The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

Ethiopia

ትምህርት ቤት ግንባታ፣… የዶዘር ኪራይ ፣…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 2፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሰት በሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር የቡግና ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሰት በሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር የቡግና ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለቡ/ወ/ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎችንና የማሽን ኪራዮችን በግልጽ ጨረታ በሎቲንግ ሲስተም፤ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።

  1. በአዲሱ የንግድ አዋጅ መሰረት በየዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው።
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የቲን/ተመዝጋቢ የሆነ።
  3. ግዢ ከ200,000 ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  4. ከውሃ ምንጭ ግንባታ ዉጭ ላሉት ሌሎች የግንባታ ዘርፍ ደረጃ 9 እና በላይ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ::
  5. ተጫራቾች በጨረታለመሳተፍ ከላይ በተራቁጥር ከ1-4 የተጠቀሱትንና  የሚመለከታቸውን ፎቶ ኮፒ ማስረጃዎች ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ /ማስገባት አለባቸው።
  6. የሚገዙ እቃዎች ዝርዝር መግለጫ ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን በየሎቱ የተከፋፈለ ሲሆን
  • ሎት 1፡- የFTC ግንባታ ፣
  • ሎት 2፡- የእንስሳት ክሊኒክ ግንባታ
  • ሎት 3 ፦ ትምህርት ቤት ግንባታ፣
  • ሎት 4፡ የትምህርት ቤት አጥር ግንባታ፣
  • ሎት 5 : የሽድ ግንባታ፣
  • ሎት 6፡የመንገድ ፎርድ ግንባታ፣
  • ሎት 7 : የዶዘር ኪራይ ፣
  • ሎት8 የኤክስካቫተር ኪራይ
  • ሎት 9፣ የውሃ ምንጭ ግንባታ ከሎት 1 እስከ ሎት 8 ድረስ ያሉትን ለእያንዳዳቸው 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመከፈል እንዲሁም ሎት 9፡- 30 /ሰላሳ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ።

8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ / ለሚወዳደሩበት ለእያንዳንዱ ሎት የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ /ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በቡ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ን/አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር1 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የግልፅ ጨረታው አየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የኤክስካቫተር እና ዶዘር ኪራይን እስከ 15 ኛው ቀን ድረስ ግንባታን የግልፅ ጨረታው አየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 ኛውቀን ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል።

10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቡግና ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግ/ን/አ/ቡ/ቢሮ ቁጥር 14 የኤክስካቫተር እና ዶዘር ኪራይን ጨረታው የወጣበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ በ16ኛው ቀን ግንባታዎችን የግልፅ ጨረታው እየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀም 22 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዛው ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡ የተጠቀሰው ቀን ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወይም በካላንደር ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ስዓት ይከፈታል።

11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

12. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ሱ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 14 በእካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0913143820 ወይም 0921264455 በመደወል ግኘት ይችላሉ፡፡

የቡ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ዓይና

ግሬደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 30፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ፅ.ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለስራ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ስራዎችን/እቃዎችን ማለትም

  • ሎት 1፡- ከኮኪ ጇምቢ የመንገድ ጥገና የማሽን ኪራይ ማለትም፡-ግሌደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን መከራየት እና ማስጠገን ፣
  • ሎት 2፡-የውሀ የግንባታ እቃዎች ማለትም አፍሪዲፕ ፓምፕ ፣ፌሮ ብረት እና እስታፋ ፣
  • ሎት 3 ፡-የህትመት ውጤቶች፣
  • ሎት 4፡-የፅዳት እቃዎችን ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
  1.  በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፤
  3. የግዥው የብር መጠኑ በየሎቱ 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. ተጫራቾች ይህ ጨረታ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ለ15 ተከታታይ ቀን እስከ 11፡30 ድረስ አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ተጫራች ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ በማድረግ በማያያዝ መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ይህ ጨረታ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 የማይመለስ ብር በሎት 50/ሃምሳ/ብር በመያዝ የጨረታ ሰነዱን መግዛት እና መጫረት ይችላሉ
  6. ተጫራቾች የግዥውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት 1፡- ብር 15,000/አስራ አምስት ሺህ/ ፣ለሎት 2፡- ብር 4000/አራት ሺህ/፣ለሎት 3 ፡- ብር 500/አምስት መቶ/ ብር/፣ለሎት 4፡-ብር 500/አምስት መቶ/ ብር ለወም/ወ/ ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት በማለት ይህን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤታችን ገንዘብ ያዥ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ኦሪጂናሉን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ መሙያውን በጥንቃቄ በመሙላት በሞሉት ዋጋ ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ፊርማ እና ማህተም በማድረግ በአንድ ወይንም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅ ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በተለያዬ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ሲፒኦውን /ጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበትን ኮፒ በአንድ ፖስታ በማድረግ እነዚህን ሶስት ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በፖስታው ላይ የመስሪያቤቱን እና የአቅራቢውን ስም እና አድረሻ በመፃፍ የተጫራቹን ማህተም፣ፊርማ እና አድራሻ በመፃፍወም ወ.ገ.ኢ.ት.ጽ. ቤት ግዥ .ን.አስ.ቡድን ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው በ16ኛው ቀን በ4፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን ሎት 1 በ4፡30 ፣ ሎት 2 በ5፡00፣ ሎት3 በ5፡30 ፣ ሎት 4 በ6፡00 ሎት ሰዓት ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት የማያግደን ከመሆኑም በተጨማሪ ለሚወሰኑ ውሳኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡የጨረታው መክፈቻ ቀን የመንግስት የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  10. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀ ከ5/አምስት የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን የሎት ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10 በመቶ በሁኔታ ላይ ባልተመሰረት የባንክ ትዕዛዝ/በሲፒኦ/ በጥሬ ገንዘብ በማሰራት ውል መያዝ አለበት፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን የሎት እቃዎች በየመ/ቤቶች ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ወጭ በማጓጓዝ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  12. . በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳድር ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0584490215 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  13. ተጫራቾች እያንዳንዱን ዋጋ ሲሞሉ ግልፅ እና ተነባቢ መሆን አለበት፡፡
  14. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች/አገልግሎቶች/ ሙሉ በሙሉ በውሉ መሰረት ካላስረከበ የውል ማስከበሪያው ሙሉ በሙሉ ይወረሳል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የወምበርማ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት

ግሬደር : ኤክስካቫተር ከነ ጃክሃመሩ (ቼይን) : ዶዘር : ሮለር


Published on:Reporter ( ጥቅምት 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር DCE/mach/168/2020

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጣርማ በር መለያያ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ማሽኖች ኢንተርፕራይዛችን ባስቀመጠው ቁጥር ዋጋ (Fixed price) ለመስራት ፍላጎት አቅራቢዎች በቅደም ተከተል መዝግቦ ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል::

ስለሆነም፡

NoDescriptionየማሽኑ / የተሽከርካሪው አቅምብዛት ሞዴል/ስሪት ቁርጥ ዋጋ በሰዓት ከዛት በፊት ነዳጅ ሳያካትት
1ግሬደር140-200 HP ካት፣ ሳኒ፣ ቮልቮ ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,200.00 
2ኤክስካቫተር ከነ ጃክሃመሩ (ቼይን)150-250 HP4ካት፣ሳኒ፣ኮማትሉ ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,250.00
3ዶዘር 300-350 HP 04 ካት፣ሌበረር ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,600.00 
4ሮለር ከ16 ቶን በላይ 2ማንኛውም450.00 

1. ተጫራቾተ በመስኩ /ህጋዊ/ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የታደሰ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

2. አከራይ ለሚያከራየው ማሽን የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ አለበት::

3. ተጫራቾች እስከ ህዳር 16 ቀን 2013 .ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የግኝዥ የሥራ ሂደት ቢሮ በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::

4. የማሽኖቹ የቴክኒክ ብቃት በባለሙያ ተፈትሾ ተቀባይነት ማግኘት ይኖርበታል::

5. ጐል የሚታሰረው የማሽኑ ቴክኒካል ብቃት በኢንተርፕራይዙ ሲረጋገጥ ብቻ ነው::

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-34 ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72

E-MAIL አድራሻ info@dce-et.com  የድህረ ገፅ አድራሻ WWW.dce-et.com

ፖ.ሳ.ቁ 3414 ፋክስ ቁ.0114-40-04-71/0114-42-07-46

ዶዘሪ ሞዴል CAT PILAR BULLDOZER horse Power /HP/305

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሰንዳፋ በኬ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ለ1ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የሰንዳፋ በኬ ከተማ ገ/ኢ/ት/ፅ/ቤት ለ2013 የበጀት ዓመት በከተማው አስተዳደር ውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማንጠፍ ጠጠር የሚያመርት ዶዘሪ ሞዴል DER CAT PILILER BULDOOZAAR horse Power /HP/305 እና ከዚያ በላይ በሰዓት ተከራይቶ በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ስለዚህ ተጫራቾች፡-

  1. ተጫራቾች ተወዳዳሪዎች /ኩባንያ ማሽን በማከራየት የስራ ፍቃድ ያላቸውን ማቅረብ የሚችል።
  2. ተጨራቾች ተወዳዳሪዎች /በጨረታው ለመወዳደር የዘመኑን ንግድ ፍቃድ የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ፣ ማስረጃ ከሀገር ውስጥ ገቢ መ/ቤት ማቅረብ አለባቸው፡፡ እንዱሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT 75% ተመዝጋቢ መሆናቸውን የምገልጽ ማስረጃ ማቅረብ ኦለባቸው፣
  3. ተፈላጊ የማሸን ዓይነት ከላይ የተገጸበት ሆኖ ከ2014 A.L.A ወዲህ የተሠሩ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
  4. ተጫራቾች ተወዳዳሪ ድርጅት የሥራ ልምድ ያለወን ኦፕሬተር ማቅረብ የሚችልና ኦፐሬተሩ ችግር ከፈጠረ መቀየር የሚችል መሆን አለበት።
  5. ተጫራቾች በሥራ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮች ካሉ ማሽኑ የዶዘሩ/ጥገና ወጭ በራሳቸው ለመሸፈን ዝግጁ የሆኑu
  6. መ/ቤቱ ለማሠራት ካወዳደረው ከሚያመርተው ጠጠር ውስጥ 20% ጨምሮ ወይም ቀንሶ የማሰራት መብቱ የተጠበት ነው።
  7. ተወዳዳሪ እሸነፊ ለሥራው የሚያስፈልገን ሁሉ ነዳጅ፣ ዘይት፣ግረሶና ሌሎችንም ወጪዎች ራሳቸው ለመሸፈን ፈቃዳኛ ሆኑ።
  8. ተጫራቶች ዶዘሩን ጭኖ ማቅረብና ከሳይት ሳያት በራሳቸው ወጭ ማጓጓዝ የሚችሉ መሆን አለበቸው።
  9. ተጫራቶች ጨረታውን ተወዳድረው ካሸነፉ በ5 ቀናት ውስጥ ዶዘሩን ወደ ሥራ ቦታ ለማስገባት ዝግጁ የሆኑ፡፡
  10. ተጫራቶች ከአሁን በፊት ሥራ ላይ ከላይ በተዘረዘሩት ማሽኖች ተወዳድረው እሸንፈው ከሠሩበት መ/ቤት፣ ከአንድ ዓመት ወዲህ የተሰጣቸው የስራ ጥራት የምስከረ ወራት /ደብደቤ/ ቢያንስ ከሁለት መ/ቤት ማቅረብ አለባቸው።
  11. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ብር 30,000 /ሰላሳ ሺህ ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ከጨረታ ሠነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  12. ተጫራቾች ጨረታውን ማሸነፋቸውን ከተገለፀላቸው ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ የውል ስምምነት ለመፈረም ዝግጁ መሆን አለባቸው።
  13. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ማሽን በቂ ፐረፎርማንስ /ያለው/ ሊኖረው የሚገባ መሆን አለበት።
  14. ተጫራቶች ጨረታውን ካሸነፉ የውል ስምምነት ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO ማስያዝ አለበቸው
  15. ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ በሁለት ኮፒ በማድረግ በማሸግ የሚመለከተውን የድርጅቱን ኃላፊ በማስፈረምና ሕጋዊ ማህተም አድርገውበት ማቅረብ አለባቸው። ሆኖም የጨረታ ሣጥን ከተዘጋ በኋላ የሚቅረብ ሠነድ ተቀባይነት አይኖረውም።
  16. ተጫራቾች የጨረታው ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለተከታታይ 15 /አስራ አምስት ቀናት የጨረታውን ሠነድ ከሰንዳፋ በኬ ከተማ ገ/ኢ/ት/ፅ/ቤት የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር ብቻ በመከፈል መግዛት ይችላሉ። ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ16ኛው የሥራ ቀን በ4፡00 ሰዓት የጨረታ ሣጥን ታሽጎ በዚሁ ቀን በ4፡30 ሰዓት ይከፈታል። 16ኛው ቀን በሥራ ቀን ላይ ካልዋለ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል።
  17. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግ በስልክ ቁጥር፡- 011 686 06 03

