The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

BC-2

የፓርቲሽን ሥራ፣ ዘመናዊ መፀዳጃ ቤቶች ሥራ እና የጥበቃ ቤት ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 05/2013

በኢፌዴሪ የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ፡፡

  • ሎት1. የቢሮ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ጥገና አገልግሎት ግዥ
  • ሎት2. የቢሮ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ግዥ
  • ሎት3. የጅምናዚየም ዕቃዎች ግዥ
  • ሎት4. የፓርቲሽን ሥራ፣ ዘመናዊ መፀዳጃ ቤቶች ሥራ እና የጥበቃ ቤት ግንባታ የአገልግሎት ግዥ
  • ሎት5. የሊፍት አሳንሰር ግዥ
  • ሎት6. የአይቲ ቪዲዮ ኮንፍራንስ ክፍል ሙሉ ሥራ መገጣጠምና ማሰልጠንን ጨምሮ ግዥ
  • ሎት7. የመኪና ዕቃዎች (tools) ግዥ
  • ሎት8. የቀላል መኪና ጥገናና የመኪና ማጠቢያ ጋራዥ (የተሽከርካሪ አነስተኛ ጋራዥ) ግንባታ
  • ሎት9. የተሽከርካሪ ጥገና

በዚህ በጨረታው መወዳደር የምትችሉት:

  1. ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውንና የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀውና አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ማቅረብ የሚችሉ፣ ግብር የመከፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር ሰብሳቢው ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ጨረታ ለመሳተፍ ሕጋዊ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር የያዘ ሰነድ ለሚጫረቱበት የማይመለስ በብር 100 (መቶበመክፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15/ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት አዲስ አበባ እስታዲየም መንገድ ትራንስፖርት ያለበት ተመሳሳይ ሕንፃ ላይ በሚገኘው የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት 2ኛ ፎቅ በአካል በመምጣት መግዛት ይችላሉ::
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ስም ለሚጫረቱበት ሲፒኦ 2,000 ብር ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች ለተወዳደሩበት ቴክኒካል ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ በተለያየ ፖስታ ፋይናንሻል ኦርጅናልና ኮፒ በተለያየ ፖስታ ፖስታቸውን በማሸግ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፣
  5. ከአሸናፊው ተጫራች ጋር ውል ከመፈረሙ በፊት በጨረታ ሰነዱ ከተገለፀው አቅርቦት መጠን በላይ መጨመር ወይም መቀነስ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በአሸናፊው ተጫራች የቀረበው ውድድሩ የተገኘው ዋጋ ሳይቀየር እስከ 25% መጨመር ወይም መቀነስ እንደሚቻል፣
  6. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን ጠዋት 400 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚያው ዕለት ጠዋት 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ሆኖም የመፈቻ ቀኑ ቅዳሜ እና እሁድ ወይም የበዓላት ቀን ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡ ከተጠቀሰው ቀን ዘይግቶ የሚመጣ የጨረታ ሰነድ ዋጋ አይኖረውም፣
  7. መስሪያ ቤቱ ለጨረታው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0116146699 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

አድራሻችን፡- አዲስ አበባ እስታዲየም መንገድ ትራንስፖርት ያለበት ተመሳሳይ ሕንፃ ላይ

የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት

የግድብ መሰረት ግራውንቲንግ (Dam Foundation Grouting) ስራን በንዑስ ተቋራጭ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ባህር ዳር 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

አገር አቀፍ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር NCB AWWCE 04/2013 ዓ.ም

የአማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለሚገነባው ለአጅማ ጫጫ መስኖ ፕሮጀክት ግድብ አገልግሎት የሚውል የግድብ መሰረት ግራውንቲንግ (Dam Foundation Grouting) ስራን በንዑስ ተቋራጭ ለማሰራት ህጋዊ ከሆኑ ድርጅቶች በአገር አቀፍ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለአሸናፊው ለመስጠት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ አቅራቢዎች የሚከተሉትን ህጋዊ ሁኔታዎች በማሟላት መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1.  የዘመኑን ግብር ከፍለው በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ እና የንግድ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ያላቸው፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣ የቫት ምዝገባ የምስክር ወረቀት እና ተያያዥ ሰነዶችን ኮፒ በማድረግ በጀርባው ፊርማና ማህተም አርፎበት በመጫረቻ ሰነዳቸው ላይ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቶች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚሆን ቢያንስ ለ90 ቀን እና ፀንቶ የሚቆይ 1,000,000.00 (አንድ ሚሊዮን ብር) በድርጅታችን ስም የተሰራ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና በማሰራት ማስያዝ አለባቸው፡፡ አሸናፊ ከተለየ እና ከአሸናፊው ጋር ውል ከተያዘ በኋላ በአሸናፊነት ላልተመረጡ ተጫራቶች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ የሚመለስ ይሆናል፡፡
  3. ተጫራቶች ስራውን ሰርተው የሚያጠናቅቁበት ጊዜ | Construction time/ ውል ከተያዘበት ቀን ጀምሮ ስራውን ሰርቶ የሚያጠናቅቅበትን ጊዜ ገደብ በግልፅ በሰነዱ ላይ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሳባቸውን ማለትም የቴክኒክና የዋጋ ሰነዳቸውን ለየብቻ በታሸገ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ኮፒና ኦርጅናል ብሎ በመለየት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 20 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ባሕር ዳር ከተማ ከሚገኘው ዋና መ/ቤታችን አማራ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት (ኢውስኮድ) ቢሮ ቁጥር 33 በመቅረብ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ20 ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ ከቆየ በኋላ በ 21ኛው ቀን ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8፡30 ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና ቢሮ ህንፃ ሶስተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 33 ይከፈታል፡፡ ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታ መከፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ ባይገኙም ጨረታው በግዥ ኮሚቴ አማካኝነት ስለሚከፈት ተጫራቾች ከውድድሩ አይታገዱም፡፡ ነገር ግን በጨረታ መክፈቻ ሥነ ስርዓቱ ለሚወሰዱ ማንኛውም ውሳኔዎች ተገዥ ይሆናሉ። የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን የህዝብ በዓል ከሆነ ወይም የድርጅቱ የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  6. የጨረታው አሸናፊ ማሸነፉ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ በ7 /ሰባት/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ተገቢውን የውል ማስከበሪያ የተጫረተበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% በድርጅታችን ስም ሲፒኦ ወይም አንኮንዲሽናል ባንከ ቢድ ጋራንቲ በማሰራት ማስያዝ እና በአካል ቀርቦ ከድርጅታችን ጋር የውል ስምምነት መያዝ አለበት፡፡ ካልሆነ ድርጅቱ የጨረታ ማስከበሪያውን የመውረስ መብት አለው:: የደረሰው ጉዳት ከውል ማስረከቢያው በላይ ከሆነ ድርጅቱ ልዩነቱን በህግ ከአቅራቢው መጠየቅ ይችላል፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20 (ሃያ) ተከታታይ ቀናት በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 14 ከአዲናስ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የአማራ ውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና ቢሮአችን 3ኛ ፎቅ ፋይናንስ ክፍል በመቅረብ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር ብቻበመክፈል መግዛት ይችላሉ:: የሚሰሩ ዝርዝር የግድብ መሰረት ግራውንቲንግ (Dam Foundation Grouting) ስራን አይነት በጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  8. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞከሩ ተጫራቾች ከጨረታው ይሰረዛሉ፣ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናም ይወረሳል፤ ለወደፊቱም ድርጅታችን በሚያወጣው የግዥ ጨረታ እንዳይሳተፉ ይደረጋል፡፡
  9. የጨረታ ዋጋው ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ቢያንስ ለ60 /ስልሳ/ ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡ ከተጠቀሰው ቀናት በታች የሰጠ ተጫራች ከጨረታ ውጭ ይደረጋል፡፡
  10. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: ይህንንም በሚያደርግበት ጊዜ በድርጅቱ የማስታወቂያ መለጠፊያ ቦርድ እና በአካባቢ ማስታወቂያ ይገለፃል፡፡
  11. ተጫራቶች ተወዳድረው ያሸነፉበትን የስራ ዝርዝር ሰነድ አቅርበው እና በአማካሪው ተቀባይነት ሲያገኝ ወደ ስራው እንዲገቡ ይደረጋል፡፡

ለበለጠ መረጃ ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 058 222 14 79 መደወል ይችላሉ::

አድራሻ ባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 14 ከአዲናስ ጠቅላላ ሆስፒታል ፊት ለፊት

አማራ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን

ድርጅት (ኢው.ስ.ኮ.ድ.)

