The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

GC-6

የተለያዩ መሰረተ ልማቶች

Published on:Be’kur ( ኅዳር 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ በአዊ ዞን በዳንግላ ከተማ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ በአዊ ዞን በዳንግላ ከተማ አስተዳደር ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/የስራ ቡድን ለዳንግላ ከተማ አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት በቁጥር ዳ/ከ/አስ/አገ/463/01/02 በቀን 11/01/2013 ዓ/ም የተለያዩ መሰረተ ልማቶች በ2013 በጀት ዓመት በUIIDP በጀት እንዲሰራላቸው በጠየቁን መሰረት በቀን 18/1/2013 ዓ/ም ጨረታ ማውጣታች ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በተለያዩ ምክንያቶች ጨረታው ውድቅ የሆነ ስለሆነ

  • ለሁለተኛ ጊዜ በድጋሚ ለማጫረት 1ኛ ሎት ቀበሌ 01 Package no dang- UIIDP-CW-01/2020/2021 ከ01 ቀበሌ ከጉልት ገበያ እስከ ኡራኤል ቤተክርስቲያን ድረስ ርዝመቱ 655 ሜትር ስፋቱ 10 እና 7 ሜትር የሆነውን ኮብል መንገድ ስራ በደረጃ 7 እና በላይ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ
  • 2ኛ ሎት 2 ቀበሌ 05 Package no dang- UIIDP-CW-01/2020/2021 ከጋሹና ሆቴል ግልባጭ እስከ ማርያም ቤተክርስቲያን ኮብል መንገድ ድረስ ርዝመቱ 618 ሜትር ስፋቱ 7 ሜትር የሆነውን ኮብል ግንባታ ስራ በደረጃ 7 እና በላይ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ
  • 3ኛ ሎት 4 ቀበሌ 04 Package no dang- UIIDP-CW-01/2020/2021 ከውሃ ልማት ዲች ባለእግዚያብሔር ቤተክርስቲያን እስከ ደንገሽታ መንገድ ድረስ ርዝመቱ 1089 ሜትር ስፋቱ 7 ሜትር የሆነውን ጠጠር መንገድ ስራ በደረጃ 9 እና በላይ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ
  • 4ኛ ሎት 5 ቀበሌ 05 Package no dang- UIIDP-CW-01/2020/2021 ከፒውር ላይፍ እስከ እንዳላማው አድማስ ቤት ድረስ ርዝመቱ 125.11 ሜትር ስፋቱ 11 ሜትር እና 05 ቀበሌ ከገንዘብ በላይነህ እስከ እያያ ማህበር ቤት ድረስ ርዝመቱ 247.99 ሜትር ስፋቱ 7 ሜትር የሆነውን በጠጠር መንገድ ስራ ደረጃ 9 እና በላይ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ
  • 5ኛ ሎት 6 ቀበሌ 05 Package no dang- UIIDP-CW-01/2020/2021 ከ05 ቀበሌ ትሪንስፎርመሩ እስከ ፍቃዱ ቤት ድረስ ርዝመቱ 159.40 ሜትር ስፋቱ 7 ሜትር እና 05 ቀበሌ ሙሉ አሻግሬ እስከ ትራንስፎርመሩ ድረስ ርዝመቱ 394.23 ሜትር ስፋቱ 7 ሜትር የሆነውን ጠጠር መንገድ ስራ በደረጃ 9 እና በላይ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ
  • 6ኛ ሎት 1 በ5ቱ ቀበሌ የመብሪት ጥገና ስራ Package no dang- UIIDP-CW-01/2020/2021 የሆነውን በደረጃ 9 እና በላይ ኤሌክትሪክ ስራዎች ስራ ተቋራጭ እና አሌክትሮ ሜካኒካል ስራዎች ስራ ተቋራጭ ፈቃድ ካላቸው ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
  2. የግዥው መጠን ከብር 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ግብር ከፊይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች የደረጃ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ተነባቢ የሆነ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች ካደራጃቸው መ/ቤት ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ወቅታዊ የሆነ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  6. የግል ተቋራጮች ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 ከፍለው ዳንግላ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 3 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር ለሎት 1 ብር 100 ሺህ ለሎት 2 ብር 65 ሺህ ለሎት 4 ብር 35 ሺህ ለሎት 5 ብር 20 ሺህ ለሎት 6 ብር 20 ሺህ ለሎት 1 የመብራት ጥገና ብር 20 ሺህ በሲፒኦ ወይም በቢድ
  8. ቦንድ ወይም በክፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በመስሪያ ቤቱ የባንክ ሂሣብ ቁጥር የሚያስገባ እና ዲፖዚት ስሊፕ ማቅረብ የሚችል ወይም በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ገቢ የሚያደርግ እና ደረሰኝ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ የሚችል፡፡
  9. አሸናፊ ድርጅቱ የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዋጋ 10 በመቶ ዋስትና በቢድ ቦንድ ወይም በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ ደረሰኝ እና በባንክ በመስሪያ ቤቱ የሂሣብ ቁጥር ገቢ ማድረግ የሚችል እና ዲፖዚት ስሊፕ ማቅረብ የሚችል፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ የድርጅቱን ማህተም በማስቀመጥ ኮፒ እና ኦርጅናል በማያያዝ በግዥ ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 3 ለጨረታ ከተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  11. ተጫራቾች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት እስከ 11፡00 ሰነዱ መግዛት ይችላሉ፡፡
  12. የጨረታ ሰነዱን በ22ኛው ቀን እስከ ጠዋቱ 4፡00 ድረስ ለጨረታ ማስገቢያ በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  13. ጨረታው በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጐ በ4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  14. የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ ወይም እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582211683 ወይም በአካል ቢሮ ቁጥር 3 በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  15. የጨረታውን ሙሉ ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  16. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  17. አንድ ተጫራች ከሁለት ሎት በላይ መግዛት አይችልም፡፡
  18. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የዳንግላ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ እና አካባቢ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት

የመሰረተ ልማት ስራዎችና የማሽነሪ ኪራይ

Published on:Be’kur ( ኅዳር 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ክልል በሰ/ወሎ/ ዞን የወልዲያ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ክልል በሰ/ወሎ/ ዞን የወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት በ2013 በጀት አመት በአለም ባንክና በመደበኛ በጀት ለሚያሰራው የመሰረተ ልማት ስራዎችና የእቃ ግዥና የማሽነሪ ኪራይ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራትና መግዛት ይፈልጋል፡፡

ለዚህ ጨረታው ለመንገድ ጥገና ስራ መሳተፍ ለምትፈልጉ ሁሉ በደረጃ 6 እና በላይ ሙያ ባላቸው RC እና GC የስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራትና መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 3 ሳይት መንገድ ጥገና ስራ በመደበኛ በጀት
  • ሎት 2 2 ሳይት መንገድ ጥገና ስራ በመደበኛ በጀት
  • የመንገድ ከፈታ ስራ በመደበኛ በጀት የማሽነሪ ኪራይ ሎት1
  • የኮብል ስቶን የመሬት ቆረጣ ስራ በመደበኛ በጀት የማሽነሪ ኪራይ ሎት2
  • ሎት 1. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ግዥ በአለም ባንክ በጀት
  • ሎት 2 የጋቢዮን ሽቦ ግዥ በአለም ባንክ በጀት

ተቋራጮችና አቅራቢዎች አስፈላጊ የሆኑትን የግንባታ ማቴሪያሎትና የእጅ ዋጋ ችለው ለሚሰሩ ተወዳዳሪዎችና የእቃ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተቋራጮችና አቅራቢዎች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ ስለዚህ፡-

  1.  የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
  2.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ማቅረብ አለበት፡፡
  3.  ቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት፡፡
  4.  ማንኛውም የስራ ተቋራጭ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5.  ከአማራ ክልል ውጭ የሚመጡ ተጫራቾች በሚንስተር መ/ቤቱ የኮንስትራክሸንና ኢንዱስትሪ ልማት ቁጥጥር ባለስልጣን የምዝገባ ሰርትፈኬት ወይም አጭር ምዝገባ ማቅረብ አለበት፡፡
  6.  ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ /በመ/ቤታችን ገንዘብ ያዥ/ ገቢ ሆኖ ገቢ የተደረገበትን ደረሰኝ ኮፒ አድርጎ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማስገባት ይኖርበታል
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ወ//ከ/አስ/ር/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በመምጣት ለእያንደንዳቸዉ ሰነዶች የማይመለስ 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  8. በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ ለተወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ማሰያዝ አለብዎት፡፡
  9.  በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ካደራጃቸው አካል የድጋፍ ደብዳቤና የመልካም ስራ አፈጻጸም ወቅታዊ የሆነ መረጃ በሃላፊ የተፈረመ ማቅረብ አለበዎት፡፡
  10.  በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ እና 10 በመቶ አስይዘው ወደ ስራ መግባተዎ ሲረጋገጥ እንደ የፕሮጀክቱ ዓይነት እስከ 30 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ይሰጣል፡፡
  11. ማንኛውም የግዥ ወይም የግንባታ ስራዎች የጨረታ ሰነዱን ዋጋ መሙያ ላይ ምንም አይነት ስርዝ ድልዝና በፍሉድ የጠፋ እንዲሁም የማይነበብ ወይም ተደጋግሞ የተጻፈ ያቀረቡ ተወዳዳሪዎች /ተጫራቾች/ ከጨረታ ውጭ ይሆናሉ፡፡
  12. የጨረታ ሰነዱን በኦርጅናልና በኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ የሚወዳደሩበትን ሳይት እና እቃ ዓይነት በፖስታው ላይ በመጻፍና በማዘጋጀት የድርጅቱን ማህተምና ፈርማ ሙሉ አድራሻ በመግለጽ በተለያየ ፓሰታ አሽጎ በወ/ከ/አስ/ኢን/ል/ከተማ አገልግሎ ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በመምጣት በተዘጋጅው የጨረታ ሳጥን ማሰገባት ይኖረባቸዋል፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራቾች ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 12 የተዘረዘሩት መስፈርቶች ለሁሉም ተጫራቾች (ተወዳዳሪዎች) ገዥ ይሆናል፡፡

