The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

Ethiopia

ዶዘር (D8HCater pilar) ግሬደር፣ ባለ ጎማ ስካቫተር፤ ባለሰንሰለት እስካቫተር ሻወር ትራክ ሩማ እና ገልባጭ መኪና (Dump truck) ለመከራየት ይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 26፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ማኦ አና ኮሞ ልዩ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

መለያ ቁጥር LLRP/1/2013

የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት የማኦ እና ኮሞ ልዩ ወረዳ ጽ/ቤት በLLRP ፕሮጀክት በተገኘ ድጋፍ በ2013 በጀት ዓመት ለመንገድ ግንባታ ስራ ማስፈጸሚያ የሚሆኑ ማሽኖችን ማለትም ዶዘር (D8HCater pilar) ግሬደር፣ ባለ ጎማ ስካቫተር፤ ባለሰንሰለት እስካቫተር ሻወር ትራክ ሩማ እና ገልባጭ መኪና (Dump truck) ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ጨረታ ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች በሙሉ

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው በ2013 በጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የሚያከራዩን የራሳቸው ስለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ ውክልና ማቅረብ የሚችል ዶዘር፣ ግሬደር፤ ሮሎ፣ እስካቫተር (ባለጎማ) እና ባለሰንሰለት እስካቫተር የተመረተበት ዘመን እ.ኤ.አ.ከ2015 በኋላ የሆነ የገልባጭ መኪና (ዳና-ትራክ) እና ሻወር ትራክ እ.ኤ.አ ከ2016 በኋላ የሆነ፡፡
  3. የድርጅታችሁን (የቢሮአችሁን) አድራሻ ማሳየት የሚችሉና ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ ተጫራቾች የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በይፋ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታ መሸጫ ቦታ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መንግስት ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ቁጥር-04 እየቀረቡ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው በተራ ቁጥር 4 ላይ በተጠቀሰው አድራሻ ተዘጋጅቶ በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኦርጂናል ኮፒን እና በውልና ማስረጃ የውክልና ደብዳቤ ይዘው ካልቀረቡ የጨረታ ሰነዱ አይሸጥላቸውም፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ሲያቀርቡ ለቴክኒክ 1 ኦጂናል እና 2 ኮፒ ሲሆን ለፋይናንስ ደግሞ 1 ኦርጂናል እና 2 ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡
  8. የጨረታ ሰነዱን በሚገዙበት ወቅት የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) አሳይተው ካስመዘገቡት ማሽን ውጭ  ጨረታ ሰነድ ላይ ሞልተው ቢያቀርቡ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  9.  ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለሁሉም በተቀመጠላቸው መጠን ለእያንዳንዱ ማሽን 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  10. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በግልጽ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ ይውልና በማግስቱ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚያው እለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  11. ማሽኑ ማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ዋና ከተማ ቶንጎ ድረስ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
  12. የጨረታው መክፈቻ ቀን በዓል ላይ ከዋለ በሚቀጥለው ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡
  13. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0913288451/0917229814 መጠቀም ይችላሉ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ማኦ አና ኮሞ ልዩ ወረዳ ጽ/ቤት

Construction Machinery

Published on:Addis Zemen ( Dec 3, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Invitation to International Competitive Bid (NCB)for the procurement of.

TENDER NO 010/2013

Oromia Seed Enterprise invites interested and eligible bidders by this National Competitive Bid (NCB) for the procurement of Vehicle, Construction Machineries, Garage materials & farm tools. The Tender remains floating from December 25/2020 to January 29/2021

Lot NOTypes of GoodsUnitQty
1Vehicle
Pick up double cabin 4wd diesel vehicle (6-cylinder)Pcs03 
Station Wagon Hard Top LWB DieselPcs02 
Light Cargo Truck (3-4 Ton)Pcs09
Mid busPcs02
AutomobilePcs04
2Construction Machinery
Medium dump Truck (20-30 Ton)Pcs2
Backhoe LoaderPcs2
Coffee Huller machinePcs01
4Air compressorPcs03
5welding machine for the workshopPcs04
6Mobile welding machinePcs05
7Generator 50-125KVAPcs01
8Mobile motorized sprayerPcs02
9Motorized knapsack sprayerPcs04

2. Bidders must bid for the full quantity in a lot failing.

3. The Bid document shall be obtained from Oromia seed enterprise head office in beside of Agona Cinema Balakere Tower 4th floor office No 404 Addis Ababa Upon payment of non-refundable birr 200 (two hundred Birr).

4. The bid will be closed on January 29 4/2021 at 2:00 pm (8:00 Local time) and bid will be opened on January 29/4/2021 at 2:30 pm (8:30 Local time) at adders mentioned in No 3 above in presence of bidders or representatives even if bidder could not be available at the specified place and time, the purchaser shall open the bid in their absence;

5. Oromia Seed Enterprise reserve the right to accept or reject any or all bids.

6. For further information call to Oromia Seed Enterprise by

  • Telephone No +251 11 4662527, +251114160309

Oromia Seed Enterprise

ዶዘር : Excavetor :ዳምፕ ትራክ :ሩሎ :ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT : shawer Track

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዘመን ለስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ለመንገድ ስራ የሚያስፈልጉ የተለያዩ ማሽነሪዎችን ዶዘር፣ ግሬደር፣ ኤከስካቫተር፣ ዳምፕትራከ፣ ሩሎ፣ እና ሻወር ትራክ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየትን ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን በማሟላት እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡፡ –

  1. ዶዘር ሞዴል D8R CAT ለ200 ሠዓት
  2. Excavetor ሞዴል 318 DL (D2L) CAT ፣324 DL (D2L) CAT 325 ፣DL (D2L) CAT እና ከዛ በላይ፣ ለ200 ሰዓት፣
  3. ዳምፕ ትራክ (Sinotrack) 16 Meter cube መያዝ የሚችል፣ ብዛት 6፣ (ለ1000 ሰዓት)
  4. ሩሎ (Compactor) ለ200 ሰዓት፣ 16 ቶን እና ከዛ በላይ የመርገጥ አቅም ያለው፡፡
  5. ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT፣ 70 እስከ 90HP CAፐ፣ ለ300 ሰዓት፡፡
  6.  shawer Track፣ ለ200 ሰዓት፣ 130ool እና ከዛ በላይ መያዝ የሚችል፣ የራሱ የሆነ የውሃ መምጠጫ (Water Pump) ያለው፡፡
  7. ፒካፕ ባለ ደብል ገቢና 

አስፈላጊ መስፈርቶች፡-

  1. ተጫራቾች ለመንገድ ስራ የሚያገለግሉ ማሽነሪዎችን የማከራየት የታደሠ ሕጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር “TIN card” ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክክ “VAT” ተመዝጋቢ የሆነና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  4. ተጫራቾች ማሽነሪዎችን ለስራው በሚፈለግበት ቦታ በራሳቸው ወጭ በማጓጓዝ አድርሶ መመለስ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች ለማሽነሪዎቹ የሚያስፈልጉ ነዳጅ፣ ቅባት፣ ሰርቪስ እንዲውም ለማሽኑ ኦፕሬተር አበል እና ደመወዝ በራሳቸው ወጪ መሸፈን የሚችሉ፡፡
  6. ተጫራቾች ለማሽን ኦፕሬተር እና ለሰዓት ተቆጣጣሪዎች (time keeper) የራሳቸውን መጓጓዥያ ሰርቪስ ያላቸው፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ከስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስራ አምስት (15) ተከታታይ የመንግስት የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) ከፍለው በመግዛት የዋጋ ማቅረቢያቸውን ሰነድ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ በ2 ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማቅረብ በ16 የስራ ቀን ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ሺህ ብር) CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች ያሸነፈውን የማሽን ዓይነት በእስፔስፍኬሽን መሠረት እና በተባለው ግዜ ውስጥ ጥራቱን የጠበቀ ማሽን ለማቅረብ ማሸነፉን ከተነገረው ቀን ጀምሮ በ5 (አምስት) የስራ ቀናት ውስጥ በአካል በመገኘት ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማሉ፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ ያቀረበውን የሰዓት ብዛት በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው
  11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ በ16ተኛው የስራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት የሚታሸግ ሆኖ በዚሁ ዕለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት በግልጽ የሚከፈት ሆኖ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ለመከፈት የማያግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 05766800-15/08-66

የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ግሬደር፣16 ሜ.ኩ የሚጭን ገልባጭ መኪና ፣ሮለር፣ሎደር ናዶዘር

Published on:Be’kur ( ኅዳር 21፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የምዕ/ጐ/ዞን የቡሬ ዙሪያ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የምዕ/ጐ/ዞን የቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለቡሬ ዙሪያ ለመንገድ ትራንስፖርት ጽ/ቤት በወረዳው ላሉ ገጠር ቀበሌዎች ለመንገድ ሥራ አገልግሎት የሚውል ማሽን ኪራይ ነዳጅና ማጓጓዣ ትራንስፖርት አከራይ ድርጅቱ ችሎ

  • 1ኛ.ግሬደር፣
  • 2ኛ. 16 ሜ.ኩ የሚጭን ገልባጭ መኪና ፣
  • 3ኛ ሮለር፣
  • 4ኛ.ሎደር፣ 5ኛ. ዶዘር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈለጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን

መስፈርቶች የምትሟሉ ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

  1. ከዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው
  3. ተጫራቾች የሞሉት ጠቅላላ ብር 200 ሺህ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታውለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር በፖስታ አሽገው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ግዥ ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመሂ/1 ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት ዋና ገ/ያዥ ላይ በመክፈልና የከፈሉበትን ማስረጃ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በፖስታ አሸገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. የማሽን ኪራይ ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ16/04/2013 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጐ በዚሁ ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ መግዛት ሲመጡ የንግድ ሥራ ፈቃዳቸውን/ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ የጨረታ ሰነድ ለሚሸጠው አካል ማሳየት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. አሸናፊው ተጫራቾች የሚመረጠው ባቀረበው ጠቅላላ ዋጋ ድምር ነው፡፡ ሁሉንም ወይም አምስቱን የማሽን ኪራይ ዋጋ ማቅረቢያ ላይ መሞላት አለበት ይህ ካልሆነ ግን ሙሉ በሙሉ ከጨረታ ውጭ ያደርጋል፡፡ የሞሉትን ዋጋ ቫትን ጨምሮ ወይም ከቫት ውጭ መሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡ ካልሆነ ግን የተሞላው ዋጋ ቫትን እንደሚጨምር ተደርጐ ይወስዳል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ከቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ማግኘት ይችላሉ፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. ተጫራቾች ዋጋ በሚያስቀምጡበት ጊዜ የድርጅታቸውን ማህተምና ፊርማ ከሁሉም የጨረታ ሰነዶች እና ፖስታው ላይ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል እንዲሁም የሞሉትን ዋጋ ስርዝ ድልዝ ወይም የማይነበብ መሆን የለበትም ሆኖም ግን ስርዝ ድልዝ ካለው ፊት ለፊት ፖራፍ ወይም መፈረም ይኖርበታል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ለማየት እና ለመነበብ አዳጋች ከሆነ ተጫራቾች ሙሉ በሙሉ ከጨረታ ውጭ ይደረጋል፡፡
  12. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መግለጫ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 774 02 37 መረጃ ማግኘት ይችላል፡፡
  13. ሌሎች በዚህ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ጉዳዮች በግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2003 ዓ.ም መሰረት ይስተናገዳሉ፡፡
  14.  አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡

የቡሬ ዙሪያ ወረዳ ግዥና ንብ/አስ/ቡድን

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:

የግንባታ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ ጨረታ

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በተለያዩ ፕሮጀክቶች እና ለአርጆ 3 ለሚያከናውናቸው የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች የተገለፁትን የግንባታ ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ከኮርፖሬሽኑ ጋር መሥራት ለምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

  1. በ2013 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ
  2. ምዝገባ የምስክር ወረቀት
  3. የግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፍኬት
  4. የመሣሪያ እና የተሽከርካሪዎች ባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ)
  5. ሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስ ሰርተፍኬት እና ክድርጅታችን ጋር መስራት እንደምትፈልጉ የሚገልፅ ማመልከቻ በመያዝ በስራ ቀናት ቃሊቲ የመካኒኮች አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ኮርፖሬሽኑ የሚገኘው ቃሊቲ የመካኒኮች እና አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ስልክ ቁጥር፡- 11 439 02 80 ወይም 011 439 01 50 ነው

Kiraa Konkolaataa Guddaa (Garagalchaa) Piroojektii Addaa Addaatiif

ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የትልልቅ መኪና /ገልባጭ መኪኖች ኪራይ የተቀመጠ ዋጋ