የሰንዳፋ በኬ ከተማ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየትይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ
Submission Date:የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ ዞን በመሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ፅ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክት በወረዳው ውስጥ ባሉ ቀበሌዎች መንገድ ጥገና ስራ ለማሰራት ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየት ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። በዚህ መሰረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ

ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርት ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. ተጫራቾች በተሰማሩበት ስራ ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የቫት ተመዝጋቢነት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው።
  2. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ያለው፣ ስለማሽኑ የዓመቱ መድን የተገባለት መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የሚቀርባቸው ማሽነሪዎች አዲስና ከ2002 ዓ.ም ወዲህ የተመረተ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
  4. ስለማሽኑ የባለቤትነት ሊብሬ ከሚመለከተው እለት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸ
  5. ተጫራቶች ከጨረታ ሰነድ ጋር የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 5,000 /አምስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋጠ CPOማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ዶከመንት አንድ ኦርጅናል ኮፒ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  7. አሸናፊ ተጫራቾች ያሽነፈውን ማሽነሪ ስራ ቦታ ድረስ ማድረስ ይጠበቅባቸዋል።
  8. የጨረታው መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች በመጣሳ ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ስለጨረታው ሙሉ ዝርዝር ሁኔታ የያዘ የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀን የማይመሰስ ብር 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ ከገቢዎች ባለስልጣን ሰነድ መግዛት ይጠበቅባቸዋል።
  9. የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።
  10.  መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡- 047 452 75 06 እና 047 455 27 666

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ

ዞን የመ/ሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ጽ/ቤት

ዶዘር : ኤክስካቫተር : ግሬደር…

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ በደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን የመቅደስ ወረዳ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን የመቅደላ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለመቅደላ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ በሚገኙ 07 ቀበሌ ምንጋሽ እና 026 ቀበሌ ደፈር ለሚያሰራው መንገድ አገልግሎት የሚውል

  • ሎት 1 የዶዘር ኪራይ በሰአት ሎቤድን ችሎ (የማድረሻ እና የመመለሻን )
  • ሎት 2 የኤክስካቫተር ኪራይ በሰአት ሎቤድን ችሎ (የማድረሻ እና የመመለሻን )
  • ለት 3 የግሬደር ኪራይ በሰአት ድን ችሎ (የማድረሻ እና የመመለሻን )
  • ሎት 4 ለመንገድ የሚሆን ጥራት ያለው ገረጋንቲ ማምረት እና ማጓጓዝ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ተጫራቾች ለጨረታ ሲመጡ የሚከተሉትን መስፈርቶችማሟላት አለባቸው፡፡
  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. ዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ከለት1 -4 የተዘረዘሩትን ተጫራቶች ጨረታ ሰነዱንየማይመለስ ብር 150/ አንድ መቶ ሃምሳ ብር/በመክፈል የመቅደላ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 በአድስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 11፡30 ድረስ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር ጥሬ ገንዘብ ወይም የዕቃውን ጠቅላላዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በእንድ ወይም እንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅበማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በመቅደላ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በግዥና ን/እስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 05በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ከሎት 1-4 የተዘረዘሩትን በ16ኛው ቀን ከረፋዱ እስከ 3:30 ሰዓት ድረስ በማስገባትይታሽጋል ፡፡ በዚሁ እለት ከጧቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በቅደም ተከተል በስራ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ን/አስ/ደ/ ቡድን ክፍል በቢሮ ቁጥር 05 ይከፈታል፡፡ 15ኛው ቀን የስራ ቀንካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀናት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  7. በጨረታው ለመጫረት የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ስፈለጉ ከጨረታ ሰነዱ ወይም 0334500222 በመደወል ወይም በፋክስ ቁጥር 334500273 በመላክ ማግኘት ይቻላል::
  8. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ጨረታው ከመከፈቱ አይስተጓጎልም ፡፡
  9. አሸናፊው ድርጅትበለአትለማከራየትየሚያስገባቸውን ማሽነሪዎች ግዥ ፈጻሚ መስሪያቤትለስራከሚፈልግበትቀበሌ የማድረስ ግዴታ አለበት፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በአብክመ በደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን የመቅደስ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር :ዶዘር ማሽን ኪራይ…

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አብክመ የግዳን ወረዳ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 002

በአብከመ በሰ/ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በጀት አመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ ሴ/መ/ቤቶች በመደበኛ በጀት የካፒታል በጀት የተለያዩ ግንባታዎችና ማቴሪያሎች ማለትም 