1. ሎት 1 እና ሎት 2 የመንገድ ጥገና ስራ በወ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮን አገልግሎት ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በመደበኛ በጀት በጀት ለሚያሰራው የመንገድ ጥገና ስራ ሎት 1 ሦስት ሳይት የመንገድ ጥገና ስራ ኮድ woldia – CW- GRm- CIP –02—01–2020/21 እና ሎት 2 ሁለት ሳይት የመንገድ ጥገና ስራ ኮድ woldia – CW- GRm- CIP–02—02–2020/21 ያሉትን የመንገድ ጥገና ስራ በደረጃ 6ና በላይ ሙያ ባላቸው RC እና GC የስራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ለመንገድ ጥገና ስራ የሚያስፈልጉ ማንኛውንም የማሽነሪና ማቴሪያሎች፤ የእጅ ዋጋ ችሎ ወይም አቅርቦ በደረጃ 6 በላይ ሞያ ባላቸዉ RC እና GC የስራ ተቋራጮች መስራት ለሚፈልጉ ሁሉ በተዘጋጀው ፕላንና የሰራ ዝርዝር መሰረት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 14/03/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 05/04/2013 ዓ.ም ድረስ ዘወትር በሰራ ሰአት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገልግሎት ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት በተዘጋጅው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከጧዋቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ ማሰገባት አለበዎት፡፡ የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 05/04/2013 ዓ.ም ከጧዋቱ 3፡00 ታሽጎ ከጠዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

2. የማሽነሪ ኪራይ ተጫራቾች

በወ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮን አገልግሎት ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በመደበኛ በጀት ለሚያሰራዉ የተለያዩ ሳይቶች አድስ የመንገድ ከፈታ ስራ የማሽነሪዎች ኪራይ ሎት1 የትራንስፖርት፤ሎቤድ፤ነዳጅ፤ጥበቃና ማንኛዉንም ማቴሪያል ችሎ ኮድ woldia – CW- GR- CIP-01—01–2020/21 እና በ2013 ዓ.ም በመደበኛ በጀት ለሚያሰራዉ የኮብል ስቶን የመሬት ቆረጣ ስራ የማሽነሪ ኪራይ ሎት 2 የትራንስፖርት፣የሎቤድ፤ነዳጅ፤ጥበቃና ማንኛዉንም ማቴሪያል ችሎ ኮድ woldia – CW- GR- CIP-01—02–2020/21 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 14/03/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 29/03/2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ አገልግሎት ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከጧቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለበዎት የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 29/03/2013 ዓ.ም ከጧዋቱ 3፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከጧዋቱ 3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡

3. ሎት 1 ኤሌክትሮኒክስ ሎት 2 የጋቢዮን ሽቦ

በወ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮን አገልግሎት ጽ/ቤት በአለም ባንክ በጀት በ2013 ዓ/ም የኤሌክትሮኒክ ዕቃዎች ሎት 1 እና የተለያዩ መጠን ያላቸው ጋቢዮን ሽቦ ከነማሰሪያዉ ሎት 2 በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መስፈርቱን አሟልተው መወዳደር ለምትፈልጉ ሁሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 14/03/2013 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 29/03/2013 ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ ሰነዱን በወ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮን/ አገልግሎት ጽ/ቤት ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 11 በመምጣት የጨረታ ፖስታውን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከስአት 8፡00 ሰዓት ማስገባት አለበዎት የጨረታ ሳጥኑም በዚሁ ቀን 29/03/2013 ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ከስአት 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል፡፡ በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ ያሸነፉበትን ንብረት በራስዎ ወጭ አጓጉዘው ወ/ከ/አገ/ንብረት ክፍል ገቢ ያደረጋሉ፣ ካሸነፉት ንብረት ውስጥ ትክክለኛውን እቃ ካላቀረቡ በራስዎ ወጭ መልሰው ትክክለኛውን እቃ ያቀርባሉ፡፡ ለመሳተፍ ለሚፈልጉ ሁሉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በአካል በመገኘት ወይንም በስልክ ቁጥር 03 33 31 03 22 እና 03 33 31 18 61 ወይም 03 33 31 13 31 በመደወል መረጃ ማገኘት ይቻላል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡- የመንገድ ጥገና ስራ አሸናፊ ከሆኑ ቴስት ሪዛልት ያቀረባሉ፤፤

የወልዲያ ከተማ አስ/ር/ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት

G+1 guard house construction and pavement rehabilitation Project

Published on:Addis Zemen ( Nov 21, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO BID

Bid No. NCB/AGPR/RE-02/2013

TO: ALL CONTRACTORS OF CATEGORY GC/BC 6 AND ABOVE

  1.  Ethiopian Insurance Corporation (EIC) has budget to be used for the Procurement of EICM Arba minch G+1 Guard House construction and Pavement Rehabilitation Work at Ethiopian Insurance Corporation Arba minch branch.
  2. Ethiopian Insurance Corporation invites wax-sealed bid from eligible bidders furnishing the necessary labor, material and equipment for the works of EIC Arba minch branch G+1 guard house construction and pavement rehabilitation Project at Ethiopian Insurance Corporation Arba minch branch, Arba minch.
  3. Bidding will be conducted in accordance with the Open National tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Government of Ethiopia and Public Financial Enterprise Agency Purchasing Manual.
  4. The bid is open to all eligible bidders
  5. All interested eligible bidders are required to submit renewed licenses for the current year, VAT registration certificate, taxpayer registration certificate, tax clearance and proof of their up to date registration certificate from Trade Ministry of Infrastructure Development and Trade Bureau at the place of registration.
  6. A complete set of bidding documents can be purchased staring from 1st day announcement by any interested eligible bidder on submission of a written application to the office of Ethiopian Insurance Corporation. Facility Management Directorate 1st floor Tel.+251 11 551 70 75 Addis Ababa upon payment of a non-refundable fee Birr 200.- (Two Hundred Only) for the document.
  7. Bidders may obtain further information from, and inspect the bidding documents at the above address.
  8. Bid shall be valid for a period of 120 days after bid opening and must be accompanied by a bid security of Ethiopian Birr 20,000.- (Twenty Thousand) and shall be delivered to Ethiopian Insurance Corporation 1st floor Room No. 107 on or before 2:00 pm and on December 09th, 2020
  9. The bid security shall, at the bidder’s option, be in the form of a certified cheque or bank guarantee by and an Ethiopian Bank. The format of the bid security should be in accordance with the form of bid security included in section 4, bidding forms or another form acceptable to the employer bid security shall be valid for 28 days beyond the validity of the bid.
  10. Technical Document and bid bond will be opened in the presence of those bidder’s or their legal representatives on the same days 2:30 pm at Ethiopian Insurance Corporation Head Office, 1st Floor Purchasing Committee Room.
  11. Bidders are instructed to submit one “Original” and one “Photocopy” of technical and financial proposals, in a separate envelope each.
  12. The Client will not accept rebates from selected times of work. If the bidder wants to give a rebate it must be from the total sum.
  13. The employer reserves the right to reject any of all bids

ETHIOPIAN INSURANCE CORPORATION

የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪ ዎርክሾፕ እና ተያያዥ የምደረ-ገብ ሥራዎች ግንባታ ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሆሳዕና
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የሆሳዕና ቴከኒክና ሙያ ኮሌጅ የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪ ዎርክሾፕ እና ተያያዥ የምደረ-ገብ ሥራዎች ግንባታ ሥራ ለማሰራት ለ2012 ዓም የታደሰ ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸውን የሥራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

  1. ደረጃቸው BC/GC6 እና ከዚያ በላይ የሆኑና ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ የምዝገባ ፈቃድ፣ የኮንስትራክሽን ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የዘመኑን ግብር ስለመከፈላቸው ማረጋገጫ እንዲሁም የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የጨረታ ሰነዱን ከኮሌጁ ፋይናንስ ማስታወቂያው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 21ኛው ተከታታይ ቀናት ድረስ ባለፈቃዱ ወይም ሕጋዊ ተወካይ በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር) በመከፈል እና አንድ ኮፒ የሰነድ ማስረጃ በማስያዝ መግዛት ይችላል፡፡
  2. ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ በአሠሪው መ/ቤት ስሆሳእና ቴከኒክና ሙያ ኮሌጅ ስም ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም ስሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (unconditional bank guarantee) ከቴክኒካል ሰነድ ጋር በፖስታ በሰም አሸገውና ማህተም በማድረግ ፈርመው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች አስፈላጊውን ዕቃና ሠራተኛ አቅርበው ሥራውን የሚሠሩበትን የፋይናንሻል ፕሮፖዛል አንድ ኦርጂናልና ሁለት ፎቶግራፊክ ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም አራቱንም ሰነዶች በሌላ አንድ ማጠቃለያ ፖስታ በሰም እሽጐና የፕሮጀከቱን ስም ጠቅሶ በተጨማሪም የቴከኒካል ፕሮፖዛል አንድ ኦሪጅናልና ሁለት ፎቶግራፊክ ኮፒ፣ የጨረታ ማስከበሪያ ሰነዶችን ለብቻ እንዲሁም የቴከኒካል ሀሳብ የያዘ ሰነድ (Hidder Certification of Comphance) ለየብቻ በሰም በማሸግ እና አራቱንም በአንድ ማጠቃለያ ፖስታ በማድረግ በመጨረሻም የፋይናንሻልና የቴክኒካል ፕሮፖዛሎችን በአንድ እናት ፖስታ በሰም በማሸግ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 22ኛው ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነዶች ማቅረብ ከጨረታው ውድድር ውጪ ያደርጋል፡፡ የአገልግሎት ዋጋው በሰነዱ ላይ በተዘጋጀው ቦታ በአሃዝና በፊደል መሞላት ይኖርበታል፡፡ የቴከኒካል ሀሳብ የያዘ ሰነድ (Bidder Certisctim of Compliance) ላይ ያሉ መጠይቆችን ሞልቶ፣ ፈርሞና የድርጅቱን ማህተም አድርጎ ያለመመለስ ከጨረታው ውጪ ያደርጋል፡፡
  4. ጨረታው በ22ኛው ቀን በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮሌጁ ፋይናንስ ለዚህ በተዘጋጀው ክፍል ይከፈታል፡፡ 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡ ኮሌጁ የተሻለ ዘዴ/አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡-

  • የጨረታው አካሄድ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት እንደገና ተሻሽሎ በወጣው የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 28/2010 እንዲሁም ሰhልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ለዚሁ መመሪያ በወጣው ማብራሪያ ወይንም ማሻሻያ መሠረት ይሆናል፡፡
  • ማንኛውም ተጫራች ከወቅቱ የገበያ ዋጋ በታች ያቀረበ እንደሆነ አሰሪ መ/ቤት ውል ለመግባት አይገደድም፡፡
  • በተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡-+251 046 555 1997 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የሆሳዕና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ

ሆሳዕና

የተለያዩ የግንባታ ሥራዎች

Published on:Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ

1የጨረታ ቁጥር፡ ATA-NCB-w-2020-0013

2. የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የኦሮሚያ ሪጅን ቢሮ እና የተለያዩ የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች በተቀመጠው ሰንጠረዥ መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ሎትዝርዝርሳይትብዛትየግንባታ ቦታ
 የጥበቃ ቤት፣አጥር፣ ስቶርና ቢሮ፣ የመጸዳጃ ቤት11 
1ኔት ሼድ አቅርቦት እና ዝርጋታ ሥራ11ጉጂ ዞን ሻኪሶ ወረዳ
የጥበቃ ቤት፣ አጥር፣ ስቶርና ቢሮ፣ የመጸዳጃ ቤት11
2የጥበቃ ቤት፣ ስቶርና ቢሮ፤ የመጸዳጃ ቤት11ምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ
የአጥር ሥራ11
 የአጥር ሥራ11አርሲ ዞን ዝዋይ ዱግዳ ወረዳ

3 በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

  • i. ተጫራቾች በጨረታ ለመወዳደር በዚሁ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ ሆኖ ሕጋዊ የንግድ ፍቃዱና የዘመኑን
  • ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  • ii የግንባታ ሥራ ብቃት የሚያረጋግጥ ከደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • i በግንባታ ዘርፍ ሥራ ላይ ቢያንስ ሁለት የግንባታ ሥራዎችን በአመርቂ ሁኔታ ሰርቶ ያስረከበ ለዚህም ማረጋገጫ መያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • iv. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡
  • vi የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ወይም በግዢ ኤጀንሲ ዌብ ሳይት ላይ የተመዘገቡ፡፡
  • vi  የግብር ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚያሳይ ማረጋገጫ የሚያቀርቡ፡፡
  • vi ደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ፡፡

4 ተወዳዳሪዎች ሰነዳቸውን ሲያቀርቡ የፋይናንስና የቴክኒክ ሰነዶችን ለይተው በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. ተወዳዳሪዎች ለሥራው የሚያቀርቡትን ዋጋ መሥሪያ ቤቱ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ባቀረበው የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የተሞላ ዋጋ መቅረብ አለበት፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ (ሲፒኦ) ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡ የባንክ ዋስትና የሚያሲዙ ከሆነ በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የ90 ቀን የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የኢንሹራንስ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ሞልተው ከመወዳደራቸው በፊት ፕሮጀክቱ የሚገነባበት ቦታ (ሳይት አይተው መሙላት አለባቸው፡፡ ይህን ሳያደርጉ ቀርተው ካሸነፉ በኋላ ከሳይት ልማት (land cleaning, land cutting & filling or any Work related to site Work) ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ማንኛውም የቫረየን ጥያቄዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም::

8. ጨረታው ኅዳር 29 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ የተጫራቾች የቴክኒክ እና የዋጋ ማወዳደሪያ ሰነድ በተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ይከፈታል፡፡

9. በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማመልከቻችሁን ከዚህ በታች በተቀመጠው የኢሜል አድራሻ ላይ በመላክ በነጻ ማግኘት ይቻላል፡፡

alem.degefa@ata.gov.et  

Tel-0911 71 53 31

10. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ ማብራሪያ ቢፈልጉ ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

11 መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡ስልክ፡ +251115570665/0911715331

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ግብርና

ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ

EIC Car Parking Area Asphalt Rehabilitation Project

Published on:Addis Zemen ( Nov 21, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO BID

Bid No.NCB/KCFW-01/2013

TO:ALL CONTRACTORS OF CATEGORY GC/RC 6 AND ABOVE

  1. Ethiopian Insurance Corporation (EIC) has budget to be used for the Procurement of EIC Car Parking Area Asphalt Rehabilitation at Eastern Addis District (Lot A) and Head Office (Lot B) at Ethiopian Insurance Corporation.
  2. Ethiopian Insurance Corporation invites wax-sealed bid from eligible bidders furnishing the necessary labor,material and equipment for the works of EIC Car Parking Area Asphalt Rehabilitation Project at Ethiopian Insurance Corporation, Addis Ababa.
  3. Bidding will be conducted in accordance with the Open National tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Government of Ethiopia and Public Financial Enterprise Agency Purchasing Manual
  4. The bid is open to all eligible bidders,
  5. All interested eligible bidders are required to submit renewed licenses for the current year, VAT registration certificate, tax payer registration certificate, tax clearance and proof of their up to date registration certificate from Trade Ministry of Infrastructure Development and Trade Bureau at the place of registration.
  6. A complete set of bidding documents can be purchased staring from 1st day announcement by any interested eligible bidder on submission of a written application to the office of Ethiopian Insurance Corporation. Facility Management Directorate 1″ floor Tel.+251 11 551 70 75 Addis Ababa upon payment of non-refundable fee Birr 150.- (One Hundred Fifty) for the document.
  7.  Bidders may obtain further information from, and inspect the bidding documents at the above address.
  8.  Bid shall be valid to a period of 120 days after bid opening and must be accompanied by a bid security of Ethiopian Birr 20,000,- (Twenty Thousand) and shall be delivered to Ethiopian Insurance Corporation la floor Room No. 107 on or before 2:00 pm and on December 09, 2020
  9. The bid security shall, at the bidder’s option, be in the form of a certified cheque or bank guarantee by and an Ethiopian Bank. The format of the bid security should be in accordance with the form of bid security included in section 4, bidding forms or another form acceptable to the employer bid security shall be valid for 28 days beyond the validity of the bid.
  10. Technical Document and bid bond will be opened in the presence of those bidder’s or their legal representatives on the same days 2:30 pm at Ethiopian Insurance Corporation Head Office, 1″ Floor Purchasing Committee Room.
  11. Bidders are instructed to submit one “Original” and one “Photo copy” of technical and financial proposals, in separate envelope each.
  12. The Client will not accept rebates from selected times of work. If bidder wants to give rebate it must be from the total sum.
  13. The employer reserves the right to reject any of all bids.

