The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

በጎደሬ ወረዳ ገለሻ 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት በጾታ የተለዩ የወንዶችና ሴቶች የመጻዳጃ ቤትና የሴቶች የወር አበባ መፀዳጃ ክፍል…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጋምቤላ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጋምቤሳ ሕ/ብ/ክ/መ/ትም/ ቢሮ

በዋን ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም በተገኘ በጀት ድጋፍ

  1. በጎደሬ ወረዳ ገለሻ 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት በጾታ የተለዩ የወንዶችና ሴቶች የመጻዳጃ ቤትና የሴቶች የወር አበባ መፀዳጃ ክፍል
  2. ጋምቤላ ወረዳ ጎራ ኝካዎ 1ኛ ደረጃ ትም/ቤት የወንዶችና የሴቶች የመጻዳጃ ቤትእና የወር አበባ መፀዳጃ ክፍል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡

  1. የታደሰ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  2. የምዝገባ ሰሪትፊኬት ማቅረብ የሚችል
  3. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  4. ተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝገቢ የሆነ
  5. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00 ሦስት መቶ ብር/ በመከፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21/ ሃያ አንድ ተከታታይ የሥራ ቀናት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ትም/ቢሮ ቢሮ ቁጥር 19 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  6. ጨረታው የሚከፈተው ማስታወቂያ ከወጣበት በ22ኛው የሥራ ቀን ሲሆን ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 3፡30 ሰዓት ላይ ያስገባሉ፡ ጨረታው በዚሁ ዕለት በ4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  7. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  8. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0475510136/ 0475511236

የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ

ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page