የዘመናዊ ቄራ ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የግዢ መለያ ቁጥር-003/2013

በደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ ፋ/ኢ/ል ጽ/ቤት ለወልቂጤ ከተማ አገልግሎት የሚውል ማለትም፡- የዘመናዊ ቄራ ግንባታ ግዢ ለመፈጸም በብሄራዊ ግልጽ ጨረታ በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ  ባላቸው ተቋራጮች በጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

በዚህም መሰረት፡-

 ከዚህ በታች የተገለጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ  ተቋራጮች በጨረታው እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል፡፡

  • 1ኛ/ የዘመኑ የኮንስትራክሽን ሚኒስቴር እና የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን  የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የምትችሉ፡፡
  • 2ኛ/ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችልና የዘመኑ የሥራ ግብር  የከፈሉ፣ ቲን ነምበር ተመዝጋቢ የሆኑ እና ማቅረብ የምትችሉ፡፡
  • 3ኛ/ ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ  21 ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን፤ በ22ተኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ በዛው ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቴክኒካል ዶክመንት ይከፈታል፡፡
  • 4ኛ/ ተወዳዳሪዎች የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 400.00 /አራት መቶ ብር ብቻ/ አዲስ ክ/ከተማ ሚገኘው የገቢዎች ቅርንጫፍ ቢሮ በመከፈልና ሪሲቱን በመያዝ ከወልቂጤ ከተማ ፋ/ኢ/ል ጽ/ቤት ግዥ ክፍል ዘወትር በሥራ ሰአት መውሰድ የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • 5ኛ/ ተጫራቾች የጨረታ ቴክኒካልና ፋይናንሽያል ዶከመንት ሲያቀርቡ ከስር በተገለጸው መሰረት ይሆናል

ሀ/ለቴከኒካል ዶከመንት ኦርጅናልና 2 ፎቶ ኮፒ ለየብቻቸው በማሸግ የጨረታ ማስከበሪያ የ200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ከቴክኒካል ኦርጅናል ጋር በማድረግ በእናት ፖስታ አድርጎ በሰም በማሸግ ቴከኒካል በሚል ስመለየት እና ፋይናንሽያል ዶክመንት ኦርጅናልና 2 ፎቶ ኮፒ ለየብቻቸው በማሸግ በእናት ፖስታ አድርጎ በሰም በማሸግ ፋይናንሽያል በሚል በመለየት በ22ተኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ ብቻ ወልቂጤ ከተማ ፋ/ኢ/ል /ፅ/ቤት-ግ/ን/አስ/ዋና/ስ/ሂደት ክፍል ውስጥ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን የሚገባ ሲሆን የቴክኒካል ዶክመንት ጨረታው 4:30 ላይ ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6ኛ/ ከቴከኒካል ግምገማ ወደ ፋይናንሽያል ያለፉተወዳዳሪዎች ፋይናንሽያል  ዶክመንት የሚከፈትበት ቀነ ቀጠሮ በተቋሙ በማስታወቂያ ቦርድ የሚገለጽ ይሆናል፡፡

7ኛ) በBC(ቢሲ) /GC(ጂሲ) ደረጃ 4 እና ከዚህ በላይ ፈቃድ ያላቸው ብቻ መወዳደር የሚችሉ መሆኑ፡፡

8ኛ/ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙትን የጨረታ ሰነድ ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ ተወካዮች ከሆኑ ህጋዊ ውክልና  ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡

9ኛ/መ/ቤቱ ጨረታውን የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊል ወይም ሙሉ  በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

11/ ተጫራቾች በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡና የምስክር ወረቀት ያላቸው የእውቅና ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፡፡

ማሳሰቢያ፡-

  • 1/ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም የጨረታ ኮሚቴ  ጨረታውን ሊከፍት ይችላል፡፡
  • 2/ በአፈጻጸም ምከንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መወዳደር አይችሉም።
  • 3/ የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ ቀጣይ ወዳለው የሥራ ቀን ይዘዋወራል፡፡
  • 4/ በጨረታው ሂደት ውስጥ በየትኛውም ግምገማ ተሻሽሎ የወጣው የክልሉ ግዢ መመርያ ተግባራዊ የሚደረግ መሆኑ እንገልጻለን፡፡

ለበለጠ  መረጃ አድራሻ፡- በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ አስተዳደር ፋ/ኢ/ ል/ጽ/ቤት ብሩክ ህንጻ ፊት ስፌት ቴሌ አጠገብ ከተሠራው አዲሱ የወልቂጤ  ከተማ አስተዳደር ህንጻ ውስጥ 1ኛ ፎቅ ወደ ቀኝ ሲታጠፉ የወ/ከ/ፋ/ኢ/ ል/ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0113658187  ደውለው ማነጋገር ይችላሉ፡፡

በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር

የፋ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት

የጠጠር መንገድ ግንባታ : የእግረኛ መንገድ ግንባታና የከብት በረት አጥር ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ የደጀን ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

በደጀን ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በአለም ባንክ በክልሉና በከተማው በጀት ድጋፍ በከተማው ውስጥ

  • 1ኛ. የጠጠር መንገድ ግንባታ ከወንድሙ ምንውየ እስከ ሀይማኖት ካሳ መ/ቤት ፓኬጅ ቁጥር Dejen UllDP CW/04/20/21 LOT 2
  • 2ኛ. የእግረኛ መንገድ ግንባታ ከአህመድ ጀማል ሱቅ እስከ ኬላ በሁለቱም ሳይድ ፓኬጅ ቁጥር DEJEN ULlDP/CIP/CW/05/20/21  ሎት 1፡
  • 3ኛ የከብት በረት አጥር ግንባታ ፓኬጅ ቁጥር Dejen UIIDP/ CW/08/20/21 LOT3 ለመስራት ተጫራችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከተማ አስተዳደሩ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በመሉ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡
  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ  VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. GC/RC ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ለተቁ 1 GC ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም RC ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ ለተቁ 2 እና GC/BC ደረጃ 9  እና ከዚያ በላይ ለተቁ 3
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ፡ ከላይ በተቁ 1-4 የተጠቀሱትንና  የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸ  ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የስራው ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል
  7. ተጫራቾች እያንዳንዱን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ከደጀን ተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 16 ይህ ጨረታ በአዲስ  ዘመን ጋዜጣ በአየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር ለ21 ቀናት ማግኘት ይቻላል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ በእያንዳንዱ ሎት ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ ለተራ ቁጥር 1 23000/ሀያ ሶስት ሺህ ብር/ለተራ ቁጥር 2.65460/ስልሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ስልሳ ብር ለተራ ቁጥር 3 20,000/ሀያ ሺህ ብር በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡
  9. የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በግዥ መመሪያው መሰረት ተጠቃሚ ይሆናሉ፡፡
  10. የጨረታ ሰነዱን አንድ ኦርጅናልና ሁለት ፎቶ ኮፒ የቴክኒካልና  ፋይናንሻል ዶክሜንት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ደጀን ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 18  በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ 22ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በቢሮ  ቁጥር 18 በ22ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ  በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ  ቢሮ ቁጥር 18 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058-776-00-24 /058776 10 09 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

በአብክመ የደጀን ከተማ

አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

Construction works (Expression of interest (EOI)

Published on:Fortune ( Dec 6, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Request for expression of interest (EOI)

Meta Abo Brewery S.C. Invites interested companies/consultants to express their interest on the following:

Summary of the proposal:

Meta Abo Brewery Share Company is interested to engage potential suppliers that can supply/provide the below service/goods respectively in Ethiopia. The EOI and accompanying documents must be sent by email: MetaAboBreweryprocurement@diageo.com  or received in a sealed envelope clearly labeled “Description of services, no later than 30/12/2021),

Interested entities shall express their intention of the following goods/services;

  • Construction Materials
  • Laboratory materials and consumables
  • Buta Gas
  • Electromechanical works
  • Borehole and water work
  • Construction works
  • Constructions Materials
  • Local spares MRO, RHS, SHS
  • Bearing and seal provider
  • Crane services,
  • Generator services and maintenance

Outputs:

By this invitation, it is the interest of the Meta Abo brewery to shortlist & consider financially capable and interested vendors for future possible business transaction.