ETHIOPIAN INSURANCE CORPORATION

Civil Work, Supply & Installation of Pipes & Fittings & Supply & Installation of Electromechanical Equipments of miesso TWSSP

Published on:Ethiopian Herald ( Nov 21, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

REQUEST FOR BIDS (IFB)

  • Employer: OROMIA OROMIA WATER & ENERGY RESOURCE DEVELOPMENT BUREAU
  • Project: Water Supply, Sanitation & Hygiene
  • Country: The Federal Democratic Republic of Ethiopia
  • Contract Title: Civil Work, Supply & Installation of Pipes & Fittings & Supply & Installation of Electromechanical Equipments of miesso TWSSP
  • Contract Reference No.: NCB/OWERDB/OWNP/STCW/30/2015-Re-bid
  1. The Government of Ethiopia has received a Credit/Grant from different financers (WB, KOICA, DFID, AfDB, UNICEF, the Government of Finland) including the share of the government toward the cost of Water Supply and Sanitation Projects of OWNP-CWA phase II and use proceeds of this Credit/Grant to payments under the contracts for Civil Works Construction, Supply & Installation of Pipes & Fittings and Supply and Installation of Electromechanical equipments Miesso Town (West Hararghe Zone) Water Supply Project in Oromia National Regional State.
  2. The Oromia National Regional Government Water and Energy Resource Development Bureau now, therefore, invites sealed bid from eligible Bidders for execution of the project.
  3.  Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures as specified in the World Bank’s Procurement Regulation for IPF Borrowers July 2016, Revised Nov. 2016 and August 2018 and is open to all eligible bidders as defined in the Procurement Guidelines and is open to all eligible bidders as defined in the Procurement Guidelines.
  4. Interested eligible bidders may obtain further information from Oromia Water & Energy Resource Development Bureau, One WaSH National Program Implementation Unit and inspect the bidding documents during office hours 8:30A.M. to 5:30P.M. at the address given below.
  5. A complete set of bidding documents in English may be purchased by interested eligible bidders upon the submission of a written application to the address below and upon payment of a nonrefundable fee of ETB 800.00 (Eight Hundred) in cash.
  6. Bids must be delivered to the address below on or before December 22 /2020, 10:30AM (4:00 local time). Electronic bidding will not be permitted. Laté bids will be rejected. Bids will be publicly opened in the presence of the bidders’ designated representatives and anyone who choose to attend at the address below on December 22/2020 at 10:30 AM (4:30 local time).
  7. Bid must be accompanied by a Bid Security of ETB 165,000.00 (One Hundred Sixty Five Thousand) or its equivalent in a freely convertible currency in the name of Oromia Water & Energy Resource Development Bureau.
  8. An average annual construction turnover of ETB 25,000,000.00 calculated as total certified payments received for contracts in progress and/or completed within last five years and a specific experience of at least one similar contract in the last five years with value ETB 13,500,000.00 are among the required must meet qualifications criteria to be responsive for the bid.
  9. The Bureau reserves the right to accept or reject all or parts of the bid.
  10. The address(es) referred to above isare):

Adress: Oromia Water & Energy Resource Development Bureau, One WaSH National Program Implementation Unit, Bole Road around Olympia next to Admas University

Olympia Campus on Amina Building 2nd floor Room

No. 208

P.O. Box: 8630, Tel. 011 557 1306/1274/78

Fax: 011 557 1298 / 99

Construction of 5 birkad

Published on:The Daily Monitor ( Nov 20, 2020 )Place of Bid Competitions:Jigjiga
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO OPEN TENDER

Organization for Welfare and Development in Action (OWDA) is a national non-governmental humanitarian organization and established 1999 in jigjiga Ethiopian, serving pastorals and agro-pastoral communities in Ethiopian Somali Regional State. With emergency humanitarian respond funding from GFO through Archenova under the humanitarian response through water supply rehabilitationconstruction/ofwashinfrastructureandhealth hygiene awareness rising measure in the drought affected Somali region of Ethiopia, therefore, the projects aims to reduce the morbidity through wash, food security and livelihood measures and to strengthen the resilience of communities in terms of naturaldisasters in  Woredas of Shabeelle Zone.

This invitation is therefore is to secure competent Contractor (s) for theproviding price of construction material, Labour service and local construction materials for Construction of 5 birkad in Kelafo Woreda, Somali regional State of Ethiopia.

RegionZoneWoreda

Description
Quantity
SomaliRegionalState ShabelleKelafo

Procurement ofconstruction material,

Local construction

material and Labour cost

for construction of 5

birkad 
5 birkad

Interested suppliers qualified and legally registered in Ethiopia for supply of construction material, local construction materials and construction work (labour) have valid trading licences, meet their tax obligations may obtain, the complete set of tendering documents at the following OWDA Offices during office hours:

OWDA Head Office, Ambesa Building 9th Floor, Maskel Square, Addis Ababa, Ethiopia, Telephone (0115) 537041/

OWDA Jijiga Office, Kebele 04, Jigiga, Ethiopia, Telephone 0257752085

The tendering is from 20th November 2020- 4th December 2020.

The deadline for picking the tender documents is December 3, 2020, 5 PMand submission of tender is December 4th, 2020 5:00 PM. Bids shall be openedat the OWDA Jigjiga office on December 7, 2020 10:30 AM in the presence of tenders who may wish to attend.

The Organization for Welfare and Development in Action reserves the right to reject the whole or part of any or all Tender Further instructions are contained in the tender document/RFQ (request for quotation attached)

ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ የሸዋ ሮቢት ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የሰሜን ሸዋ ዞን ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መምሪያ የሸዋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ገን/አካ/ኢኮ/ትብብር ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  • ሎት1.ተፋሰስ
  • ሎት 2.የጎርፍ መከላከያ ግንብ
  • ሎት 3. መሸጋገሪያ ድልድይ
  • ሎት 4. ሼድ
  • ሎት 5. አረንጓዴ ልማት
  • ሎት 6.ኤሌክትሮኒክስ
  • ሎት7 የማሽነሪ ኪራይ
  • ሎት 8.አዣራ ግዥ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የሚያሟላ ማንኛውም ተወዳዳሪ በጨረታው መሣተፍ ይችላል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር TIN/ ያላቸው
  3. የግንባታው መጠን 50,000.00 ብር በላይ ከሆነ የቫት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  4. የእቃው መጠን 200,000.00 ብር በላይ ከሆነ የቫት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::
  5. ለእቃ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን 400 ይዘጋና በዚያው ቀን 430 ላይ ይከፈታል፡፡
  6. ለግንባታው ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 22ኛው ቀን 400 ይዘጋና በዚያው ቀን 430 ላይ ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተቁ 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች በታሸገ ፖስታ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ::
  8. የዕቃው አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፌክሽን /ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእቃ ግዥ 100 ብር እና ለግንባታ ግዥ 300 ብር በመክፈል ከግዥና ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 26 የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ ::
  10. ተጫራቾች ለግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድለሚወዳደሩበት ጨረታ ጠቅላላ ዋጋ 27384 በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ (ሲ.ፒ.ኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይጠበቅባቸወል፡፡
  11. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ገን/ኢኮ/ትብብር ጽ/ቤት ቁጥር 26 ለእቃ ግዥ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት እስከ አስራ ስድስተኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰአት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. ለግንባታ ጨረታ እስከ 22ኛ ቀን ድረስ ከጠዋቱ 4:00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  13. ለእያንዳንዱ የግንባታ ስራ ኮስት ብሬክ ዳዎን ተሰርቶ ከጨረታ ሰነዱ ጋር መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  14. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 26 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለእቃ በአስራ ስድሰተኛው ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡
  15. ለግንባታ 22ኛው ቀን 400 ተዘግቶ 430 ሰአት ይከፈታል፡፡
  16. የጨረታ መክፈቻውንና መዝጊያው ከመንግስት ስራ ቀን ውጪ ወይም በበዓል ቀን ከዋለ በቀጣይ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይዘጋና ይከፈታል ::
  17. ውድድሩ በጥቅል/በሎት/ስለሆነ ተጫራቾች በከፊል መሙላት አይቻልም ::
  18. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  19. መስሪያ ቤቱ የሚገዛቸውን እቃዎች የትራንስፖርትም ሆነ ሌሎች ወጪዎችን አይሸፍንም፡፡
  20. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 26 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-664-0371/0336641336 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

10 ክፍል ያሉት አንድ ብሎክ G+1 የተማሪዎች መማሪያ ክፍል ማስገንባት

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን የማቻከል ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በአልማ በጀት በወረዳው ዉስጥ ያለ በወርቅማ ሃሙሲት ቀበሌ አዲስ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 10 ክፍል ያሉት አንድ ብሎክ G+1 የተማሪዎች መማሪያ ክፍል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፡- ስለዚህ

  1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  2. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱን በማቻ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 ድረስ በመቅረብ የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ ብቻ በመክፈል የተዘጋጀውን የግንባታ ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ::
  3. ሰነዱን በጥንቃቄ ሞልቶ ኮፒና ወርጅናል ሰነዱን በተለያየ ፖስታ በማሸግና በድጋሜ በማጠቃለያ ፖስታ በማሸግ የድርጅቱን አድራሻ ህጋዊ ማህተም ሙሉ ስምና ፊርማ በመፃፍ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ በ31ኛው ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል::በዋጋ መሙያዉ ላይ ስርዝ ድልዝ በግልጽ የማይነበብ በፍሉድ የጠፋና እራሱ ተጫራቹ የአስተካከልው ስለመሆኑ ፊርማ/ፓራፍ /የሌለበት ሰነድ ያቀረበ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል::
  4. ተወዳዳሪዎች የሚሰጡት ዋጋ ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ሰርተፊኬት ማቅረብ አለባቸው
  5. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 140,000.00/አንድ መቶ አርባ ሽህ ብር /ብቻ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/unconditional Bank Guarantee/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ ገቢ በማድረግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ሆኖም ጥሬ ገንዘቡን በፖስታ አሽጎ ማቅረብ አይቻልም::
  6. ተጫራቾች ደረጃ BC/GC-7 እና በላይ መሆን አለባቸው::
  7. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::
  8. በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለጸው መሰረት በትክክል ተሞልቶ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  9. ተጫራቾች የመልካም ስራ አፈፃፅም ማቅረብ የሚችሉ ፣በማንኛውም የግንባታ ስራ ውል ይዘው ያላቋረጡ በውላቸው መሰረት ያጠናቀቁ መሆኑን ከሚመለከተው ህጋዊ አካል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::
  10. ጨረታው 31ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ 4፡00 ይከፈታል::በዚሁ እለት በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም በግልጽ ይከፈታል::
  11. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0587770480 ደውለው መረጃ ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን::

የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

አደባባይ ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ከምባታ ጠምባሮ ዞን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የዞኑ አስተዳደር በዱራሜ ከተማ የሚያስገነባውን የዞኑን ገጽታ የሚያሳይ አደባባይ ግንባታ ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም

  1. ደረጃቸው GC-7/BC-7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
  2. ፈቃዳቸውን ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡና የታከስ መለያ ቁጥር ያላቸው፣
  3. ተጫራቶች 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር ብቻ/ የጨረታ ዋስትና በሲፒኦ /የባንክ ጋራንት/ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች ለሥራው የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ በመክፈል ዘወትር በሥራ ቀናት በፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒለየብቻቸው በማሸግና በአንድ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ጨረታው በወጣበት በ22ኛው ቀን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ እስከ 8፡15 ማስገባት አለባቸው፡፡ ነገር ግን 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል። መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-0465541393 ዱራሜ

የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ

መምሪያ ግዥና ንብረት

አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

የመኖሪያ ቤቶ ከፊል ዕድሳትና ጥገና (የሚታደሱ የመኖሪያ ቤት ከፍሎች ብዛት 310 የሚታደሱ የሽንት ቤት ብዛት 186 የሚታደሱ የሻወር ቤት ብዛት 93 መስኮቶች በሮች እና አዲስ የሽንት ቤት ስራ ሌሎች ተዛማጅ ዝርዝር ስራዎች)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሰላም ማስበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ሁርሶ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ መለያ ቁጥር ገ/ጨ/003/2013

ግዥ ፈፃሚው መ/ቤት ኢፌዲሪ መከላከያ ሚ/ር በሰላም ማስከበር ማዕከል በድሬዳዋ አካባቢ የሚገኘው ሁርሶ ኮንቲጀት ማት/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የማስልጠኛ ት/ቤታችንን የመኖሪያ ቤቶ ከፊል ዕድሳትና ጥገና ለማድረግ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ማሰልጠኛ ት/ቤቱ ለስልጠና ምቹ እንዲሆኜ ምቹ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ በዚህ ሥራ(የዕድሳትና የጥገና) ሥራ ለመሥራት ስለሚፈልግ በዚህ የግንባታ ሥራ ዘርፍ ብቁ የሆኑ ተወዳዳሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች የሚሰሩ ሥራዎችን ቦታው ላይ ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት (ሁርሶ ካምፕ) ድረስ ተገኝተው ስራውን በአካል ማየት አለባቸው፡፡

የዕድሳትና ጥቼ ስራው ለዕድሳቱ የሚያስፈልጉ ሁሉንም ዕቃዎች ተጫራች የሚችል ይሆናል፡፡ የሚታደሱ የመኖሪያ ቤት ከፍሎች ብዛት 310 የሚታደሱ የሽንት ቤት ብዛት 186 የሚታደሱ የሻወር ቤት ብዛት 93 መስኮቶች በሮች እና አዲስ የሽንት ቤት ስራ ሌሎች ተዛማጅ ዝርዝር ስራዎች በጨረታ ሰነዱ ላይ የሚያገኙት ይሆናል፡፡

መመዘኛዎች፡ከላይ በየሎቱ (በየምድቡ) የተዘረዘሩትን የዕድሳትና ጥገና ሥራዎች የሚጠገኑበትንና የሚታደሱብትን ማቴሪያሎችችሎ በዘርፉ ለመስራት ብቃት ያላቸው ተጫራቾች ከዚህ በታች የተገለፀውን መመዘኛ የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታ መሳተፍና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ማሰልጠኛት/ቤቱ በደስታ ይጋብዛል፡፡

  1. ጨረታው የሚከናወነው በግልፅ ጨረታ ስነ-ስርዓትና ይህንኑ አስመልክቶ የኢፌዴሪ መንግስት ባወጣው የመንግስት ግዥ አዋጅ መሠረት ብቁ ለሆኑ ተጫራቾች ነው፡፡
  2. በዘርፉ የተሰማሩበት የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈለ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ቲን ነምበር፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ በሚወዳደሩበት ዘርፍ (የግንባታ ሥራዎች) ዕድሳትና የጥገና ሥራ የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
  3. የጥራት ደረጃው ፣ የሥራ ደረጃ የሚገልፁ ማስረጃ እንዲሁም የሚሳተፍባቸው ሥራዎችና የተሰጠው ንግድ ፍቃድም ከዘርፉ ተዛማጅ መሆኑ በሰነዶች ጀርባ የተዘረዘሩና የተገለፁ መሆን አለበት፡፡ እንዲሁም በዚህ ዘርፍ ለመሣተፍና ለመወዳደር በጨረታ ለመሳተፍ የተሰጠው ፍቃድ ማስረጃ ኦርጅናልና ኮፒው ማቅረብ የሚችል ኦርጅናሉ ተመሳክሮ ወዲያውኑ የሚመለስ ይሆናል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ 50,000 ብር በባንክ ከተረጋገጠ የከፍያ ማዘዣ (CPO) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንከ ከተፈቀደላቸው የታወቁ ባንኮች የሚሰጥ በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ሰሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ስም የተዘጋጀ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች (በዚህ ዘርፍ) የሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ዕዳ ያልተያዘና ያልከሰሩ ወይም የሥራ እንቅስቃሴ ያላቋረጡ ከንግድ ሥራ ያልታገዱ መሆን አለባቸው፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት የማይመለስ 100.00 (አንድ መቶ) ብር ብቻ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከሚከፈትበት ቀን 25/03/2013 ዓም ከሰኞ – አርብ በስራ ሰዓት ከ2፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት በድሬዳዋና ዙርያው የምትገኙተጫራቶች በሁርሶ ኮንቲጀንት ማ/ት/ቤት ፋይናንስ ዴስክ ገንዘብ በመክፈል ከግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 26 ድረስ በመምጣት ሰነዱን መግዛትና መውሰድ ይችላሉ። እንዲሁም በአ/አበባና ዙርያው የምትገኙ ጃን ሜዳ በሚገኘው የሠላም ማስከበር ማዕከል ፋይናንስ ቡድን ገንዘብ በመከፈልና ሰነዱን ከግዥ ቡድን ቢሮ በመሄድ የጨረታ ሰነድ መግዛትና መውሰድ ይችላሉ።
  7. የጨረታ ሰነድ ሳጥን ከታሸገ (ከተዘጋ) በኋላ ዘግይተው የሚመጡ (የሚቀርቡ) መወዳዳርያ ሰነዶች በግዥ ህግ ተቀባይነት የላቸውም፡፡ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደርያ ሃሳብ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ አይችልም፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣ ጀምሮ በተከታታይ ባሉ ለ15 ቀናት በሚወዳደሩበት ዘርፍ (የሥራ ምድብ) በሰላም ማስከበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማት/ቤት ሁርሶ ግቢ ድረስ በአካል በመምጣት በማየት ጥናት በማድረግና ዋጋ በመስጠት መወዳደር ይችላሉ፡፡
  9. የጨረታ መከፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራቾች ዋጋ የሚሞሉት በራሳቸው የተዘጋጀ ሰነድና (ፕሮፎርማ) ሆኖ ፊርማና ማህተም ያረፈበት እንዲሁም ለስንት ቀን እንደሚፀና መገለፅ አለበት፡፡
  11. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 25/03/2013 ዓ/ም ነው፡፡ የጨረታ መክፈቻ ቦታው ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት (ሁርሶ ካምፕ) ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 19 ትንሹ አዳራሽ የሚከፈት ይሆናል።
  12. አሸናፊ ተጫራቾች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ7 የሥራ ቀን በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ስምምነት ማሰርና መፈፀም አለበት፡፡
  13. በአንድ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት የለውም፡፡
  14. በጨረታው ለመሳተፍ ወይም ለመወዳደር የሚወጡ ወጪዎች ቢኖሩ መ/ቤታችን ተጠያቂ አይሆንም፡፡
  15. ተወዳዳሪዎች በሚሰሩት ስራ ዘርፍ የደረጃቸው መግለጫና ማስረጃዎች ማቅረብ (መግለፅ) አለባቸው፡፡
  16. ማንኛውም ዶክመንት ኮፒ የሚደረጉ የሚነበቡና የሚታዩ መሆን አለበት፡፡
  17. ተጫራቾች በሞሉት ዋጋ ማቅረቢያ ላይ ምንም ዓይነት ስርዝ ድልዝ፣ በፍሉድ የተነካ መሆን የለበትም፡፡ እነዚህ ያለው ተወዳዳሪ ከውድድር ውጪ ይሆናል። ምናልባት በጠቅላላ ዋጋ ላይ ስህተት ቢፈጠር አንድ ስርዝ አድርጎ ስለ መሰረዙ ፊርማና ስሙን ማስቀመጥ አለበት፡፡
  18. አጠቃላይ አፈፃፀሙ የስምምነት ውላችን የሚካተት ይሆናል፡፡
  19. ማሰልጠኛ ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው፡፡
  20. ለተጨማሪ መረጃ የማስታወቂያ ሽፋን በቀን 10/03/2013 ዓ/ም የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቀርቧል፡፡
  21. ስለ ጨረታው ወይም ስለ ሥራው ማብራሪያ ከፈለጉ በሠላም ማስከበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰ/ት/ቤት ሁርሶ ከድሬዳዋ 27 ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ የሚገኝ ማሰልጠኛ ነው፡፡

በሰላም ማስበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ሁርሶ ስ/ቁጥር፡- 0254470115 በመደወል መረጃ (ኢንፎርሜሽን) ማግኘት ይችላሉ፡፡

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚ/ር ሰላም ማስከበር ማዕከል 

ምክር ቤት ሕንፃ ግንባታ (ቀሪ ሥራዎች)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በጌደኦ ዞን የቡሌ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በጌደኦ ዞን የቡሌ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የቡሌ ወረዳ ምክር ቤት ሕንፃ ግንባታ ቀሪ ሥራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል::

በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሠነድ ጋር፡

  1. በዘመኑ የታደሰ እና በዘርፉ አግባቢነት ያለው ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣
  2. የግብር ከፋይነት ፣የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበት ሰርተፊኬት እና ቲን ነምበር፡
  3. በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል የድጋፍ ማስረጃ ከግብር ለብሳቢ መ/ቤቱ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  4. የግንባታ ሥራ ፍቃድ ደረጃ 5-8 ያለው/ት፣
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከቡሌ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3 የማይመለስ 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ዘውትር በሥራ ሠዓት መግዛት ይችላሉ፤
  6.  ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ 5,000.00/አምስት ሺህ ብር/ በፖስታ በማሽግ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  7.  በግንባታ ሥራ መልካም አፈጻጸም ማቅረብ የሚችል/ የምትችል፤
  8. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸዉን የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ለ15ቀናት የሚቆይ ሲሆን፤ በ16ኛዉ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 28/03/2013 በጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽገዉ በ4፡30 ይከፈታል፡፡
  9. ተወካዮች ህጋዊ የውክልና ማስረጃ ይዘው መቅረብ አለባቸው ::
  10. ተጫራቾች ጨረታዉን ያሸነፈበትን የውል ማስከበሪያ 10% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ አንድ ኦርጅናልና ኮፒ እና አንድ ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ በሰም በማሸግ የተዘረዘሩትን የህጋዊነት ማረጋገጫ መረጃዎችን አሟልተው በአራቱም ፖስታ የሚያቀርብ መሆን አለበት፡፡ መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር — 0910583598/ 0993432330

በጌደኦ ዞን የቡሌ

ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ BC-7 ወይም GC-7 እና ከዚያ በላይ የግንባታ ፍቃድ ያላቸውን በግልፅ ጨረታ ቁጥር AFo3/2013 አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስስዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች:-

  • ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  • የዘመኑ ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ
  • የዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላው/ያላት/
  • የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት/
  • የታክስ ከፋይነት ምዝገባ የምስክር ወረቀትና ግብር ከፋይ
  • መለያ ቁጥር ወይም ቲን ሰርተፊኬት ያለው/ያላት/
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችልና የትብብር ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል
  • ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /Bid Bond/ ብር 100,000.00 ( አንድ መቶ ሺ) ብር ስለዚህ ይህ ጨረታ ከወጣበት ህዳር 10 እስከ 25/2013 ዓ/ም በተከታታይ ባሉት አስራ አምስት (15) የስራና የበዓል ቀናቶ ውስጥ የማይመለስ ብር 150.00 መቶ/ መክፈል የጨረታውን ሰነድ ደብረ ዘይት በሚገኘው አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ስዋና በር በመምጣት ሰነዱን መግዛት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበ ህዳር 26 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከሰዓት 7፡30 ሰዓት ላይ ደብረ ዘይት ከተማ በሚገኘው ቁጥር 1 የአየር ኃይል መኮንኖች ክበብ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • መ/ቤቱ፡ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው :
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 433 84 03 ወይም 011 433 80 40 የውስጥ መስመር 1330/1446 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ

ስፖርት ሜዳ ዙሪያ የአጥርና የሜዳ ማስተካከል ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 9፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ደ/ብርሃን ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ሥራ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራከሽን አገልግሎት ጽ/ቤት የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን በከተማ ከተመደበ በጀት

1 ሎት 3 ቀበሌ 06 ኡራኤል ቤተከርስቲያን አካባቢ የስፖርት ሜዳ ዙሪያ የአጥርና የሜዳ ማስተካከል ሥራ በፓኬጅ ቁጥር D/Berhan/CW-01/2020/21 ደረጃ 7 እና በላይ የሆኑ በጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ/GC/ የሆኑ ሥራ ተቋራጮችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በዘርፉ ፈቃድ ያላቸው እና የታደሰ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታ መሳተፍ ይችላሉ፡፡

  1.  በዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው ወይም የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያላቸው፡፡
  3. የግዥ መጠኑ ከብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) እና በላይ ከሆኑ የተጫራች እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች ከአማራ ክልል ውጪ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ከሆነ የታደሰ የፌዴራል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር ከ-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ከዋናው ጋር የተገናዘበ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻው ሰነዶች ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ ተጫራቾች የመጫረቻ ዋጋቸውን መ/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የግንባታዎቹን የሥራ ዝርዝር መግለጫ (Specification ) እና መወዳደሪያ መስፈርቶቹን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. በጨረታው ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይንም ለመለየት አሻሚ የሆነ ጽሑፍ መኖር የለበትም፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 23 ድረስ በመምጣት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ገዝተው መጫረት ይችላሉ፡፡
  9.  ተጫራቾች ለ30 ተከታታይ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) 15,000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (ጋራንት) በስማቸው ለደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ ቤት በሚል አድራሻ ከኦርጅናል ሰነዱ ጋር አብሮ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  10. . ማንኛውም ተጫራች ለሚወዳደሩበት የግንባታ ጨረታ ሕጋዊ ማስረጃዎቹን እና የጨረታ ሰነዱን በአንድ ላይ በማድረግ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 29 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስታወቂያው በጋዜጣ በግልፅ ጨረታ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ በ 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  11. ጨረታው በጋዜጣ ግልፅ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ31ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደ/ብ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 29 በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል:: ዕለቱ ቅዳሜ፣ እሁድ ወይም የህዝብ በዓላት ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሆኖም ተጫራቾች በራሳቸው ምክንያት ባይገኙ የጨረታው ፖስታ ተሟልቶ ከተገኘ እንዲከፈት በማድረግ ውድድሩ ይካሄዳል፡፡
  12. አሸናፊው ተጫራች ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የሥራ ቀን በኋላ በአሉት 5 ተከታታይ ቀን ውስጥ የሚፈለጉበትን ማስረጃዎች በማቅረብ ውለታ መፈፀም ይኖርበታል፡፡
  13. በጨረታው አሸናፊ የሆነ የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ (10%) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ወይም አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው::
  15. በማስታወቂያው ያልተገለፁ ነገሮች ቢኖሩም በግዥ መመሪያው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡
  16. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት በስልክ ቁጥር011 681 2717/28 57 ላይ በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽንና አገልግሎት ጽ/ቤት

የግ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን

Construction of health facilities in different health centres and schools of Afar Regions

Published on:Reporter ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Tender No. 024/2020

INVITATION TO BID

Amref Health Africa, the largest African led international organization on the continent, provides training and health services to over 30 countries in Africa. Founded in 1957 as the Flying Doctors of East Africa to bring critical health services to remote communities, Amref Health Africa now delivers preventative, community-based health care. With a focus on women and children, Amref mHealth Africa manages a full range of medical and public health programs tackling the most critical health challenges facing country focusing on three key programmatic areas: Reproductive, Maternal, Neonatal and Child Health (RMNCH); Water, Sanitation and Hygiene (WASH) and Communicable and Non-communicable Diseases. Gender and human resources for health are crosscutting, reflected throughout the organization’s health portfolio. Our organization also engages in clinical outreach interventions and emergency programs including nutrition and resilience building of affected the continent: maternal and child care, HIV & TB, malaria, clean water and sanitation and surgical and clinical outreach.

