The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

Ethiopia

ዶዘር 2012 ሞዴል : ኤክስካቫተር 2012 ሞዴል :

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 11፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 10 ኪ ሜ ርቀት በደሴ መስመር  አንጎለላና ጠራ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 02/2013

የአንጎለላና ጠራ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ዋ/ጽ/ቤት ለአንጎለላና ጠራ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ከሸኖ የናገር የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ዶዘር 2012 ሞዴል እና ከዚያ በላይ የሆነ ለ450 ሰአት ኤክስካቫተር 2012 ሞዴል እና ከዚያ በላይ የሆነ 330 hp እና ከዚያ በላይ ኤክስካቫተር በጃኻመር እና በአካፋ ለ300 ሰእት ሆኖ ለሁሉም ስራዎች ማሽን ከነ ነዳጅና ሰርቪስ አገልግሎት ተከራይቶ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ስስሆነም በጨረታው ለመካፈል የምትፈልጉ፡

  1. ