The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

Ethiopia

ግሬደር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ፣ ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን መከራየት

Published on:Be’kur ( ኅዳር 28፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት ከኮኪ ጇምቢ የመንገድ ጥገና የማሽን ኪራይ ማለትም፡- ግሬደር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ፣ ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር መከራየት እና ማስጠገን ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
  3. የአገልግሎት ግዥው የብር መጠን 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ወም/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ማግኘት ይቻላል፡፡
  6. ተጫራቾች የግዥውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15 ሺህ ለወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በማለት ይህን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤታችን ገንዘብ ያዥ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ኦርጅናውን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ መሙየውን በጥንቃቄ በመሙላት በሞሉት ዋጋ ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ ፊርማ እና ማህተም በማድረግ በአንደ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅ ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በተለያዬ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን /ሲፒኦውን/ በጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበትን ኮፒ በአንድ ፖስታ በማድረግ እነዚህን ሶስት ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በፖስታው ላይ የመስሪያ ቤቱን እና የአቅራቢውን ስም እና አድራሻ በመፃፍ የተጫራቹን ማህተም፣ ፊርማ እና አድራሻ በመፃፍ ወም/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ ቤት ግዥ ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. የጨረታው ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው በ16ኛው ቀን በ4፡00 የጨረታ ሣጥኑ ታሽጐ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን በ4፡30 ተጫራቾች በተገኙበት ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት የማያግደውን ከመሆኑም በተጨማሪ ለሚወሰኑ ውሣኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡ የጨረታው መክፈቻ ቀን የመንግስት የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡
  10. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10 በመቶ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ትዕዛዝ/በሲፒአ/ በጥሬ ገንዘብ በማሰራት ውል መያዝ አለበት፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን የሎት እቃዎች በየመ/ቤቶች ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ወጭ በማጓጓዝ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  12. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 4490215 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  13. ተጫራቾች እያንዳንዱን ዋጋ ሲሞሉ ግልጽ እና ተነባቢ መሆን አለበት፡፡
  14. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች/ አገልግሎቶች/ ሙሉ በሙሉ በውሉ መሠረት ካላስረከበ የውል ማስከበሪያው ሙሉ በሙሉ ይወረሣል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ጽ/ቤት

ግሬደር ካት 140H : ሮለር : ኤክስካቫተር ካት :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና : ዶዘር D8R CAT

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Amendments

ማስተካከያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ኅዳር 20 ቀን 2013 ዓ.ም ባሳወቀው የማሽን ኪራይ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ውስጥ “ግሬደር ካት 140 H ለ50 ሰዓት” የተባለው በስህተት ስለሆነ “ግሬደር ካት 140 H ለ150 ሰዓት” ተብሎ ይነበብ፡፡

1st Announcement dated on Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር D8R CAT

Published on:Addis Zemen ( Dec 6, 2020 )Place of Bid Competitions:ጅማ ዞን የኦሞ ቤየም ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን የኦሞ ቤየም ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ለሚያሠራው ሶምቦ በዳላ ኮዳ መንገድ ማሽኖችን በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ የወረዳው መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በሚያወጣው የጨረታ መስፈርት እና ደንብ መሠረት መጥታችሁ መወዳደር የምችትሉ መሆኑን እገገልጻለን፡፡

ተ.ቁየማሽነሪው ዓይነትብዛትየስሪት ዘመን እኤአ
1ዶዘር D8R CAT12007-ወዲህ

በጨረታው ለመወዳደር የሚያበቁ መስፈርቶች፡

  1. የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችን የማከራየት ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢና TIN ቁጥር ያላቸው፣
  3. የ2012 ዓ.ም የመንግሥት ግብር የከፈሉና የንግድ ፍቃዳቸውን ያደሱ፣
  4. ከሥራ እና ከተማ ልማት የተሰጣቸውን የታደሰ የሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. አዳዲስ ማሽኖች ተመራጭነት አላቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የሥራ ቀናት በወረዳው ገቢዎች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ቀርበው የማይመለስ ብር 250 (ሁለት መቶ ሃምሳበመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ( Bid bond) የጠቅላላ ዋጋን 2% በክፍያ ማረጋገጫ በባንክ በተረጋገጠ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የቅድመ ማጣሪያ ቴክኒካል ዶክመንት በጥንቃቄ በመሙላት እና አስፈላጊ ዶክመንቶችን በማያያዝ ኦርጂናል እና ፎቶ ኮፒውን ለየብቻ ሁለቱንም በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተገቢውን መረጃ በፖስታዎቹ ላይ በጉልህ በመጻፍ ሁለቱንም በሦስተኛ ኤንቨሎፕ በማሸግ እና ቴከኒካል ዶክመንት በማለት መጻፍ ይኖርባቸዋል፡፡
  9.  የዋጋ ማቅረቢያ (ፋይናንሻል) ዶክመንት ኦርጂናል እና ፎቶ ኮፒ በፖስታ ለየብቻ በሰም በማሸግ ተገቢውን መረጃ በመሙላት የጨረታ ማስከበሪያ CPO ለየብቻ በፖስታዎቹ ላይ በጉልህ በመጻፍ ሦስቱንም በሌላ ኤንቨሎፕ በሰም በማሸግ በመጨረሻም በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተፈላጊውን መረጃ በጉልህ ግልጽ በሆኑ ጽሑፍ በመጻፍ መግባት አለበት፡፡ 
  10.  ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 22ኛው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 600 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ቀን ከቀኑ 830 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ በይፋ ይከፈታል፡፡
  11. ስርዝ ድልዝ ያለባቸውንና በግልጽ የማይነበቡ አሻሚ ፊደሎችና ቁጥሮች ያላቸው ሰነዶች ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የላቸውም፡፡

ማሳሰቢያ፡- ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጮችን ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ:- በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ኦሞ ቤየም ወረዳ ከፊንፊኔ 326 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ፡- 0917234760 አልያም በወረዳው መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

በጅማ ዞን የኦሞ ቤየም ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት

ዶዘር (D8HCater pilar) ግሬደር፣ ባለ ጎማ ስካቫተር፤ ባለሰንሰለት እስካቫተር ሻወር ትራክ ሩማ እና ገልባጭ መኪና (Dump truck) ለመከራየት ይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 26፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ማኦ አና ኮሞ ልዩ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

መለያ ቁጥር LLRP/1/2013

የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት የማኦ እና ኮሞ ልዩ ወረዳ ጽ/ቤት በLLRP ፕሮጀክት በተገኘ ድጋፍ በ2013 በጀት ዓመት ለመንገድ ግንባታ ስራ ማስፈጸሚያ የሚሆኑ ማሽኖችን ማለትም ዶዘር (D8HCater pilar) ግሬደር፣ ባለ ጎማ ስካቫተር፤ ባለሰንሰለት እስካቫተር ሻወር ትራክ ሩማ እና ገልባጭ መኪና (Dump truck) ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ጨረታ ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች በሙሉ

