The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

RC-6

የጠጠር መንገድ ግንባታ and …

Published on: Be’kur ( መስከረም 25፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…

Remaining Time for Bid Submission

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ጎንደር ዞን የነፋስ መውጫ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ አካባቢ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የግዥ ፋይናንስ አስተዳደር ቡድን በUIIDP በጀት እና በCIP በጀት የነፋስ መውጫ ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ለሚያሰራዉ መሰረተ ልማት1. የጠጠር መንገድ ግንባታ package no NEFAS MEWOCHA-UIIDP-CW-04/20/21

ሎት 1 ከዋናው አስፓልት እስከ ማረሚያ ቤት ድረስ ርዝመት 260 ሜትር ስፋት 10 ሜትር ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ ተሳታፊ ይሆናሉ 2. የጠጠር መንገድ ግንባታ package no NEFAS MEWOCHA-UIIDP-CW-04/20/21

ሎት 2 ከዋናው አስፓልት እስከ ጤና ጣቢያ ቤት ድረስ ርዝመት 400 ሜትር ስፋት 10 ሜትር ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC እና RC ደረጃ 8 እና በላይ ተሳታፊ ይሆናሉ 3. የኮብል መንገድ package no NEFAS MEWOCHA-UIIDP-CW-02/20/21 ሎት 1 ከዶ/ር አብይ ህንጻ እስከ ላይ ጋይንት ወረዳ አስተዳደር ድረስ ርዝመት 209 ሜትር ስፋት 10 ሜትር ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ ተሳታፊ ይሆናሉ 4. የኮብል መንገድ package no NEFAS MEWOCHA-UIIDP-CW-02/20/21 ሎት 2 ከውብነህ አዳነ እስከ ስላሴ ቤተክርስቲያን ድረስ ርዝመት 280 ሜትር ስፋት 10 ሜትር ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ ተሳታፊ ይሆናሉ 5. የኮብል መንገድ package no NEFAS MEWOCHA-UIIDP-CW-02/20/21

ሎት 3 ከተስፌ ሙሉጌታ እስከ ኪዳነ ምህረት ቤ/ክርስቲያን ድረስ ርዝመት 280 ሜትር ስፋት 10 ሜትር ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ ተሳታፊ ይሆናሉ 6. የወሃ ማፋሰሻ ዲች package no NEFAS MEWOCHA-UIIDP-CW-01/20/21 ሎት 2 ከሳሊ ገበያ እስከ ዛንጢ ችግኝ ጣቢያ ድረስ ርዝመት 1175 ሜትር ስፋት 80 ሴ/ሜ ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC፤BC እና RC ደረጃ 8 እና በላይ ተሳታፊ ይሆናሉ 7. የወሃ ማፋሰሻ ዲች package no NEFAS MEWOCHA-UIIDPCW- 01/20/21

ሎት 4 ከወዳጀ ዘውዴ ቤት እስከ እንዳለ ፍቃዱ ቤት ድረስ ርዝመት 247 ሜትር ስፋት 70 ሴ/ሜ ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC፤BC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ ተሳታፊ ይሆናሉ 8. የወሃ ማፋሰሻ ዲች package no NEFAS MEWOCHA-CIP-CW-01/20/21

ሎት 6 ከአስቻ ሚካኤል እስከ አስቴር ንጋቴ ቤትና ዋናው አስፓልት ድረስ ርዝመት 294 ሜትር ስፋት 70 ሴ/ሜ ይህንን ለመስራት የተጫራቾች ደረጃ በGC፤BC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ የግንባታ ፈቃድ ካላቸዉ ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin number) ያላቸዉ፣
  2. የግዥዉ መጠን ከብር 50,000 (ሃምሳ ሽህ ብር) እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (vat) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  5. የጨረታዉን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች የልዩ አስተያየት ተጠቃሚ የሚያደርጋቸዉን ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
  7. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) ከፍለዉ ከነፋስ መውጫ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 4 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ወይም ለመዉሰድ ሲመጡ ተራ ቁጥር 1 ፣ 2 እና 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ አድርጋችሁ መምጣት አለባችሁ፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለጠጠር መንገድ ግንባታ ለሎት 1 ብር 28,000.00 (ሃያ ስምንት ሽህ ብር) ለሎት2 ብር 55,000.00/ሃምሳ አምስት ሽህ ብር/፣ ለኮብል መንገድ ለሎት 1 ፣ 2 እና 3 ለእያንዳንዱ ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሽህ ብር)፣ ለውሃ ማፋሰሻ ዲች ለሎት 2 ብር 55,000.00/ሃምሳ አምስት ሽህ ብር/፣ ለሎት 4 ብር 11,000.00 (አስራ አንድ ሽህ ብር)፣ ለሎት 6 ብር 14,000.00(አስራ አራት ሽህ ብር/በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡ በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ተጫራቾች በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ በማስቆረጥና ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  9. ተጫራቾች የጨሬታ ሰነዳቸውንና የጨሬታ ማስከበሪያቸውን በሁለት ፖስታ በማሸግ ኦርጅናልና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማስገባት አለባቸው ስምና አድራሻ በመፃፍ ፊርማና ማህተም በማድረግ እንዲሁም ፖስታዉ ላይ የሚወዳደሩበትን የግንባታ አይነትና ሎት በመፃፍ ከነፋስ መውጫ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 6 ለጨረታ ከተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡
  10. ተጫራቾች ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሁኖ በ22ኛዉ ቀን እስከ ጧቱ 4፡00 ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸዉን ከተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡ ጨረታዉ በ22ኛዉ ቀን ከጧቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በነፋስ መውጫ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 ይከፈታል፡፡
  11. የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  12. ስለጨረታዉ ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0584451374/0258 ወይም በአካል ቢሮ ቁጥር 6 በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  13. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

የነፋስ መውጫ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን

የጠጠር መንገድ ግንባታ

Published on:Be’kur ( መስከረም 25፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ሞጣ ከተማ

Remaining Time for Bid Submission

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 05/2013

በአብክመ በምስ/ጎ/ዞን የሞጣ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የግ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን በUIIDP በጀት የሞጣ ከተማ አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ለሚያሰራዉ የጠጠር መንገድ ግንባታ package no MOTTA-UIIDPCW-02/2020/2021 ሎት 1 ከልጃለም አበበ ቤት እስከ እስቴዉ መንገድ ድረስ ርዝመት 218 ሜትር ስፋት 7 ሜትር በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ፣በUIIDP በጀት የዉሃ ተፋሰስ ግንባታ package no MOTTAUIIDP-CW-03/2020/2021 ሎት 11 ከሃይማኖት ማናየ ቤት እስከ 2012 ምራታ ድረስ ርዝመት 600 ሜትር፣ሎት 12 ከማናየ ይርጋ ቤት እስከ 16 ሜትር መንገድ ድረስ ርዝመት 250 ሜትር፣ሎት 13 ከአዲሱ ምራታ እስከአበበ ንጋቴ ቤት ድረስ ርዝመት 185 ሜትር ፣ ሎት 14 ከበላይ ፍቃዴ ቤት እስከ ጥሩስራ ሰዉነት ቤት ድረስ ርዝመት 173 ሜትር፣ ሎት 15 ከብሩ ካሴ እስከ አባ ሞፃ ዲች ድረስ ርዝመት 123 ሜትር፣ በCIP በጀት የዉሃተፋሰስ ግንባታ package no MOTTA-CIP-CW-03/2020/2021 ሎት16 ከድመት ገደል ዲች እስከ 2012 ምራታ ድረስ ርዝመት 620 ሜትር በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ፣በUIIDP በጀት package no MOTTAUIIDP-CW-05/2020/2021 ሎት 1 አንድ ብሎክ ሸድ ግንባታ በGC እና BC ደረጃ 9 እና በላይ፣በCIP በጀት package no MOTTA-CIP-CW-06/2020/2021 ሎት 1 የፖሊስ ጽ/ቤት የቢሮ ግንባታ በቁጥር 1 በGCደረጃ 9 እና በላይ BC ደረጃ 8 እና በላይ፣በCIP በጀት package no MOTTA-CIP-CW-08/2020/2021 ሎት 1 GCP production and installation ስራ በቁጥር 20 በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ፣ በሮድ ፈንድበጀት የዉሃ ተፋሰስ ጥገና package no MOTTA-CIP-MAT-03/2020/2021 ሎት 2 ከRTC እስከ አቆቤ ድረስ ርዝመት 360 ሜትር በGC እና RC ደረጃ 9 እና በላይ የግንባታ ፈቃድ ካላቸዉ ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጫራታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin number) ያላቸዉ፣
  2. የግዥዉ መጠን ከብር 200,000 (ሁለት መቶ ሽህ ብር) እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (vat) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸዉን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸዉ ጋር አያይዘዉ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  5. የጫራታዉን ዝርዝር መግለጫ ከጫራታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች የልዩ አስተያየት ተጠቃሚ የሚያደርጋቸዉን ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸዉ፡፡
  7. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) ከፍለዉ ከሞጣ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 የጫራታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡የጫራታ ሰነድ ለመግዛት ወይም ለመዉሰድ ሲመጡ ተራ ቁጥር 1፣2 እና 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ አድርጋችሁ መምጣት አለባችሁ፡፡
  8. ተጫራቾች ሰነድ ወስደዉ ወይም ገዝተዉ መወዳደር የሚችሉት 1 (አንድ) ሎት ወይም ሳይት ላይ ብቻ ሲሆን በተጨማሪ GCP production and installation መወዳደር ይቻላል፡፡ከGCP production and installation ግንባታ ዉጭ አንድ ተጫራች ሁለትና ከዚያ በላይ ሰነድ ገዝቶ (ወስዶ) ቢወዳደር ሙሉ ለሙሉ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል፡፡
  9. ተጫራቾች የጫራታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለጠጠር መንገድ ግንባታ ለሎት 1 ብር 7,000.00 (ሰባት ሽህ ብር)፣ለዉሃ ተፋሰስ ግንባታ ለሎት 11 እና 16 ለእያንዳንዱ ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሽህብር)፣ለሎት 12 እና 13 ለእያንዳንዱ ብር 8,000.00 (ስምንት ሽህ ብር)፣ለሎት 14 እና 15 ለእያንዳንዱ ብር 5,000.00 (አምስት ሽህ ብር)፣ሎት 1 አንድ ብሎክ ሸድ ግንባታ ብር 5,000.00 (አምስት ሽህ ብር)፣ሎት1 የፖሊስ ጽ/ቤት የቢሮ ግንባታ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሽህ ብር)፣ሎት 1 GCP production and installation ብር 500,00 (አምስት መቶ ብር)፣የዉሃ ተፋሰስ ጥገና ሎት 2 ብር 2,000.00 (ሁለት ሽህ ብር) ባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ፡፡በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ተጫራቾች በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ በማስቆረጥና ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸዉ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
  10. ተጫራቾች የጫራታ ሀሳባቸዉን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ስምና አድራሻ በመፃፍ ፊርማና ማህተም በማድረግ እንዲሁም ፖስታዉ ላይ የሚወዳደሩበትን የግንባታ አይነትና ሎት በመፃፍ ከሞጣ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 ለጫራታ ከተዘጋጀዉ የጫራታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት አለባቸዉ፡፡
  11. ተጫራቾች ጫራታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀናት ሁኖ በ31ኛዉ ቀን እስከ ጧቱ 4፡00 ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸዉን ከተዘጋጀዉ የጫራታ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ፡፡ ጫራታዉ በ31ኛዉ ቀን ከጧቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡20 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሞጣ ከተማ አስ/ገን/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 16 ይከፈታል፡፡
  12. የጫራታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  13. ስለጫራታዉ ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0586611890/0221 ወይም በአካል ቢሮ ቁጥር 18 በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  14. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጫራታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡

የሞጣ ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን

Gravel Road ስራ

Published on: Be’kur ( መስከረም 25፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:የእን/ከ/አስ/ከተማ/ል/ቤቶ/ኮንስ/አገልግሎት ጽ/ቤት