Remark

  1. For all hualing distances between zero up to 2.5 km dumping, payment is calculated by 2.5 km.
  2. Payment for other hualing distances is going to be calculated according to the distance travelled with load
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Dump Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of TruckDistance(Trip Distance)Loading Capacity in m3Bara Oomishaa(manu. Year)All Projects, In Birr Perm3 Per km
Normal Soil,Gravel & Sand(Biyyee fi Cirrachaa)Stone (Dhagaa)
1Dump Truck0-25 km12-18›2006 & Acc In-spection6.307.15
2Dump Truck26-5km5.506.50
3Dump Truck5.1-10km4.806.00
4Dump Truck10.1-30km4.406.00
5Dump Truck30.1km-50km4.204.50
6Dump Truck50km-100km2.704.00
7Dump Truck100.1km & above2.203.5
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Machinery Price Rate Including Fuel & VAT-in Birr Per Hour
S.No                           1 Type of Equipmentየማሽኑ ዓይነት                          Dozer Specification (Requirements) Working Conditions, Projects and Price Rate
Finfine, <180km distance & all Condition>180km Normal Condition >180km, Remote & Severe condition>180km abrasive material (Granite)>180km & Severe Condition  & abrasive
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመን                      ›2013 G.C Hourse  Power የፈረስ ጕልበት                        ›300 hp Capcity in lit, m3, ton, KW & etc                       –AAWSA, Mato Arba-Tedhe cha, Modjo Bridge, Welete Dima, OSZFR WS, Hora Kilole Irreg. Hidi Bish ortu Irreg. Guder Irreg, Bote WS. Maki-Zwey Irreg.. Awash, Asgori, Harbu Culule WS,         2,700.00Wando Ireg., Gorecha Irreg., Yayyo Elemo, Wacho-Garl, Welele Nunu, Kersa -Shakiso, Mettu by Pass,Wenges Bridge, Burka Bridge, Chefe Ramis Bridge, Dabena Bridge, Galan Nech Sar Bridge, Jimine-Giwe Bridge, Offa Bridge, Sesse-2 Bridge, Fantale Irreg., Tibila Irreg., Kersa  WS, Diksis WS, Husen  Mandera WS, Doba WS, Kara Kurkura .WS, Arsi Nagale WS,Bokoji WS, Bulbula WS, Gololcha WS & & Abaya Nech Sar 2,750.00Lidi Cheketa Irreg.,Chelchel Irreg., Welmel Irreg., Arjo Dhidhesa-1, N/Borena WS, Fadis WS, Galchat WS, Beradimtu-Bered-Hantut, Oda-Boji-Adecha- Rerasa, Lubansa Bridge, Worengamo Bridge              2,850.00 Chira-A fallo Cheriko, Hirna- Mesela, Mettu- Section, Mettu Diri-Junction, Gundomeskel Weleka, Begge ketta,                   2,950.00 Arjo Dhid hesa-3, Kobbo Dedeko Gola-Goti & Konno Dogoma Kibbi                   3,150.00  
2Dozer2006-2012 G.C> 300 hp2,562.02,700.002,800.002,900.003,100.0
3Chain excavator with Jackhamme>2013 GC>245 hp>32 ton1,900.002,000.002,050.002,150.002,250.0
4Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC>245 hp>32 ton1,800.001,900.001,950.002,000.002,100.0
5Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC200-244hp>29 ton1,800.001,900.001,950.00 2,050.002,150.0
6Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC 200-244hp>29 ton1,750.001,800.001,875.01,950.02,050.0
7Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC 185-199 HP>27 ton 1,650.01,750.01,850.01,950.02,050.0
8Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC185-199 HP>27ton1,600.001,700.01,800.001,850.0 
9Chain Excavator Bucket size > 1.8 M3> 2013 GC > 245 hp>30 ton1,600.001,750.001,820.001,850.01,900.00
10Chain Excavator Bucket size > 1.8 m132 2008-2013 GC> 245 hp>30 ton1,585.01,650.01,750.01,800.01,850.0
11Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m3> 2013 GC 200-244 hp>27ton1,550.01,700.01,770.01,800.01,850.0
12Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m32008-2013 GC200-244 hp>27ton1,530.01,650.01,750.01,770.01,800.0
13Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m3> 2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,650.01,720.01,750.01,800.0
14Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m32008-2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,600.001,700.01,720.01,750.0
15Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m3> 2013 GC160-184 HP1,400.01,450.01,500.01,500.01,550.0
16Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m32006-2012 GC160-184 HP1,400.01,425.01,450.01,450.01,500.0
17     18Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3 Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3>2008GC     2000-2008 & Acc.Inspect.140-159 HP    140-159 HP–  1,200.0      1,175.01,200.0      1,200.01,250.0      1,200.01,250.0      1,225.0 1,300.0      1,250.0
19Wheel Excavator2000-2009 & Acc. Inspect.>160HP >1 M3 1,200.0 1,250.0 1,300.0 1,300.0 1,350.0 
20Wheel Excavator>2010 >160Hp >1 M3  1,250.01,350.01,400.01,400.01,450.0
21Wheel Excavator2000-2009 & Acc.Inspect.140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,050.0 1,100.0 1,150.0 1,150.0 1,200.0 
22Wheel Excavator>2010 140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,100.0 1,200.0 1,250.0 1,250.0 1,300.0 
23Wheel Loader>2013 >190Hp >3m3 750.0 800.0 820.0 820.0 850.0 
24Wheel Loader2008-2013 GC>190Hp>3m3 750.0 785.0 800.0 800.0 820.0 
25Wheel Loader>2011 GC 150-189Hp 2.5-2.9m3 720.0 770.0 780.0 780.0 800.0 
26Wheel Loader2006-2010 GC150-189Hp 2.5-2.9m3 700.0 750.0 750.0 760.0 780.0 
27Back hoe wheel loader2000-2009 & Acc.Inspect>86Hp 0.24/1m3 700.0 780.0 780.0 780.0 780.0 
28Back hoe wheel loader>2010 >86Hp 0.24/1m3 750.0 850.0850.0850.0850.0
29Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC >170Hp 1,570.01,600.01,650.01,700.01,750.0
30Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect>170Hp 1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
31Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC 140-169 HP1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
32Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect140-169 HP1,525.01,570.01,590.01,610.01,630.0
33Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>14630.0670.0690.0710.0730.0
34Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>16650.0690.0710.0730.0750.0
35Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>141,000.001,100.01,150.01,200.01,250.0
36Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>161,020.01,120.01,170.01,220.01,270.0
37Asphalt paver>2006 GC 164 HP 1,700.001,750.01,750.01,750.01,750.0
38Pneumatic Roller>2006 GC  10-13 ton985.01,000.01,000.01,000.01,000.0
39Pneumatic Roller>2006 GC  >14ton1,335.01,350.01,350.01,350.01,350.0
40Chip Spreader>2006 GC   765.0800.0800.0800.0800.0
41Asphalt paver Distributor>2006 GC  5000 lit820.0850.0850.0850.0850.0
42Asphalt paver Distributor>2006 GC  6000 lit935.0950.0950.0950.0950.0
43Asphalt Cutter>2006 GC   420.0450.0450.0450.0450.0
44Asphalt millig m/c>2006 GC 370HP 2,220.02,250.02,250.02,250.02,250.0
45Curbers>2006 GC 127/2000k w/min 1,660.01,700.01,700.01,700.01,700.0
46Hal Crane (truck crane) >2006 GC  5ton-9ton700.0750.0750.0750.0750.0
47Hal Crane (truck crane) >2008 GC  10-15 ton780.0780.0780.0780.0780.0
48Hal Crane (truck crane) >2008 GC  16-25 ton800.0800.0800.0800.0800.0
49crane>2008 GC  26-35 ton900.01,000.01,000.01,000.01,000.0
50crane>2008 GC  35-50 ton1,200.01,400.01,400.01,400.01,400.0
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Light Vehicles, Service Buses, Mid-Carrier Trucks & Double Cabin Carrier Trucks
S NoDescriptionCapcity : CC, Lit, HP, Ton etcPrice Rate in Birr per dayRemark 
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመንFinfinne & <180 km>180 km
1Automobile 1.1-1.5lit2002-2007 & Acc Inspection600.00For Head Office Work
2Automobile 1.1-1.5lit>2008 700.00For Head Office Work
3Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2002-2007 & Acc Inspection1,400.001,600.00For project works
4Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,800.001,900.00For project works
5Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2013-20161,900.002,000.00For project work, consultant & project manager services
6Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20172,000.002,100.00Only for consultant & project Manager
7Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2002-2007 & Acc Inspection1,150.001,350.00For project works
8Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2008-20121,500.001,600.00For project works
9Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2013-20161,600.001,675.00For project works
10Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP> 20171,675.001,685.00For project works
11Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,500.00For project works
12Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,750.001,850.00For project works
13Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2013-20161,875,001,900.00For project works
14Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,915.00For Head Office Work
15Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP> 20131,950.00For Head Office Work
16Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,900.002,000.00Head office & for project works
17Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20132,000.002,100.00Head office & for project works
18Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,500.001,700.00For project works
19Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP> 20081,700.001,800.00For project works
20Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,200.001,300.00For project works
21Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP> 20081,3000.001,400.00For project works
22Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,520.00Head office & for project works
23Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP> 20081,520.001,600.00Head office & for project works
24Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP2002-2007 & Acc inspection600.00650.00Head office & for project works
25Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP> 2008650.00700.00Head office & for project works
26Service bus (45/62 seats) > 180 Kw2002-2007 & Acc inspection2500/28002600/2900Head office & for project works
27Service bus (45/62 seats)> 180 Kw> 20082800/30102800/3010Head office & for project works
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of Vehiclesየማሽኑ ዓይነትLiterሊትር  Manufacturing Yearየተመረተበት ዘመንPrice 2013 for all projects (including fuel and vat) ለሁሉም ፕሮጀክቶች ክፍያ ነዳጅና ቫትን ጨምሮ በሰዓት
Manual Spraying/ SprinklingManual Spraying/ Sprinkling
In birr per HourIn birr per Hour
1Shower truck12,000-16,000>200 & Acc. inspection650.00750
2Shower truck18,000-20,000>200 & Acc. inspection700.00800
3Shower truck12,000-16,000>2008700.00800
4Shower truck18,000-20,000>2008750.00850
5Fuel Truck12,000-16,000>2008 G.C850.00
6Fuel Truck18,000-25,000>2008 G.C900.00
7Truck mixer5m 3>200 & Acc. inspection600.00
8Truck Mixer 380 hp7-10 m3>2008950.00

Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT

NoDistancePer (Birr/km)Dozer, Chain Excavator With Bucket/ Jack Hammer, Grader, Whed Excavator and Wagon Drill, Loader, Backhoe Loader and Compactor 
If one Machine in loaded on one low-bedIf two machine loaded on one low-bed
Non AsphaltAsphaltNon AsphaltAsphaltAsphaltNon Asphalt
10-100kmBirr/km185165150130160180
2101-350 kmBirr/km170155140125155160
3351-500kmBirr/km160145125115145150
4>500 kmBirr/km140135120105130145

Exceptional

As it is impossible to mobilize construction machinery by commonly available lowbeds, Lowbed truck rental Price rate for Gundomeskel Weleke Project and Welmal Irrigation P. are excluded from this rate, for the road has sharp curves & steep slope, and to be mobilized by collecting Proforma Price form the market.

የአሮማያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

ግሬደር :ሮለር :ኤክስካቫተር :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና:ዶዘር D8R

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

Rental of different Construction Machinery

Published on:Reporter ( Nov 22, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BID

BID NO. OBMCSC-02/2013

OBM Construction Share Company invites all interested and eligible bidders for rental of different Construction Machinery and vehicles



Lot No.
DescriptionQuantity
1

Excavator
1
2Bulldozer1
3Wheel loader2
4Dump truck
2
5Water truck1
6Double Cabin pick up1
  1.  Interested bidders can obtain complete bid documents up on payment of non-refundable 100 (one hundred) birr before December 3, 2020 from the address mentioned below.
  2. . Bidders shall deposit or pay 2% bid bond of their offered total price in the form of CPO or bank document.
  3.  Bidders must submit their offers in authenticated sealed envelopes.
  4. . All bidders requested to have renewed business license for the current year, TIN registration certificate.
  5. The bid closing date shall be December 4, 2020 at 4:00 Am local time. Bid shall be opened in the same date at 4:30 AM local time in the presence of bidders or their legal representatives in our head office Meeting room.
  6.  OBM Construction Share Company reserves the right to reject any part or all bids.
  • OBM CONSTRUCTION SHARE COMPANY, Lideta Sub City, Biftu Building 5th Floor, In front of Addis Abeba Commercial School. I
  • Tel. 0118362024, 0118362025, 0118362029

5 ትናንሽ ዶዘር እና 15 ገልባጭ ተሽከርካሪዎች ድንጋይ የሚሰሩ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 15፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሐዋሳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ሀገር አቀፍ ጨረታ ቁጥር 03/2013

የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለካሊ ዳጆ ግድብ፣ መስኖና መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀከት ግንባታ አገልግሎት የሚውል 5 ትናንሽ ዶዘር እና 15 ገልባጭ ተሽከርካሪዎች ድንጋይ የሚሰሩ ላልተወሰነ ጊዜ በኪራይ ከሚያቀርቡ ድርጅቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው ለመሣተፍ የሚችሉ ተጫራቾች

በዘርፉ ተገቢ የሆነ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ በጨረታ እንዲሳተፉ ከገቢዎች የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል። በተጨማሪም ለሚወዳደሩትበት ተሽከርካሪ ወይም ማሽነሪ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ የራሳቸው ካልሆነ ከ3ተኛ ወገን ከውክልና ማስረጃ ተረጋግጦ የተወከለበትን ውክልና አያይዘው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

* በመሆኑም በጨረታው ስመሣተፍ ያሚችሉ ተጫራቾች፦

  1. በዘርፉ አከራይነት የታደሰ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው
  2. ቫት የተመዘገቡ
  3. በጨረታ ለመሣተፍ የሚችሉ ከገቢዎችና ጉምሩክ ፍቃድ ያገኘ
  4. የመልካም ሥራ አፈፃፀም ያላቸው መወዳደር ይችላሉ

* የጨረታ ሰነድ የሚሽጥበት ጊዜና ቦታ፦

  1.  ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 24 ተከታታይ ቀናት ድረስ የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የንግድ ፍቃዳቸውን ፎቶ ኮፒ ይዘው በመቅረብ ከደ/ው/ስ/ኮ/ድ ቢሮ ቁጥር 17 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይኖርባቸዋል።

* ጨረታው የሚከፈትበት እና ሰነዱ የሚቀርብበት ጊዜ፦

  1.  ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ24ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ያስገባሉ ።
  2. በማግስቱ በ25ኛው ቀን ከጠዋቱ ከ3:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይምወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል ::
  3. የጨረታ ዋስትና፡
  4. ማንኛውም ተጫራች ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ CPO ወይም ከስድስት ወር ያላነሰ ጊዜ ያለው ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተቢድ ቦንድ ዋስትና ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርበታል።

* የጨረታ ሠነድ አስተሻሸግ ሁኔታ ፦

1.የዘመኑ የታደሰ የንግድፈቃድማስረጃ፣ የልዩእሴትታክስተመዝጋቢነትና የታክስ ክፍያ ማረጋገጫ ሰነዶች፣በጨረታው ለመሳተፍ ከገቢዎች የተሰጠ ማስረጃ እና የጨረታ ማስከበሪያ 50,000.00 በባንክ የተደገፈ CPO ከኦርጂናል የዋጋ ማቅረቢያ ጋር በአንድ ላይ በሰም ታሽገው መቅረብ አለባቸው። ፋይናንሻል ዶክመንት ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በሰም ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል።

2. ቴክኒካል ዶክመንት ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በሰም ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል።

ይህንን አስተሻሸግ ዘዴ ያልተጠቀመ ተጫራች ከጨረታው ይሰረዛል።

  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0462203944 /0462210021
  • ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሐዋሳ

ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 13፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

[

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን የመንቶ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት የንግድ ድርጅቶች እና ጥቃቅንና አነስተኞችን በግልፅ ጨረታ አወዳድር የመንገድ ሥራ ማሽኖችን (ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ) ለመከራየት ይፈልጋል።

