in the bid.

Accordingly Bid closing has extended from November 19, 2020 to November 24, 2020 at 10:00 AM and the bid opening shall take place at 10:30 AM the same date

in the presence of the bidders or their legal representative who choose to attend in person at Job Creation Commission, Procurement, finance, Property and General service Directorate Office, Ground floor.

Public Body: Job Creation Commission

Telephone Number: 0116671792/0911992542

Job Creation Commission

1st Announcement published on Addis Zemen ( Oct 28, 2020 )

Invitation for Bids (IFB)

Bid Reference No: – JCC/NCB/RW/09/13/20

Job Creation Commission plans to procure Construction of Renovation Work of Bole sub-city woreda 02 Youth center building Addis Ababa.

  1. Job Creation Commission now invites sealed bids from eligible and qualified bidders who have Grade GC-4 and Above General Contractors for Works of Renovation Work of Bole sub-city woreda 02 Youth center building.
  2. Bidding will be conducted through National Competitive Bidding (NCB) procedures Contained in the public procurement proclamation of the Federal government of Ethiopia which is open to all eligible and qualified bidders.
  3. Interested eligible bidders may obtain further information and collect the Bidding Documents at the address given below at 7 (a) from 8:30 AM to 5:30 PM.
  4. Eligible documents are: -Renewed trade license for the current year, Tax clearance and VAT registration certificate from MOFED, Tax Payer Identification Certificate (TIN).
  5. A complete set of the bidding document in English language may be purchased by interested bidders at the address below upon payment of a non-refundable fee of Ethiopian Birr 200.00 (two hundred Birr). The method of payment will be cash.
  6. Bidding documents must be delivered to the address below at 7(c) on or before November 16, 2020, at 10:00 AM Addis Ababa. Late bids shall be rejected.
  7. Bids shall be opened in the presence of the bidders’ representatives who choose to attend in person at the address below at 7(d) on November 16, 2020, at 10:30 AM.
  • A) Documents shall be inspected at Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor.
  • B) Documents shall be issued at Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor.
  • C) Bid documents shall be delivered to Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor.
  • D) Bid documents shall be opened at Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor,

8. All Bids must be accompanied by Bid Security of ETB 100,000.00 (One hundred Thousand birr) or an equivalent amount in a freely convertible currency in the form of CPO or unconditional bank guarantee.

9. Job Creation Commission reserves the right to reject any bid and to annul the biddingነ process and reject all bids at any time prior to contract, without thereby including any liability to Bidders.

  • Authorized contact Person ato Yared Tolasa (procurement Team leader) 0911992542 
  • Public Body: Job Creation Commission Procurement, finance, Property and general service
  • Director Office, Bole road 200m behind DH Geda Tower ground floor.

Telephone number 0116671797

Job Creation Commission Ethiopia

Construction of G+4 Building office.

Published on:Addis Zemen ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Oromia Regional state, West shewa Zone Bako 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BID

The Bako Municipality Administration Office now invites eligible bidders for the Construction of Bako Municipality (G+4) Building office.