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው በ2013 በጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የሚያከራዩን የራሳቸው ስለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ ውክልና ማቅረብ የሚችል ዶዘር፣ ግሬደር፤ ሮሎ፣ እስካቫተር (ባለጎማ) እና ባለሰንሰለት እስካቫተር የተመረተበት ዘመን እ.ኤ.አ.ከ2015 በኋላ የሆነ የገልባጭ መኪና (ዳና-ትራክ) እና ሻወር ትራክ እ.ኤ.አ ከ2016 በኋላ የሆነ፡፡
  3. የድርጅታችሁን (የቢሮአችሁን) አድራሻ ማሳየት የሚችሉና ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ ተጫራቾች የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በይፋ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታ መሸጫ ቦታ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መንግስት ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ቁጥር-04 እየቀረቡ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው በተራ ቁጥር 4 ላይ በተጠቀሰው አድራሻ ተዘጋጅቶ በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኦርጂናል ኮፒን እና በውልና ማስረጃ የውክልና ደብዳቤ ይዘው ካልቀረቡ የጨረታ ሰነዱ አይሸጥላቸውም፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ሲያቀርቡ ለቴክኒክ 1 ኦጂናል እና 2 ኮፒ ሲሆን ለፋይናንስ ደግሞ 1 ኦርጂናል እና 2 ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡
  8. የጨረታ ሰነዱን በሚገዙበት ወቅት የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) አሳይተው ካስመዘገቡት ማሽን ውጭ  ጨረታ ሰነድ ላይ ሞልተው ቢያቀርቡ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  9.  ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለሁሉም በተቀመጠላቸው መጠን ለእያንዳንዱ ማሽን 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  10. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በግልጽ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ ይውልና በማግስቱ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚያው እለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  11. ማሽኑ ማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ዋና ከተማ ቶንጎ ድረስ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
  12. የጨረታው መክፈቻ ቀን በዓል ላይ ከዋለ በሚቀጥለው ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡
  13. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0913288451/0917229814 መጠቀም ይችላሉ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ማኦ አና ኮሞ ልዩ ወረዳ ጽ/ቤት

ዶዘር ፣ ኤክስካቫተር ከነ ሰንሰለቱ ከነአካፋና ጃክስመሩ፣ ሎደር፣ሮሎ ባለ 16 ቶን ፣ግሬደር፣ ባክሎደር እና ወዘተ ኪራይ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 26፣ 2013 )Place of Bid Competitions: ደ/ብርሃን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአህስኮድ የደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት የተለያዩ ማሽነሪዎች ለመከራየት እና የቢሮ መገልገያ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል።

  • ሎት 1 :- የተለያዩ ማሽነሪዎች ኪራይ (ዶዘር ፣ ኤክስካቫተር ከነ ሰንሰለቱ ከነአካፋና ጃክስመሩ፣ ሎደር፣ሮሎ ባለ 16 ቶን ፣ግሬደር፣ ባክሎደር እና ወዘተ
  • ሎት2 ፡- ልዩ ልዩ የግንባታ እቃዎች
  • ሎት 3 :- የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያ፣ የፕሪንተርና የፎቶ ኮፒ ቀለሞች
  1.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒው መቅረብ አለበት። የዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃውን ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል። ሆኖም TOT ተጠቃሚዎች እስከ 200,000 ብር በጨረታው ይሳተፋሉ።
  2. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ በአማራ ህንፃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ደብረብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት ደ/ ብርሃን ከተማ ቀበሌ 09 አጠ/ሆስ/ግ/ሳይት ውስጥ በሚገኘው ቢሯችን በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን በብር 100 መግዛት ይቻላል።
  3.  ናሙና ማቅረብ ያለባቸው እቃዎችን ተወዳዳሪዎች ጨረታ ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው።
  4. . ተጫራቾች ጨረታውን እንዳሸነፉ ከተገለፀላቸው ቀን አንስቶ በ3 ቀናት ውስጥ ውለታ በመግባት በ5 ቀናት ውስጥ እቃውን ሙሉ ለሙሉ በግንባታ ሳይት በማቅረብ የጥራት ፍተሻ በራሳቸው ወጪ ማሰራት ይኖርባቸዋል።
  5. የተዘጋጀ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በሁለት ኮፒ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒበማይለቅየታሸገ ኤንቨሎፕ ተዘጋጅቶ የጨረታማስከበሪያዋስትና 2% (ሁለት ፐርሰንት) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ መጨረሻው ቀን እስከ ቀኑ 8፡00 ድረስ ደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ በማስገባት ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት ተጫራቾች በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 ላይ ይከፈታል። ቀኑ በአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል።
  6. በጨረታ ሰነዱ ላይ ስርዝ፣ ድልዝ መኖር የለበትም። ሰነዶቹ ላይ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ መኖር አለበት፣ በሌላው ተጫራች ላይ ተንተርሶ መጫረት አይፈቀድም።
  7. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0118909055 መደወል ይችላሉ።
  • በአህስኮድ የደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግ/ፕ/ጽ/ቤት ደ/ብርሃን

D8R ዶዘር

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በኢሉባቦር ዞን በዳሪሙ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በኢሉባቦር ዞን በዳሪሙ ወረዳ መንገዶች ባለስልጣን በ2013 በጀት ማሽን ተከራይቶ የመንገድ ቁፋሮ (Earth work) ማሰራት ይፈልጋል ፤

ስለሆነም መስፈርቱን የሚያሟላ ማንኛውም ተወዳዳሪ መወዳደር ይችላል።

የስራ ቦታ ዳሪሙ ወረዳ ውስጥ የሚገኝ ቀበሌዎች አስፈላጊው መስፈርቶች፡

  1. D8R ዶዘር ከሁለት ዓመት በላይ ያላገለገለእና በቂ ሃይል ያለውን ማቅረብ የሚችል
  2. የ2013 ዘመኑን ፍቃድ ያሳደሱና ግብር የከፈለ ::
  3. የአንድ ሰዓት ዋጋ ማቅረብ የሚችል
  4. የመንገዱን ዲዛይን ጠብቆ መስራት የሚችልና በጊዜ መጨረስ የሚቻል በቀረበው ዋጋ ላይ ሲፒኦ የጨረታ ማስከበሪያ 10,000 ብር ማቅረብ የሚችሉ።
  5. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነና መረጃ ማቅረብ የሚችል
  6. TOT 2% መቁረጥ የሚችል
  7. የውል ስምምነት ማስከበሪያ 10% ማሰያዝ የሚችል
  8. የጨረታው ሰነድ ከዳሪሙ ወረዳ ገቢዎች ባለስልጣን የማይመለስ 100 ብር መግዛት የሚችል
  9. የተጠቀሰውን አስፈላጊ መረጃዎችን ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒማቅረብ የሚችል::
  10. ተወዳዳሪዎች የተወዳደሩበት ማስረጃና የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ በማቅረብ ይህን ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ከ24/3/2013 ዓ.ም እስከ7/4/2013 ዓም በዳሪሙ ወረዳ መንገዶች ባለስልጣን በማቅረብ የጨረታ ማስገቢያ ላጥን ውስጥ በማስገባት የጨረታውን ተወዳዳሪ ወይም ህጋዊ ውክልና ያለው ተወካይ በተገኙበት ህጋዊነቱ በተጠበቀ ቦታ በአስራ ስድስተኛው ቀን 8/4/2013 ከቀኑ 8፡00 በሰዓቱ በይፋ ይከፈታል ::
  11. ድርጅቱ መስሪያ ቤቱ ወይም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሌላ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆኖ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0474440262/0917094097

በኢሉባቦር ዞን የዳሪሙ ወረዳ መንገዶች ባለስልጣን

ዶዘር : Excavetor :ዳምፕ ትራክ :ሩሎ :ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT : shawer Track

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዘመን ለስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ለመንገድ ስራ የሚያስፈልጉ የተለያዩ ማሽነሪዎችን ዶዘር፣ ግሬደር፣ ኤከስካቫተር፣ ዳምፕትራከ፣ ሩሎ፣ እና ሻወር ትራክ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየትን ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን በማሟላት እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡፡ –

  1. ዶዘር ሞዴል D8R CAT ለ200 ሠዓት
  2. Excavetor ሞዴል 318 DL (D2L) CAT ፣324 DL (D2L) CAT 325 ፣DL (D2L) CAT እና ከዛ በላይ፣ ለ200 ሰዓት፣
  3. ዳምፕ ትራክ (Sinotrack) 16 Meter cube መያዝ የሚችል፣ ብዛት 6፣ (ለ1000 ሰዓት)
  4. ሩሎ (Compactor) ለ200 ሰዓት፣ 16 ቶን እና ከዛ በላይ የመርገጥ አቅም ያለው፡፡
  5. ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT፣ 70 እስከ 90HP CAፐ፣ ለ300 ሰዓት፡፡
  6.  shawer Track፣ ለ200 ሰዓት፣ 130ool እና ከዛ በላይ መያዝ የሚችል፣ የራሱ የሆነ የውሃ መምጠጫ (Water Pump) ያለው፡፡
  7. ፒካፕ ባለ ደብል ገቢና 

አስፈላጊ መስፈርቶች፡-

  1. ተጫራቾች ለመንገድ ስራ የሚያገለግሉ ማሽነሪዎችን የማከራየት የታደሠ ሕጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር “TIN card” ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክክ “VAT” ተመዝጋቢ የሆነና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  4. ተጫራቾች ማሽነሪዎችን ለስራው በሚፈለግበት ቦታ በራሳቸው ወጭ በማጓጓዝ አድርሶ መመለስ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች ለማሽነሪዎቹ የሚያስፈልጉ ነዳጅ፣ ቅባት፣ ሰርቪስ እንዲውም ለማሽኑ ኦፕሬተር አበል እና ደመወዝ በራሳቸው ወጪ መሸፈን የሚችሉ፡፡
  6. ተጫራቾች ለማሽን ኦፕሬተር እና ለሰዓት ተቆጣጣሪዎች (time keeper) የራሳቸውን መጓጓዥያ ሰርቪስ ያላቸው፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ከስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስራ አምስት (15) ተከታታይ የመንግስት የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) ከፍለው በመግዛት የዋጋ ማቅረቢያቸውን ሰነድ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ በ2 ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማቅረብ በ16 የስራ ቀን ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ሺህ ብር) CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች ያሸነፈውን የማሽን ዓይነት በእስፔስፍኬሽን መሠረት እና በተባለው ግዜ ውስጥ ጥራቱን የጠበቀ ማሽን ለማቅረብ ማሸነፉን ከተነገረው ቀን ጀምሮ በ5 (አምስት) የስራ ቀናት ውስጥ በአካል በመገኘት ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማሉ፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ ያቀረበውን የሰዓት ብዛት በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው
  11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ በ16ተኛው የስራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት የሚታሸግ ሆኖ በዚሁ ዕለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት በግልጽ የሚከፈት ሆኖ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ለመከፈት የማያግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 05766800-15/08-66

የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ዶዘር አይነቱ D8R ባለ 300 H/P

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 23፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በቡኖ በደሌ ዞን የበደሌ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ለመጀመሪያ የወጣ የማሽን ኪራይ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2013

በኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ዞን የበደሌ ወረዳ ገጠር መንገድ ባለሥልጣን ጽ/ቤት በ 2013 በጀት አመት

  • ለገጠር መንገድ  ሥራ የሚውል ዶዘር አይነቱ D8R ባለ 300 H/P እና ከዚያ በላይ ከሆነ በጥሩ ይዞታ ላይ ያለ እ.ኤ.አ 2014 አ.ም በኋላ የተመረተ ማሽን በሰዓት መከራየት ይፈልጋል::
  1. ተጫራቾች ማሽነሪዎችን የማከራየት ፍቃድ ያላቸውና 2012 ግብር ከፍለው የ 2013 ፍቃዳቸውን ያሳደሱና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ፡፡
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ።
  3. የባለንብረትነት ማረጋገጫ ሰነድ የመታወቂያ ኦርጅናል ወይም ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚል እና የማሽኑን ዴክላራሲዮን ማቅረብ የሚችሉ ፡፡
  4. ለማሽኑ የሚያስፈልገውን ማንኛውንም ወጪ መሸፈን የሚችል ፡
  5. የሚፈለገው የማሽን ብዛት ሁለት /2/
  6. የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር አምስት መቶ /500/ በመክፈል ከበደሌ ወረዳ ገቢዎች ባለሥልጣን ጽ/ቤት መግዛት ይችላሉ ::
  7. የጨረታው ሰነድ ቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናልና ሶስት ፎቶ ኮፒ በተለያዩ ፖስታ በማሽግ እንዲሁም የፋይናንሽያል ሰነድ አንድ ኦርጅናልና ሶስት ፎቶ ኮፒ በተለያዩ ፖስታዎች በሰም በማሸግ የተለያዩ የሥራ ፍቃድና ማስረጃ ዎችን አያይዞ ማቅረብ የሚችል ፡፡
  8. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 /አሥራ ኣምስት/ ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በ09/4/2013 ዓ ም ህጋዊ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በበደሌ ወረዳ አስተዳደር ፕሮጀከት ኮሚቴ ከጠዋቱ 3፡00 /ሦስት ሰዓት ላይ ይከፈታል
  9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000/ሃ ያ ሺ / ብር በባንክ በተረጋገ ሲፒ ኦ ማስያዝ አለበት ፡፡
  10. ማሽኑ ከተበላሸ በሌላ ማሽን መተካት የሚችል ወይም ከተበላሸበት ቀን ጀምሮ በ7/ሰባት ቀናት መሃል ጠግኖ ወደ ስራ ማስገባት የ ሚች ል ፡፡
  11. ማሽኑ ካለበት ቦታ እስከ ወረዳ ከወረዳ እስከ ሥራ ቦታ ወደ ሌላ የሥራ ቦታ የማጓጓዝ ወጪ መሉ በሙሉ መሸፈን የሚች ል ፡፡
  12. መ/ቤ ቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ  ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. ለተጨማሪ መረጃ በደሌ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ /ቤት

ስልከ ቁጥር 0474450997/0474452080 ሞባይል 0911092088 /0909882891 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡

በቡኖ በደሌ ዞን የበደ ወረዳ

መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት

ግሬደር፣16 ሜ.ኩ የሚጭን ገልባጭ መኪና ፣ሮለር፣ሎደር ናዶዘር

Published on:Be’kur ( ኅዳር 21፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የምዕ/ጐ/ዞን የቡሬ ዙሪያ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የምዕ/ጐ/ዞን የቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለቡሬ ዙሪያ ለመንገድ ትራንስፖርት ጽ/ቤት በወረዳው ላሉ ገጠር ቀበሌዎች ለመንገድ ሥራ አገልግሎት የሚውል ማሽን ኪራይ ነዳጅና ማጓጓዣ ትራንስፖርት አከራይ ድርጅቱ ችሎ

  • 1ኛ.ግሬደር፣
  • 2ኛ. 16 ሜ.ኩ የሚጭን ገልባጭ መኪና ፣
  • 3ኛ ሮለር፣
  • 4ኛ.ሎደር፣ 5ኛ. ዶዘር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈለጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን

መስፈርቶች የምትሟሉ ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

  1. ከዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው
  3. ተጫራቾች የሞሉት ጠቅላላ ብር 200 ሺህ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታውለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር በፖስታ አሽገው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ግዥ ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመሂ/1 ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት ዋና ገ/ያዥ ላይ በመክፈልና የከፈሉበትን ማስረጃ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በፖስታ አሸገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. የማሽን ኪራይ ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ16/04/2013 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጐ በዚሁ ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ መግዛት ሲመጡ የንግድ ሥራ ፈቃዳቸውን/ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ የጨረታ ሰነድ ለሚሸጠው አካል ማሳየት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. አሸናፊው ተጫራቾች የሚመረጠው ባቀረበው ጠቅላላ ዋጋ ድምር ነው፡፡ ሁሉንም ወይም አምስቱን የማሽን ኪራይ ዋጋ ማቅረቢያ ላይ መሞላት አለበት ይህ ካልሆነ ግን ሙሉ በሙሉ ከጨረታ ውጭ ያደርጋል፡፡ የሞሉትን ዋጋ ቫትን ጨምሮ ወይም ከቫት ውጭ መሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡ ካልሆነ ግን የተሞላው ዋጋ ቫትን እንደሚጨምር ተደርጐ ይወስዳል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ከቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ማግኘት ይችላሉ፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. ተጫራቾች ዋጋ በሚያስቀምጡበት ጊዜ የድርጅታቸውን ማህተምና ፊርማ ከሁሉም የጨረታ ሰነዶች እና ፖስታው ላይ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል እንዲሁም የሞሉትን ዋጋ ስርዝ ድልዝ ወይም የማይነበብ መሆን የለበትም ሆኖም ግን ስርዝ ድልዝ ካለው ፊት ለፊት ፖራፍ ወይም መፈረም ይኖርበታል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ለማየት እና ለመነበብ አዳጋች ከሆነ ተጫራቾች ሙሉ በሙሉ ከጨረታ ውጭ ይደረጋል፡፡
  12. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መግለጫ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 774 02 37 መረጃ ማግኘት ይችላል፡፡
  13. ሌሎች በዚህ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ጉዳዮች በግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2003 ዓ.ም መሰረት ይስተናገዳሉ፡፡
  14.  አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡

የቡሬ ዙሪያ ወረዳ ግዥና ንብ/አስ/ቡድን

ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አ.ማ ያገለገሉ ዶዘሮች ፣ ኤክስካቫተሮች ፣ ግሬደሮች ፣ ጀኔሬተሮች እና ተሽከርካሪዎች መሸጥ ይፈልጋል።

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 22፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ኩባንያችን ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አ.ማ ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን ያገለገሉ ዶዘሮች ፣ ኤክስካቫተሮች ፣ ግሬደሮች  ፣ ጀኔሬተሮች እና ተሽከርካሪዎች በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ስለዚህ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ከፍሎ በመግዛት በጨረታው መሣተፍ ይችላል፡፡

ሎት 1

ተ.ቁየማሽነሪው ዓይነትሞዴልመለያ ቁጥር
1ዶዘርD8R9EM02829
2ዶዘርD8R9EM02832
3ዶዘርD8R9EM04292
4ኤክስካቫተር320CHKT00997
5ኤክስካቫተር324DDFP00522
6ኤክስካቫተር324DDFP00918
7ኤክስካቫተር329DMNB00505
8ግሬደር 140HXZH01987
9ሎደር950H JAD01781
10ጄኔሬተር250KVAOLY00000TMNR00274 
11ጄኔሬተር100KVAOLY00000HE4E4E00329
12ዶዘርD8R9EM03498
13ግሬደር140HXZH00913
14ኤክስካቫተር329DMNB00516
15ግሬደር140HXZH01934 

.2

ተ.ቁየተሽከርካሪው ዓይነትሠሌዳ ቁጥር የተሠራበት ዓ.ም የሞተር ቁጥር የሻንሲ ቁጥር 
1ኒሣን ፒክአፕ3-48920 አ.አ2008 QD32261602 JN1H10D2220-04005 
2ኒሣን ፒክ አፕ 3-03510 አ.አ 1999 TD27608168 ADNE21 000060G048943 

ንብረቶቹን ሳሪስ ዋናው መሥሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር ጠዋት ከ3፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ በአካል ተገኝተው መመልከት ይችላሉ።ተጫራቾች የሚፈልጉትን ንብረት ሊገዙ የሚችሉበትን ዋጋ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ፎርም ላይ በመሙላት እና ለጨረታ ማስከበሪያም ያቀረቡትን ዋጋ 10 በመቶ CPO ብቻ በማስያዝ በድርጅቱ የፋሲሊቲ እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

ጨረታው ተከታታይ ቀናት በኋላ በሚኖረው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው የሠራተኞች ክበብ ውስጥ ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ኩባንያው ለገዢዎች የስም ማዛወር ሒደት እንዲረዳቸው አስፈላጊውን መረጃ ለመስጠት የሚተባበር ሲሆን ለመሣሪያዎቹ ከመንግስት የሚፈለገውን ማንኛውም ወጪ ገዢዎች መክፈል እንደሚኖርባቸው ለመግለጽ እንወዳለን።

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ስልክ ቁጥር 01-4-421133

የውስጥ መስመር 212 ወይም 212/312/300 ደብረ ዘይት መንገድ (ሳሪስ አካባቢ)

ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:

የግንባታ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ ጨረታ

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በተለያዩ ፕሮጀክቶች እና ለአርጆ 3 ለሚያከናውናቸው የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች የተገለፁትን የግንባታ ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ከኮርፖሬሽኑ ጋር መሥራት ለምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

  1. በ2013 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ
  2. ምዝገባ የምስክር ወረቀት
  3. የግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፍኬት
  4. የመሣሪያ እና የተሽከርካሪዎች ባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ)
  5. ሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስ ሰርተፍኬት እና ክድርጅታችን ጋር መስራት እንደምትፈልጉ የሚገልፅ ማመልከቻ በመያዝ በስራ ቀናት ቃሊቲ የመካኒኮች አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ኮርፖሬሽኑ የሚገኘው ቃሊቲ የመካኒኮች እና አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ስልክ ቁጥር፡- 11 439 02 80 ወይም 011 439 01 50 ነው

Kiraa Konkolaataa Guddaa (Garagalchaa) Piroojektii Addaa Addaatiif

ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የትልልቅ መኪና /ገልባጭ መኪኖች ኪራይ የተቀመጠ ዋጋ