Eligibility criteria

In order to be considered for further Appraisal

Vendors must:

  1. Have adequate financial resource to perform the proposed contract
  2. Comply with the required or proposed delivery or performance schedule;
  3. Have a satisfactory past and current performance record
  4. Have the necessary organization, experience, and accounting/operational controls and technical skills
  5. Have the necessary production, construction and technical equipment and facilities
  6. Qualify to receive an award under applicable Diageo regulations, code of business conduct (COBC) and other Diageo’s Polices.
  7. Be able to work as to Diageo Payment term policy (60 days)
  8. Have two client references available for contact during this process.
  9. Declare any form of conflict of interest at the time of document submission if any.

Only short-listed entity shall be considered for the bid solicitation.

Submission details

All interested firms shall provide the following documents

  1. Company profile not more than seven pages
  2. Legal documents
  • Valid Business license and Principal registration certificate that will allow them to work Sebeta and Addis Ababa
  • VAT registration certificate
  • TIN Certificate
  • Article & Memorandum of Association (for Registered Companies)

3. Any other documents that demonstrate entities are capable and motivated i.e., CV, Financial statement, Balance sheet and Income statement, Reference letter for successful performance, etc…)

– Expression of interest and statements of qualification must be delivered to the address below latest by 30/1/2021.

  1. By email: MetaAboBreweryprocurement@diageo.com
  2. Meta Abo Brewery on the road Salet Mihret Church to Jackross Compound, at the Reception office. Tel: 0116670160 or Sebeta procurement office, Samson Habte 251 935998628

Interested entities must provide information indicating that they are qualified to supply the services and/or goods and provide the required items (brochure, description of similar assignments, experience in similar conditions, availability of appropriate skills/expertise in manpower, volume capacity, etc…). Entity(s) will be selected in accordance with the procedures set out in the Diageo Polices.

Meta Abo Brewery S. C. is not bound to accept any quotation, nor award a contract and/or Purchase Order, nor be responsible for any costs associated with a Supplier’s preparation and submission of the Expression of interest (EOI), regardless of the  outcome or the manner of conducting the selection process.

Meta Abo Brewery reserves the right to accept or reject any or all EOI without incurring any obligation to inform involved applicant/s regarding the progress and/or the results.

This Expression of Interest shall not be considered or interpreted as a commitment of Meta to enter into a supply contract for goods and/or services with your company including anyone of your agents and/or subsidiaries. Such decision will be taken at the full discretion of Meta regardless of fulfilling the requirements herein.

ግንባታ

Published on:Be’kur ( ኅዳር 28፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ባህር ዳር
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

አማራ ልማት ማህበር /አልማ/ የክልሉን ህዝብና የልማት ደጋፊዎችን በዘላቂነት የማንቀሳቀስ በትምህርት፣ በጤና እና የስራ እድል ፈጠራ ዘርፎች ድጋፍ በማድረግ ለክልሉ ህዝብ የማህበራዊ ልማት ተጠቃሚነት አስተዋፅኦ የማድረግ ተልዕኮ አንግቦ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኝ መንግስታዊ ያልሆነ ሃገር በቀል የልማት ማህበር ነው፡፡

አማራ ልማት ማህበር /አልማ/ ከግሊመር ጋር በመተባበር በሊቦ ከምከም ወረዳ 9 ቀበሌዎች ሦስተኛ ዓመት እቅድ የተቀናጀ የማህበረሰብ ልማት ኘሮጀክትን በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡ ደረጃ 5 እና በላይ የግንባታ ፈቃድ ያላቸውን ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ይህንን ስራ ለመስራት የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶችን አጫርቶ ውለታ ኮንትራት በመስጠት በአጭር ጊዜ ውስጥ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ተቋራጮች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ሎቶች በማየት አንድ ብቻ መግዛትና መሳተፍ የሚችል ሲሆን የጨረታ መሳተፊያ የታደሰ ክሪላንስ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡

ስለሆነም፡- ሎት አንድ አንጐት ቀበሌ፣ ሎት ሁለት ሽና ጽዩን እና ቡራ ቀበሌ፣ ሎት ሦስት ግናዛና ይፋግ /ከተማ/ ቀበሌ፣ ሎት አራት ጣራ ገዳም ቀበሌ፣ ሎት አምስት አገላ ቀበሌ፣ ሎት ስድስት ደሪጣ ቀበሌ ሲሆን

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን) ያላቸው፣
  2. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች ከዚህ በፊት በዘርፉ በተመሳሳይ ሥራ ስራውን መስራታቸውን የሚገልጽ የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ባህር ዳር በሚገኘው አልማ ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 108 ማግኘት ይችላሉ፣
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከቢሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የሚወዳደሩበት የስራውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲ.ፒ.ኦ./ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፣
  7. ተጫራቾች በማህበሩ የተዘጋጀውን ቴክኒካል ሰነድ ለብቻ እንዲሁም ፋይናንሻል ሰነድ ለብቻ በማዘጋጀት ያለምንም ስርዝ ድልዝ መረጃውን በትክክል በመሙላት ማለትም ሁለቱንም ሰነዶች እያንዳንዳቸው ለየብቻ በኢንቨሎኘ በማሸግ በግልጽ ጽሑፍ ኢንቨሎፑ ላይ በመጻፍ ማስገባት አለባቸው፣
  8. ከላይ የተጠቀሱትን ነጥቦች መሠረት በማድረግ ሁሉንም የጨረታ ማወዳደሪያ ሰነዶች ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ ሰነዶችን ለየብቻ በታሸገ ኢንቨሎኘ በማድረግ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ ሰነዶችን ለመለየት እንዲቻል በግልጽ ፅሁፍ ኤንቨሎፑ ላይ በመፃፍ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ተከታታይ ቀናት በአማራ ልማት ማህበር /አልማ/ ዋናው መ/ቤት ባህር ዳር ቢሮ ቁጥር 100 ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የሚቻል ሲሆን ጨረታው በ15ኛው ቀን 8፡00 ላይ ይታሸጋል በ8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፣
  9. ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  10.  በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈለጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 410 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0582266364 /0583207360 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የአማራ ልማት ማህበር /አልማ/

…ባለ 1 ብሎክ ባለ 4 መማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ማስገንባት ይፈልጋል፡