በዚህም መሠረት የመወዳደሪያ መሥፈርቶች፡

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ ::
  2. የዘመኑ ግብር የከፈለበትን ማስረ ጃ ማቅረብ የሚች
  3. በንግድና ከተማ ልማት ጽ/ቤት በስነስርዓት ጉድለት ያልተከሠሡ።
  4. የግብር መለያ ቁጥር (TN NO ) ማቅረብ የሚችሉ።
  5. የፌዴራል እና የፋይናንስ ግዢ ስርዓት አስተዳደር የሚያከብር፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ vAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  7. . ተወዳዳሪዎች የአቅራቢት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባቸው
  8. ተወዳዳሪው በሰነዱ ላይ ትክክለኛአድራሻ፣ ስም እና ፊርማ ማሳረፍ አለባቸው
  9. . የጨረታው ማስከበሪያ ማረጋገጫ የሚሆን 15000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ የሚችል ።
  10. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ህጉ በሚፈቅደው መሠት 2% (ሁለት ፐርሰንት) የመክፈል ግዴታ አለበት።
  11. ጨረታው ላይ የሚሳተፉ ተጫራቾች ከሙስና እና ከመሰል ነገሮች ነጻ መሆን አለባቸው
  12. . ጨረታው የሚከናወነው ሰነዱ በወጣበትቋንቋ መሠረት ይሆናል።
  13. ሁሉም ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ሰነድ እንድም ገጽ ሳያጎሉ ጎልተው መመለስ አለባቸው፡፡
  14. የመንገድ ሥራ ማሽኖችን ( ዶዘር ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እስካቫተር እና ደምትራክ) በጥራት እና ደረጃውን በጠበቀ ማቅረብ የሚችል ::
  15. . ተወዳዳሪዎች ለማሽኑ የሚያስፈልገውን ነዳጅ ማቅረብ የሚችል (የነዳጅ ዋጋይጨምራል
  16. የንብረቱ ባለቤትነት ፡ ባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችል።
  17. አገልግሎት ዘመን (207-2020 እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር) ያልበለጠ መሆን አለበት።

የጨረታው ሰነድ ሳጥን የሚዘጋው 2/4/2013 ዓም 4፡00 ሰዓት ሆኖ የሚከፈተው2/4/2013 ዓም 4፡30 ሰዓት ተወዳዳሪዎች ከላይ 1-17 የተዘረዘሩት ነጥቦችን ማሟላት የምትችሉ ከመንቾ ወረዳ ሀገር ውስጥ ገቢ ባለስልጣን ቢሮ ቁጥር ቀርባችሁ የማይመለስ የኢትዮጵያ 200 (ሁለት መቶ) ብር ከፍላችሁ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀን ውስጥ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ።

የጨረታው መከፈቻ ቅዳሜና እሁ፡ ወይም በበዓል ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0913254666/0917069994

በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ

ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር ካት ሞዴል16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ ሻወር ትራክ፣ ዳምትራክ፣

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅማ ዞን የዴዶ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን በዴቻ ወረዳ ገ/ኢ/ልማት ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት ለመንገድ ግንባታ ስራ የሚውሉ ማሽኖችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ኤክስካቫተር ካት ሞዴል16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ ሻወር ትራክ፣ ዳምትራክ፣ በሰዓትና በቢያጆ የነዳጅ ወጪን ጨምሮ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሠረት የመወዳደሪያ መስፈርቶች፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. የዘመኑ ግብር የከፈለበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. 3በንግድና ከተማ ልማት ጽ/ቤት በስነስርዓት ጉድለት ያልተከለሰ፡፡
  4. የግብር መለያ ቁጥር (TIN NO) ማቅረብ የሚችል፡፡
  5. የፌዴራል እና የፋይናንስ ግዥ ስርዓት አስተዳደር የሚያከብር፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  7. ተወዳዳሪዎች የአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  8. ተወዳዳሪው በሰነዱ ላይ ትክክለኛ አድራሻ ስም እና ፊርማ ማሳረፍ የሚችል፡
  9. የጨረታው ማስከበሪያ ማረጋገጫ የሚሆን ብር 15,000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ የሚችል፣
  10. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ህጉ በሚያዘው መሰረት 2% (ሁለት ፐርሰንት) የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
  11. ጨረታው ላይ የምትሳተፉ ተጫራቾች ከሙስና እና ከመሰል ነገሮች ነጻመሆን አለባችሁ፡፡
  12. ጨረታው የሚከናወነው ሰነዱ በወጣበት ቋንቋ መሠረት ይሆናል፡፡
  13. ሁሉም ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ሰነድ አንድም ገጽ ሳያጎሉ ሞልተው መመለስ አለባቸው፡፡
  14. ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡት ኤክስካቫተር ካት ሞዴል 16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ የግል የባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ) ማቅረብ የሚችል፡፡
  15. የኤክስካቫተር ካት ሞዴል 16፣ ግሬደር ካት ሞዴል16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣አገልግሎት 2017-2020 (እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር) የሆነ፡፡
  16. ተወዳዳሪዎች ከ3 በላይ ወረዳ ከዚያ በላይ ቦታዎች የሰራበትን በጽሁፍ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  17. የጨረታው ሰነድ ከ12/3/2013 እስከ 21/3/2013 ዓ.ም 11፡30 ሰዓት ድረስ በዴዶ ወረዳ ሀገር ውስጥ ገቢዎች ባለሥልጣን ቢሮ ቁጥር 7 ቀርባችሁ የማይመለስ የኢትዮጵያ 200 (ሁለት መቶ ብር) ከፍላችሁ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ፡፡
  18. የጨረታው ሰነድ ሣጥን በ21/3/2013 ዓ.ም በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ4፡30 ሰዓት በዴዶ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር … ህጋዊ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካይ ባሉበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  19. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0917 87 8961/0913 50 6829/0945 03 4139

በጅማ ዞን የዴዶ ወረዳ ገ/ኢ/ልማት ጽ/ቤት

ዶዘር…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 07/2013

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት የመንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን ለ2013 በጀት ዓመት በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ዞኖች ለመተከል ዞን ፣ አሶሳ ዞን እና ካማሽ ዞን ውስጥ ለውስጥ በመንገድ ከፈታ እና በመንገድ ጥገና ሥራ ላይ ማሽንሪዎችን ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል

በዚሁ መሠረት፦

ተ.ቁየመሳሪያዎች አይነትብዛትየሥራው መለኪያዓመታዊ የሥራ መጠን /በሰዓትና በቀን/
1ዶዘር2ሰዓት2496
2ግሬደር3ሰዓት3744
3ሩሎ3ሰዓት3744
4ሎደር3ሰዓት3744
5የውሃ ቦቴ2ቀን312
6የሰርቪስ መኪና ፒካፕ4ቀን624
7ገልባጭ መኪና9ቀን1404

ከላይ የተገለጹትን የመሳሪያዎችን በሰዓትና በቀን አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል ::

በዚህም መሰረት፡

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው በበጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ታክስ ክሊራንስ ደብዳቤ ማቅረብ የምትችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ እንዲሁም በአቅራቢነት የተመዘገባችሁ መሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ::
  2. የሚያከራዩን መሳሪያዎች የራሳቸው ለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ የህግ ውክልና ማቅረብ የሚችሉ::
  3. ተጫራች ተከራይ የጠየቀውን የማሽን ቁጥር/ብዛት/ በሙሉ አሟልቶ ማቅረብ ግዴታ አለበት።
  4.  በመስኩ ስራ ላይ ለመሰማራታችሁ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚትችሉ ሁሉ ይህንን የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብርበመክፈል አስፈላጊውን ማስረጃ ከታደሰ ንግድ ፈቃድ ጋር በማድረግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 በአካል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  5. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት (አስራ አምስትቀን በአየር ላይ የሚውል ሲሆን በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው ቀንከረፋዱ 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ ወይ ህዝባዊ በዓላቶች እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን እንዲከፈት ይደረጋል።
  6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ አንድ ኦርጂናልና ሁለት ኮፒ ዶክመንት ለየብቻ በማድረግና በማሽግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 ድረስ በአካል ሰነዱን ይዞ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኮፒው እና የውክልና ደብዳቤ ይዘው መቅረብ አለባቸው::
  8. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የነጠላ ዋጋ ስርዝ ድልዝ እና በእርሳስ የተሞላ ሰነድ ተቀባይነት የለውም:: የሚቀርበው ዋጋ ከ5% ቫት በፊት ወይም ከቫት በኋላ ተብሎ በግልጽ ተጽፎ መቀመጥ አለበት ይህ ካልሆነ ተቀባይነት የለውም::
  9. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በተመለከተ ለዶዘር 100,000 ብር /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ለግሬደር 75,000 ብር/ሰባ አምስት ሺህ ብር/ ለሩሎ 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር/ ለሎደር 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር /ለውሃ ቦቴ 12,000 ብር /አስራ ሁለት ሺህ ብር/ ለሰርቪስ መኪና ፒካፕ 30,000 ብር /ሰላሳ ሺህ ብር/ ለገልባጭ መኪና 100,000 ብር/ አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው:: በመሆኑም ከባንክ ከተረጋገጠ CPO ውጭ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም።
  10. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የስልክ ቁጥር 0577752622