Remark

  1. For all hualing distances between zero up to 2.5 km dumping, payment is calculated by 2.5 km.
  2. Payment for other hualing distances is going to be calculated according to the distance travelled with load
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Dump Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of TruckDistance(Trip Distance)Loading Capacity in m3Bara Oomishaa(manu. Year)All Projects, In Birr Perm3 Per km
Normal Soil,Gravel & Sand(Biyyee fi Cirrachaa)Stone (Dhagaa)
1Dump Truck0-25 km12-18›2006 & Acc In-spection6.307.15
2Dump Truck26-5km5.506.50
3Dump Truck5.1-10km4.806.00
4Dump Truck10.1-30km4.406.00
5Dump Truck30.1km-50km4.204.50
6Dump Truck50km-100km2.704.00
7Dump Truck100.1km & above2.203.5
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Machinery Price Rate Including Fuel & VAT-in Birr Per Hour
S.No                           1 Type of Equipmentየማሽኑ ዓይነት                          Dozer Specification (Requirements) Working Conditions, Projects and Price Rate
Finfine, <180km distance & all Condition>180km Normal Condition >180km, Remote & Severe condition>180km abrasive material (Granite)>180km & Severe Condition  & abrasive
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመን                      ›2013 G.C Hourse  Power የፈረስ ጕልበት                        ›300 hp Capcity in lit, m3, ton, KW & etc                       –AAWSA, Mato Arba-Tedhe cha, Modjo Bridge, Welete Dima, OSZFR WS, Hora Kilole Irreg. Hidi Bish ortu Irreg. Guder Irreg, Bote WS. Maki-Zwey Irreg.. Awash, Asgori, Harbu Culule WS,         2,700.00Wando Ireg., Gorecha Irreg., Yayyo Elemo, Wacho-Garl, Welele Nunu, Kersa -Shakiso, Mettu by Pass,Wenges Bridge, Burka Bridge, Chefe Ramis Bridge, Dabena Bridge, Galan Nech Sar Bridge, Jimine-Giwe Bridge, Offa Bridge, Sesse-2 Bridge, Fantale Irreg., Tibila Irreg., Kersa  WS, Diksis WS, Husen  Mandera WS, Doba WS, Kara Kurkura .WS, Arsi Nagale WS,Bokoji WS, Bulbula WS, Gololcha WS & & Abaya Nech Sar 2,750.00Lidi Cheketa Irreg.,Chelchel Irreg., Welmel Irreg., Arjo Dhidhesa-1, N/Borena WS, Fadis WS, Galchat WS, Beradimtu-Bered-Hantut, Oda-Boji-Adecha- Rerasa, Lubansa Bridge, Worengamo Bridge              2,850.00 Chira-A fallo Cheriko, Hirna- Mesela, Mettu- Section, Mettu Diri-Junction, Gundomeskel Weleka, Begge ketta,                   2,950.00 Arjo Dhid hesa-3, Kobbo Dedeko Gola-Goti & Konno Dogoma Kibbi                   3,150.00  
2Dozer2006-2012 G.C> 300 hp2,562.02,700.002,800.002,900.003,100.0
3Chain excavator with Jackhamme>2013 GC>245 hp>32 ton1,900.002,000.002,050.002,150.002,250.0
4Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC>245 hp>32 ton1,800.001,900.001,950.002,000.002,100.0
5Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC200-244hp>29 ton1,800.001,900.001,950.00 2,050.002,150.0
6Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC 200-244hp>29 ton1,750.001,800.001,875.01,950.02,050.0
7Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC 185-199 HP>27 ton 1,650.01,750.01,850.01,950.02,050.0
8Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC185-199 HP>27ton1,600.001,700.01,800.001,850.0 
9Chain Excavator Bucket size > 1.8 M3> 2013 GC > 245 hp>30 ton1,600.001,750.001,820.001,850.01,900.00
10Chain Excavator Bucket size > 1.8 m132 2008-2013 GC> 245 hp>30 ton1,585.01,650.01,750.01,800.01,850.0
11Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m3> 2013 GC 200-244 hp>27ton1,550.01,700.01,770.01,800.01,850.0
12Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m32008-2013 GC200-244 hp>27ton1,530.01,650.01,750.01,770.01,800.0
13Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m3> 2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,650.01,720.01,750.01,800.0
14Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m32008-2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,600.001,700.01,720.01,750.0
15Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m3> 2013 GC160-184 HP1,400.01,450.01,500.01,500.01,550.0
16Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m32006-2012 GC160-184 HP1,400.01,425.01,450.01,450.01,500.0
17     18Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3 Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3>2008GC     2000-2008 & Acc.Inspect.140-159 HP    140-159 HP–  1,200.0      1,175.01,200.0      1,200.01,250.0      1,200.01,250.0      1,225.0 1,300.0      1,250.0
19Wheel Excavator2000-2009 & Acc. Inspect.>160HP >1 M3 1,200.0 1,250.0 1,300.0 1,300.0 1,350.0 
20Wheel Excavator>2010 >160Hp >1 M3  1,250.01,350.01,400.01,400.01,450.0
21Wheel Excavator2000-2009 & Acc.Inspect.140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,050.0 1,100.0 1,150.0 1,150.0 1,200.0 
22Wheel Excavator>2010 140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,100.0 1,200.0 1,250.0 1,250.0 1,300.0 
23Wheel Loader>2013 >190Hp >3m3 750.0 800.0 820.0 820.0 850.0 
24Wheel Loader2008-2013 GC>190Hp>3m3 750.0 785.0 800.0 800.0 820.0 
25Wheel Loader>2011 GC 150-189Hp 2.5-2.9m3 720.0 770.0 780.0 780.0 800.0 
26Wheel Loader2006-2010 GC150-189Hp 2.5-2.9m3 700.0 750.0 750.0 760.0 780.0 
27Back hoe wheel loader2000-2009 & Acc.Inspect>86Hp 0.24/1m3 700.0 780.0 780.0 780.0 780.0 
28Back hoe wheel loader>2010 >86Hp 0.24/1m3 750.0 850.0850.0850.0850.0
29Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC >170Hp 1,570.01,600.01,650.01,700.01,750.0
30Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect>170Hp 1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
31Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC 140-169 HP1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
32Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect140-169 HP1,525.01,570.01,590.01,610.01,630.0
33Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>14630.0670.0690.0710.0730.0
34Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>16650.0690.0710.0730.0750.0
35Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>141,000.001,100.01,150.01,200.01,250.0
36Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>161,020.01,120.01,170.01,220.01,270.0
37Asphalt paver>2006 GC 164 HP 1,700.001,750.01,750.01,750.01,750.0
38Pneumatic Roller>2006 GC  10-13 ton985.01,000.01,000.01,000.01,000.0
39Pneumatic Roller>2006 GC  >14ton1,335.01,350.01,350.01,350.01,350.0
40Chip Spreader>2006 GC   765.0800.0800.0800.0800.0
41Asphalt paver Distributor>2006 GC  5000 lit820.0850.0850.0850.0850.0
42Asphalt paver Distributor>2006 GC  6000 lit935.0950.0950.0950.0950.0
43Asphalt Cutter>2006 GC   420.0450.0450.0450.0450.0
44Asphalt millig m/c>2006 GC 370HP 2,220.02,250.02,250.02,250.02,250.0
45Curbers>2006 GC 127/2000k w/min 1,660.01,700.01,700.01,700.01,700.0
46Hal Crane (truck crane) >2006 GC  5ton-9ton700.0750.0750.0750.0750.0
47Hal Crane (truck crane) >2008 GC  10-15 ton780.0780.0780.0780.0780.0
48Hal Crane (truck crane) >2008 GC  16-25 ton800.0800.0800.0800.0800.0
49crane>2008 GC  26-35 ton900.01,000.01,000.01,000.01,000.0
50crane>2008 GC  35-50 ton1,200.01,400.01,400.01,400.01,400.0
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Light Vehicles, Service Buses, Mid-Carrier Trucks & Double Cabin Carrier Trucks
S NoDescriptionCapcity : CC, Lit, HP, Ton etcPrice Rate in Birr per dayRemark 
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመንFinfinne & <180 km>180 km
1Automobile 1.1-1.5lit2002-2007 & Acc Inspection600.00For Head Office Work
2Automobile 1.1-1.5lit>2008 700.00For Head Office Work
3Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2002-2007 & Acc Inspection1,400.001,600.00For project works
4Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,800.001,900.00For project works
5Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2013-20161,900.002,000.00For project work, consultant & project manager services
6Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20172,000.002,100.00Only for consultant & project Manager
7Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2002-2007 & Acc Inspection1,150.001,350.00For project works
8Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2008-20121,500.001,600.00For project works
9Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2013-20161,600.001,675.00For project works
10Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP> 20171,675.001,685.00For project works
11Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,500.00For project works
12Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,750.001,850.00For project works
13Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2013-20161,875,001,900.00For project works
14Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,915.00For Head Office Work
15Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP> 20131,950.00For Head Office Work
16Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,900.002,000.00Head office & for project works
17Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20132,000.002,100.00Head office & for project works
18Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,500.001,700.00For project works
19Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP> 20081,700.001,800.00For project works
20Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,200.001,300.00For project works
21Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP> 20081,3000.001,400.00For project works
22Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,520.00Head office & for project works
23Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP> 20081,520.001,600.00Head office & for project works
24Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP2002-2007 & Acc inspection600.00650.00Head office & for project works
25Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP> 2008650.00700.00Head office & for project works
26Service bus (45/62 seats) > 180 Kw2002-2007 & Acc inspection2500/28002600/2900Head office & for project works
27Service bus (45/62 seats)> 180 Kw> 20082800/30102800/3010Head office & for project works
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of Vehiclesየማሽኑ ዓይነትLiterሊትር  Manufacturing Yearየተመረተበት ዘመንPrice 2013 for all projects (including fuel and vat) ለሁሉም ፕሮጀክቶች ክፍያ ነዳጅና ቫትን ጨምሮ በሰዓት
Manual Spraying/ SprinklingManual Spraying/ Sprinkling
In birr per HourIn birr per Hour
1Shower truck12,000-16,000>200 & Acc. inspection650.00750
2Shower truck18,000-20,000>200 & Acc. inspection700.00800
3Shower truck12,000-16,000>2008700.00800
4Shower truck18,000-20,000>2008750.00850
5Fuel Truck12,000-16,000>2008 G.C850.00
6Fuel Truck18,000-25,000>2008 G.C900.00
7Truck mixer5m 3>200 & Acc. inspection600.00
8Truck Mixer 380 hp7-10 m3>2008950.00

Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT

NoDistancePer (Birr/km)Dozer, Chain Excavator With Bucket/ Jack Hammer, Grader, Whed Excavator and Wagon Drill, Loader, Backhoe Loader and Compactor 
If one Machine in loaded on one low-bedIf two machine loaded on one low-bed
Non AsphaltAsphaltNon AsphaltAsphaltAsphaltNon Asphalt
10-100kmBirr/km185165150130160180
2101-350 kmBirr/km170155140125155160
3351-500kmBirr/km160145125115145150
4>500 kmBirr/km140135120105130145

Exceptional

As it is impossible to mobilize construction machinery by commonly available lowbeds, Lowbed truck rental Price rate for Gundomeskel Weleke Project and Welmal Irrigation P. are excluded from this rate, for the road has sharp curves & steep slope, and to be mobilized by collecting Proforma Price form the market.

የአሮማያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

ግሬደር :ሮለር :ኤክስካቫተር :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና:ዶዘር D8R

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር፣ ግሬደር ኤክስካቫተር፣ ሮለር እና ሎደር

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 17፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሃዋሣ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ደመባ 02/01/2013

መ/ቤታችን የደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን በሥሩ ላሉት ዲስትሪክቶች አገልግሎት የሚውሉ የኮንስትራክሽን እና ሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎች መገልገያ ማለትም ዶዘር፣ ግሬደር ኤክስካቫተር፣ ሮለር እና ሎደር ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም:

  1. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ የሚያስችለውን የዘመኑን ግብር የተከፈለበትን ከሚፈለገው አገልግሎት የተዛመደ የንግድ ሥራ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት፣ መንግስት መ/ቤቶች በሚያወጡት የጨረታ ማስታወቂያ ላይ መሳተፍ የሚያስችል የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  2. ተጫራቾች ዋጋቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ የፋይናንሻል ፕሮፖዛሉን በተለያየ ፖስታ በማድረግ አንድ ዋና እና ሁለት ኮፒ «ኦርጅናል» እና «ኮፒ» በማለት እና የጨረታ ማስከበሪያውንም በተለየ ፖስታ ለብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የየሎቱን ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር / በመክፈል ከባለሥልጣኑ ዋና መ/ቤት የቢሮ ቁጥር 8 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው::
  5. አቅራቢዎች ጨረታውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚያደርጉበት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 8.00 ሰዓት ድረስ ይሆናል፡፡ ጨረታው በዚያኑ ቀን ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል:: ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች የጠቅላላ ዋጋ 0.5% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስረከቢያ ተቀባይነት የለውም፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ደንብና መመሪያ መሠረት ጨረታቸውን ማቅረብ አለባቸው:: ከጨረታው ደንብና መመሪያ ውጭ የሚቀርብ ማንኛውም ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  8.  መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

የደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን

አቅ/ን/አስ/ደጋፊ የሥራ ሂደት

የፖ.ሣ.ቁጥር 688

የስልክ ቁጥር 046-220-55-91/046-220-98-90

ፋክስ 046-220-23-66/046220-29-13

ሃዋሣ ኢትዮጵያ

ደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን

Rental of different Construction Machinery

Published on:Reporter ( Nov 22, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BID

BID NO. OBMCSC-02/2013

OBM Construction Share Company invites all interested and eligible bidders for rental of different Construction Machinery and vehicles



Lot No.
DescriptionQuantity
1

Excavator
1
2Bulldozer1
3Wheel loader2
4Dump truck
2
5Water truck1
6Double Cabin pick up1
  1.  Interested bidders can obtain complete bid documents up on payment of non-refundable 100 (one hundred) birr before December 3, 2020 from the address mentioned below.
  2. . Bidders shall deposit or pay 2% bid bond of their offered total price in the form of CPO or bank document.
  3.  Bidders must submit their offers in authenticated sealed envelopes.
  4. . All bidders requested to have renewed business license for the current year, TIN registration certificate.
  5. The bid closing date shall be December 4, 2020 at 4:00 Am local time. Bid shall be opened in the same date at 4:30 AM local time in the presence of bidders or their legal representatives in our head office Meeting room.
  6.  OBM Construction Share Company reserves the right to reject any part or all bids.
  • OBM CONSTRUCTION SHARE COMPANY, Lideta Sub City, Biftu Building 5th Floor, In front of Addis Abeba Commercial School. I
  • Tel. 0118362024, 0118362025, 0118362029

5 ትናንሽ ዶዘር እና 15 ገልባጭ ተሽከርካሪዎች ድንጋይ የሚሰሩ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 15፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሐዋሳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ሀገር አቀፍ ጨረታ ቁጥር 03/2013

የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለካሊ ዳጆ ግድብ፣ መስኖና መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀከት ግንባታ አገልግሎት የሚውል 5 ትናንሽ ዶዘር እና 15 ገልባጭ ተሽከርካሪዎች ድንጋይ የሚሰሩ ላልተወሰነ ጊዜ በኪራይ ከሚያቀርቡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው ለመሣተፍ የሚችሉ ተጫራቾች

በዘርፉ ተገቢ የሆነ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ በጨረታ እንዲሳተፉ ከገቢዎች የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል። በተጨማሪም ለሚወዳደሩትበት ተሽከርካሪ ወይም ማሽነሪ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ የራሳቸው ካልሆነ ከ3ተኛ ወገን ከውክልና ማስረጃ ተረጋግጦ የተወከለበትን ውክልና አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

* በመሆኑም በጨረታው ስመሣተፍ ያሚችሉ ተጫራቾች፦

  1. በዘርፉ አከራይነት የታደሰ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው
  2. ቫት የተመዘገቡ
  3. በጨረታ ለመሣተፍ የሚችሉ ከገቢዎችና ጉምሩክ ፍቃድ ያገኘ
  4. የመልካም ሥራ አፈፃፀም ያላቸው መወዳደር ይችላሉ

* የጨረታ ሰነድ የሚሽጥበት ጊዜና ቦታ፦

  1.  ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 24 ተከታታይ ቀናት ድረስ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የንግድ ፍቃዳቸውን ፎቶ ኮፒ ይዘው በመቅረብ ከደ/ው/ስ/ኮ/ድ ቢሮ ቁጥር 17 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይኖርባቸዋል።

* ጨረታው የሚከፈትበት እና ሰነዱ የሚቀርብበት ጊዜ፦

  1.  ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ24ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ያስገባሉ ።
  2. በማግስቱ በ25ኛው ቀን ከጠዋቱ ከ3:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይምወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል ::
  3. የጨረታ ዋስትና፡
  4. ማንኛውም ተጫራች ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ CPO ወይም ከስድስት ወር ያላነሰ ጊዜ ያለው ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተቢድ ቦንድ ዋስትና ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል።

* የጨረታ ሠነድ አስተሻሸግ ሁኔታ ፦

1.የዘመኑ የታደሰ የንግድፈቃድማስረጃ፣ የልዩእሴትታክስተመዝጋቢነትና የታክስ ክፍያ ማረጋገጫ ሰነዶች፣በጨረታው ለመሳተፍ ከገቢዎች የተሰጠ ማስረጃ እና የጨረታ ማስከበሪያ 50,000.00 በባንክ የተደገፈ CPO ከኦርጂናል የዋጋ ማቅረቢያ ጋር በአንድ ላይ በሰም ታሽገው መቅረብ አለባቸው። ፋይናንሻል ዶክመንት ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በሰም ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል።