Published on:Be’kur ( ኅዳር 28፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የምስራቅ ደምቢያ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የምስራቅ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት አማካይነት ከአልማ በተገኘ በጀት የምስ/ደ/ወ/ትምርህት ጽ/ቤት ባለ 1 ብሎክ ባለ 4 መማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ቆላድባ ከፍ/2ኛ ደረጃ ት/ቤት ላይ እንዲገነባላቸው በቁጥር ትም- 4/1887/13/35 ዓ/ም በቀን 14/03/2013 ዓ/ም በተፃፈ ደብዳቤ ስለተጠየቀ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. . የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸዉና ተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸዉን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  5. . የግንባታው አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት የሚቻል ሲሆን አሸናፊዉ የሚለየዉ በሎት ድምር ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበ ይሆናል፡፡
  6. ተጫቾች የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር 100 ብር/ አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ሠነዱን መግዛት የሚፈልጉ በምስራቅ ደምቢያ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 ከ28/03/2013 ዓ/ም እስከ 18/04/2013 ዓ/ም ባሉት ተከታታይ ቀናት ማግኘት ይቻላል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ግንባታ ጠቅላላ ዋጋ 2 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይችላሉ፡፡
  9. ማንኛዉም ተጫራቾች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጆች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በመስራቅ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ ቢሮ ቁጥር 6 በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ስዓት እስከ 18/04/2013 ዓ/ም 11፡30 ድረስ መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
  10. . ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 19/04/2013 ዓ/ም 3፡30 ተዘግቶ በግዥ ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 6 በዚህ ቀን በ4፡00 ይከፈታል
  11.  ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባይገኙም ለጨረታዉ መሟለት የሚገባቸዉ ሁኔታዎች ከተሟሉ ተጫራቾች በሌሉበት ጽ/ቤቱ የጨረታዉን ፖስታ የመክፍት ስልጣን አለዉ፡፡
  12. . በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ ከደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ነው፡፡
  13. አሸናፊው ተጫራች የውል ማስከበሪያ በባንክ ጋራቲ ማስያዝ ይጠበቅበታል፡፡
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. . ማንኛዉም ተጫራቾች /ተወዳዳሪ/ አሸናፊነቱ ተገልጾለት ዉል ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ በውሉ መሠረት የግንባታውን ቦታ ርክክብ በመፈፀም ግንባታውን መስራት ይኖርበታል፡፡
  16. በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታዉ ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 6 በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0918739006/0583350601 በመደወል ማግኘት ይችላሉ
  17. ማሳሰቢያ፡- ከዚህ በፊት በየትኛዉም ደረጃ በነበራቸዉ የአፈጻጸም ችግር ምክንያት የታገዱ አቅራቢዎችን አይመለከትም

የምስራቅ ደምቢያ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዳሰነች ወረዳ ፍርድ ቤት (Construction)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ በደቡብ ኦሞ ዞን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ህ/ከ/መ በደቡብ ኦሞ ዞን አስተዳደር የዳሰነች ወረዳ ፍርድ ቤት ከዚህ ቀደም ተጀምረው ሳይጠናቀቅ የተቋረጠውን የፍርድ ቤት ግንባታ ከዚህ በታች በሠንጠረዥ በተገለጸው መሰረት በ2013 የበጀት ዓመት ለማስገንባት ፦ በግንባታ መስክ የተሰማሩ ህጋዊ ተጫራቾችን በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ የግዢ ዘዴ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁየግንባታው ዓይነትየግንባታው ቦታየተጫራች ደረጃየጨረታ ማስከበሪያ ብር መጠን በ CPO ብቻ
1ዳሰነች ወረዳ ፍርድ ቤትኦሞራቴጂሲ/ቢሲ ደረጃ ሰባትና ከዚያ በላይ10,000 / አስር ሺህ / ብር 

በዚህም መሠረት፡- 

  1. በኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፤ በክልሉ ወይም ስልጣን በተሰጠው አካል ተመዝግቦ ለ 2013 ዓ.ም የበጀት ዓመት ከላይ በሠንጠረዥ በተጠቀሰው ደረጃ መሠረት የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፍኬት ያለው፡፡
  2. በዘርፉ የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው እና ለ 2013 ዓ.ም የበጀት ዓመት በመስኩ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው፤
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ፤
  4. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለው
  5. የግብር ግዴታን በመወጣት ስልጣን ካለው አካል ወይም ገቢዎች ባለስልጣን ለበጀት ዓመቱ በጨረታ መሳተፍ የሚያስችለውን የታደሰ የታክስ ኪሊራንስ ሠርተፍኬት የያዘ Malid tax clearance certificate 
  6. በፌዴራል ወይም በክልሉ የግዢ እና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ወይም ስልጣን ከተሰጠው የሚመለከተው አካል በዘርፉ በአቅራቢነት በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበ / Registered in PPPA or PPA Suppliers List /
  7. ከዚህ ቀደም የወሰዳቸውን የግንባታ ሥራ ውሎች በጥራትና በወቅቱ ገንብቶ የሚያስረከብ ለመሆኑ፤ የግንባታ ጥራት ማጓደል ማዘግየት፣ ውል ማቋረጥ ወዘተ የውል አስተዳደርና አፈፃፀም ችግር የሌለበት ስለመሆኑ ስልጣን ከተሰጠው ከሚመለከተው የኮንስትራክሽን ኮንትራት አስተዳደር ማንኛውም የመንግስት አካል ማስረጃ ያለው በመሆኑም ከዚህ ቀደም የግንባታ ፕሮጀክት ወስዶ በግንባታው ወይም በፕሮጀከቱ የውል ስፔስፍኬሽን እና ማጠናቀቂያ ቀናት በሚፈለገው ጥራትና የማጠናቀቂያ ቀናት በማጠናቀቅ ለአሰሪው ባለ በጀት መ/ቤት በወቅቱ ያላስረከበ ፤ ውል ያቋረጠ ተጫራች በጨረታው መሳተፍ አይችልም፡፡ ለዚህም ማስረጃ ከቀረበ ከጨረታው ውድድር በቀጥታ ውጭ ይደረጋል ወይም ይሰረዛል፡፡
  8. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም ተጫራች ህጋዊ የፅሁፍ ማመልከቻ ይዞ በመቅረብ የጨረታ ሠነዱን ይህ ጨረታ በብሔራዊ ግልፅ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 30 /ሰላሳ/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ ፍርድ ቤት ግዢ እና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ከፍል የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ/ በመከፈል የጨረታ ሠነዱን በመውሰድ በጨረታው መወዳደር ይችላል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር ከላይ በሰንጠረዡ የተጠቀሰውን የገንዘብ መጠን ከታወቀ ባንከ በሲፒኦ ብቻ በማዘጋጀት ለብቻው በአንድ ፖስታ በማሸግ ከጨረታው ቴክኒካል ኦርጂናል ዶከመንት ጋር በማስገባት ማስያዝ አለባቸው፡፡
  10. ተጫራቾች የተገዛውን የጨረታ ሠነድ በመሙላት እና በማዘጋጀት አንድ ኦሪጂናል እና ሁለት ኮፒ በማድረግ ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን አቀራረቡም ቴክኒካል እና ፋይናንሻል በተለያየ ፖስታ ተሞልቶ እና ተዘጋጅቶ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ቴከኒካሉ ላይ ቴክኒካል ኦርጂናል እና ቴክኒካል ኮፒ በማለት በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ እንዲሁም ፋይናንሻሉ ላይ ፋይናንሻል ኦርጂናል እና ፋይናንሻል ኮፒ በማለት በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ ለዚሁ ሥራ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በሰላሳ አንደኛው /31ኛው ቀን (የሥራ ቀን) ከሆነ ብቻ ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከ 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡25 ሰዓት ድረስ መግባት ይኖርበታል፡፡ ጨረታው በዚሁ ዕለት 6፡30 ሰዓት ታሽጎ ከሰዓት በኋላ 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች በሰም አሽገው በሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነድ ካኪ ፖስታ ላይ በጥንቃቄ አስፈላጊውን መረጃ መግለፅ አለባቸው፡፡ የጨረታው አከፋፈት በሁለት መንገድ ሆኖ ቴክኒካሉ በመጀመሪያ ደረጃ ተከፍቶ ከተገመገመ በኋላ ፋይናንሽያል ዶከመንት ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፤

  • መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0909198826 ወይም 0916779112 በመደወል መረዳት ይችላሉ፡፡

በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ በደቡብ ኦሞ ዞን አስተዳደር

የዳሰነች ወረዳ ፍርድ ቤት

ኦሞራ

አጥር ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ብሔራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ በ2013 ዓ.ም ለሚያሰራው የጥቁር አንበሳ ዋና መ/ቤት አጥር ግንባታ በዘርፋ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውን የሥራ ተቋራጮች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ.አድራሻደረጃቸውየማጠናቀቂያ ጊዜ የመቁጠሪያ ቀናትቢድ ቦንድ በሲፒኦ ቼክ እና ካሽ
1አጥር ግንባታጂሲ/ቢሲ 7 እና ከዛ በላይ የሆኑለ 90 ቀናት 
  • ኤጀንሲያችን ይህን ግንባታ የሚፈፀመው በማስታቂውና በጨረታ ሰነዱ ላይ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ከሚያሟሉት መሀከል የቴክኒክ መስፈርት ያሟላና ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች በመምረጥ ይሆናል፡፡
  • ተጫራቹ የሥራ ብቃታቸውንና ውጤታማነታቸውን ባለፋት 3 ዓመታት ያለምንም እንከን የተወጡ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችልና ከአሰሪው መስሪያ ቤት እና ከሌሎች መንግስታዊ ቢሮዎች የሥራ ማስጠንቀቂያ ያልደረሳቸው መሆን ይኖርበታል፡፡
  • ተጫራቹ በውጭ ኦዲተር የተረጋገጠ የፋይናንስ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል/ ይኖርበታል።
  • ተጫራቾች ካለፉት 10 ዓመት ውስጥ የሥራ አፈፃፀም ማስረጃቸውን 2013 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ ፈቃዳቸውን እንዲሁም ከገቢዎች ባለስልጣን መ/ቤት ጨረታ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ፣ ታክስ ክሊራንስ) ተ.እ.ታ የተመዘገበበት ሰርተፊኬት እና ከከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር የሚሰጠውን የምዝገባ የምስክት ወረቀት 2013 ዓ.ም የታደሰ ዋናውን በማቅረብ በግዥ ኤጀንሲ ዌብ ሳይት ላይ ተመዝጋቢ የሆኑ የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ ከሚገኘው መ/ቤታችን ከግዥ ኬዝ ቲም ሰነዳቸውን ከተረጋገጠ በኋላ የማይመለስ ብር 200 ከፍሎ መውሰድ ይችላል።
  • አንድ ተጫራች ከአንደ ሰነድ በላይ መግዛት አይችልም::
  • አንድ ተቋራጭ ሌላው በሰጠው ዋጋ ላይ እንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም::
  • ተቋራጮች የዋጋ ማቅረቢያውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውን በመግለጽ በጨረታው የስራ ዝርዝር ላይ በተገለጸው መሰረት ለሚያሠራቸው ስራዎች ፣ እቃ፣ ሠራተኛ መሣሪያ አጠናቆ ለመስራት የሚሰጡትን ዋጋ በአሀዝና በፊደል መጻፍ አለባቸው:: በሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ በግልጽ በሚነበብ መልክ መፃፍ አለበት፡፡
  • ተቋራጮች የጨረታ ሰነዶችን ሞልተው ቴክኒካልና ፋይናሽያል ኦሪጅናል እና ለእያንዳንዳቸው ሁለት ሁለት ፎቶ ኮፒዎችን ሁሉንም ለየብቻ በመለየት በታሸገ ኤንቨሎፕ በማስገባት ኤንቨሎፖች ላይ በድርጅቱ ማህተምና ፊርማ በማረጋገጥ በተጨማሪ ሙሉ አድራሻቸውን በመጻፍ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው መ/ቤታችን ግዥ ከፍል እስከ ታህሳስ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይቻላል፡፡
  • ጨረታው ታህሳስ 20 ቀን2013 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በመ/ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  • ማንኛውንም ተጫራች ከውድድር በፊት የስራ ሳይቱን አይቶ ማርጋገጥ አለበት::
  • መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኝ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  • ማሳሰቢያ፡ በገዙት ኦርጅናል ሰነድ ላይ ዋጋ ሞልተው ፈርመው ማህተም በማድርግ ሰነዱን ይመልሱ፡፡
  • ፖ.ሳ.ቁ. 1090 ስልክ ቁጥር 011 551 22 99 ወይም 011 558 63 13 አዲስ አበባ

ብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ

የመናፈሻ ልማት ስራ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጎንደር
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ስራዎች የጨረታ ማስታወቂያ

ንደር ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ በ2013 ዓ.ም UIIDP ማለትም በአለም ባንክ፣ በክልሉና በከተማው በጀት ድጋፍ

  1. ኮብል ስቴዲየም ጀርባ 0.5 ኪሎ ሜትር የውሃ ማፋሰሻ ቦይ ስራ የመኪና ማቋረጫ ጨምሮ በሎት 3 እስከ ደረጃ 8
  2. ፋሲል ከፍለ ከተማ 0.6 ኪሎ ሜትር የውሃ ማፋሰሻ ቦይ ስራ በሎት 5 እስከ ደረጃ 8
  3. አብየ እግዚ ቀበሌ አራጋው ቤት አካባቢ፤ ሞላ ቤት ኣካባቢ፣ ቁስቋም አካባቢ ዮሃንስ ቤት ጀርባ 0.2 ኪሎ ሜትር የሆነ የድጋፍ ግንብ ስራ እስከ ደረጃ 8
  4. ፒያሳ የወጣቶች ሴንተር ላይ የመናፈሻ ልማት ስራ በፌዝ 2 እስከ ደረጃ 7
  5. የአውቶብስ የማቆሚያ እና ለተጓገfች መቆያ የሚሆን የሸድ ግንባታ ስራ እስከ ደረጃ 7
  6. ማረሚያ ቤት መውረጃና ማራኪ ኳስ ሜዳ አካባቢ 0.5 ኪሎ ሜትር የሆነ የድጋፍ ግንብ ስራ በሎት እስከ ደረጃ 7
  7. ፈንጠር አካባቢ በቁጥር የአንድ) ድልድይ የግንባታ ስራ እስከ ደረጃ 7
  8. መናሃሪያ በለሳ መውጫ፣ ማዘጋጃ አቦ፣ ኮሌጅ ኮንዶሚነየም አካባቢ እና ከፒያሳ እስከ ቅዳሜ ገበያ አካባቢ 5 ኪሎ ሜትር የመንገድ መብራት መልሶ የመገንባት ስራ (Street light rehabilitation)
  9. ሎዛ ጤና ጣቢያ እና ከማህበራት እስከ ቆላድባ አስፓልት ድረስ እና እየር ጤና ቤተከርስቲን መግቢያ እካባቢ 7 ኪሎ ሜትር ደረጃ የጠበቀ የጠጠር መንገድ እስከ ደረጃ 5
  10. መካከለኛ ድልድዮችን የሚያገናኝ 7 ኪሎ ሜትር ደረጃ የጠበቀ የጠጠር መንገድ ስራ እስከ ደረጃ 5 ከላይ የተዘረዘሩትን የግንባታ ስራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከተማ አስተዳደሩ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች በሙሉ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል፡፡
  • 1. የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  • 2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው፣
  • 3 የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፣
  • 4 ተጫራቶች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • 5 የሚሰሩ ሥራዎች ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /እስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል ፣
  • 6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመከፈል ከግዥ ፋይናንስና ንብረት አስ/ድጋፍ የስራ ቡድን ቢሮ ቁጥር 4 ከ27/03/2013 ዓ.ም እስከ 19/04/2013 ዓ.ም ማግኘት ይቻላል 
  • 7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ከላይ ለተዘረዘሩት ስራዎች ከተራ ቁጥር 1 እስከ 8 ላሉት ለእያንዳንዱ ለሚወዳደሩበት 80,000 /ሰማኒያ ሺህ ብር/ማስያዝ ሲኖርባቸው በተራ ቁጥር 9 እና 10 ላሉት ደግሞ በእያንዳንዱ ለሚወዳደሩበት 300,000 /ሶስት መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡
  • 8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ኣንድ ኦርጅናልና ኣንድ ፎቶ ኮፒ የቴክኒካልና ፋይናንሻል ዶክሜንት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ጎንደር ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽንመምሪያ የግዥ ፋይናንስና ንብረት እስ/ድጋፍ የስራ ሂደት ወይም ቢሮ ቁጥር 10 /አዳራሹ ውስጥ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ 20/04/2013 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  • 9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከመምሪያ አዳራሽ በ20/04/2013 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በ20/04/20፡3 ዓ.ም በ4፡30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ይከፈታል። ሆኖም ተጫራቹ በራሱ ምክንያት ባይገኝ በሚወሰነው ውሳኔ ተገዥ ይሆናል
  • 10, መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • 11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው: ገዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 23 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በፋክስ ቁጥር 058 111 06 24 በመላክ ወይም በስልክ ቁጥር 058 111 64 60/111 41 71 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የጎንደር ከተማ አስተዳደር

በጎደሬ ወረዳ ገለሻ 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት በጾታ የተለዩ የወንዶችና ሴቶች የመጻዳጃ ቤትና የሴቶች የወር አበባ መፀዳጃ ክፍል…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጋምቤላ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጋምቤሳ ሕ/ብ/ክ/መ/ትም/ ቢሮ

በዋን ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም በተገኘ በጀት ድጋፍ

  1. በጎደሬ ወረዳ ገለሻ 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት በጾታ የተለዩ የወንዶችና ሴቶች የመጻዳጃ ቤትና የሴቶች የወር አበባ መፀዳጃ ክፍል
  2. ጋምቤላ ወረዳ ጎራ ኝካዎ 1ኛ ደረጃ ትም/ቤት የወንዶችና የሴቶች የመጻዳጃ ቤትእና የወር አበባ መፀዳጃ ክፍል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡

  1. የታደሰ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  2. የምዝገባ ሰሪትፊኬት ማቅረብ የሚችል
  3. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  4. ተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝገቢ የሆነ
  5. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00 ሦስት መቶ ብር/ በመከፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21/ ሃያ አንድ ተከታታይ የሥራ ቀናት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ትም/ቢሮ ቢሮ ቁጥር 19 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  6. ጨረታው የሚከፈተው ማስታወቂያ ከወጣበት በ22ኛው የሥራ ቀን ሲሆን ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 3፡30 ሰዓት ላይ ያስገባሉ፡ ጨረታው በዚሁ ዕለት በ4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  8. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0475510136/ 0475511236

የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ

ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

ቀሪ ስራዎችና የግቢ ማስዋብ ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በሀድያ ዞን ሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

 የጨረታ ማስታወቂያ

በሀድያ ዞን የሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የዲሞኔስስትሬሽን ክፍል ቀሪ ስራዎችና የግቢ ማስዋብ ሥራ ለማሰራት የሥራ ተቋራጮችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

  1. ደረጃቸው BC/GC-7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ፈቃድ፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል የጨረታ ሰነዱን ከኮሌጁ ግዥ ፋይ/ን/አስተዳደር ማስታወቂያው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 20ኛው ቀን ድረስ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ባለፈቃዱ ወይም ጋዊ ተወካዩ አንድ ኮፒ የሰነድ ማስረጃ በመያዝ መግዛት ይችላል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በአሠሪው መ/ቤት ስም ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /unconditional bank guarantee letterከፋይናንሻል ሰነድ ጋር በፖስታ በሰም አሽገውና ማህተም በማድረግ ፈርመው ማቅረብ አለባቸው
  3. ተጫራቾች አስፈላጊውን ዕቃና ሠራተኛ አቅርበው ሥራውን የሚሠሩበትን የፋይናንሻል ፕሮፖዛል አንድ ኦርጂናል ሁለት ፎቶግራፊክ ኮፒ የጨረታ ማስከበሪያ ሰነዶችን ለየብቻ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም አራቱንም ሰነዶች በሌላ አንድ ማጠቃለያ ፖስታ በስም አሽጐና የፕሮጀክቱን ስም ጠቅሶ የቴክኒካል ፕሮፖዛል አንድ  ኦርጂናል ሁለት ፎቶ ግራፊክ ኮፒ ሰነዶች እንዲሁም ኦርጂናል ቴክኒካል ሀሳብ የያዘ ሰነድ (Bidder Certification of Compliance) ለየብቻው በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ አራቱንም የቴክኒካል ሰነዶች በሌላ አንድ ማጠቃለያ ፖስታ በሰም አሽጐና ሁለቱንም የቴክኒካል እንዲሁም የፋይናንሻል ፖስታዎች በአንድ ማጠቃለያ እናት ፖስታ በማድረግ የኘሮጀክቱን ስም ጠቅሶ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ተከታታይ ቀናት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነዶች ማቅረብ ከጨረታው ውድድር ውጭ ያደርጋል፡፡ የአገልግሎት ዋጋው በሰነዱ ላይ በተዘጋጀው ቦታ በአሃዝናበፊደል መሞላት ይኖርባቸዋል፡፡ ኦርጂናል የቴክኒካል ሃሣብ የያዘ ሰነድ (Bidder Certification of Compliance) ተሞልቶ ተፈርሞና ታሽጐ መመለስ አለበት፡፡ የቴክኒካል ሃሣብ የያዘውን ሰነድ (Bidder Certification of Compliance) አለመመለስ ከውድድር ውጭ ያደርጋል፡፡
  4. ጨረታ በ21ኛው በ4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮሌጁ ግዥ ፋይ/ን/አስተዳደር የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ 21ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡ ኮሌጁ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡- አዲሱ የተሻሻለው የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት የግዥ መመሪያ ተፈጻሚ ይሆናል ።

በዞኑ ውስጥ ሶስትና ከዚያ በላይ ስራ ያላቸው ተቋራጮች መሳተፍ አይችሉም ::

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 046-555-3988 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

በሀድያ ዞን ሆሳዕና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ

ሆሣዕናCompany Info

Construction of fence, guardhouse, dry latrine & Shelter

Published on:Addis Zemen ( Dec 6, 2020 )Place of Bid Competitions:Bahir Dar
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Invitation to National Competitive Bid for the procurement of fence, guardhouse, dry latrine,

  • Shelter to bid Tender No. (RFQ No. 4041071) at different sites of NWR
  • Floating Date: December 9, 2020, at 08:30 AM
  • Ethio Telecom North West Region (NWR) invites interested and eligible local bidders in this bid for the procurement of fence, guardhouse, dry latrine, Shelter to bid Tender No. (RFQ No. 4046838, 4046819, 4046831, 4046832, 4046830, 4046827, 4046823, 4046824, 4046817, 4046793, 4046774, 4046786, 4046796, 4046818, 4046820, 4046821, 4046822, 4046825, 4046826, 4046828, 4046829) at different sites of NWRFloating Date: December 9, 2020, at 08:30 AM
  • Closing Date: December 23, 2020, at 05:00 PM
  • Opening Date: December 24, 2020, at 10:00 AM

Bid documents can be obtained from ethio telecom’s NWR (Bahir Dar), 1st-floor room No. 108 during office hours (Monday to Friday) upon payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (Birr one hundred only).

  1.  All Bids must be accompanied by bid security as specified in the bid document.

1.1. The bid bond shall be furnished in the format specified in the bid document. Ethie Telecom North West Region Sourcing and Supply Section 1st floor, Room No. 108 In front of Tana Haik School Tel: +251582200049 P. O. Box 01, Bahir Dar, Ethiopia.

2. Bidders are seriously advised to read and comply with the instructions provided in the bidding document.

3.Ethio telecom reserves the right to reject all or parts of this bid.

4. No one is allowed to duplicate or transfer the bidding document that she/he acquired to participate under this invitation. Legally authorized agents shall collect the bidding documents for each principal they are representing.