Remaining Time for Bid Submission

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር 06/2013

የእን/ከ/አስ/ከተማ/ል/ቤቶ/ኮንስ/አገልግሎት ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ የሚያሰራቸውን Gravel Road ስራዎች በዓለም ባንክ በጀት

  1. From Olibia Madeya to Abiy Mulat house (Kebele 01,From Admasu Chekol house to Helen Bogale house (Kebele ,From Addisu house to Hawaz house (Kebele 01),From main Asphalt road to Addisu Berihun house (Kebele 01) ,From Mulat Micro driver to Tenagne Ejigu house (Kebele 01),ፓኬጅ ቁጥርAMH/INJEBARA/UIIDP/CW 01/20/2021 ሎት1 በGC እና RC በደረጃ 9እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  2. From Jigdan College to Meseret Belay house (Kebele 02),From kebele house to Meseret Belay house (Kebele 02),From Kidane Mihiret Cobble to end of Kidane Mihiret Church (Kebele 02),From 03 kebel Melese Alene house to 30 metere Road,From 03 kebel 30 Meater Road to Desalew Woreku house,From 03 kebele Ali mesert house to 30Meter Road, ፓኬጅ ቁጥርAMH/INJEBARA/UIIDP/CW 01/20/2021፤ሎት3 በGC እና RC በደረጃ 9እና በላይ ፈቃድ ካላቸው
  3.  From Tihaye Desalew house to Berie Aserate house (Kebele 03),From Asmeraw Abera house to 16 meter road (Kebele 03),From addisa workineh to agdew housee (Kebele 03),From Mintamir Endalew house to Abat Hunegnaw house (Kebele 04),From Abebe Melese house to Birhanu Sewunet house (Kebele 04,ፓኬጅ ቁጥርAMH/INJEBARA/UIIDP/ CW 01/20/2021፤ሎት4 በGC እና RC በደረጃ 9እና በላይ ፈቃድ ካላቸው ተጫራቾች መሀከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንድትሳ ተፉ ይጋብዛል ፡፡

  1. የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤
  2.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው
  3. የግዥው መጠን ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት ተመዝጋቢነት/የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. ተጫራቾች የግንባታ ፈቃድ ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1 እስከ 4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ዋና እና ቅጂ በማድረግ ከመጫረቻ ሠነዱ ጋር አያይዞ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታው ሲሞላ ያለምንም ስርዝ ድልዝ መሞላት አለበት እንዲሁም አንድ ተጫራች መጫረት የሚችለው በአንድ ሎት ብቻ ነው ፡፡
  6.  ጨረታው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 ቀን ነው፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስታዎቂያው ከወጣበት ቀን 25/01/2013 ዓ.ም ጀምሮ በወጣው አካባቢ ግልፅ ጨረታ ለ21 ተከታታይ ቀናት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
  8.  ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 16/02/2013 ዓ/ም እስከ 3፡00 ማስገባት ይችላሉ፡፡
  9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 በቀን 16/02/2013 ዓ.ም 3፡00 ታሽጎ 4፡00 ይከፈታል፡፡የጨረታ መክፈቻ ቀኑ የህዝብ በዓል እና እሁድ ቅዳሜ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ስዓት ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00/ ሦስት መቶ ብር/ በመግዛት የጨረታ ሰነዱን በእንጅባራ ከተማ/ል/ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገ/ጽ/ቤት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  11. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሎት1 28,300.00/ ሃያ ስምት ሺህ ሦስት መቶ ብር ለ ሎት3 31,470.00 /ሠላሳ አንድ ሺህ አራት መቶ ሰባ ብር ለሎት 4 33,640.00/ ሠላሳ ሦስት ሺህ ስድስት መቶ አርባ ብር በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ብቻ ማስያዝ የሚችሉ እና በጥቃቅን የተደራጁ ከሆነ ጥቃቅን ጽ/ቤት የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ እና ከተደራጁ 5/አምስት/ ዓመ ያልሞላቸው ለመሆኑ ከአደራጅ መ/ቤቱ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  12.  የጨረታው አሸናፊ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ውል በሚይዝበት ወቅት ማስያዝ ወይም በጥቃቅን የተደራጁ ከሆነ ጥቃቅን ጽ/ቤት የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  13. አሸናፊው ድርጅት የሚሰራቸውን ስራዎች ማነኛውንም ማቴሪያሎች ወጭ በራሱ አቅርቦ መስራት የሚችል ፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡
  15. ለተጨማሪ መረጃ የእን/ከ/አስ/ከተማ ል/ቤቶ/ኮንስ/አገልግሎት ጽ/ቤት ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 05822700 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
  16. የውድድሩ ሁኔታ በሎት ዋጋ ይሆናል፡፡ በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
  17. የውል ማስከበሪያው ዋስትና ፀንቶ መቆያ ግዜ ውሉ ከሚጠናቀቅበት የመጨረሻ ቀን በኋላ ቢያንስ ለተጨማሪ 60/ስልሳ/ ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡

የእን/ከ/አስ/ከተማ/ል/ቤቶ/ኮንስ/አገልግሎት ጽ/ቤት

ድልድይ ሥራ…

Published on:Addis Zemen ( መስከረም 22፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ሰቆጣ ከተማ

Remaining Time for Bid Submission

ሃገር አቀፍ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ስዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር በከተማ ልማት ልማት ቤቶች ኮንስትራከሽን አገ/ት ጽ/ቤት ለ2013 ዓ/ም በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች የሚሰሩ መሠረተ ልማቶችን ለማሰራት 

  1. የድልድይ ሥራ ደረጃ 9 /ዘጠኝ/ እና ከዚያ በላይ RC & GC 
  2. የመንገድ ከፈታ በቆረጣ ሥራ ደረጃ 10 /አስር/ እና ከዚያ በላይ RC & GC
  3. የድጋፍ ግንብ ሰራ ደረጃ 10 /አስር/ እና ከዚያ በላይ RC & CC
  4. የውሃ ማፋሰሻ ካናል ሥራ ደረጃ 10 /አስር/ እና ከዚያ በላይ RC & GC 
  5. የአረንጓዴ ልማት ሥራ የብረታ ብረት ፈቃድ ያላቸው 
  6. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች 
  7. ፈርኒቸር 
  8. የጽሕፈት መሣሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባትና መግዛት ይፈልጋል፡፡ተ.ቁየግንታባው አይነትየጨረታ ማስከበሪያ ብር101ቀበሌ ወደ ቀጠና 7 ድልድይ44,3102ታዘዘው ወልዱ ደቁስ ሰለሞን ድልድይ36,1863ከቄራ ኮንዶሚኒቂም ወደ እስላም በር ካናል33,3564ከ/ኮ ደብሪቱ ወደ አበራ አስማሜ ካናል27,9305ከዋግ ስዩም ት/ቤት ወደ አ/ቁጠባ ካናል23,6826ከሞገስ ቤት ወደ ሰለሞን ተስፋዬ ካናል30,4367ከሃይሉ ቤት ወደ የውሃ ቦኖ ካናል27,2218አረንጓዴ ልማት የብረታ ብረት ሥራ4,0009ከመ/ር ባየ ወደ አብርሃም ወልዴ ድልድይ ድጋፍ ግንብ20,90010ከሰለሞን በሪሁን ወደ መ/አለም መንገድ ከፈታ88,87511ከአለማየሁ አባዲ ወደ ብዙወይ መንገድ ከፈታ25,71512ከኮኮብ ሱቅ ወደ ጤ/ጣቢያ መንገድ ከፈታ20,75513ከአዳነ ደጉ ወደ መስጊድ መንገድ ከፈታ17,24014የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች7,22815የፈርኒቸር እቃዎች3,68016የጽህፈት መሣሪያ650

ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ 

  1. በየዘርፉ በዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው 
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው 
  3. 3 የግዥ መጠኑ ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺ ብር/ እና በላይ ከሆነ እንዲሁም ለኤሌክትሮኒክስ እቃዎቹ ግን የገንዘብ መጠን ሳይኖረው ማንኛውም ተጫራች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ 
  4. ተጫራቶች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ በተቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ 
  5. የሚገዙ እቃዎችን አይነትና ግንባታ ዝርዝር መግለጫ በስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ያገኙታል፡፡ 
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር ብቻ በመክፈል ከግ/ፋ/አስ/ር ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 6 ማግኘት ይቻላል፡፡ 
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ግንባታ ወይም እቃው ላይ በተገለጸው ገንዘብ መሠረት በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይንም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡ 
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀን ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት የምትችሉ መሆኑን 
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም በአንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግ/ፋ/ን/አስ/ር/ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በዚሁ በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በግ/ፋ/ን/አስ/ር/ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 6 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 
  10. መ/በቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 
  11. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ወይም የመንግሥት ሥራ ዝግ ከሆነ የሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ጊዜ ይከፈታል፡፡ 
  12. ማንኛውም ተጫራች የሚያሰራቸውን ሠራተኞች የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከያ ማቴሪያሎችን የማሟላት ግዴታ አለበት፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራች ላሸነፈውን ፕሮጀክት ሁሉንም ለሥራው የሚያስፈልጉ የማቴሪያል አይነቶችን ቴስት በራሱ ወጭ ከሚመለከተው ቦታ ወስዶ አሰርቶ የማምጣት ግዴታ አለበት፡፡ 
  14. ተጫራቾች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በግ/ፋ/ን/አስ/ር ደ/የሥሂደት ቢሮ ቁጥር 6 በአካል በመገኘት ወይንም በስልክ ቁጥር 0335407058 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ 

የሰቆጣ ከተማ አስ/ር/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ት/ጽ/ቤት 

የጠጠር መንገድ እና የተፋሰስ ግንባታ ስራ

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 21፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ደ/ብርሃን

Remaining Time for Bid Submission

የግንባታ ስራ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን UllDP በጀት

1.ቀበሌ 01፤ 02 ከኪያሜድ ኮሌጅ እስከ አሳልፍ ቤት ድረስ የጠጠር መንገድ እና የተፋሰስ ግንባታ ስራ በፓኬጅ ቁጥር D/Berhan/UllP/ CW-13/2020/21 ደረጃ 6 እና በላይ የሆነ በጠቅላላ ስራ ተቋራጭ /GC/ ወይም በመንገድ ስራ ተቋራጭ /RC/ የሆኑ ስራ ተቋራጮችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

ስለዚህ በዘርፉ ፈቃድ ያላቸው እና የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳ በጨረታ መሳተፍ ይችላሉ።

  1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው ወይም የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/Tin Number/ ያላቸው
  3. የግዥ መጠኑ ከብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆኑ የተጫራች እሴት ታክስ ፣ ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
  4. ተጫራቾች ከአማራ ክልል ውጭ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ከሆነ የታደሰ የፌዴራል የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው።
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ከዋናው ጋር የተገናዘበ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻው ሰነዶች ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው። ተጫራቾች የመጫረቻ ዋጋቸውን መ/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው።
  6. የግንባታዎቹን የስራ ዝርዝር መግለጫ /Specification/እና መወዳደሪያ መስፈርቶቹን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ።
  7. በጨረታው ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይንም ለመለየት አሻሚ የሆነ ፅሁፍ መኖር የለበትም።
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 23 ድረስ በመምጣት ለእያንዳንዱ ጨረታ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብርበመክፈል የጨረታ ሰነዱን ገዝተው መጫረት ይችላሉ።
  9. ተጫራቾች ለ30 ተከታታይ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ብር 82,972/ሰማንያ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሁለት ብር/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/ጋራንት/ በስማቸው ለደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት በሚል አድራሻ ከኦርጅናል ሰነዱ ጋር አብሮ ማቅረብ አለባቸው።
  10. ማንኛውም ተጫራች ለሚወዳደሩበት የግንባታ ጨረታ ህጋዊ ማስረጃዎቹን እና የጨረታ ሰነዱን በአንድ ላይ በማድረግ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 29 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ማስታወቂያው በጋዜጣ በግልፅ ጨረታ ከወጣበት አለት ጀምሮ በ30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  11. ጨረታው በጋዜጣ ግልጽ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 31ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደ/ብ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 29 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ይከፈታል። ዕለቱ ቅዳሜ እሁድ ወይም የህዝብ በዓላት ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት 430 ይከፈታል። ሆኖም ተጫራቾች በራሳቸው ምክንያት ባይገኙ የጨረታው ፖስታ ተሟልቶ ከተገኘ እንዲከፈት በማድረግ ውድድሩ ይካሄዳል ፣
  12. አሸናፊው ተጫራች ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀን በኋላ በእሉት 5 ተከታታይ ቀን ውስጥ የሚፈለጉበትን ማስረጃዎች በማቅረብ ውለታ መፈፀም ይኖርባቸዋል።
  13.  በጨረታው አሸናፊ የሆነ የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ /10%/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ CPO/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል።
  14.  መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ወይም አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው ፣
  15. በማስታወቂያው ያልተገለፁ ነገሮች ቢኖሩም በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል።
  16.  ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 011-681-27-17/28 57 ላይ በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።

የደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽንና አገልግሎት ጽ/ቤት የግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን

ለውስጥ መንገድ ስራ ጠጠር እና አስፓልት

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 21፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ባህር ዳር

Remaining Time for Bid Submission

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ብረታ ብረት ኢንዱስትሪና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝ በባህርዳር ውስጥ እያስገነባ ለሚገኘው የብረታ ብረት ፋብሪካ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለውስጥ መንገድ ስራ ጠጠር እና አስፓልት GC-6 ወይም RC-6 እና ከዛ በላይ የሆኑትን ተቋራጮች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም እያንዳንዱ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች በማሟላት ለጨረታ ለመወዳደር ይቻላል።

  1. ተጫራቾች በዘርፉ ሕጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ሰርተፊኬት የሚያቀርቡ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  2. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ዋጋ በፖስታ በማሸግ እና ማህተም በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ጨረታው በጋዜጣ በግልፅ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 20 (ሀያ) ቀናት የቀድሞው ግብርና ሜካናይዜሽን ወርክ ሾፕ ባህርዳር ዙሪያ ፖሊስ ጣቢያ አጠገብ ባህርዳር ማምረቻ ተቋም ግቢ በሚገኘው የብረታ ብረት ኢንዱስትሪና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝ ቢሮ ቁጥር 10 የመቅረብ ሰነዱን 200.00 (ሁለት መቶ ብርበመግዛት በመውሰድ በመሙላት የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም ፊርማና አድራሻ በትክክል በመሙላት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  4.  የጨረታ ማስከበሪያ ዋጋ 50000 (ሀምሳ ሺህ ብርበባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ጨረታው ለ20 (ሀያ) ተከታታይ ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆይና 21ኛው ቀን ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 800 ሰአት ይዘጋና በዚያው ቀን ከተዘጉበት 30 ደቂቃ በኋላ ይከፈታል፡፡ 21ኛው (ሀያ አንድቀን በአል ወይም እሁድ ከሆነ በማግስቱ ከላይ በተጠቀሰው ሰዓት ይከፈታል፡፡ የመወዳደሪያ ሰነዱ ከተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ዘግይቶ ለኢንተርፕራይዛችን ቢደርስ የጨረታ ሰነዱ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  6. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  7. ለበለጠ መረጃ ባህር ዳር በስልክ ቁጥር 058 226 6315/ 058 220 0631 መጠቀም ይቻላል፡፡

የአብክመ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝ

ባህር ዳር

ለሆስፒታል ውሀ ጉድጓድ ግንባታ …

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 15፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ደጀን ከተማ 

Remaining Time for Bid Submission

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

በምሥራቅ ጎጃም አስተዳደር ዞን በደጀን ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ፅ/ ቤት በዓለም ባንክ በከልሉና በከተማ ው በጀት ድጋፍ በከተማው ውስጥ

  • 1ኛ የጠጠር መንገድ ግንባታ ከወንድሙ ምንውየ እስከ ሀይማኖት ካላ መ/ቤት ፓኬጅ ቁጥር Dejen ullDPCW/04/20/21 LOT 2
  • 2ኛ የእግረኛ መንገድ ግንባታ ከአህመድ ጀማል ሱቅ እስከ ኬላ በሁለቱም ሳይድ ፓኬጅ ቁጥር Dejen ullDP/CIP/CW/05/20/21 ሎት፡፡
  • 3ኛ የከብት በረት አጥር ግንባታ ፓኬጅ ቁጥር Dejen ullDP/CW/08/20/21 LOT 3
  • 4ኛ የዲች ግንባታ ማዶ ከጉልት ገበያ እስከ ቴ/ሙ/ኮሌጅ ፓኬጅ ቁጥር Deen UNDP/CW /10/20/21 LOT 3
  • 5ኛ ለሆስፒታል ውሀ ጉድጓድ ግንባታ ፓኬጅ ቁጥር Dejen  ullDP / CW/11/20/21 LOT 3 ለመስራት ተጫራችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከተማ አስተዳደሩ

የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች ለሙሉ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል ፡፡

  1. በዘመኑ ታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  4. GC/RC ደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ለተቁ 4 GC/RC ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ለተ.ቁ 1 GC ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም RC ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ ለተቁ 2 GC/WC ደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ ለተቁ 5 እና GC/BC ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ለተ.ቁ 3
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1 -4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው አያያዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የሥራው ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፣
  7. ተጫራቾች እያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200/ (ሁለት መቶ ብር)፣ በመከፈል ከደጀን ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በአየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆይ ለ21 ቀናት ማግኘት ይቻላል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታማስከበሪያ ዋስትና /ቢድቦንድ/ በእያንዳንዱ ሎት ለሚወዳደሩበ ጠቅላላ ዋጋ ለተራ ቁጥር 1,23.000 ሃያ ሦስት ሺ ብር ለተራ ቁጥር 2 65,460(ስልሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ስልሳ ብር) ለተራ ቁጥር 3 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) ለተራ ቁጥር 413,600(አስራ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ብር) ብቻ እና በተራ ቁጥር 5 1,000(አንድ ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ( ሲፒኦ)ወይም ስሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡
  9. የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በግዥ መመሪያው መሠረት ተጠቃሚ ይሆናል፡፡
  10. የጨረታ ሰነዱን አንድ ኦርጅናል ሁለት ፎቶ ኮፒ የቴክኒካልና ፋይናንሻል ዶክሜንት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ደጀን ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት ግ/ፋ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ 22ኛው ቀን 3፡30ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በቢሮ ቁጥር 18 በ22ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13.  በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 18 ድረስ ሰአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058-776-00-24/058776 10 09 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የደጀን ከተማ አስተዳደር

ገ/ኢ/ት/ፅ/ቤት

GENERAL PROCUREMENT NOTICE OF ERA

Published on: Ethiopian Herald ( Sep 18, 2020 )

ETHIOPIAN ROADS AUTHORITY 

GENERAL PROCUREMENT NOTICE 

The Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) represented by the Ethiopian Roads Authority (ERA) has secured sufficient budget and planned to procure construction works and related supervision services for the following road projects in the year 2013 Ethiopian Fiscal Year. The procurement process of the projects will commence depending on the readiness of the design and will be floated in groups of projects in a package sequentially. 

Item NoWorks to be procuredFinancerLength KMContract Delivery
1Abay Bridge Approch Road and Abay 
Bridge Lot 2 :Abay Bridge Approach Road) 
GOE4.4DB
2Access to Adama industrial park GOE3.31DB
3Gog-Jore – Akobo Lot: 2 Km 35 – Km 70 GOE33.4DBB
4

Seka – Atnago – Alga – Seyo – Shenen – Guder Lot 1; Seka – Atnago – Alga – Seyo 
GOE93DBB
5Seka – Atnago – Alge – Seyo – Shenen – Guder Lot 3; Ambo Town and Ambo – Guder Town Road GOE20DB
6Fik-Segege-Grebo-Denane Lot 1 GOE90DBB
7

Fik-Segege-Grebo-Denane Lot 2 
GOE101DBB
8Dubiti-Arisa-Adigala-Biyokobob; Contract 2 GOE78DB
9

Dubiti-Arisa-Adigala-Biyokobob; Contract 3 
GOE119DB
10Zalambesa-Alitena-Marwa-Edegahamus Lot 2: Marwa-Edegahamus GOE38DB
11

Dembecha – Feresebet – Adet Lot 2: Sekela-Adet 
GOE61.7DB
12Jiga – Quwarit – Arb gebeya – Gish Abay – Tlili Lot 1: Jiga – Quwarit – Arb gebeya GOE59DBB
13

Mehal Meda – Gisherabiel – Mekoy – Milamile Lot 2 : Tormsaya/K.m 64-Milamile 
GOE63.1DBB
14

Nignang-Toha(Ongonge) 
GOE77.5DBB
15Fishagenet-Kele-Someya-Segen-Gebelebeno Lot 3: Segen-Gebelbeno GOE61DB
16




Dilla – Bulle – Haro Wacho-Shakiso Lot 2: Harowacho-Shakiso 
GOE57DBB
17Dembi Dolo-Gambela Lot 2 GOE50DB
18Agaro-Gera-Medabo GOE100DB
19

Adola – Melkadesta – Harenfema – 
GOE74.9DBB
20Bishoftu Expressway Approch Road GOE5DB
21

Gambella-Abobo-Goge-Dima Lot 3: Gilo River-Akuwela-Achagna-Dima 
GOE80DB
22Sodo Town Sections (Sodo – Town – Areka 
Junction, Sodo Town – Agricultural College and Sodo Town – Woli) 
GOE15.5DBB
23

Hojadure – Goro – Kenate 
GOE68DB
24

Hamusit – Este/Mekaneyesus – Simada -Sayient – Buso, Lot 3: Simada – Sayient – Buso 
GOE62.7DBB
25Gendesheno – Ejere – Gundomeskel – Woleka – Keymebrat Lot 1 Gendesheno – Ejere – Gundomeskel GOE90DBB
26

Continuation of construction works of Iteya -Robe – Seru Lot 2: Robe – Seru Road project 
GOE68.28DBB
27

Continuation of construction works of Debark – Buahit – Dilyibza DB Road Project 
Lot I: Debark – Buahit 
GOE61.8DB
28Continuation of construction works of Debark – Buahit – Dilyibza DB Road Project 
Lot II; Buahit – Dilyibza 
GOE72.9DB
29Continuation of construction works of Debark – Buahit – Dilyibza DB Road Project 
Lot II; Buahit – Dilyibza 
GOE61.96DBB
30Continuation of Construction works of Aykel – Zufan – Angereb; Lot 1 Aykel (Km 0+000) 

Km 69+000 Road Project 
GOE69DBB
31

Continuation of Adura – Akobo and Adura – Burbey Road Project 
GOE125.4DBB
32

Alamata – Chelana – Merewa – Tsetsere – Dela : Lot 1 Alamata – Km 65 
GOE72.2DBB
33

Debremarkose-DebreEliyas-Temecha-Kuch-Ayehu-Zegem-Chagni Lot 4: Ambla-Zigem – Chagni 
GOE86.3DBB
34

Kesa-Gimja Bet-Azena-Ambela 
GOE62DBB
35

Bure-Gomer 
GOE41.5DBB
36Homosha – Hidase Dam – Guba Lot 2 Km 70 – Hidase Dam – Guba GOE147DBB
37

Kobo – Kulmusk – Lalibella Lot 1: Muja- Kobo 
GOE60DBB
38

Guliso – Cheliya – Dilla – Kendila – Begi – Yayo/ South Sudan Boarder Lot 2 
GOE82.5DBB
39

Guliso – Cheliya – Dilla – Kendila – Begi – Yayo/ South Sudan Boarder Lot 3 
GOE60DBB
40Chebera Churchura – Gudumu GOE79DB
41

Bojeber-Areqit – Kutere – Bilalo 
GOE58DB
42

Alamata – Chelana – 100Merewa – Tsetsere – Dela – Samere Lot 2: K.m. 65-Tsetsere- Dela 
GOE70DBB
43Alemgena – Butajira-Sodo Lot 1: Alemgena – Butajira GOE100DBB
44

Negele Borena – Doloado – Melkasuftu Lot 3 Filtu – Doloado 
GOE93DBB
45Morka-Gircha-Chench-Chano Lot 2: Chencha-Chano GOE22DBB
46

Semera – Yalo – Mehoni 
GOE90DBB
47

Bulehora – Shakiso – Kibiremengest Lot 2: Km 70- Bulehora 
GOE72DBB
48Alemgena – Butajira-Sodo Lot 2: Butajira-Hosaina GOE100DBB
49Gimbi – Guye – Alga – Metu Lot 2: Km60-Metu GOE70DBB
50Hagayu – Sigmo – Saylem – Leqa – Becho – Metu: Lot 1 GOE70DB
51

Halaba-Siraro – Shemana – Hawassa Airport Jun/Erba Junction 
GOE63DBB
52

Gerahusenay – Ahiferom/Sero 
GOE40DBB
53Sekota – Amdework – Tekeze – Ibnat – Addis Zemen: Lot 1 GOE70DB
54Bati – Medina – Harewa – Bora – Kemise GOE110DB
55

Hawassa – Loke – Hantacho – Chuko 
GOE47DBB
56Aletawondo – Teferikela – Dilla GOE24DBB
57

Hosaina – Jajura – Gimbichu – Jako 
GOE50DBB
58

Gnigang. Jikawo-Dobrar– Rek 
GOE130DB
59Gelego – Tewodros Ketema – Guba Lot 2; Tewodros KetemaOmedila – Almahili – Mankush – Guba, Contract 1 GOE90DBB
60Goba – Dolomena – Negele Borena/Bitata/ Lot 1 Goba 
Dolomena 
GOE100DB
61Ginir-Gode Lot 1 GOE70DB
62Degehamedo – Degehabur GOE75DB
63Arbaminch – Wezeka – Konso – Jinka Lot 1 Arbaminch-Konso GOE135DB
64Arbaminch – Wezeka – Konso – Jinka Lot 2 Konso – Jinka GOE135DB
65

Kombolcha-Mekaneselam, Lot I 
GOE100DB
66Mekaneselam-Abay River Bridge-Gindewoyin GOE122DB
67Durgi – Gibe River – Omo Nada Lot 3; Gibe River – Omo Nada GOE50DBB
68Metema – Abrihajira – Maserodenb – Sanja, Lot 2, Cont. I: Abrihajira-km-80 GOE80DB
69Negele Borena – Dolo Odo – Melkasuftu Lot 2: Km 60 – Filtu GOE62DBB
70Jihur-Zemero-Degolo-Wereilu-Guguftu, Lot 1, Cont. 1: Jihur-Zemero GOE78DB
71Wacha-Maji, Lot 1 GOE90DB
72

Gilgel Beles-Dibate-Wenbera 
GOE58DB
73

Makisegnit – Degoma – Arbaya – Guhala – Setseka – Mesheha – Abi 
Adi Junction 
GOE80.71DB
74Dima-Bero-Kibish/k.m. 90-F4F6 Road Junction Lot 2: Kibish/Km 
90-F4F6 Road Junction 
GOE67DBB
75

Kofele-Kore – Bekoji and Arsi Negele – Bilalo Junction 
GOE68DB
76

Adi Gudem – Dengolat – Gejet – Yechela 
GOE71.27DB
77

Birki-Hayikmashal-Atsibi Junction 
GOE20DB
78Filtu – Moyale: Lot 1 GOE70DB
79

Tolta-Gelila-Laska and Shirshir-Wubhamer Sper 
GOE125DBB
80Ebantu(Hindi) – Ayana – Gelilla – Haro Limu – Yaso GOE95DB
81Awash – Kulibi – Dire Dawa/Harer Overlay Road Project; Contract I: Awash – Meiso (Km 0+000-70+500)(Re-tender) GOE70.5DBB
82Awash – Kulibi – Dire Dawa/Harer Overlay Road Project: Contract II: Meiso – Heirna (km 70+500-139+468)(Re-tender) GOE68.97DBB
83Awash – Kulibi – Dire Dawa/Harer Overlay Road Project; Contract III: Himna – Duse (km 139+468 225+000) (Re-tender) GOE85.53DBB
84Awash – Kulibi – Dire Dawa/Harer Overlay Road Project; Contract 
IV: Duse – Dengego – Harer & Dengego – Dire Dawa (km 225+000 
290+864 & 0+000 – 19+541) (Re-tender) 
GOE85.41DBB
85Addis – Gibe River Road Overlay Project Lot II; Sebeta-Kore GOE64DBB
86Addis – Gibe River Road Overlay Project; Lot III; Kore – Gibe 
River 
GOE93DBB

The selection of bidders will be carried out either by International Competitive Biddings (ICB) procedure or National Competitive Biddings (NCB) procedure based on the specific project requirements and conditions. Subsequently, the Specific Procurement Notice for each of the projects will be announced separately through nationally circulating newspaper (Ethiopian Herald), Ethiopian Roads Authority’s (ERA’s) website (www.era.gov.et) as well as through Public Procurement and Property Administration Agency’s (PPPAA’s) website (www.ppa.gov.et) and through appropriate further publications as deemed necessary. Addresses for Correspondences: Zekarias G/Giorgis, Engineering Procurement Directorate, Director 

Ethiopian Roads Authority P.O.Box: 1770 

1.CONSTRUCTION WORKS OF SHAMBU-AGEMSA ROAD UPGRADING PROJECT

Published on: Ethiopian Herald ( Jul 24, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA ETHIOPIAN ROADS AUTHORITY

CONSTRUCTION WORKS OF SHAMBU-AGEMSA ROAD UPGRADING PROJECT

INVITATION FOR BID

1. The Federal Democratic Republic of Ethiopia (FDRE) has applied for financing from the OPEC Fund for International Development (OFID) and Arab Bank for Economic Development in Africa (BADEA) for the Shambu – Agemsa Road Upgrading Project. 

2. The Ethiopian Roads Authority (ERA) on Behalf of the FDRE invites international eligible Contractors (including all members of a joint venture and all Subcontractors of bidders) for the Shambu – Agemsa Road Upgrading Project. 

3. In general, the proposed Shambu – Agemsa Road Upgrading Project consists of upgrading of the existing gravel road to Asphalt Concrete Surfacing to ERA DC5 standard. The project road is located in the Oromia National Regional state in the south western part of Ethiopia. The project is an existing 95 km long gravel road which starts at Shambu town that is located on the Baku – Shambu – Agemsa link road and terminates at Agemsa town which is situated on the Nekemt – Bure road. Shambu town is about 303 km from Addis Ababa via the Addis Ababa – Ambo – Bako road. The terrain classification of the project road indicates that 2.13% of it passes through flat terrain while 82.51%, 14.22% and 1.04% of it traverses through rolling, mountainous and escarpment terrains respectively. The project road is designed as a two-way two-lane carriageway with a DC 6 road standard (As per ERA’s Geometric design Manual-2013). The total length of the designed road is 95.25 km to be Constructed in Asphalt Concrete Surfacing of 5cm thickness for the Carriageway and also involving the Construction & Rehabilitation of Two Bridges of 22 and 14ms lengths, respectively, each having 10m widths. It will have a total of 7.0 m carriageway width with 3.5 m wide parking lane on its each side for Zonal and Woreda Seats and 2.5 m wide parking lane on its each side for Kebele Seats. The Zonal and Woreda Seats will also have 2.5 m wide footway on both sides of the road. Furthermore, the Zonal Seats will have 2.5m and Woreda seat Im wide median. In rural Sections, the project road will have 1.5 m wide shoulder for flat and rolling terrain sections and 0.5 m wide shoulder for mountainous and escarpment terrain sections. The surfacing of the shoulders is designed to be Double Bituminous Surface Treatment (DBST) for all the rural sections of the project road. The town sections will have side ditches on both sides of the road. Time of completion of the project is 1278 Calendar days including mobilization period of 120 calendar days. 

4. Eligible Applicants may obtain further information from, and inspect and acquire the Bidding Documents, at: Address: Ethiopian Roads Authority (ERA) Ras Abebe Aregay Street ERA Headoffice, New Building Block B, 1st Floor, Office No. 105, P.O. Box 1770 Addis Ababa, Ethiopia. Tel.No. +251-11-515 10 877 515-04-19 Fax No. (251 11) 551-48-66/554 44 34 

5. Bidders may obtain a complete set of bidding documents at the above office starting from July 27, 2020 and upon payment of a non-refundable fee of 300 US$ (Three Hundred Sixty US dollars) or 10,000 ETB (Ten Thousand Ethiopian Birr). Payment shall be made in cash, bank certified check or telegraphic transfer to the Employer’s Bank Account in the Commercial Bank of EthiopiaSengatera Branch through Account No. 01715-33144600. The document will be sent by registered airmail if required so by the bidder but under no circumstances will the procuring entity be held responsible for late delivery or loss of the documents so mailed. 

6. Bidding will be conducted through the International Competitive Bidding (ICB) procedure specified in the bidding documents, and is open to all eligible bidders. The minimum General and Specific Construction Experience is as shown below: 

Table 6.1: Construction Works of Shambu Agemsa Road Upgrading Project 

Item NoQualification CritereaMinimum Requirement 
1Annual construction turn overUSD 50.0 Million Average Construction Turnover) 
2Liquid Asset/Cash Flow requirementUSD 10.0 Million 
3General Construction projectExperience  10 Years firm Experience in Construction 
4Specific Construction projectExperience  Two (2) new Asphalt Concrete (AC) road Construction or rehabilitation or upgrading each with a value of USD 53.0 Million within the last ten  (10) years that has been successfully and substantially completed (80% Completed) 
5Specific Construction projectExperience In Key Activities    Item no Item Description Unit Quantity
 Earthwork cut & borrow to fill cut to spoil common and intermediate Rock excavation M3/Year 1,100,000.00
 Crushed Sub base M3/Year75,000.00 
Crushed Stone Base  M3/Year70,000.00 
4Asphalt Concrete AC surface dressingM2/Year280,000.00

7. The bidding procedure to be followed is a two-envelope procedure. The post-qualification documents and financial offers should be sealed in two separate envelopes. The first envelope containing the post-qualification application and bid security is clearly marked “Post Qualification Application and Bid Security” and the second envelope that contains the offer is marked “Submission of Offer” for the Construction Works of Shambu – Agemsa Road Upgrading Project respectively and the two envelopes shall also be enclosed by an outer envelope marked “Post Qualification Application and offer for Construction Works of Shambu – Agemsa Road Upgrading Project. Evaluation is also to be carried out in two stages, the post qualification application and the bid security will be opened first and the qualification evaluation will be undertaken. The bid that are responsive to the minimum post qualification criteria will be opened for further evaluation. The offers of those bidders who fail the minimum qualification criteria shall be returned unopened after the award of contract. 

8. All bids must be accompanied by a security in the form and amount specified in the bidding documents, and delivered to: Director General, 2nd Floor, Conference Room Ethiopian Roads Authority, Ras Abebe Aregay Street P. O. Box 1770, Addis Ababa, Ethiopia On /or before September 29, 2020 @ 2:30 P.M. Local Time. The Bids shall be prepared in one original and four copies. Bids must be accompanied by a bid security of USD 1,000,000.00 (United States Dollar: One Million) or Equivalent in a format acceptable to the Employer. Late bids will be rejected. Post-Qualification Application and Bid security of the bidders will be opened immediately thereafter in the presence of the Procurement Endorsing Committee and bidders’ representatives who choose to attend on the final date and time of bid submission and at the address stated here above. 

9. The Ethiopian Roads Authority reserves the right to accept or reject any or all bids. 

Address: 

Ethiopian Roads Authority (ERA), Ras Abebe Aregay Street ERA Headoffice, New Building Block B, 1st Floor, Office No. 105, P.O. Box 1770, Addis Ababa, Ethiopia. 

Tel. No. +251-11-515 10 871 515-04-19 

Fax No. (251 11) 551-48-66/554 44 34 

Ethiopian Roads Authority

You cannot copy content of this page