2. ቴክኒካል ዶክመንት ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በሰም ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል።

ይህንን አስተሻሸግ ዘዴ ያልተጠቀመ ተጫራች ከጨረታው ይሰረዛል።

  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0462203944 /0462210021
  • ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሐዋሳ

ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 13፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

[

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን የመንቶ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት የንግድ ድርጅቶች እና ጥቃቅንና አነስተኞችን በግልፅ ጨረታ አወዳድር የመንገድ ሥራ ማሽኖችን (ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ) ለመከራየት ይፈልጋል።

በዚህም መሠረት የመወዳደሪያ መሥፈርቶች፡

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ ::
  2. የዘመኑ ግብር የከፈለበትን ማስረ ጃ ማቅረብ የሚች
  3. በንግድና ከተማ ልማት ጽ/ቤት በስነስርዓት ጉድለት ያልተከሠሡ።
  4. የግብር መለያ ቁጥር (TN NO ) ማቅረብ የሚችሉ።
  5. የፌዴራል እና የፋይናንስ ግዢ ስርዓት አስተዳደር የሚያከብር፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ vAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  7. . ተወዳዳሪዎች የአቅራቢት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባቸው
  8. ተወዳዳሪው በሰነዱ ላይ ትክክለኛአድራሻ፣ ስም እና ፊርማ ማሳረፍ አለባቸው
  9. . የጨረታው ማስከበሪያ ማረጋገጫ የሚሆን 15000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ የሚችል ።
  10. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ህጉ በሚፈቅደው መሠት 2% (ሁለት ፐርሰንት) የመክፈል ግዴታ አለበት።
  11. ጨረታው ላይ የሚሳተፉ ተጫራቾች ከሙስና እና ከመሰል ነገሮች ነጻ መሆን አለባቸው
  12. . ጨረታው የሚከናወነው ሰነዱ በወጣበትቋንቋ መሠረት ይሆናል።
  13. ሁሉም ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ሰነድ እንድም ገጽ ሳያጎሉ ጎልተው መመለስ አለባቸው፡፡
  14. የመንገድ ሥራ ማሽኖችን ( ዶዘር ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እስካቫተር እና ደምትራክ) በጥራት እና ደረጃውን በጠበቀ ማቅረብ የሚችል ::
  15. . ተወዳዳሪዎች ለማሽኑ የሚያስፈልገውን ነዳጅ ማቅረብ የሚችል (የነዳጅ ዋጋይጨምራል
  16. የንብረቱ ባለቤትነት ፡ ባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችል።
  17. አገልግሎት ዘመን (207-2020 እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር) ያልበለጠ መሆን አለበት።

የጨረታው ሰነድ ሳጥን የሚዘጋው 2/4/2013 ዓም 4፡00 ሰዓት ሆኖ የሚከፈተው2/4/2013 ዓም 4፡30 ሰዓት ተወዳዳሪዎች ከላይ 1-17 የተዘረዘሩት ነጥቦችን ማሟላት የምትችሉ ከመንቾ ወረዳ ሀገር ውስጥ ገቢ ባለስልጣን ቢሮ ቁጥር ቀርባችሁ የማይመለስ የኢትዮጵያ 200 (ሁለት መቶ) ብር ከፍላችሁ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀን ውስጥ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ።

የጨረታው መከፈቻ ቅዳሜና እሁ፡ ወይም በበዓል ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0913254666/0917069994

በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ

ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር D8R cater pilar :ግሬደር 180 HP CAT pillar :እስካቫተር Hitachi (Catter Pillar)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 11፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለገጠር መንገድ ስራ የሚያገለግሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሽነሪዎች እስከ ሥራ ቦታ ማለትም ከላላ ቱሉ ጫሊ ትምህርት ቤት ድረስ ማቅረብ የሚችል ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።

የማሽኑ ዓይነት፡-

  1. ዶዘር D8R cater pilar የተመረተበት ጊዜ እ.አ.አ.ከ 2014 ወደዚህ የተመረተና 300 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  2. ግሬደር 180 HP CAT pillar የተመረተበት ጊዜ እ.አ.አ 2014 ወደዚህ የተመረተና 180 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል :
  3. እስካቫተር Hitachi (Catter Pillar) HD 255 የተመረተበት ጊዜ እ.አ.አ.ከ 2014 ወደዚህ የተመረተና 255 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

የመወዳደሪያ መስፈር፡-

  1. የ2013 ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው።
  2. ቫት ተመዝጋቢ የሆነ ፤ ቲን ነምበር ያላቸው ፣ የምዝገባ ምስከር ወረቀት ያላቸው ፤ እና የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት (supplier List) ያላቸው።
  3. ተጫራቾች የማሽኑን ዝርዝር የሚገልፅ ዶክሜንት (Specification of Machineries ) የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ከፍሎ የጨረታ ዶክሜንት ከ12/3/2013 እስከ 28/3/2013 ዓ.ም ከጉደያ ቢላ ወረዳ ገቢዎች ባለሥልጣን ቅርንጫፍ ቀርበው በመውሰድ ዋና እና ኮፒ በተለያየ ኤንቨሎፕ በሰም የታሸገ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው።
  4. ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ለሁሉም ማሽኖች ከታወቀ በባንክ የተደገፈ CPO ማስያዝ አለባቸው፡፡
  5. ማንኛውም ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ላይ ሥም ፣ አድራሻ፣ ማሕተም እና ፊርማ ማድረግ አለባቸው።
  6. ማንኛውም ተጫራች ግብር መከፈሉን የሚገልፅ ከገቢዎች ባለስልጣን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ::
  7. ጨረታው በ 28/3/2013 ዓም እስከ 3:30 ሰዓት ቆይቶ በዚያው ቀን በ4፡00 ሰዓት ላይ ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ነገር ግን ባለ ጉዳዩም ሆነ ህጋዊ ተወካይ ባይገኙም ጨረታውን ከመከፈት አያግድም ።
  8. ማንኛውም ተጫራች ማሸነፉ ከተረጋገጠ በኋላ ለውል ማስከበሪያ ከታወቀ በባንክ 10% የማስያዝ ግዴታ አለበት::
  9. ጨረታውን ያሸነፈ የቅድመ ክፍያ (Advance Payment) ለመውሰድ ከታወቀ ባንክ (Unconditional bond) ማቅረብ አለበት።
  10. ማንኛውም ተጫራች የማሽኑን ሊብሬ ማቅረብ አለበት ወይም ህጋዊ ውከልና ያለው ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  11. ጨረታውን ያሸነፈ ተወዳዳሪ ውል ከፈፀመ በኋላ በውሉ መሠረት ማሽኖችን የማቅረብ ግዴታ አለበት።
  12. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ቅድመ ክፍያ የሚከናወነው ማሽኑን ወረዳ እንደደረሰ ይሆናል።
  13. ማንኛውም ተጫራች ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል።
  14. ጨረታ ያሸነፈ with holding tax 2% መቁረጥ ግዴታ አለበት።
  15. ማንኛውም ተጫራች የማሽኑን መግለጫ (Spesfication) ማቅረብ አለበት
  16. ጨረታውን ያሸነፈ አካል እስከ 5 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ቀርቦ ውል ካልፈፀመ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘውን ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል።
  17. ለነዳጅና ሠራተኛ ማመላለሻ የሚሆን የግሉ (የራሱ) የሆነ ተሽከርካሪ እስከ ሥራ ቦታ ማለትም ከላላ ቱሉ ጫሊ ት/ቤት ድረስ ማመላለስ የሚችል፣ ለማሸኖች ሁሉ ነዳጅ የሚያቀርበው የጨረታ አሸናፊ ይሆናል።
  18.  መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት
  • ስልክ ቁጥር፡- 0936008854 / 0913163779

የጉደያ ቢላ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 07/2013

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት የመንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን ለ2013 በጀት ዓመት በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ዞኖች ለመተከል ዞን ፣ አሶሳ ዞን እና ካማሽ ዞን ውስጥ ለውስጥ በመንገድ ከፈታ እና በመንገድ ጥገና ሥራ ላይ ማሽንሪዎችን ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል

በዚሁ መሠረት፦

ተ.ቁየመሳሪያዎች አይነትብዛትየሥራው መለኪያዓመታዊ የሥራ መጠን /በሰዓትና በቀን/
1ዶዘር2ሰዓት2496
2ግሬደር3ሰዓት3744
3ሩሎ3ሰዓት3744
4ሎደር3ሰዓት3744
5የውሃ ቦቴ2ቀን312
6የሰርቪስ መኪና ፒካፕ4ቀን624
7ገልባጭ መኪና9ቀን1404

ከላይ የተገለጹትን የመሳሪያዎችን በሰዓትና በቀን አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል ::

በዚህም መሰረት፡

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው በበጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ታክስ ክሊራንስ ደብዳቤ ማቅረብ የምትችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ እንዲሁም በአቅራቢነት የተመዘገባችሁ መሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ::
  2. የሚያከራዩን መሳሪያዎች የራሳቸው ለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ የህግ ውክልና ማቅረብ የሚችሉ::
  3. ተጫራች ተከራይ የጠየቀውን የማሽን ቁጥር/ብዛት/ በሙሉ አሟልቶ ማቅረብ ግዴታ አለበት።
  4.  በመስኩ ስራ ላይ ለመሰማራታችሁ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚትችሉ ሁሉ ይህንን የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብርበመክፈል አስፈላጊውን ማስረጃ ከታደሰ ንግድ ፈቃድ ጋር በማድረግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 በአካል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  5. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት (አስራ አምስትቀን በአየር ላይ የሚውል ሲሆን በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው ቀንከረፋዱ 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ ወይ ህዝባዊ በዓላቶች እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን እንዲከፈት ይደረጋል።
  6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ አንድ ኦርጂናልና ሁለት ኮፒ ዶክመንት ለየብቻ በማድረግና በማሽግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 ድረስ በአካል ሰነዱን ይዞ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኮፒው እና የውክልና ደብዳቤ ይዘው መቅረብ አለባቸው::
  8. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የነጠላ ዋጋ ስርዝ ድልዝ እና በእርሳስ የተሞላ ሰነድ ተቀባይነት የለውም:: የሚቀርበው ዋጋ ከ5% ቫት በፊት ወይም ከቫት በኋላ ተብሎ በግልጽ ተጽፎ መቀመጥ አለበት ይህ ካልሆነ ተቀባይነት የለውም::
  9. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በተመለከተ ለዶዘር 100,000 ብር /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ለግሬደር 75,000 ብር/ሰባ አምስት ሺህ ብር/ ለሩሎ 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር/ ለሎደር 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር /ለውሃ ቦቴ 12,000 ብር /አስራ ሁለት ሺህ ብር/ ለሰርቪስ መኪና ፒካፕ 30,000 ብር /ሰላሳ ሺህ ብር/ ለገልባጭ መኪና 100,000 ብር/ አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው:: በመሆኑም ከባንክ ከተረጋገጠ CPO ውጭ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም።
  10. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የስልክ ቁጥር 0577752622

አሶሳ

የቤ/ጉ/ክ/መ/መንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን

ዶዘር (Dozer)…

Published on:Reporter ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ታይዎን ኮንስትራክሽን ለጅግጅጋ – ሀርሙካሌ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት ለስራው አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ማሽኖች  አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ የነዳጅ እና የሎቤድ ወጪ ድርጅታችን የሚሸፍን ይሆናል፡፡

ተ.ቁየማሽን አይነትብዛትመለኪያማሽኑ የተሰራበት ዓ.ም.የኮንትራት ጊዜመግለጫ
1ዶዘር (Dozer)1በሰዓት2012 እ.ኤ.አ እና ከዚያ በላይለ 1 ዓመት 
2ግሬደር (Grader 140H 14OK)2,,,,  
3ኤክስካቫተር (Excavator)2,,,,  
4ሎደር (Loader)2,,,,,  
5ሩሎ (Roller 16Ton)2,,,,  
6ገልባጭ የጭነት መኪና (Sinotruck)8በወር,,  
7ወተር ትራክ (Water Truck)2,,,,  
8የነዳጅ ትራክ (Fuel Truck >= 10,000 L )1,,,,  
9ሎቤድ (Lowbed)5በኪ.ሜ,,ለ1 ጉዞከአ.አ-ጅግጅጋ

በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ፡-

  1. አንድ ተጫራች ከላይ የተጠቀሱ የማሽን አይነቶች ላይ በከፊልም ሆነ በሙሉ መሳተፍ ይችላል፡፡
  2. ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
  3. ተጫራቾች ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካልና (ሊብሬ) ፋይናንሻል ፕሮፖዛል  ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የራሳቸውን ዋጋ ማቅረቢያ ፎርም በመጠቀም ዋጋቸውን  ሞልተው ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘውትር በስራ ሰዓት  እስከ ህዳር 18 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ 10፡00 ሰዓት በማሽነሪ አስተዳደር ክፍል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206 በመቅረብ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
  5. ለአሽናፊ ተጫራች የ 200 ስዓት ቅድመ ክፍያ (Advance Payment) እንፈጽማለን፡፡
  6. አሽናፊ ተጫራች የሚያቀርበው ማሽን ቴክኒካል አቅሙ በባለሙያ ተፈትሾ የሚወሰን ይሆናል።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ፍሬሽ  ኮርነር የሚገኝበት ህንጻ ላይ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206::

ስልክ ቁጥር: 0973370070/0116479396/0910918106 ኢሜል፡ Hiwoncon@gmail.com.

ታይዎን ኮንስትራክሽን 

ሞተር ግሬደር : ሎደር ማሽን : ዶዘር ማሽን : ሩሎ ባለ 4ቶን : የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር : ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 2፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የአፋር ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ቀጥር አፋ/መን/ል/ት/002/2013

የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በንግድ ፈንድ በጀት የሚከናወኑ የመንገድ ጥገና ሥራዎችን የሚያከናውንበትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎችን፤ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።

ተቁየሚያስፈልገው የማሽን ወይንም ተሽከርካሪ ዓይነት
1ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ
2የነዳጅ ቦቲ ከ17000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
3የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
4ሰርቪስ መኪና 8 ሰው የመጫን አቅም ያለው
5ሩሎ ባለ 4ቶን
6ሞተር ግሬደር
7ዶዘር ማሽን
8ሎደር ማሽን

በዚህም መሰረት :-

  •  ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ሠመራ በሚገኘው በዋና መ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ ሙግዛት ይችላሉ፣
  • ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ በ2013 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውን፣ የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት እና የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ምስከር ወረቀት አብሮ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የጨረታ ማስረከበያ ዋስትና ቢድ ቦንድ/ ብር 10,000 በባንክ በተረገጠ ሲፒኦ ማሰያዝ አለባቸው፣
  • ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ11፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ግዥ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
  • ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ በ11፡00 ሰዓት ሆኖ ወዲያውኑ ሳጥን ታሽጎ በሚቀጥለው በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
  • • መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሱ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ሠመራ አፋር

ስልክ ቁጥር፡- 033 666 00 79

የመሳቁ 41 ፋክስ ቁጥር 033 666 0754

የአፋር ክልል መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ

You cannot copy content of this page