Ethio telecom

Construction and completion of Dry.pit latrines with four seats at Shelewasho and Dobena Enseno Primary Schools

Published on:Addis Zemen ( Dec 6, 2020 )Place of Bid Competitions:Silti Woreda, Silte Zone, SNNPRS.
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Invitation to Bid

Aynage Child and Family Development Organization (Aynage CFDO) in partnership with ChildFund Ethiopia invite wax-sealed bid from eligible, qualified contractors of GC-6 or BC-6 and above with license valid for the current fiscal year and registration certificate from Construction Minister or Ministry of Works and Urban Development for furnishing the necessary labor, materials, and equipment for the construction and completion of Dry.pit latrines with four seats at Shelewasho and Dobena Enseno Primary Schools, Silti Woreda, Silte Zone, SNNPRS.

  1.  Interested eligible bidders can purchase a complete set of bidding documents against a non-refundable payment of ETB 200 (Two Hundred Birr) from Aynage CFDO; Kibet, Tel: 0468820140/0034.
  2. Bidders should submit sealed bids (original and copy) to Aynage CFDO, Kibet Town.
  3. All bids must be accompanied by a bid security of 1% of the total bid value in CPO after an arithmetic check prepared in the name of Aynage Child and Family Development Organization.
  4. The bid will be closed on the 10th calendar day of this announcement at 10:00 am in the morning and will be opened on the same day at 3:00 pm in the afternoon in the presence of bidders or their legal representatives: at Aynage CFDO hall.
  5. Bidders should be able to submit their company profile, recommendation letter, and other credentials from recognized firms showing one’s experience on projects of similar nature and complexity.
  6. Bidders may obtain further information from Aynage CFDO, Tel: 0468820140/0034.
  7. Bidders are required to fill all the necessary details requested in the bid document,
  8. Aynage CFDO reserves the right to accept or reject any or all bids without fixing any reason thereof.

Aynage Children’s & Family

Development Organization

Partitioning and electrical, lighting, and plumbing systems.

Published on:Reporter ( Dec 6, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

REQUEST FOR PROPOSALS

CATALYZE Ethiopia: Market Systems for Growth

As implementer of the CATALYZE Ethiopia MS4G Activity, Palladium invites you to submit a proposal for:

Office Make Ready

The objective of this RFP is to build out/partition the interior for a new building located in Bole. The project consists of complete office interior build-out including partitioning and electrical, lighting, and plumbing systems.

Bidder’s Conference: 11:00 AM (East Africa Time) December 10, 2020. See website for details.

Deadline for submitting proposals: 12:00 PM (East Africa Time) December 18, 2020.

For detailed instructions for bidding including requirements, scope of work, specifications, technical requirements, and draft floor plan, visit our website at

www.CATALYZE-Procurement.com

Construction and completion of One Classroom Block-having four classrooms

Published on:Addis Zemen ( Dec 6, 2020 )Place of Bid Competition: SNNPRS, Agode-Lobrera, primary school, Silti Woreda, Silte Zone, .
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Invitation to Bid

Aynage Child and Family Development Organization (Aynage CFDO) in partnership with ChildFund Ethiopia invites wax-sealed bid from eligible, qualified contractors of GC-6 or BC-6 and above with license valid for the current fiscal year and registration certificate from Construction Minister or Ministry of Works and Urban Development for furnishing the necessary labor, materials, and equipment for the construction and completion of One Classroom Block-having four classrooms at Agode-Lobrera, primary school, Silti Woreda, Silte Zone, SNNPRS.

  1. Interested eligible bidders can purchase a complete set of þidding document against a non-refundable payment of ETB 200 (Two Hundred Birr) from Aynage CFDO; Kibet, Tel: 0468820140/0034.
  2.  Bidders should submit sealed bids (original and copy) to Aynage CFDO, Kibet Town
  3. . All bids must be accompanied by a bid security of 1% of the total bid value in CPO after an arithmetic check prepared in the name of Aynage Child and Family Development Organization.
  4. The bid will be closed on the 10th calendar day of this announcement at 10:00 am in the morning and will be opened on the same day at 11:00 am in the presence of bidders or their legal representatives at Aynage CFDO hall.
  5. Bidders should be able to submit their company profile, recommendation letter, and other credentials from recognized firms showing one’s experience on projects of similar nature and complexity.
  6. Bidders may obtain further information from Aynage CFDO, Tel: 0468820140/0034.
  7. Bidders are required to fill all the necessary details requested in the bid document.
  8. Aynage CFDO reserves the right to accept or reject any or all bids without fixing any reason thereof.

Aynage Children’s & Family Development Organization

Construction of two permanent female-friendly latrine with four seats and two iron sheet-superstructure safe space block both

Published on:Reporter ( Dec 6, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa,
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Re-Invitation to Bid for construction works include both labor and material cost to all potential contractors of category GC/BC-7 and above classes.

Reference: NCA-GMB RE-019-2020

Norwegian Church Aid (NCA) is an international organization working for global justice, currently operating in 24 countries.

In Ethiopia, NCA is legally registered with Civil Society Organizations Agency as a Foreign Charity. NCA has maintained a presence in Ethiopia since 1974, undertaking both emergency and development activities in five thematic programs; namely, Water, Sanitation and Hygiene (WASH), Reproductive Health, Climate Resilience, Humanitarian Response and Peace Building. Currently NCA is working in Oromia, Amhara, Tigray, Somali, the Southern Nations, Nationalities and Peoples’ Region (SNNPR) and Gambela National Regional States and the Addis Ababa City Administration.

The Humanitarian response program of NCA under Gambella filed office, is implementing WASH Projects particularly Mensuration hygiene management project in Gambella region Jewi refugee camp and part of Gambella town.

NCA Gambella field office planned to construct two permanent female-friendly latrine with four seats and two iron sheet-superstructure safe space block both in Gambella town and jewi refugee camp using a fund obtained from its own source.

Therefore, NCA-G is seeking a wax-sealed bid from eligible and potential contractors who has experience in the area of the assignment

Eligibility:

1. Bidders must have renewed trade licence/certificates for 2012 E.C. (2019/20 G.C.), VAT, TIN, Registration Certificate and other supporting letter/s concerning whether they have paid the taxes for government. Recommendation letter and/or any other proof documents (like Contracts/ POs/ completion certificates etc.) from UN agencies, other INGOs, governmental organizations and local NGOs for performing similar construction activities in the past two years.

2. Bidders should submit their offers in wax-sealed envelopes (one original and the second copy) to NCA Gambella field office and NCA-E Addis Abeba office from 6/12/2020 to 12/12/2020 on working hours and must be accompanied by a bid bond amounting to two (2%) of the offer in the form of CPO or bank guarantee.

Interested bidders shall obtain the bid document by coming in person from NCA-G field office and NCA-E country office from 6/12/2020 to 12/12/2020 on working hours. Please note that documents collected outside the stated places will not be accepted and automatically rejected by the bid committee.

Address:NCA Ethiopia-Addis Ababa Office

Wello Sefer, Ethio-China Friendship Avenue,

Opposite Tebaber Berta Residence

P.O. Box 1248, Addis Ababa, Ethiopia

Telphone: +251 (0) 115512922, Fax: +251 (0)115518167

Or

NCA-Gambella field office Gambella Town

Baro mado around Solomon Debebe hotel.