  • ሎት1፡- የንጹህ ውሃ ግንባታ፣ 
  • ሎት2፡- የኮንቴነር ግንባታ ፣ 
  • ሎት3፡-የቢሮ ግንባታ፣
  • ሎት4፡- የኤሌከትሮኒከስ እቃዎች፣
  • ሎት5፡- የኮንስትራክሽን ማቴሪያሎች፣
  • ሎት6 : ጣውላ፣
  • ሎት7፡- የተለያዩ አላቂና ቋሚ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች፣ 
  • ሎት8፡- ቋሚ ዕቃዎች የሚገጣጠም ፈርኒቸር 
  • ሎት9፡-ቋሚ ዕቃዎች የሚሠራ ፈርኒቸር ፣ 
  • ሎት10፡- የተለያዩ የሚታተሙ ህትመቶች፣
  • ሎት11፡- የደንና መኖ ዘር ፣ 
  • ሎት12፣ የኤክስካቫተር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት13፡- የዶዘር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት 14፡- የግሊደር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት15፡- የሮሎ የማሸን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት፡16፡- የሲኖ ትራከ ኮንትራት ኪራይ እና 
  • ሎት፡17 የስፖርት አልባሳት እና ማቴሪያል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡        ተ.ቁየሚሠሩት የግንባታዓይነትብዛት የሚሠሩባቸው ቀበሌዎችየሚያስፈልገው የሙያ ፈቃድደረጃ በኮንትራክተሩ የሚቀርቡ እቃዎች1የንጹህ ውሃ ምንጭ ግንባታ1103፣03፣03፣03፣011፣011፣011፣015፡07፡022፣022የውሃ ሥራ ተቋራጭ አርቲዥያን እና ከዚያም በላይየእጅ ዋጋ እና አሸዋ አቅርቦት 2ኮንቲነር1301 እ 08የህንፃ ሥራ ተቋራጭደረጃ 10 እና ከዚያም በላይቆርቆሮ፣ ላሜራ፣ሚስማር እና ጣውላ ከዚህ ውጭ የሆኑ በተጫራች ይሸፈናል፡፡3የቢሮ ግንባታ0101የህንፃ ሥራተቋራጭደረጃ 10 እና ከዚያም በላይደረጃ 10 እና ከዚያም በላይ 

ስለሆነም፡

  1. በየዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና ምዝገባ ፣ቲን ነምበር ፡፡
  2. ግዥው ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ መረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. የደን ዘሩ የጥራት ማረጋገጫ መረጃ ኳራንታይል ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከ1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ /ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. የሚገዙ እቃዎችን አይነት እና ዝርዝር ስፔስፍኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር ከሎት 1 እስከ ሎት 11 ድረስ እና ሎት 17 ብር 50 (ሃምሳ ብር ብቻ) ከሎት 12 እስከ ሎት16 ያሉት 100.00 /አንድ መቶ ብር ብቻ / በመከፈል ግ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢቁ 20 ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከሎት 1 እስከ ሎት 3 እስከ 21ኛው ቀን ከለት 4 እስከ ሎት 17 እስከ 15ኛው ቀን 11፡30 ድረስ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ የሚወዳደሩበት እቃ ከሞሉት ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ 2% በባንክ በተረጋገጠ ትእዛዝ ሲ.ፒ ኦ/ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በጥሬ ገንዘብ በደረሰኝ በመቁረጥ ፖስታው ውስጥ አሽጐ /አያይዞ/ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች ጨረታ የሞላበትን ሰነድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ግ/ወ/ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 20 ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከሎት1 እስከ ሎት 3 በ 22 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡ከሎት 4 እስከ ሎት 17 ያሉ ጨረታዎች በ16ኛ ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  9. የማሽን ኪራይ ጨረታ ሊብሬ ወይም የባለቤትነት ማረጋገጫ መቅረብ አለበት፡፡
  10. አሸናፊ ተጫራች ውጤቱ በማስታወቂያ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ እስከ 5ኛው ቀን ድረስ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ቢያንስ 10 ፐርሰንት በማቅረብ እቃዎችን ግ/ወ/ሴክ/መ/ቤቶች ባሉት የፑል ንብረት ክፍሎች ለማስረከብ ውለታ መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. የጨረታ መክፈቻ የመጨረሻ ቀን ዝግ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሸጋገራል፡፡
  12. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ መረጃ ካስፈለገ በጽ/ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0332120008/0332120300 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡ ከጨረታ ሰነዱ ጋር የተጫራቾች መመሪያም ተያይዟል፡፡
  13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው

በአብክመ የግዳን ወረዳ ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት

ዶዘር፣ ኤክስካቫተር፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ ሎደር፣ ገልባጭ መኪና በሜ.ኩብ፣ ገልባጭ መኪና በሰዓት፣ የውሃ ቦቴ፣ ዋገን ድሪል፣ ሎቤድ እና ሰርቪስ መኪና በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ባህር ዳር
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የማሽነሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ ግልጽ ጨረታ

የኣማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የ2013 በጀት ዓመት ዶዘር፣ ኤክስካቫተር፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ ሎደር፣ ገልባጭ መኪና በሜ.ኩብ፣ ገልባጭ መኪና በሰዓት፣ የውሃ ቦቴ፣ ዋገን ድሪል፣ ሎቤድ እና ሰርቪስ መኪና በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ መንገድ ስራ ፕሮጀክቶች የሚያገለግሉ  የተለያዩ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችን በጨረታ አወዳድሮ መከራየት  ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መመሪያዎች መሠረት በማድረግ በጨረታው እንዲወዳደሩ ተጋብዘዋል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የጸና ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፤
  3. የግዥው መጠን ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ) እና በላይ የተጨማሪ እሴት ታከስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤(ሰርቪስ መኪና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ያልሆኑ መወዳደር ይችላሉ።)
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ::
  5. የሚቀርቡት ተሽከርካሪዎች በሙሉ የፈረስ ጉልበታቸው፣ የስሪት ዘመናቸውና ሌሎች ከጨረታ ሰነዱ የተገለፁት መስፈርቶች ተሟልተው መቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የኪሎ ሜትር እና የነዳጅ ቆጣሪው በትክክል የሚሰራ መሆን አለበት፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) የጠቅላላ ዋጋውን 1% ለማሽነሪ ሆኖ ለውሃ ቦቴ፣ ለሎቬድ፣ ለገልባጭ መኪና በሰዓት፣ ለገልባጭ መኪና ሜ.ኩብ እና ለሰርቪስ መኪና ለአንድ ተሽከርካሪ የሚያስይዙት ብር 10,000.00 (አስር ሽህ) በባንክ በተረጋገጠ ፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም ጨረታ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ60(ስልሳ ቀናት የሚቆይ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ብሄራዊ ባንክ እወቅና ከሰጣቸው ባንኮች ብቻ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው::
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ከገንዘብ ዥ ቢሮ ቁጥር 02 ይህ ማስታወቂያ ኣየር ላይ ከዋለበት ቀን ከ12/02/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 27/02/2013 ዓ.ም መግዛት ይችላሉ፡፡
  9.  ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሂሳቡን ፋይናንሻልንና ቴክኒካሉን በጥንቃቄ በታሸገ አንድ ፖስታ ከግዥ አፉሰሮች ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ 27/02/2013 ዓ.ም 8.00 ስዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮንስትራከሽን ኤጄንሲው የመሰብሰቢያ አዳራሽ በ27/02/2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በ8፡30 ሰዓት ይከፈታል ፡፡ እለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል ፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  12. የጨረታ ሰነዱን ለኤጀንሲው ድረ-ገጽ WWWarrca.gov.et በመግባት መመልከት ትችላላችሁ፡፡
  13. በጨረታው ለመሳተፍ ያሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ

ከፈለጉ በፋክስ ቁጥር 058-222-1100

በስልክ ቁጥር 058-220-51-55 ወይም 058-222-11-07 በመደወል ማግኘት ይችላሉ::

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ

ባህር ዳር

ሮሎ፣ ግሬደር፣ዶዘር፣ ሎደር፣ሻውል ትራክ እና ገልባጭ መኪና

Published on:Place of Bid Competitions:በደ/ጎ/ዞን የአዲስ ዘመን ከተማ አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለአ/ዘመን ከተማ አስተዳደር 
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ጎ/ዞን የአዲስ ዘመን ከተማ አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለአ/ዘመን ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2013 በጀት ዓመት ለመሰረተ ልማት አገልግሎት የሚውሉ

  • ሮሎ፣ ግሬደር፣
  • ዶዘር፣ ሎደር፣
  • ሻውል ትራክ እና ገልባጭ መኪና የማሽን ኪራይ ግዥ ለመንገድ ጥገና በጥቅል ዋጋ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችል መሆኑን ይጋብዛል፡፡
  1. በዘርፉ አግባብ ያለው የንግድ ፈቃድ ያለው/ያላት
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው
  4. የግዥ መጠኑ ከ200000.00/ሁለት መቶ ሺህ/ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. ተጫራቾች በድርጅታቸው ስም የተቀረፀ ማህተም ሊኖር ይገባል፡፡
  7. የሚገዙ የእቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /እስፔስፍኬሽን/ የማይመለስ 100 ብር ብቻ በመክፈል አ/ዘመን/ከ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ ቤት ቢሮ ቁጥር 4 ማግኘት ይቻላል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የአቅርቦት ዘርፍ የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 17000.00 ብር በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ /ሲፒኦ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ አ/ከ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 ተከታታይ ቀናት ከቀን 9/2/2013 እስከ 29/2/2013 ዓ.ም እስከ 11፡30 ድረስ የጨረታ ሰነድ መውሰድ የሚችሉ ሲሆን እንዲሁም ጨረታው ከቀን 30/2/2013 ዓ.ም ድረስ እስከ 3፡00 ሰዓት ድረስ ፖስታ /የጨረታ ሰነዱን/ ማስገባ የሚችሉ ሲሆን በዚሁ ቀን 30/2/2013 ዓ.ም 3፡30 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም ባይገኙበት በ4፡00 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል፡፡ የመክፈቻው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በመሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ሙሉ መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 4 በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058444 03 43/985 በመደወል ማግኘት ይቻላል፡፡
  12. ከቅሬታ ማቅረቢያ ቀናት በኋላ በ5 ተከታታይ የስራ ቀን ከ2፡30 እስከ 11፡30 አሸናፊው ውል በፍትህ የሚወስድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  13. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በሎትም ሆነ በተናጥል የማየት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ቢሆንም እያንዳንዱ የእቃ ዝርዝር መሞላት አለበት፡፡
  14. የማሽን ነዳጅ፣ ዘይት እና የሎቪድ መጫኛ እንዲሁም ልዮ ልዮ ወጭዎችን በተጫራቹ /በባለሀብቱ/ የሚሸፈን ይሆናል/ተቋሙ የማይሸፈን/መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  15. የሚጫረቱበትን የማሽን ሊብሬና ቦሎ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  • ማሳሰቢያ፡- ጽ/ቤቱ 20 በመቶ ከፍ 20 በመቶ ዝቅ አድርጎ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • አሸናፊው ያሸነፋቸውን ማሽኖች በራሱ /በተጫራቹ/ ትራንስፖርት ወጭ እስከሚፈለገው ቦታ ድረስ የሚያቀርብ መሆን አለበት፡፡

የአዲስ ዘመን ከተማ አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ሞተር ግሬደር : ዶዘር :ሮለር : ሎደር : ቼን ኤክስካቫተር : የውሃ ቦቴ : ገልባጭ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጋምቤላ 
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ለመንገድ ግንባታ የሚውሉ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2013