  1.  Oromia Regional state, West shewa Zone Bako Municipality Administration office received a budget from Own Revenue to wards the Construction of Bako Municipality (G+4) Office Building Work in Bako town with in Tow consecutive budget year (2013-2014 E.C)
  2. The Bako Municipality Administration office now invites all contractors of category general or building contractors of GC-5/BC-4 & above with renewed their license valid for the year 2013E.C for furnishing the necessary labor, material, equipment and service for the construction of the Bako Municipality Administration G+4 Building Work.
  3. Bidding documents may be purchased at the office respective Bako Municipality Administration office up on submission of written application and non refundable fee of Birr 500.00 (five hundred birr) starting from first date notice viewed on news paper during office hours through Monday to Friday
  4. A bidder has to be registered to collect “VAT and TIN registration certificate, valid trade license and valid registration certificate with Ministry of Construction or Oromia Construction Bureau, must be submitted attached with the application.
  5. Bidders may obtain further information, inspect and acquire the bidding documents, from the above mentioned Bako Municipality Town office.
  6. All bids must be accompanied by a bid security in CPO or unconditional Bank guarantee of 400,000 birr (Four hundred Thousand/ valid for 118 days after the date of bid opening, the bid security must be addressed to Bako Municipalty Administration office & sealed. Bid security must be put in the original technical document. Failure to do this will result in automatic rejection.
  7.  Bidding will be conducted in accordance with the open national tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and is open to all eligible bidders. i.e (Two stages the first stage is preliminary and technical evaluation the second stages is – Financial evaluation)
  8. A complete set of bidding Documents in English may be purchased by interested bidders up on submission of WRITTEN APPLICATION, VAT REGISTRATION CERTIFICATE, MINISTRY OF CONSTRUCTION OR OROMIA CONSTRUCTION BUREAU, RENEWEND REGISTRAION CERTIFICATE, RENEWED TRADE REGISTRATION CERTIFICATE, RENEWED TRADE LICENSE, TAX PAYER REGISTRATION CERTIFICATE AND TAX CLEARANCE FROM Authorized body and registration in the FPPA’s to the address stated below and up on payment of a non-refundable fee of Ethiopia birr 500 (five hundred) only in cash starting form the first announcement date on the news paper during office hours though Monday to Friday. On Bako Municipality Administration office Room No.5/five/
  9. Submission and Opening of the bid in respective Bako Municipality office).a. The dead line of bid (both technical qualification and financial offers independently) submission shall be on or before 8.00 local time of 21th day from first announcement date of working day.b. The Original and copy of the technical qualification documents shall be placedin a sealed envelope marked as “technical qualification documents” and both envelopes shall be placed in large outer envelope and sealed. This outer envelope shall beer the submission address and other information indicated in the data sheet and be clearly marked as “To BE OPENED ONLY IN THE PRESENCE OF TENDER COMMITTEE” C. The original and copy of the financial offer documents shall be placed in a sealed envelope marked as “ THE FINANCILAL OFFER DOCUMENTS” and both envelopes shall be placed in a large outer envelope & sealed. This outer envelope shall bear the submission address and other. Information indicates on in the data sheet and be clearly marked as “TO BE OPENED THE PRESENCE OF TENDER COMMITTEE” d. The sealing, signing and marking of the bids must be according to guidelines staded under instruction of bidders. e. In preparing the bid document bidders are expected to examine the bid data in the tender document f. The qualification document will be opened at 8:30 local time of 21th day from first announcement date of working day.
  10. The financial offer document shall remain sealed and deposited in a box prepared forthispurpose in the presence of auditor or any other authorized body by the client, until financial offers (s) of qualified bidders are opened publicity.h. The committee assigned by the client will evaluate the qualification of the bidders based on the basis of their responsiveness to the bid document, by applying the evaluation criterion, sub criterion and points assigned to the criterion in the data sheet, Each qualification document will be given the score point. A bidder will be rejected at this stage if it does not respond to tender document or fails to achieve the minimum technical score indicted in the tender document. i. Only financial offers of those bidders who score the minimum qualifying point, 70% (seventy percent) and above will be opened on the financial opening date. The financial opening of the bidders who have scored less than the minimum passing point (i.e 70%) will be returned unopened. The client shall address the financial opening date and time to the bidders. j. Any attempts of submission forged (false) document and/or indication of financial offer on the technical qualification document shall result in rejection of the bid. k. The client shall not bear and responsibility for misplacement of “TECHNICAL QUALIFICATION DOCUMENT” in ” THE FINANCIAL OFFER DOUMENT” OFFER DUMENT” envelope or vice versa, which result in rejection of the bidder.

10. The validity of the bid shall be 90 days from the date of bid opening.

11. The construction of the work shall be completed with a maximum of 600(Six hundred) Calendar days from the commencement date of the work & if there is favorable condition (have full budget) the client can minimize the date of completion work.

12. The Bako Municipality Administration office has the right to accept or reject any or all bids.

Address: Bako Municipality Administration Office Employer , Bako Municipality Administration Office

Location :- Bako Tel. + 0934283974/0917 28 00 91 0917 28 78 90

Bako Municipality Administration Office

Construction works of One Single Pipe @ km 11+000, One Double Pipe Culvert @ km 10+600, and One Box Culvert @ km 12+900 in Metti-Dunchi Road Project

Published on:Ethiopian Herald ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Gambella
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

NOTICE OF INVITATION FOR BID

The Procurement Reference Number is: GRRA NCB/005/2013

  1. The Gambella People’s National Regional State Gambella Rural Roads Authority has allocated budget towards the cost of the Construction works of One Single Pipe @ km 11+000, One Double Pipe Culvert @ km 10+600, and One Box Culvert @ km 12+900 in Metti-Dunchi Road Project in Majang Zone in Godere Woreda.
  2. The Gambella Rural Roads Authority (GRRA) now invites bidders to submit sealed bids for providing the necessary labor, material, and equipment for the above Culvert Structure Construction Project.
  3. Interested bidders shall submit the following evidence:
  • i. Certificate of registration from Ministry of Urban Development, Housing and Construction or other appropriate regional bureaus with relevant Category BC-7 or RC-8 or GC-8 and above renewed for 2012 EFY for construction works
  • ii. Trading License renewed for 2012 EFY;
  • iii. Tax Clearance certificate which states that the bidder can be participated in any public tender and valid at the deadline for submission of the bids;
  • iv. VAT Registration Certificate;
  • v. Registration as Supplier in the list of the mandated public body, ie Public Procurement and Property Administration Agency (PPPAA)
  • vi. Bid security (ETB 20,000)

4. Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures and is open to all eligible contractors as specified and defined in the Bidding Documents.