NCA Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids.Company Info

4B+SB+G+21 Labor sub contractors work

Published on:Reporter ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የሰው ኃይል ሥራ ተቋራጮች (Labor Sub-contract) ሥራ ማሥታወቂያ

ድርጅታችን እልልታ ኮንሥትራክሽን ማቴሪያልሥና ልማት ኃ/የተ/የግል/ማህበር ሳር ቤት አካባቢ ለሚያሥገነባው 4B+SB+G+21 ሁለገብ ህንጻ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት የሰው ኃይል ሥራ ተቋራጮች(Labor sub contractors) ለሚያሥፈልጋቸው የሥራ አይነቶች ሥራ ተቋራጮችን አወዳድሮ ሥራውን እንዲሰሩ ይፈልጋል።

በመሆኑም በዘርፉ የተሰማራችሁ፤ በቂ እውቀትና ክህሎት ያላችሁ፣ ከደረጃ 6 በላይ የሆናቸሁ የሥራ ተቋራጮች ከህዳር 28 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ሳር ቤት ከፑሽኪን አደባባይ አጠገብ፣ KOICA ያለበት ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 የ2012 / 2013 ዓ.ም. የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የቫት ተመዝጋቢነት ሰርቲፊኬት ይዛችሁ በማቅረብ የመወደራሪያ ሰነዶችን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

  1. ግራናይት መሥኮት እና በር ደፍ (Granite window sill and door threshold)
  2. ግራናይት ደረጃ ፣ዞኮሎ እና ወለል ሥራ (granite stair case tread, riser, skirting and flooring)
  3. የሊሾ ሥራ (screed work)
  4. የአልሙኒየም በርና መሥኮት ማምረት እና መግጠም (Aluminum door and window fabrication and fixing)
  5. የወለል እና ግድግዳ ታይል ንጣፎች (Floor and wall tiles)
  6. የውኃ እና ፍሳሽ መሥመሮች ዝርጋታ (Continous water lines and sewerage lines)
  7. የኤሌክተሪክ ኬብል የመዘርጋት እና የዲሰትሪቡሽን ቦርዶች የመቅበርና የማስተካከል ሥራዎች
  8. የኢሌክትሪክ መብራቶችንና ተዛማግጅ ዕቃችን የመግጠም ሥራዎች
  9. የመካኒካል ቬንቲሌሽን ገጠማ ሥራዎች
  10. የቴሌ የዳታ እና የሴኩሪቲ መሥመሮች የመዘርጋት ሥራዎች
  11. የእሳት አደጋ መከላከያ ዕቀዎችን የመዘርጋት ሥራዎች ይህ ማሥታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አሥር) ተከታታይ ቀናቶች (እሥከ ታህሳሥ 10 ቀን 2013 ዓ.ም ድረሥ) ሳር ቤት አካባቢ፧ KOICA ያለበት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 403 በሚገኘው ቢሮአችን በሥራ ሰዓት የተሳተፋችሁበትን የሥራ ዓይነት ኤንቨሎፕ ላይ በመግለፅ የመወዳሪያ (ጨረቃ) ሰነዳችሁን ማሥገባት የምትችሉ መሆናችሁን እናሳውቃለን፡፡

ተጨማሪ መረጃ በሥልክ ቁጥር

  • + 251 96 611 74 69 ወይም +251 99 349 99 23 ወይም +251 99 349 99 24 ማግኘት ይቻላል::

እልልታ ኮንሥትራክሽን ማቴሪያል እና ልማት ኃ/የተ/የግል/ማህበር

Renovation and Maintenance Works for SPHMMC Buildings./St. Paul’s Hospital Millennium Medical College/

Published on:Ethiopian Herald ( Dec 4, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Invitation BID 

  • Place and Date: St. Paul’s Hospital Millennium Medical College.
  • Procurement Reference Number: SIP/NCB/PW/007/03/2013

1. The St. Paul’s Hospital Millennium Medical College having legal address at

P.O. Box:1271
Street Address:Swaziland Street
Town/City:Addis Ababa
Post Code:[insert postal code, if applicable)
Telephone:+251112-76-35-31
CountryEthiopia

The St. Paul’s Hospital Millennium Medical College now invites sealed bids from eligible and qualified bidders for Procurement of Renovation and Maintenance Works for SPHMMC Buildings.

  • Lot 01: Renovation and Maintenance Works for SPHMMC Buildings.

3. The delivery period is 300 calendar days beginning from the start date fixed by the public body.

4. Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) and is open to all bidders from Eligible Source Countries as defined in the Bidding Documents.

5. Interested eligible bidders may obtain further information from St. Paul’s Hospital Millennium Medical College and inspect the Bidding Documents at the address given below from 08:00 AM to 05:00 PM.

6. Qualifications requirements include:

  • (i) Certification of Registration from the Ministry of Construction as Building or General Contractor (BC-5 or GC-5 or above)
  • (ii) Authentication from Ethiopian Tax Collecting Body Authority equivalent to the Independent Audit Report of the company in the past five years.
  • (iii) Valid business license indicating the stream of business in which the Bidder is engaged,
  • (iv) VAT registration certificate issued by the tax authority (only domestic Bidders in case of the contract value as specified in BDS),
  • (v) Valid Tax clearance certificate issued by the tax authority (domestic Bidders only);(vi) Business organization registration certificate or trade license issued by the country of establishment,
  • (vii) The Bidder has successfully completed at least one contract in the course of the past [TEN] years with a budget of at least ETB 12,365,335.60 OR two successfully completed contracts with a budge of at least 1/2of the required amount.
  • (viii) The average annual turnover calculated as total certified payments received for contracts in progress or completed within the last five years must exceed ETB 19,200,000.00;
  • (ix) A margin of preference for goods manufactured in Ethiopia and local companies engaged in construction or consultancy services shall be applied. Additional details are provided in the Bidding Documents

7. A complete set of Bidding Documents in the English language may be purchased by interested bidders on the submission of a written Application to the address below and upon payment of a nonrefundable fee ETB 200 or in Equivalent amount in convertible currency. The method of payment will be cash. The Bidding Documents will be sent by Hard Copy

8. Bids must be delivered to the address below at or before the 21st date beginning from the floating date 02.00 PM. If the 21st date is not a working day, then the Bid must have delivered on the next working day at 02:00 PM Late bids will be rejected

9. Bide will be opened in the presence of the bidder’s representatives who choose to attend in person at the address below at 02:15 PM on the 21st date beginning from the floating date. If the 21st date is not working day, then the bids will be opened on the next working day at 02:15 PM

10. All bids must be accompanied by a Bid Security of ETB 200,000.00;

11 The St. Paul’s Hospital Millennium Medical College reserves the right to reject any bid and to annul the bidding process and reject all bids at any time prior to contract award, without thereby incurring any liability to Bidders.

12. The address referred to above is:

Public Body:St. Paul’s Hospital Millennium Medical College
Authorized Representative:Ato Tesfaye Derbie
Room NumberAdministration Building,Ground Floor, Room No.: 17
P.O. Box:1271
Street Address:Swaziland Street
Telephone:+251112-76-35-31
Town/City:Addis Ababa
Country:Ethiopia

Construction of fence, guardhouse & dry latrine

Published on:Addis Zemen ( Dec 5, 2020 )Place of Bid Competitions:Bahir Dar
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Invitation to National Competitive Bid for the procurement of fence, guardhouse, dry latrine,

  • Shelter to bid Tender No. (RFQ No. 4041071) at different sites of NWR
  • Floating Date: December 9, 2020 at 08:30 AM
  • Ethio Telecom North West Region (NWR) invites interested and eligible local bidders in this bid for the procurement of fence, guardhouse, dry latrine, Shelter to bid Tender No. (RFQ No. 4046838, 4046819, 4046831, 4046832, 4046830, 4046827, 4046823, 4046824, 4046817, 4046793, 4046774, 4046786, 4046796, 4046818, 4046820, 4046821, 4046822, 4046825, 4046826, 4046828, 4046829) at different sites of NWRFloating Date: December 9, 2020 at 08:30 AM
  • Closing Date: December 23, 2020 at 05:00 PM
  • Opening Date: December 24, 2020 at 10:00 AM

Bid documents can be obtained from ethio telecom’s NWR (Bahir Dar), 1st floor room No. 108 during office hours (Monday to Friday) upon payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (Birr one hundred only).

  1.  All Bids must be accompanied by a bid security as specified in the bid document.

1.1. The bid bond shall be furnished in the format specified in the bid document. Ethie Telecom North West Region Sourcing and Supply Section 1st floor, Room No. 108 In front of Tana Haik School Tel: +251582200049 P. O. Box 01, Bahir Dar, Ethiopia.

2. Bidders are seriously advised to read and comply with the instructions provided in the bidding document.

3.Ethio telecom reserves the right to reject all or parts of this bid.

4. No one is allowed to duplicate or transfer the bidding document that she/he acquired to participate under this invitation. Legally authorized agents shall collect the bidding documents for each principal they are representing.

Ethio telecom

You cannot copy content of this page