የጋምቤላ ክልል ገጠር መንገዶች ባለስልጣን የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች፣ ገልባጭ መኪናዎችና ቀላል ተሽከርካሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁየተሽከርካሪው /የማሽነሪው አይነትብዛት
1ሞተር ግሬደር 180 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ጉልበት ያለው3
2ዶዘር 300 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ጉልበት ያለው2
3ሮለር 14 ቶን ክብደት እና ከዚያ በላይ ክብደት ያለው3
4ሎደር 3 ሜትር ኪዩብ የሚጭን እና ከዚያ በላይ የሚጭን2
5ቼን ኤክስካቫተር 200 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ1
6የውሃ ቦቴ 13,000 ሊትር እና ከዚያ በላይ መጫን የሚችል3
7ገልባጭ መኪና 14 ሜትር ኪዩብ የሚጭን እና ከዚያ በላይ የሚጭን15
8ሰርቪስ መኪና ሎንግ ቤዝ ሾፌሩን ጨምሮ 10 ሰው መጫን የሚችል4
9ሰርቪስ መኪና ፒክ አፕ ደብል ገቢና ሾፌሩን ጨምሮ 5 ሰው መጫን የሚችል2
10ሰርቪስ መኪና ሲንግል ካፕ ገቢና ሾፌሩን ጨምሮ 2 ሰው መጫን የሚችል3

በዝርዝር ከላይ የተመለከቱትን ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ሙሉ በሙሉ ለማከራየት የምትፈልጉ ተጫራቾች በጋምቤላ ገጠር መንገዶች ባለስልጣን የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 በመገኘት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብርብቻ በመክፈል የጨረታ ሠነዱን ዘውትር በስራ ሰዓት በመግዛት ረቡዕ 2/3/2013 ዓ.ም ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ በዚሁ ቀንም ጨረታው ሁሉም ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጋምቤላ ገጠር መንገዶች ባለሥልጣን የግዢና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተከፍቶ 430 ሰዓት ድረስ የጨረታውን ሰነድ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ካስገቡ በኋላ በዕለቱ ጨረታው ይከፈታል፡፡

  1. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የዘመኑ ግብር የከፈሉበት፣ ከሚፈለገው አገልግሎት ጋር ተዛማች የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ፣ የአገር ውስጥ ገቢ የድጋፍ ደብዳቤ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት እና የዕቃ አቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  2. የጨረታው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሰረት ብቻ ሲሆን ጨረታው ለማንኛውም ብሔራዊ አቅራቢ ድርጅት ክፍት ነው፡፡ የጨረታ ሰነዱ የተዘጋጀው በአማርኛ ቋንቋ ነው፡፡
  3. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ዓይነት የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብርየጨረታ ማስከበሪ በባንክ በተረጋገጠ CPO ለብቻው በማሸግ ወይም በጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበት ሞዴል / አብሮ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጪ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዕለቱ ረቡዕ 2/3/2013 . ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን የሚያስገቡበት የመጨረሻ ዕለት ሲሆን በዕለቱ ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ይከፈት እና 430 ሰዓት ይዘጋል፡፡ የጨረታው የመክፈቻው ቀን በሰንበት ወይም በበዓላት ቀን ላይ ከዋለ በማግስቱ በስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  5. ተጫራቾች በጨረታው ደንብና መመሪያው መሠረት ሙሉ የጨረታ ሰነዳቸውን ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከጨረታው ደንብና መመሪያ ውጭ የሚቀርብ ማንኛውም የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  6. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  7.  ለበለጠ መረጃ የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

የጋምቤላ ገጠር መንገዶች ባለስልጣን

የስልክ ቁጥር 047-551-0835/047-551-1175/047-551-2376

ጋምቤላ

የጋምቤላ ክልል ገጠር መንገዶች ባለስልጣን

D8R ዶዘር

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 5፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ወሎ ዞን የራያ ቆቦ ወረዳ
Remaining Time for Bid Submission

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ወሎ ዞን የራያ ቆቦ ወረዳገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለራያ ቆቦ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርትጽ/ቤት ከላጭ- አምዜ ለሚያስገነባው የመንገድ ስራ D8R ዶዘር ማሽን ለ400 ሰዓት በጨረታ ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል።

ስስሆነም።

  • በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥርና የቫትተመዝጋቢ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀትመረጃዎችን ከሰነድ ጋር ኮፒ በማድረግ መቅረብ ይኖርበታል፤
  • D8R ዶዘር ማሽን የሆነ ስሪቱ ከ2010 እና በላይ የሆነ የፈረስ ጉልበቱ305ና በላይ የሆነ ለ400 /አራት መቶ/ ሰዓት፤
  • ማንኛውም የናፍታና የማሽን ማጓጓዝ ሎቤድና የማሽኑ ኦፕሬተርበአሸናፊው ድርጅት ይሸፈናል ይህም ሲባል ማሽኑ በስራ ላይ እያየሚያስፈልጉ ነዳጅ ፤ ቅባትና ወደ ሳይት መግቢያ ሰርቪስ ጨምሮመሆኑ ይታወቅ፤ የሰርቪሱ ሞዴል 2007ና ከዛ በላይ የሆነ
  • ውድድሩ ብር ከ200,000/ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የቫትተመዝጋቢ የሆነ፤
  • የዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይቻላል፤
  • የጨረታ ሰነዱ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀንድረስ ራያ ቆቦ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ዋና ጽ/ቤት ቢሮቁጥር 25 ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ብር 100 /አንድ መቶ/ ብቻመግዛት ይቻላል፤
  • የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ ድምር 1% በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክበተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተየባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee)፤ ማስያዝአለበት፤
  • የጨረታ ሰነዱን ኦርጂናልና ኮፒ በማድረግ በሁለት በተለያየ ፖስታበማዘጋጀት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርበታል፤
  • አሸናፊው ማሸነፉ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5/አምስት/ተከታታይቀናት የውል ማስከበሪያ እና የመልካም ስራ ዋስትና ማቅረብ አለበት፤
  • የጨረታ መዝጊያ ከተጠናቀቀ በኋላ ባቀረቡት መወዳደሪያ ሀሳብ ላይለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታ እራሳቸውን ማግለልአይችሉም፤
  • አሸናፊው ማሸነፉ ተገልጾለት በአምስት ቀናት ውስጥ ውል ወስዶ ወደስራ መግባት አለበት፤
  • ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛውቀን ከቀኑ 4፡00 ታሽጎ በዚሁ ቀን 4፡30 ተጫራቾቹ ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤
  • የጨረታ ሰነዱ ስርዝ ድልዝ እንዳይኖረው በጥንቃቄ መሞላት አለበት፤
  • ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የመንግስትካሌንደር የሚዘጋው ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃለን፤
  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይምበከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤

ለበለጠ መረጃ በመስሪያ ቤቱ የስልክ ቁጥር 033834-02-50 ወይም033-33410-14 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል።

የራያ ቆቦ ወረዳ ገንዘብና ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር (D8R Bulldzer CAT) የፈረስ ጉልበቱ 305 (ሶስት መቶ አምስት)

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 3፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አምቦ 
Remaining Time for Bid Submission

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 02/2013

የአምቦ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለመንገድ ሥራ የሚያገለግል ጋረጋንት የሚያመርት ዶዘር (D8R Bulldzer CAT) የፈረስ ጉልበቱ 305 (ሶስት መቶ አምስት) የሆነ በሰዓት አወዳድሮ በኪራይ ለማሰራት ይፈልጋል፤

 ስለዚህ፡

  1. ከተጠየቀው ስራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለው፤ የታደሰ ንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያለው፤ የዘመኑን ግብር የከፈለ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ/VAT/ ተመዝጋቢ ፣ እንዲሁም በአቅራቢዎች ዝርዝር/Supplier List/ የተመዘገበ ሆኖ ከሚመለከተው አካል የማስረጃውን ፎቶ ኮፒ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል  መሆን አለበት፡፡ በተጨማሪም ከሚያገኘው ገቢ ላይ 2% ታክስ ለመክፈል ፈቃደኛ የሆነ፤
  2. ከሙስና እና መሰል ብልሹ አሠራር ድርጊቶች ነፃ የሆነ የሀገሪቱንና የክልሉን ሕግ የሚያከብር፤
  3. ከቀረበው ጠቅላላ ዋጋ ላይ 2% በአምቦ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ //ቤት ስም CPO የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ የሚችል፣
  4. ከአሸነፈ በኋላ ከጠቅላላ ዋጋ ላይ የጨረታ ውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ የሚችል ፤
  5. በጨረታ ሠነዱ ላይ ስልጣን ባለው አካል/የድርጅቱ ባለቤት/ ሥም ፤ ፊርማ፤ የድርጅቱን ማህተም፤የድርጅቱን ሙሉ አድራሻ እና ስልክ ቁጥር በፖስታ ላይ መገለፅ ይኖርበታል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ኦሪጅናል ከኮፒው ጋር በሰም በታሸገ ፖስታ አድርጎ ለየብቻ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
  7. ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን፤ 18/02/2013 4:30 የጨረታው ሳጥን ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 5:00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  8. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአምቦ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በቢሮ ቁጥር 07 ይከፈታል:: ጨረታው በሚከፈትበት ቀን ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባለመገኘታቸው ምክንያት ጨረታውን ከመከፈት አያስቀርም:: ጨረታው የሚዘጋበትና የሚከፈትበት የአድራሻ ለውጥ ካለ በውስጥ ማስታወቂያ የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  9.  የጨረታውን ሠነድ የማይመለስ ብር 100/ መቶ ብርበመክፈል በአምቦ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ሥም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፤ በባንክ ሂሳብ ቁጥር GOV 1412 ወይም 1000015202018 በማስገባት ባንኩ የሚሰጠውን ደረሰኝ/sleep/ በአምቦ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ገቢ በማድረግ ሰነዱን በአምቦ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 07 መውሰድ ይቻላል፡፡
  10.  አሸናፊ የሆነ ተጫራች አሸናፊ የሆነበትን በደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ 7(ሰባት) ባልበለጠ ቀናት ውስጥ መ/ቤታችን በአካል ቀርቦ ከመ/ቤቱ ጋር ውል መፈረም አለበት::
  11.  ጨረታውን ለማደናቀፍ የሚሞክር ተጫራች ከጨረታው ውጪ እንዲሆን ተደርጎ ለወደፊቱ በማንኛውም የመንግስት ግዥ እንዳይሳተፍ ይደረጋል፡፡
  12. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 011260-94-48/01123644-62

አድራሻ፡- አምቦ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር

አምቦ ከተማ አስተዳደር አምቦ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር፤አክስካቫተር፤ሎደር፤ግሬደር፤ኮምፓክተር

Published on: Be’kur ( መስከረም 18፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ባህር ዳር

Remaining Time for Bid Submission

የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች፤ተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ግልጽጨረታ ማስታወቂያ

ጢስ እሳት ውኃ ሥራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ለሚከናውናቸው ለመስኖ፤ መጠጥውኃ ግንባታ ፕሮጀክቶች እና ለውኃ ጉድጓድ ቁፋሮ ስራዎች የሚያስፈልጉትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትንማሽነሪዎች፤ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎች እና ተሽከርካሪ›ዎችን በመከራየት ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች በ2012 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣የተጨማሪ እሴት ታክስናየግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፊኬትና የሚያከራዪት ማሽነሪ ወይም ተሽከርካሪዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ኮፒውንበማያያዝ እና ለማመሳከሪያነት ኦሪጅናል ሊብሬ በመያዝ ባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 11 (ቴዲ አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊትለፊት) በሚገኘው የኩባንያው ቢሮ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመግዛት መሳተፍ ይችላሉ፡