Amref Health Africa partners with the Government of Ethiopia and local stakeholders to implement a diversified health project portfolios throughout the communities. In 2017, our programs supported 174 districts, 390 health facilities and 27 health science institutions, reaching 1.6 million beneficiaries, 29,654 health professionals and 17,792 health extension workers and health development agents. Amref Health Africa has projects in Addis Ababa, Afar, Amhara, BenishangulGumuz, Gambella, Oromia, SNNP, Ethiopia Somali regions and nationwide health systems strengthening interventions focusing the capacity buildingof the National Health Extension Program.

Amref Health Africa is going to undertake the construction of health facilities in different health centres and schools of Afar Regions, zone three and zone five in the following four lots

A. Construction and renovation works of maternity waiting rooms, school latrine, and health post in Awash Arba health centre, Kurkura health post and Awash Trap elementary schools of zone three Afar Region.

B. Construction and renovation works of health posts and Maternity waiting blocks for Harami and Skelile health posts and Gacheni health centre of Zone 3 Afar region

C. Construction and renovation works of Andido health centre of Zone three Afar Region.

D. Construction and renovation work of maternity waiting block, school latrine, and health post in Gelialo health center, Amasaboru Elementary school and Gelila Dura health post of zone three Afar Region.

1. Contractors Licensed in GC/WWC Grade 6 and above are eligible to participate. The License should Valid for the Year.

2. The bid document can be purchased by interested bidders during office hour (Monday to Thursday 8:00Am to 5:00PM and Friday 8:30AM to 1:00 PM) upon submission of a written application accompanied with required legal licences at the place of registration to the Amref HealthAfrica in Ethiopia Country Office A.A up on payment of a non-refundable fee ETB 150 (One Hundred fifty birr) ) by depositing to Amref health Africa Bank account: Wegagen bank /Shala branch/ Account number: 0075992910104, Account name: Amref health Africa. And bidder should present the bank advice with copy of renewed trade license, Tax Clearance Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.

3. Bidders may obtain further information from Amref Health Africa, in Ethiopia, Country Office, and Addis Ababa. P.O.Box 20855 code 1000 Tele. 0116627851,

4. All bids must be accompanied by a bid security of 1% of total submitted cost, valid for 90 days in an acceptable Unconditional Bank Guarantee or CPO from known bank/company must be submitted on or before 10:00am on November 25th, 2020, G.C in Amref Health Africa, Ethiopia, Country office A.A. Bidder or their representative can be presented during bid opening on November 25, 2020 at 10:30 am in Amref Health Africa in Ethiopia Country Office A.A

5. Bids documents will be filled including technical document, all necessary information & returned to Amref Health Africa in Ethiopia Country office.

6. The bidder shall seal the original and copy of the bid in separate envelopes, duly marking the envelopes as “ORIGINAL” and “COPY” as appropriate, and forward both to the Employer. A separate sealed envelope marked “BID BOND” carrying the supplier’s Bid security should be included in the envelope carrying the original financial document.

7. Bidders should attach their technical & financial proposal in separate document.

8. A Contractor who is undertaking construction project for Amref Health  Africa in Ethiopia and having a performance/progress of less than 80% is not eligible for this bid and Bidders cannot win more than one lot

9. The aforementioned Office reserves the right to accept or reject any or all bids.

ADDRESS: Amref Health Africa in Ethiopia, Country Office, ADDIS

ABABA, ETHIOPIA. P.O.Box 20855 code 1000

Bole Sub city woreda 03 House no: 2310 behind Bole Medihinalem Church beside “Abysinia Building”

Construction works of One Single Pipe @ km 11+000, One Double Pipe Culvert @ km 10+600, and One Box Culvert @ km 12+900 in Metti-Dunchi Road Project

Published on:Ethiopian Herald ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Gambella
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

NOTICE OF INVITATION FOR BID

The Procurement Reference Number is: GRRA NCB/005/2013

  1. The Gambella People’s National Regional State Gambella Rural Roads Authority has allocated budget towards the cost of the Construction works of One Single Pipe @ km 11+000, One Double Pipe Culvert @ km 10+600, and One Box Culvert @ km 12+900 in Metti-Dunchi Road Project in Majang Zone in Godere Woreda.
  2. The Gambella Rural Roads Authority (GRRA) now invites bidders to submit sealed bids for providing the necessary labor, material, and equipment for the above Culvert Structure Construction Project.
  3. Interested bidders shall submit the following evidence:
  • i. Certificate of registration from Ministry of Urban Development, Housing and Construction or other appropriate regional bureaus with relevant Category BC-7 or RC-8 or GC-8 and above renewed for 2012 EFY for construction works
  • ii. Trading License renewed for 2012 EFY;
  • iii. Tax Clearance certificate which states that the bidder can be participated in any public tender and valid at the deadline for submission of the bids;
  • iv. VAT Registration Certificate;
  • v. Registration as Supplier in the list of the mandated public body, ie Public Procurement and Property Administration Agency (PPPAA)
  • vi. Bid security (ETB 20,000)

4. Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures and is open to all eligible contractors as specified and defined in the Bidding Documents.

5. One Bidder or contractor is only allowed to participate only one of the Procurement numbers are GRRA/NCB/005/2013, GRRA/NCB/006/ 2013, GRRA/NCB/007/2013 and GRRA/NCB/008/2013 projects, A Bidder that participates for more than one Bid can be totally rejected and also it is necessary to quote its procurement reference number on it.

6. Interested eligible Bidders may obtain further information from and inspect the bidding documents at the address given below frorn 7፡30 a.m.to 12:30 a.m. and 3:30 p.m to 5:30 p.m. from Monday to Friday

7. A complete set of bidding document prepared in English language may be purchased by the bidders on the submission of a written application to the address below and upon payment of a nonrefundable fee of Birr 200 effective as of November 9, 2013 EFY. The method of payment shall be in cash

8. Bidders shall submit five envelopes, “One original envelopes of technical and one original envelopes of financial” and “One copy envelopes of technical and one copy of financial” and One Bid Security all separately sealed envelope.

9. Evaluation is to be carried out in two stages, Qualification (Technical) information first and Financial Bids of qualified bidders next.

10. Bids must be delivered to the address below on November 29, 2013 EFY from 10.00 a.m. to 10.30 a.m. Late bids will be rejected. Qualification (Technical) information of the bidders will be opened in the presence of bidders/ bidders’ representatives who chose to attend at GRRA Procurement, Finance and Asset Management Supportive Process, Room No.6, on the final date and time of bid submission as stated above.

Address: Gambella Rural Road Authority

Abobo Mazoria Street Behind of Gambella Hotel

Gambella Rural Road Authority Procurement

Department, Room No.6,

Tel. +251-47-551-0835 or +251-47-551-1176

P.O.Box 70, Gambella, Ethiopia

11. The Gambella Rural Road Authority reserves the right to accept or reject any or all bids

Gambella Rural Road Authority

ጠጠር መንገድ ስራ

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ በአዊ ዞን ዳንግላ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ በአዊ ዞን ዳንግላ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ፅ/ቤት ለግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን በዳንግላ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት በቁጥር/ዳ/ከ/አስ/አገ/463/01/02 በቀን 11/01/2013 ዓ.ም የተለያዩ መሰረተ ልማቶች በ2013 በጀት አመት በUIIDP በጀት በአዲስ እንዲሰራላቸው በጠየቁን መሰረት በቀን 18/2/2013 ማውጣታች ይታወቃል ሆኖም ግን በተለያዩ ምክንያቶች በ04 ቀበሌ ጠጠር መንገድ ስራ package no dang-UIIDP-CW-10/2020/2021 ሎት4 ከውሃ ልማት ዲች ባለእግዚያብሄር ቤ/ክርስቲያን እስከ ደንገሽታ መንገድ ድረስ ርዝመት 1089 ሜትር/ ስፋት 7 ሜትር ያለውን ጨረታ ውድቅ ስለሆነ ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ፈቃድ ካላቸዉ ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም፡-

  1.  በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ሰርተፍኬት ያላቸዉ፣
  2. የግዥዉ መጠን ከብር 200 ሺህ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ተነባቢ በሆነ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  5. የጨረታዉን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች ካደራጃቸው መ/ቤት ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ወቅታዊ የሆነ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  7. የግል ተቋራጮች ሰነዱን የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) ከፍለዉ ዳንግላ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ፅ/ቤት በግ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 3 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  8.  ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 35,000.00/ሰላሳ አምስት ሽህ በሲ.ፒ.ኦ፤ ወይም በቢን ቦንድ /የክፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤቱ የባንክ ሂሳብ ቁጠር የሚያስገባ እና ዲፖዚት ስሊፕ ወይም በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ገቢ የሚያደርግ እና ደረሰኝ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ የሚችል፡፡
  9. አሸናፊ ድርድት የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ዋጋ 10 በመቶ ዋስትና በቢድ ቦንድ ፣ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ ደረሰኝ እና በባንክ በመ/ቱ ሂሳብ ቁጥር ገቢ ሚያደርግ የሚችል፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ስም፣ አድራሻ፣ ፊርማና ማህተም በማድረግ ኮፒ እና ኦሮጅናል በግዥ ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 3 ለጨረታ ከተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡
  11. ተጫራቾች ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት እስከ 11፡00 ሰነዱ መግዛት ይችላሉ፡፡
  12. በ22ኛዉ ቀን እስከ ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ የጨረታ ሰነዱን ለጨረታ ማስገቢያ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡
  13. ጨረታዉ በ22ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ በ4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል፡፤
  14. . የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ፣ እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  15. ስለጨረታዉ ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582211683 ወይም በአካል ቢሮ ቁጥር 3 በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  16. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  17. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

የዳንግላ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ፅ/ቤት

የመማሪያ ክፍል ህንፃ ለማሰራት…

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የእንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የእንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን በኮሌጁ ግቢ ውስጥ ያሉትን

  • ሎት 1፡-የመማሪያ ክፍል ህንፃ ብሎክ አንድ ፣
  • ሎት 2፡- የመማሪያ ክፍል ህንፃ ብሎክ ሁለት ፣
  • ሎት 3፡-የተማሪዎች ሻይ ቤት ህንፃ ፣የመምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች ሻይ ቤት ህንፃና ንብረት ክፍል ህንፃ እና
  • ሎት 4፡-የአስተዳደር ቢሮ ህንፃና ሁለገብ አደራሽ ህንፃዎችን ጥገና እና እድሳት ለማሰራት GC & BC ደረጃ 7 እና በላይ ፈቃድ ያላቸው ተጫራቾችን በግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ህንፃዎችን ለማስጠገንና ለማሳደስ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ

በጨራታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተጠየቁትን ግዴታዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

  1.  ህጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግዥ መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ አቅራቢዎች በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የቫት ተመዝጋቢ መሆንዎን የሚገልጽ ማስረጃ እና እንዲሁም የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የተቀበሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ባዘጋጀው የጨረታ መመሪያና እስፔስፊኬሽን መሰረት መጠገንና ማደስ የሚችሉ፡፡
  4. 4ኛ.አሸናፊው ተጫራች የሚመረጠው በሞላው ጠቅላላ ዝቅተኛ የአንዱ ሎት/ጥቅል/ ዋጋ ይሆናል፡፡ ስለዚህ የአንዱን ሎት ሁሉንም ጥገና እና እድሳት ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ሙሉ በሙሉ ከጨራታው ውጭ ይደረጋሉ፡፡
  5. ተጫራቾች መወዳዳር የሚችሉት ከአንዱ ሎት-ጥገና እና እድሳት ላይ ብቻ ነው፡፡በመሆኑም ከአንድ ሎት- ጥገና እና እድሳት በላይ ተወዳድሮ የተገኘ ተጫራች ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 27/03/2013 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ድረስ መግዛት የሚችል ሲሆን፤የሚሸጡበትን ዋጋ በተዘጋጀዉ ቅፅ ሞልተው ከተጠየቁት ማስረጃዎች ጋር የጨረታ ሰነዱን እና የጨራታ ማስከበሪያውን ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ዋጋውን 2 በመቶ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተመሰከረለት ቼክ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ የምታሲዙ ከሆነ በኮሌጁ ገቢ ደረሰኝ ገቢ አድርጋችሁ የደረሰኙን ኮፒ ከሰነዳችሁ ጋር አያይዛችሁ፤ አንድ ወጥ በሆነ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ከቀን 07/03/2013 ዓ.ም እስከ 28/03/2013 ዓ.ም 3፡45 ድረስ እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ግዥ፣ፋይናንስና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 01 ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ተጫራቾች ከአሁን በፊት በመንግስት ግዥ ላይ ተሳትፈው በውለታችሁ መሰረት ባለመፈፀማቸዉ ምክንያት ስልጣን ባለው አካል እገዳ ያልተደረገባችሁ መሆን አለበት፡፡
  8. የጨረታ ሳጥኑን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 28/03/2013 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡45 ታሽጎ በዚሁ ቀን በ4፡00 ይከፈታል፤ተጫራቾች በመክፈቻዉ ዕለት ባይገኙም ጨረታው በሰዓቱ ይከፈታል፡፡ሆኖም ግን 22ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  9. . አሸናፊ የሆነ ተጫራች ማሸነፉ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ከ5 የሥራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መፈፀም ይኖርባቸዋል፡፡
  10. ግዥ ፈጸሚ አካላት አሸናፊው ተጫራች የሚጠግነውንና የሚያድሰውን መጠን ወይም ብዛት 20 በመቶ መጨመርም ሆነ መቀነስ ይችላል፡፡
  11. . እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ተጨራቾች ሌሎች በዚህ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ጉዳዮች በግዥ አፈፃፀም መመሪያው ቁጥር 1/2003 መሰረት ተገዢ ይሆናሉ፡፡ለበለጠ መረጃ ስ.ቁ -0588279045 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

እንጅባራ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ

የድልድይ ግንባታ

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አብክመ በአዊ ዞን የቻግኒ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ ጨራታ ማስታወቂያ ቁጥር 003

በአብክመ በአዊ ዞን የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን በUIIDP በጀት የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ለሚያሰራዉ

  • የድልድይ ግንባታ፡- ሎት ሁለት ፡- 05 ቀበሌ ጅጅ ቤቶች ማህበር አጠገብ ሸንትላ ወንዝ ስላቭ ካልበርት ድልድይ ርዝመት 5.7ሜ Pakag number CHAGNI/CIP/CW/04/20/21 ብዛት 1፤
  • ሎት ሶስት ፡- 05 ቀበሌ አውራ ጎዳና መ/ቤት ሸንትላ ወንዝ ሥላብ ድልድይ /ከኮብል መንገድ አጠገብ/ ርዝመት 7ሜ Pakag number CHAGNI/UIIDP/CW/05/20/21 ብዛት 1 ፤
  • ሎት አራት ፡- 05 ቀበሌ ሸንትላ ወንዝ የስላብ ድልድይ /ከፎረንቅ አዲሱ ቤቶች ማህበራት አጠገብ/ ርዝመት 9.2ሜ Pakag number CHAGNI/CIP/CW/04/20/21 ብዛት 1 በGC ደረጃ 7 እና በላይ የግንባታ ፈቃድ ካላቸዉ ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጫራታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም
  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸዉ፣
  2. የግዥዉ መጠን ለግንባታዎች ከብር 50,000 (ሃምሳ ሽህ ብር) እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  5. የጫራታዉን ዝርዝር መግለጫ ከጫራታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች ከሆኑ በጨረታዉ ለመዎዳደር የልዩ አስተያየት ተጠቃሚ የሚያደርጋቸዉን ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
  7. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 250 ብር (ሁለት መቶ ሃምሳ ብር) ከፍለዉ በጥቃቅን የተደራጁ ከሆነ ከአዳራጃቸዉ መ/ቤት ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ በማቅረብ በነፃ ከቻግኒ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ የጫራታ ሰነድ መግዛት/መውሰድ ይችላሉ፡፡ የጫራታ ሰነድ ለመግዛት ወይም ለመዉሰድ ሲመጡ ተራ ቁጥር 1፣2 እና 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ አድርጋችሁ መምጣት አለባችሁ፡፡
  8. . ተጫራቾች የጫራታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሎት ሁለት ብር 80,000.00 /ሰማኒያ ሽህ/ ፤ለሎት ሶስት ብር 90,500.00 /ዘጠና ሽህ አምስት መቶ/ ፤ለሎት አራት ፡-ብር 31,700.00 /ሰላሳ አንድ ሽህ ሰባት መቶ/ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ተጫራቾች በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ በማስቆረጥና ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ፡፡ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ማህበራት ከሆኑ ከጥቃቅን ጽ/ቤት ወይም ከቴክኒክና ሙያ ተቋም የዋስትና ደብዳቤ ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
  9. ተጫራቾች የጫራታ ሀሳባቸዉን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ስምና አድራሻ በመፃፍ ፊርማና ማህተም በማድረግ እንዲሁም ፖስታዉ ላይ የሚወዳደሩበትን የግንባታ አይነትና ሎት በመፃፍ በቻግኒ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ለጫራታ ከተዘጋጀዉ የጫራታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡
  10. ተጫራቾች ጫራታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሁኖ በ21ኛው ቀን እስከ ጧቱ 4፡00 ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸዉን ከተዘጋጀዉ የጫራታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡
  11. ጫራታዉበ 21 ኛው ቀን ከጧቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡15 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት የቻግኒ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ይከፈታል፡፡
  12.  በዚህ ጫራታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተቋራጮች በድልድይ ግንባታ ስራ የመልካም ስራ አፈጻጸም የምስክር ወረቀት የሚያቀርቡ ሲሆን ለዚህም አቫሪ የሚሆን ለሰሩት ስራ የመጨረሻ ዙር ክፍያ ሰርተፍኬት እና በፍትህ የተረጋገጠ ውል ማቅረብ ያለባቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡የጫራታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  13. ስለጫራታዉ ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582251721 ወይም 0582251631 ወይም በአካል ቢሮ በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  14. . በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጫራታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

የቻግኒ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን

You cannot copy content of this page