The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

ትምህርት ቤት ግንባታ፣… የዶዘር ኪራይ ፣…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 2፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሰት በሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር የቡግና ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሰት በሰሜን ወሎ ዞን አስተዳደር የቡግና ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለቡ/ወ/ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎችንና የማሽን ኪራዮችን በግልጽ ጨረታ በሎቲንግ ሲስተም፤ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።

  1. በአዲሱ የንግድ አዋጅ መሰረት በየዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው።
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የቲን/ተመዝጋቢ የሆነ።
  3. ግዢ ከ200,000 ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  4. ከውሃ ምንጭ ግንባታ ዉጭ ላሉት ሌሎች የግንባታ ዘርፍ ደረጃ 9 እና በላይ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ::
  5. ተጫራቾች በጨረታለመሳተፍ ከላይ በተራቁጥር ከ1-4 የተጠቀሱትንና  የሚመለከታቸውን ፎቶ ኮፒ ማስረጃዎች ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ /ማስገባት አለባቸው።
  6. የሚገዙ እቃዎች ዝርዝር መግለጫ ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን በየሎቱ የተከፋፈለ ሲሆን
  • ሎት 1፡- የFTC ግንባታ ፣
  • ሎት 2፡- የእንስሳት ክሊኒክ ግንባታ
  • ሎት 3 ፦ ትምህርት ቤት ግንባታ፣
  • ሎት 4፡ የትምህርት ቤት አጥር ግንባታ፣
  • ሎት 5 : የሽድ ግንባታ፣
  • ሎት 6፡የመንገድ ፎርድ ግንባታ፣
  • ሎት 7 : የዶዘር ኪራይ ፣
  • ሎት8 የኤክስካቫተር ኪራይ
  • ሎት 9፣ የውሃ ምንጭ ግንባታ ከሎት 1 እስከ ሎት 8 ድረስ ያሉትን ለእያንዳዳቸው 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመከፈል እንዲሁም ሎት 9፡- 30 /ሰላሳ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ።

8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ / ለሚወዳደሩበት ለእያንዳንዱ ሎት የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ /ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በቡ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ን/አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር1 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የግልፅ ጨረታው አየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የኤክስካቫተር እና ዶዘር ኪራይን እስከ 15 ኛው ቀን ድረስ ግንባታን የግልፅ ጨረታው አየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 21 ኛውቀን ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል።

10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቡግና ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግ/ን/አ/ቡ/ቢሮ ቁጥር 14 የኤክስካቫተር እና ዶዘር ኪራይን ጨረታው የወጣበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ በ16ኛው ቀን ግንባታዎችን የግልፅ ጨረታው እየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀም 22 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዛው ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡ የተጠቀሰው ቀን ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወይም በካላንደር ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ስዓት ይከፈታል።

11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

12. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ሱ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 14 በእካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0913143820 ወይም 0921264455 በመደወል ግኘት ይችላሉ፡፡

የቡ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ዓይና

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page