5. One Bidder or contractor is only allowed to participate only one of the Procurement numbers are GRRA/NCB/005/2013, GRRA/NCB/006/ 2013, GRRA/NCB/007/2013 and GRRA/NCB/008/2013 projects, A Bidder that participates for more than one Bid can be totally rejected and also it is necessary to quote its procurement reference number on it.

6. Interested eligible Bidders may obtain further information from and inspect the bidding documents at the address given below frorn 7፡30 a.m.to 12:30 a.m. and 3:30 p.m to 5:30 p.m. from Monday to Friday

7. A complete set of bidding document prepared in English language may be purchased by the bidders on the submission of a written application to the address below and upon payment of a nonrefundable fee of Birr 200 effective as of November 9, 2013 EFY. The method of payment shall be in cash

8. Bidders shall submit five envelopes, “One original envelopes of technical and one original envelopes of financial” and “One copy envelopes of technical and one copy of financial” and One Bid Security all separately sealed envelope.

9. Evaluation is to be carried out in two stages, Qualification (Technical) information first and Financial Bids of qualified bidders next.

10. Bids must be delivered to the address below on November 29, 2013 EFY from 10.00 a.m. to 10.30 a.m. Late bids will be rejected. Qualification (Technical) information of the bidders will be opened in the presence of bidders/ bidders’ representatives who chose to attend at GRRA Procurement, Finance and Asset Management Supportive Process, Room No.6, on the final date and time of bid submission as stated above.

Address: Gambella Rural Road Authority

Abobo Mazoria Street Behind of Gambella Hotel

Gambella Rural Road Authority Procurement

Department, Room No.6,

Tel. +251-47-551-0835 or +251-47-551-1176

P.O.Box 70, Gambella, Ethiopia

11. The Gambella Rural Road Authority reserves the right to accept or reject any or all bids

Gambella Rural Road Authority

የመማሪያ ክፍል ህንፃ ለማሰራት…

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የእንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የእንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን በኮሌጁ ግቢ ውስጥ ያሉትን

  • ሎት 1፡-የመማሪያ ክፍል ህንፃ ብሎክ አንድ ፣
  • ሎት 2፡- የመማሪያ ክፍል ህንፃ ብሎክ ሁለት ፣
  • ሎት 3፡-የተማሪዎች ሻይ ቤት ህንፃ ፣የመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ሻይ ቤት ህንፃና ንብረት ክፍል ህንፃ እና
  • ሎት 4፡-የአስተዳደር ቢሮ ህንፃና ሁለገብ አደራሽ ህንፃዎችን ጥገና እና እድሳት ለማሰራት GC & BC ደረጃ 7 እና በላይ ፈቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ህንፃዎችን ለማስጠገንና ለማሳደስ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ

በጨራታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተጠየቁትን ግዴታዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