  1.  የሚያስፈልጉ የተሽከርካሪዎችና የማሽነሪዎች ብዛት እንደ ፕሮጀክቶች ቁጥርና አስፈላጊነት አንጻር እየታየ የሚወሰን ይሆናል፡፡
  2. ተሸከርካሪዎችና ማሽነሪዎች የሚሰማሩት ቦታ እና በጨረታ ሰነዱ መሰረት በተገለፀው አግባብ ለግንባታ ፕሮጀክቶች፤ለጉድጓድ ቁፋሮ ስራዎች ለሱፐርቪዥና ለሰርቪስ አገልግሎት ነው፡፡
  3. የጨረታው አሸናፊ የሚወስነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትንሳይመለከት ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው፡፡
  4. አከራዎች የጨረታ ሰነዳቸውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥንቢሮ ቁጥር 09 ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን ጥቅምት 02ቀን 2013 ዓ.ም እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት ብቻ ነው፡፡
  5.  የጨረታ መክፈቻው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰአት ተዘግቶ በተመሳሳይ ሰአት ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ተሸከርካሪ/ማሽነሪ/ የጨረታ ማስከበሪያ ለአንድ ማሽን(ዶዘር፤አክስካቫተር፤ሎደር፤ግሬደር፤ኮምፓክተር) ብር 20,000.00 (ሀያ ሺህ ብር)፤ለቀላል ተሸከርካሪዎች (ሚኒጋቢና፤ዳብልጋቢና፤ ነጠላ ጋቢና ፤ስቴሽን ፤ የጭነት አይሱዙ፤ሚኒ ፤አውቶ ሞቢል) ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) ለከባድ ተሸከርካሪዎች(ለገልባጭ፤ለክሬን፤ለሻወር ትራክ ፤ሃቤድ እና ሎውቤድን ጨምሮ) ብር 15,000 /አስራ አምስት ሺህ ብር / እና ለመበየጃ ማሽንብር 5,000.00/አምስት ሽህ/ ብር CPO ወይም የባንክ ጋራንቲ በማሠራት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ ማስገባትየምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00(ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ቀበሌ (ቴዲአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት) በሚገኘው የኩባንያው ቢሮ ቁጥር 02 በመቅረብ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡
  8. ጨረታው ጥቅምት 02 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ተዘግቶ ተወዳዳሪዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡30 በኩባንያው ቢሮ ቁጥር 09 ይከፈታል፡፡
  9.  ተጫራቾች በጨረታው ደንብና መመሪያ መሠረት ጨረታቸውን ማቅረብ አለባቸው፡፡ ከጨረታው ደንብና መመሪያ ውጭየሚቀርብ ማንኛውም ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  10. ተወዳዳሪ ተጫራቾች ምን አይነት መሣሪያና ተሸከርካሪ እንደሚያከራዩና ብዛቱን ጭምር በግልጽ በፎርሙ ላይ መግለጽአለባቸው፡፡
  11. . ተወዳዳሪዎች የሚያከራዩበትን ዋጋ መሙላት የሚችሉት በዚሁ በኩባንያው በተዘጋጀው ፎርም ላይ ብቻ ይሆናል፡፡
  12. ተወዳዳሪዎች ሰነድ የገዙበትን ደረሰኝ ኮፒ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  13. ተጫራቾች ለጨረታ የሚያቀርቧቸው ማሽነሪዎችና ተሸከርካሪዎች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ክፍል ሦስት ላይበተገለፀው መሠረት መሆን አለበት በተጨማሪ ለየትኛው ሎት እንደሚወዳደሩ በግልጽ መቀመጥ አለበት፡፡
  14. የሥራ ስምሪትን በተመለከተ፣ ተጫራቾቹ አሸናፊ የሆኑባቸውን መሣሪያዎች ከተገለፁላቸው በኋላ ለፕሮጀክቶች የማቅረቢያጊዜ ሲደርስ /05/ በአምስት ቀናት ውስጥ አሸናፊ የሆኑበትን መሣሪያዎች ወይም ተሽከርካሪዎች ውል እንዲፈርሙ ይደረጋል፡፡
  15. ተወዳዳሪው ድርጅቱ በጨረታ በተወዳደረበት ተሸከርካሪ እና ማሽነሪ ቁጥር ልክ መሣሪያዎችን ማቅረብ ይችላል፡፡
  16. ተወዳዳሪው ለሚያቀርባቸው ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች የባለቤትነት ማስረጃ ሊብሬ ኮፒ ማያያዝ እና ጨረታውበሚከፈትበት ጊዜ ለማመሳከሪያነትም ኦሪጅናል ሊብሬ ይዞ መቅረብ ይገባዋል፡፡
  17. አንድ ተወዳዳሪ ከራሱ መሣሪያና ተሽከርካሪ ውጪ የሚያቀርብ ከሆነ ሕጋዊ ውክልና እና የባለቤትነት ማስረጃ ሊብሬ ኮፒማያያዝ አለበት፡፡ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ለማመሳከሪያነትም ኦሪጅናል ሊብሬ ይዞ መቅረብ ይገባል፡፡
  18. ተወዳዳሪዎች በተቀመጠው ፎርም ላይ አስፈላጊውን መረጃ በመሙላት እና አባሪዎች ላይ በሙሉ ፈርመውበት የድርጅታቸውንማህተም ሊያደርጉ ይገባል፡፡
  19. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ማሽነሪ/ተሸከርካሪ በፖሰታው ላይ ለምን አይነት ማሽነሪ/ተሸከርካሪ ብዛቱንም ጭምር ከላይበፖስታው ላይ በግልጽ ማሰቀመጥ እና ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡
  20. አመልካቾች የሚቀርቧቸውን የማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች በሰንጠረዦቹ ላይ የተጠቀሱትን የመሥራት ወይም የመጫን አቅምያላቸው ሊሆን ይገባል፣ እንዲሁም ለመሣሪያዎቹና ለተሽከርካሪዎቹ የሚመድቧቸው ኦፕሬተሮች /ሾፌሮች/ ብቃት ያላቸውእና ስነ-ምግባር ያላቸው ሊሆኑይገባል፡፡
  21. አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች የሚጠሩት በአሸነፉበት ቅደም ተከተል ይሆናል፡፡
  22. . ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  23. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-25-48 ፋክስ ቁጥር 058-220-48-30 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የጢስ እሳት ውሃ ስራዎች ኃ/የተ/የግ/ማህበር

You cannot copy content of this page