The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ BC-7 ወይም GC-7 እና ከዚያ በላይ የግንባታ ፍቃድ ያላቸውን በግልፅ ጨረታ ቁጥር AFo3/2013 አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስስዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች:-

  • ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  • የዘመኑ ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ
  • የዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላው/ያላት/
  • የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት/
  • የታክስ ከፋይነት ምዝገባ የምስክር ወረቀትና ግብር ከፋይ
  • መለያ ቁጥር ወይም ቲን ሰርተፊኬት ያለው/ያላት/
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችልና የትብብር ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል
  • ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /Bid Bond/ ብር 100,000.00 ( አንድ መቶ ሺ) ብር ስለዚህ ይህ ጨረታ ከወጣበት ህዳር 10 እስከ 25/2013 ዓ/ም በተከታታይ ባሉት አስራ አምስት (15) የስራና የበዓል ቀናቶ ውስጥ የማይመለስ ብር 150.00 መቶ/ መክፈል የጨረታውን ሰነድ ደብረ ዘይት በሚገኘው አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ስዋና በር በመምጣት ሰነዱን መግዛት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበ ህዳር 26 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከሰዓት 7፡30 ሰዓት ላይ ደብረ ዘይት ከተማ በሚገኘው ቁጥር 1 የአየር ኃይል መኮንኖች ክበብ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • መ/ቤቱ፡ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው :
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 433 84 03 ወይም 011 433 80 40 የውስጥ መስመር 1330/1446 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page