| Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በጌደኦ ዞን የቡሌ ወረዳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በጌደኦ ዞን የቡሌ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የቡሌ ወረዳ ምክር ቤት ሕንፃ ግንባታ ቀሪ ሥራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል::
በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሠነድ ጋር፡
- በዘመኑ የታደሰ እና በዘርፉ አግባቢነት ያለው ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣
- የግብር ከፋይነት ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበት ሰርተፊኬት እና ቲን ነምበር፡
- በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል የድጋፍ ማስረጃ ከግብር ለብሳቢ መ/ቤቱ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- የግንባታ ሥራ ፍቃድ ደረጃ 5-8 ያለው/ት፣
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከቡሌ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3 የማይመለስ 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ዘውትር በሥራ ሠዓት መግዛት ይችላሉ፤
- ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ 5,000.00/አምስት ሺህ ብር/ በፖስታ በማሽግ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- በግንባታ ሥራ መልካም አፈጻጸም ማቅረብ የሚችል/ የምትችል፤
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸዉን የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ለ15ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ በ16ኛዉ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 28/03/2013 በጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽገዉ በ4፡30 ይከፈታል፡፡
- ተወካዮች ህጋዊ የውክልና ማስረጃ ይዘው መቅረብ አለባቸው ::
- ተጫራቾች ጨረታዉን ያሸነፈበትን የውል ማስከበሪያ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ አንድ ኦርጅናልና ኮፒ እና አንድ ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ በሰም በማሸግ የተዘረዘሩትን የህጋዊነት ማረጋገጫ መረጃዎችን አሟልተው በአራቱም ፖስታ የሚያቀርብ መሆን አለበት፡፡ መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።
ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር — 0910583598/ 0993432330
በጌደኦ ዞን የቡሌ
ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት