Published on:Addis Zemen ( መስከረም 22፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ሰቆጣ ከተማ
Remaining Time for Bid Submission
ሃገር አቀፍ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ስዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር በከተማ ልማት ልማት ቤቶች ኮንስትራከሽን አገ/ት ጽ/ቤት ለ2013 ዓ/ም በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች የሚሰሩ መሠረተ ልማቶችን ለማሰራት
- የድልድይ ሥራ ደረጃ 9 /ዘጠኝ/ እና ከዚያ በላይ RC & GC
- የመንገድ ከፈታ በቆረጣ ሥራ ደረጃ 10 /አስር/ እና ከዚያ በላይ RC & GC
- የድጋፍ ግንብ ሰራ ደረጃ 10 /አስር/ እና ከዚያ በላይ RC & CC
- የውሃ ማፋሰሻ ካናል ሥራ ደረጃ 10 /አስር/ እና ከዚያ በላይ RC & GC
- የአረንጓዴ ልማት ሥራ የብረታ ብረት ፈቃድ ያላቸው
- የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች
- ፈርኒቸር
- የጽሕፈት መሣሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባትና መግዛት ይፈልጋል፡፡ተ.ቁየግንታባው አይነትየጨረታ ማስከበሪያ ብር101ቀበሌ ወደ ቀጠና 7 ድልድይ44,3102ታዘዘው ወልዱ ደቁስ ሰለሞን ድልድይ36,1863ከቄራ ኮንዶሚኒቂም ወደ እስላም በር ካናል33,3564ከ/ኮ ደብሪቱ ወደ አበራ አስማሜ ካናል27,9305ከዋግ ስዩም ት/ቤት ወደ አ/ቁጠባ ካናል23,6826ከሞገስ ቤት ወደ ሰለሞን ተስፋዬ ካናል30,4367ከሃይሉ ቤት ወደ የውሃ ቦኖ ካናል27,2218አረንጓዴ ልማት የብረታ ብረት ሥራ4,0009ከመ/ር ባየ ወደ አብርሃም ወልዴ ድልድይ ድጋፍ ግንብ20,90010ከሰለሞን በሪሁን ወደ መ/አለም መንገድ ከፈታ88,87511ከአለማየሁ አባዲ ወደ ብዙወይ መንገድ ከፈታ25,71512ከኮኮብ ሱቅ ወደ ጤ/ጣቢያ መንገድ ከፈታ20,75513ከአዳነ ደጉ ወደ መስጊድ መንገድ ከፈታ17,24014የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች7,22815የፈርኒቸር እቃዎች3,68016የጽህፈት መሣሪያ650
ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቶች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
- በየዘርፉ በዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው
- 3 የግዥ መጠኑ ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺ ብር/ እና በላይ ከሆነ እንዲሁም ለኤሌክትሮኒክስ እቃዎቹ ግን የገንዘብ መጠን ሳይኖረው ማንኛውም ተጫራች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
- ተጫራቶች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ በተቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- የሚገዙ እቃዎችን አይነትና ግንባታ ዝርዝር መግለጫ በስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ያገኙታል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር ብቻ በመክፈል ከግ/ፋ/አስ/ር ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 6 ማግኘት ይቻላል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ግንባታ ወይም እቃው ላይ በተገለጸው ገንዘብ መሠረት በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይንም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀን ዘወትር በሥራ ሰዓት መግዛት የምትችሉ መሆኑን
- ተጫራቾች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም በአንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግ/ፋ/ን/አስ/ር/ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በዚሁ በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በግ/ፋ/ን/አስ/ር/ደ/የሥ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 6 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት በግልፅ ይከፈታል፡፡
- መ/በቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ወይም የመንግሥት ሥራ ዝግ ከሆነ የሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ጊዜ ይከፈታል፡፡
- ማንኛውም ተጫራች የሚያሰራቸውን ሠራተኞች የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከያ ማቴሪያሎችን የማሟላት ግዴታ አለበት፡፡
- ማንኛውም ተጫራች ላሸነፈውን ፕሮጀክት ሁሉንም ለሥራው የሚያስፈልጉ የማቴሪያል አይነቶችን ቴስት በራሱ ወጭ ከሚመለከተው ቦታ ወስዶ አሰርቶ የማምጣት ግዴታ አለበት፡፡
- ተጫራቾች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በግ/ፋ/ን/አስ/ር ደ/የሥሂደት ቢሮ ቁጥር 6 በአካል በመገኘት ወይንም በስልክ ቁጥር 0335407058 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡
የሰቆጣ ከተማ አስ/ር/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ት/ጽ/ቤት