አሶሳ

የቤ/ጉ/ክ/መ/መንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን

ዶዘር (Dozer)…

Published on:Reporter ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ታይዎን ኮንስትራክሽን ለጅግጅጋ – ሀርሙካሌ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት ለስራው አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ማሽኖች  አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ የነዳጅ እና የሎቤድ ወጪ ድርጅታችን የሚሸፍን ይሆናል፡፡

ተ.ቁየማሽን አይነትብዛትመለኪያማሽኑ የተሰራበት ዓ.ም.የኮንትራት ጊዜመግለጫ
1ዶዘር (Dozer)1በሰዓት2012 እ.ኤ.አ እና ከዚያ በላይለ 1 ዓመት 
2ግሬደር (Grader 140H 14OK)2,,,,  
3ኤክስካቫተር (Excavator)2,,,,  
4ሎደር (Loader)2,,,,,  
5ሩሎ (Roller 16Ton)2,,,,  
6ገልባጭ የጭነት መኪና (Sinotruck)8በወር,,  
7ወተር ትራክ (Water Truck)2,,,,  
8የነዳጅ ትራክ (Fuel Truck >= 10,000 L )1,,,,  
9ሎቤድ (Lowbed)5በኪ.ሜ,,ለ1 ጉዞከአ.አ-ጅግጅጋ

በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ፡-

  1. አንድ ተጫራች ከላይ የተጠቀሱ የማሽን አይነቶች ላይ በከፊልም ሆነ በሙሉ መሳተፍ ይችላል፡፡
  2. ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
  3. ተጫራቾች ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካልና (ሊብሬ) ፋይናንሻል ፕሮፖዛል  ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የራሳቸውን ዋጋ ማቅረቢያ ፎርም በመጠቀም ዋጋቸውን  ሞልተው ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘውትር በስራ ሰዓት  እስከ ህዳር 18 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ 10፡00 ሰዓት በማሽነሪ አስተዳደር ክፍል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206 በመቅረብ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
  5. ለአሽናፊ ተጫራች የ 200 ስዓት ቅድመ ክፍያ (Advance Payment) እንፈጽማለን፡፡
  6. አሽናፊ ተጫራች የሚያቀርበው ማሽን ቴክኒካል አቅሙ በባለሙያ ተፈትሾ የሚወሰን ይሆናል።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ፍሬሽ  ኮርነር የሚገኝበት ህንጻ ላይ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206::

ስልክ ቁጥር: 0973370070/0116479396/0910918106 ኢሜል፡ Hiwoncon@gmail.com.

ታይዎን ኮንስትራክሽን 

ሞተር ግሬደር : ሎደር ማሽን : ዶዘር ማሽን : ሩሎ ባለ 4ቶን : የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር : ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 2፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የአፋር ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ቀጥር አፋ/መን/ል/ት/002/2013

የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በንግድ ፈንድ በጀት የሚከናወኑ የመንገድ ጥገና ሥራዎችን የሚያከናውንበትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎችን፤ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።

ተቁየሚያስፈልገው የማሽን ወይንም ተሽከርካሪ ዓይነት
1ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ
2የነዳጅ ቦቲ ከ17000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
3የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
4ሰርቪስ መኪና 8 ሰው የመጫን አቅም ያለው
5ሩሎ ባለ 4ቶን
6ሞተር ግሬደር
7ዶዘር ማሽን
8ሎደር ማሽን

በዚህም መሰረት :-

  •  ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ሠመራ በሚገኘው በዋና መ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ ሙግዛት ይችላሉ፣
  • ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ በ2013 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውን፣ የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት እና የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ምስከር ወረቀት አብሮ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የጨረታ ማስረከበያ ዋስትና ቢድ ቦንድ/ ብር 10,000 በባንክ በተረገጠ ሲፒኦ ማሰያዝ አለባቸው፣
  • ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ11፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ግዥ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
  • ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ በ11፡00 ሰዓት ሆኖ ወዲያውኑ ሳጥን ታሽጎ በሚቀጥለው በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
  • • መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሱ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ሠመራ አፋር

ስልክ ቁጥር፡- 033 666 00 79

የመሳቁ 41 ፋክስ ቁጥር 033 666 0754

የአፋር ክልል መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ

ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ እና የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 2፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አፋር ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር አፋ/መን/ል/ት/002/2013

የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በካፒታል በጀት በአደዓ-ቢሊዳበ ለሚገነባው የተለያዩ የመንገድ ግንባታ ሥራዎችን የሚያከናውንበትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።

ተ.ቁየሚያስፈልገው የማሽን ወይም ተሽከርካሪ ዓይነት
1ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ
2የነዳጅ ቦቲ 17000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
3የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
4ሰርቪስ መኪና 8 ሰው የመጫን አቅም ያለው

በዚህም መሰረት :

  •  ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ሠመራ በሚገኘው በዋና መ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፣
  • ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ በ2013 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውን፣ የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት እና የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ምስክር ወረቀት አብሮ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የጨረታ ማስረከቢያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ብር 10,000 በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው፣
  •  ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ግዥ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
  •  ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 11፡00 ሰዓት ሆኖ ወዲያውኑ ሳጥን ታሽጎ በሚቀጥለው 11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
  •   መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ሠመራ አፋር

ስልክ ቁጥር፡- 033 666 00 79

የመሳቁ 41 ፋክስ ቁጥር 033 666 0754

የአፋር ክልል መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ

ግሬደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 30፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ፅ.ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለስራ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ስራዎችን/እቃዎችን ማለትም