  1.  ህጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግዥ መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ አቅራቢዎች በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የቫት ተመዝጋቢ መሆንዎን የሚገልጽ ማስረጃ እና እንዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የተቀበሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ባዘጋጀው የጨረታ መመሪያና እስፔስፊኬሽን መሰረት መጠገንና ማደስ የሚችሉ፡፡
  4. 4ኛ.አሸናፊው ተጫራች የሚመረጠው በሞላው ጠቅላላ ዝቅተኛ የአንዱ ሎት/ጥቅል/ ዋጋ ይሆናል፡፡ ስለዚህ የአንዱን ሎት ሁሉንም ጥገና እና እድሳት ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ሙሉ በሙሉ ከጨራታው ውጭ ይደረጋሉ፡፡
  5. ተጫራቾች መወዳዳር የሚችሉት ከአንዱ ሎት-ጥገና እና እድሳት ላይ ብቻ ነው፡፡በመሆኑም ከአንድ ሎት- ጥገና እና እድሳት በላይ ተወዳድሮ የተገኘ ተጫራች ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 27/03/2013 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ድረስ መግዛት የሚችል ሲሆን፤የሚሸጡበትን ዋጋ በተዘጋጀዉ ቅፅ ሞልተው ከተጠየቁት ማስረጃዎች ጋር የጨረታ ሰነዱን እና የጨራታ ማስከበሪያውን ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ዋጋውን 2 በመቶ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተመሰከረለት ቼክ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ የምታሲዙ ከሆነ በኮሌጁ ገቢ ደረሰኝ ገቢ አድርጋችሁ የደረሰኙን ኮፒ ከሰነዳችሁ ጋር አያይዛችሁ፤ አንድ ወጥ በሆነ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ከቀን 07/03/2013 ዓ.ም እስከ 28/03/2013 ዓ.ም 3፡45 ድረስ እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ግዥ፣ፋይናንስና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 01 ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች ከአሁን በፊት በመንግስት ግዥ ላይ ተሳትፈው በውለታችሁ መሰረት ባለመፈፀማቸዉ ምክንያት ስልጣን ባለው አካል እገዳ ያልተደረገባችሁ መሆን አለበት፡፡
  8. የጨረታ ሳጥኑን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 28/03/2013 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡45 ታሽጎ በዚሁ ቀን በ4፡00 ይከፈታል፤ተጫራቾች በመክፈቻዉ ዕለት ባይገኙም ጨረታው በሰዓቱ ይከፈታል፡፡ሆኖም ግን 22ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  9. . አሸናፊ የሆነ ተጫራች ማሸነፉ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ከ5 የሥራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መፈፀም ይኖርባቸዋል፡፡
  10. ግዥ ፈጸሚ አካላት አሸናፊው ተጫራች የሚጠግነውንና የሚያድሰውን መጠን ወይም ብዛት 20 በመቶ መጨመርም ሆነ መቀነስ ይችላል፡፡
  11. . እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ተጨራቾች ሌሎች በዚህ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ጉዳዮች በግዥ አፈፃፀም መመሪያው ቁጥር 1/2003 መሰረት ተገዢ ይሆናሉ፡፡ለበለጠ መረጃ ስ.ቁ -0588279045 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ

G+2 መማሪያ ክፍል ግንባታ

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በምዕ/ጎጃም ዞን በደምበጫ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በምዕ/ጎጃም ዞን በደምበጫ ከተማ አስተዳደር የደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት በት/ቤቱ እና በህብረተሰቡ ተሳትፎ አንድ ብሎክ ባለ ሁለት ፎቅ /G+2/ መማሪያ ክፍል ግንባታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል:: ስለሆነም

  1.  ከደረጃ 5 BC እና በላይ ተጫራቾች በመስኩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ያላቸዉ እና የሚሞሉት ዋጋ ከብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸዉ እና ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቾች ከላይ የተጠቀሱትን ኮፒ እና ኦርጅናል መረጃ ሰነዳቸዉን በማቅረብ የግንባታዉን ፕላንና ስፔስፊኬሽን የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ገዝተዉ እንዲወዳደሩ ይፈለጋል::
  2.  እያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላዉ በነጻ ገበያ ላይ የተመሰረተ ይሆንበታል::
  3. ተጫራቾች የሞሉትን የዋጋ መጠን ሁለት ፐርሰንት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከባንክ ደረሰኝ ማረጋገጫ ሲፒኦ ለደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት በማለት ማቅረብ ይኖርበታል::
  4.  ተጫራቾች ኮፒ እና ኦርጅናል ሰነዶችን ለይቶ በተለያየ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ እነዚህን ሁለት ፖስታዎች ከጨረታ ዋስትናዉ ጋር ጨምሮ የተለያዩ ሶስት ፖስታዎች ሶስቱንም ለያይቶ በአንድ ትልቅ ፖስታ በአንድ ላይ አድርጎ በጥንቃቄ አሽጎ የተጫራቹን ስምና አድራሻ በመጻፍ ማህተምና ፌርማ አስደግፈዉ ተጫራቾች ጨረታዉ በበኩር ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ጀምሮ ለ21 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት ዘወትር በስራ ስዓት ሰነዱን መግዛት አለባቸዉ:
  5. . ጨረታዉ በበኩር ጋዜጣ አየር ላይ በዋለበት በ22ኛዉ ቀን በ3፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 3፡30 ይከፈታል::
  6. . የመክፈቻ ቀኑ የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሰራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል::
  7. አሸናፊው ከተለየበት ቀን ጀምሮ ከ 5 ተከታታይ ቀናት በኋላ በ5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ 10 ፐርሰነት በማስያዝ ያሸነፈበትን ግንባታ ውል መያዝ ይኖርባቸዋል::
  8. ከዚህ ውስጥ ያልተካተቱ በግዥ መመሪየው መሰረት የሚገዛ መሆኑን እንገልጻለን::
  9. ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  10. ሁሉንም ለግንባታው የሚያስፈልገውን ቁሣቁስ ተጫራቾች ማቅረብ አለባቸው::
  11. ለበለጠ መረጃ ደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት ስልክ ቁጥር 0587730029/0912986428 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::

የደምበጫ መሰናዶ ት/ቤት

You cannot copy content of this page