  • ሎት 1፡- ከኮኪ ጇምቢ የመንገድ ጥገና የማሽን ኪራይ ማለትም፡-ግሌደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን መከራየት እና ማስጠገን ፣
  • ሎት 2፡-የውሀ የግንባታ እቃዎች ማለትም አፍሪዲፕ ፓምፕ ፣ፌሮ ብረት እና እስታፋ ፣
  • ሎት 3 ፡-የህትመት ውጤቶች፣
  • ሎት 4፡-የፅዳት እቃዎችን ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
  1.  በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፤
  3. የግዥው የብር መጠኑ በየሎቱ 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. ተጫራቾች ይህ ጨረታ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ለ15 ተከታታይ ቀን እስከ 11፡30 ድረስ አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ተጫራች ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ በማድረግ በማያያዝ መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ይህ ጨረታ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 የማይመለስ ብር በሎት 50/ሃምሳ/ብር በመያዝ የጨረታ ሰነዱን መግዛት እና መጫረት ይችላሉ
  6. ተጫራቾች የግዥውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት 1፡- ብር 15,000/አስራ አምስት ሺህ/ ፣ለሎት 2፡- ብር 4000/አራት ሺህ/፣ለሎት 3 ፡- ብር 500/አምስት መቶ/ ብር/፣ለሎት 4፡-ብር 500/አምስት መቶ/ ብር ለወም/ወ/ ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት በማለት ይህን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤታችን ገንዘብ ያዥ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ኦሪጂናሉን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ መሙያውን በጥንቃቄ በመሙላት በሞሉት ዋጋ ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ፊርማ እና ማህተም በማድረግ በአንድ ወይንም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅ ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በተለያዬ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ሲፒኦውን /ጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበትን ኮፒ በአንድ ፖስታ በማድረግ እነዚህን ሶስት ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በፖስታው ላይ የመስሪያቤቱን እና የአቅራቢውን ስም እና አድረሻ በመፃፍ የተጫራቹን ማህተም፣ፊርማ እና አድራሻ በመፃፍወም ወ.ገ.ኢ.ት.ጽ. ቤት ግዥ .ን.አስ.ቡድን ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው በ16ኛው ቀን በ4፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን ሎት 1 በ4፡30 ፣ ሎት 2 በ5፡00፣ ሎት3 በ5፡30 ፣ ሎት 4 በ6፡00 ሎት ሰዓት ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት የማያግደን ከመሆኑም በተጨማሪ ለሚወሰኑ ውሳኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡የጨረታው መክፈቻ ቀን የመንግስት የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  10. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀ ከ5/አምስት የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን የሎት ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10 በመቶ በሁኔታ ላይ ባልተመሰረት የባንክ ትዕዛዝ/በሲፒኦ/ በጥሬ ገንዘብ በማሰራት ውል መያዝ አለበት፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን የሎት እቃዎች በየመ/ቤቶች ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ወጭ በማጓጓዝ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  12. . በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳድር ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0584490215 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  13. ተጫራቾች እያንዳንዱን ዋጋ ሲሞሉ ግልፅ እና ተነባቢ መሆን አለበት፡፡
  14. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች/አገልግሎቶች/ ሙሉ በሙሉ በውሉ መሰረት ካላስረከበ የውል ማስከበሪያው ሙሉ በሙሉ ይወረሳል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የወምበርማ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት

30 ገልባጭ መኪና ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል

Published on:Reporter ( ጥቅምት 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡- DCE/TR/169/2020

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጣርማበር መለያያ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ ገልባጭ መኪና ተሽከርካሪዎች ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል::

Noየማሽኑ አይነትሞዴል/ስሪትQty
1ገልባጭ መኪና >16m3ጥሩ ሁኔታ ላይ ያሉ30
  1. ተጫራቾች በመስኩ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የታደሰ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
  2. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህብር በድርጅታችን ትክክለኛ ስም Defence Construction Enterprise በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ በባንክ የተረጋገጠ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማስያዝ ይኖርበታል::
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ በጨረታ ሰነዱ በተጠቀሰው ብዛት እና ዝርዝር መሠረት መሆን ይኖርበታል::
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብርበመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዋና መ/ቤት የግዥ የሥራ ሂደት ኬዝ ቲም ቢሮ መግዛት ይቻላል::
  5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ህዳር 16/2013 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  6. ጨረታው ህዳር 16/2013 .ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ተዘግቶ 415 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል::
  7. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-33/34

ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72

E-mail አድራሻ info@dce-et.com

የድህረ ገፅ አድራሻ WWW.dce-et.com

ፖ.ሳ.ቁ 3414 (ከስ ቁ. 0114-40-04-71/0114-42-07-46

ወሎ ሰፈር የቀድሞው ኖሬላ ግቢ

ኤክስካቫተር፣ግሬደር፣ሮሎ፣የውሃ ቦ፣ቲሲኖ ትራክ እና ሎቤድ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አማራ ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳ ወረሞ ወረዳ በመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2013 በጀት አመት በከተማዋ ውስጥ ለሚሰራው የውስጥ ለውስጥ መሰረተ ልማት ስራዎች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን

  • 1ኛ ኤክስካቫተር፣
  • 2ኛ. ግሬደር፣
  • 3ኛ. ሮሎ፣
  • 4ኛ. የውሃ ቦቲ
  • 5ኛ. ሲኖ ትራክ እያንዳንዳቸው ከ2011 እ.ኤ.አ ወዲህ የገባ እና ሎቤድ   በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመከራየት ወይም ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

  1. በበጀት ዓመቱ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (ቲን) እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታውያን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ  ዘወትር በስራ ሰዓት ለተከታታይ 15 ቀን እስከ 15/3/2013 ዓም ቀን 11፡30 ሰዓት ድረስ የማይመለስ ብር 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመራኛ ከተማ መሪ ማዘ/ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ሰነዱን መግዛት ችላሉ።
  3. ተጫራቾች በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ የገጠላና የጠቅላላ ዋጋ በዝርዝር ሞልተው ኮፒና እርጅናል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ባንኮ የሚሰጥ 1% ሲፒኦ (CPO) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የንግድ ስራ መሰጫ መደቦችና የተሰማሩት የንግድ ስራ ፍቃድ መስጫ ኮድ ቁጥር የንግድ ስራ ፈቃድ መስጫ መደብ እና የተሰማሩበት የስራ መስኮች በተገለፀው ትንታኔ ተመሳሳይ መሆን አለበት፡፡
  5. ተጫራቾች የእቃውን ዋጋ በዝርዝርና በጨረታ ማወዳደሪያ ሰነድ ላይ ስም ፊርማና ማህተም በማድረግ በታሸገ ፖስታ የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ከ26/2/2013 ዓ.ም ቀን እስከ 10/3/2013 ዓም 11፡30 ሰዓት ድረስ በመረጃ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታው ተጫራቾች በአካልም ሆነ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም  ባልተገኙበት 11/3/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ቢሮ ቁጥር 3 ይከፈታል፡፡ የመክፈቻው ቀን በአል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ጨረታው ይከፈታል፡፡
  7. ሌሎች ለስራው የሚያስፈልጉ አጠቃላይ ማቴሪያሎችን ነዳጅ፣ ቅባትና ሰርቪስ ጨምሮ ራሱ መሸፈን ወይም መቻል አለበት፡፡
  8. ተጫራቾች ለተቀመጠላቸው ከፍት ቦታ ላይ ስርዝ ድልዝ ሳይኖር በትክክል የነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ መሞላት አለበት፡፡
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  10. ጨማሪ ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ስፔስፊኬሽን እና የማሽኑን አይነት የስራ ሰዓትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ  መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0111170081/894/0931 63 31 43/0980630520 ደውለው ይጠይቁ

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳ ወረሞ

ወረዳ የመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት

ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየትይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ
Submission Date:የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ ዞን በመሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ፅ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክት በወረዳው ውስጥ ባሉ ቀበሌዎች መንገድ ጥገና ስራ ለማሰራት ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየት ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። በዚህ መሰረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ

ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርት ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. ተጫራቾች በተሰማሩበት ስራ ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የቫት ተመዝጋቢነት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው።
  2. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ያለው፣ ስለማሽኑ የዓመቱ መድን የተገባለት መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የሚቀርባቸው ማሽነሪዎች አዲስና ከ2002 ዓ.ም ወዲህ የተመረተ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
  4. ስለማሽኑ የባለቤትነት ሊብሬ ከሚመለከተው እለት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸ
  5. ተጫራቶች ከጨረታ ሰነድ ጋር የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 5,000 /አምስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋጠ CPOማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ዶከመንት አንድ ኦርጅናል ኮፒ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  7. አሸናፊ ተጫራቾች ያሽነፈውን ማሽነሪ ስራ ቦታ ድረስ ማድረስ ይጠበቅባቸዋል።
  8. የጨረታው መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች በመጣሳ ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ስለጨረታው ሙሉ ዝርዝር ሁኔታ የያዘ የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀን የማይመሰስ ብር 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ ከገቢዎች ባለስልጣን ሰነድ መግዛት ይጠበቅባቸዋል።
  9. የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።
  10.  መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡- 047 452 75 06 እና 047 455 27 666

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ

ዞን የመ/ሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር :ዶዘር ማሽን ኪራይ…

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አብክመ የግዳን ወረዳ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 002

በአብከመ በሰ/ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በጀት አመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ ሴ/መ/ቤቶች በመደበኛ በጀት የካፒታል በጀት የተለያዩ ግንባታዎችና ማቴሪያሎች ማለትም 

  • ሎት1፡- የንጹህ ውሃ ግንባታ፣ 
  • ሎት2፡- የኮንቴነር ግንባታ ፣ 
  • ሎት3፡-የቢሮ ግንባታ፣
  • ሎት4፡- የኤሌከትሮኒከስ እቃዎች፣
  • ሎት5፡- የኮንስትራክሽን ማቴሪያሎች፣
  • ሎት6 : ጣውላ፣
  • ሎት7፡- የተለያዩ አላቂና ቋሚ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች፣ 
  • ሎት8፡- ቋሚ ዕቃዎች የሚገጣጠም ፈርኒቸር 
  • ሎት9፡-ቋሚ ዕቃዎች የሚሠራ ፈርኒቸር ፣ 
  • ሎት10፡- የተለያዩ የሚታተሙ ህትመቶች፣
  • ሎት11፡- የደንና መኖ ዘር ፣ 
  • ሎት12፣ የኤክስካቫተር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት13፡- የዶዘር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት 14፡- የግሊደር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት15፡- የሮሎ የማሸን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት፡16፡- የሲኖ ትራከ ኮንትራት ኪራይ እና 
  • ሎት፡17 የስፖርት አልባሳት እና ማቴሪያል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡        ተ.ቁየሚሠሩት የግንባታዓይነትብዛት የሚሠሩባቸው ቀበሌዎችየሚያስፈልገው የሙያ ፈቃድደረጃ በኮንትራክተሩ የሚቀርቡ እቃዎች1የንጹህ ውሃ ምንጭ ግንባታ1103፣03፣03፣03፣011፣011፣011፣015፡07፡022፣022የውሃ ሥራ ተቋራጭ አርቲዥያን እና ከዚያም በላይየእጅ ዋጋ እና አሸዋ አቅርቦት 2ኮንቲነር1301 እ 08የህንፃ ሥራ ተቋራጭደረጃ 10 እና ከዚያም በላይቆርቆሮ፣ ላሜራ፣ሚስማር እና ጣውላ ከዚህ ውጭ የሆኑ በተጫራች ይሸፈናል፡፡3የቢሮ ግንባታ0101የህንፃ ሥራተቋራጭደረጃ 10 እና ከዚያም በላይደረጃ 10 እና ከዚያም በላይ 

ስለሆነም፡

  1. በየዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና ምዝገባ ፣ቲን ነምበር ፡፡
  2. ግዥው ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ መረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. የደን ዘሩ የጥራት ማረጋገጫ መረጃ ኳራንታይል ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከ1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ /ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. የሚገዙ እቃዎችን አይነት እና ዝርዝር ስፔስፍኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር ከሎት 1 እስከ ሎት 11 ድረስ እና ሎት 17 ብር 50 (ሃምሳ ብር ብቻ) ከሎት 12 እስከ ሎት16 ያሉት 100.00 /አንድ መቶ ብር ብቻ / በመከፈል ግ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢቁ 20 ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከሎት 1 እስከ ሎት 3 እስከ 21ኛው ቀን ከለት 4 እስከ ሎት 17 እስከ 15ኛው ቀን 11፡30 ድረስ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ የሚወዳደሩበት እቃ ከሞሉት ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ 2% በባንክ በተረጋገጠ ትእዛዝ ሲ.ፒ ኦ/ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በጥሬ ገንዘብ በደረሰኝ በመቁረጥ ፖስታው ውስጥ አሽጐ /አያይዞ/ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች ጨረታ የሞላበትን ሰነድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ግ/ወ/ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 20 ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከሎት1 እስከ ሎት 3 በ 22 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡ከሎት 4 እስከ ሎት 17 ያሉ ጨረታዎች በ16ኛ ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  9. የማሽን ኪራይ ጨረታ ሊብሬ ወይም የባለቤትነት ማረጋገጫ መቅረብ አለበት፡፡
  10. አሸናፊ ተጫራች ውጤቱ በማስታወቂያ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ እስከ 5ኛው ቀን ድረስ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ቢያንስ 10 ፐርሰንት በማቅረብ እቃዎችን ግ/ወ/ሴክ/መ/ቤቶች ባሉት የፑል ንብረት ክፍሎች ለማስረከብ ውለታ መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. የጨረታ መክፈቻ የመጨረሻ ቀን ዝግ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሸጋገራል፡፡
  12. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ መረጃ ካስፈለገ በጽ/ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0332120008/0332120300 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡ ከጨረታ ሰነዱ ጋር የተጫራቾች መመሪያም ተያይዟል፡፡
  13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው

በአብክመ የግዳን ወረዳ ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት

ገልባጭ ሲኖትራክ መኪና

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እጅግ ዘመናዊ የሆነ በ3500 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ለአረጋውያኑ ለአእምሮ ህሙማኑ መኖሪያ እና ህክምና መስጫ የሚሆን ሆስፒታል 2B+G+10 የሆነ ፎቅ እና በአዲስ አበባ 10ሩም ክፍለ ከተሞችና በክልል ከተሞች በማስፋፋትና ተጨማሪ ወገኖችን ከጎዳና በማንሳትና በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ግንባታ የሚውል

  • ገልባጭ ሲኖትራክ መኪና፣ ገልባጭ አይሱዙ
  • ፌሮ ብረት፣ ሪድ ሚክስ ኮንክሪት በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ጋር አካተው ማቅረብ ያለባቸው ሰነዶች፡- 

በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ በዘርፉ ያላቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ያላቸው ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር tin Mumber/ ያላቸው፣ ተጫራቾች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ማቅረብ የሚችሉ የሚያቀርቡትን ዋጋ የጨረታ ሰነዱን ከማዕከላችን ቢሮ ሰነዱን ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመግዛት ወስደው ሞልተው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ አለባቸው፡፡ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀናት አየር ላይ ቆይቶ በ8ኛው ቀን ከቀኑ 7፡30 ተዘግቶ በእለቱ በ8፡00 ሰዓት ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ነገር ግን 8ኛው ቀን እሁድ ወይም ብሄራዊ በዓል ከሆነ በሚቀጥለው ቀን ይሆናል፡፡ ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር :- 8131 /0940494949/0940737373 ይደውሉ፡፡

መቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ

ህሙማን መርጃ ማዕከል

You cannot copy content of this page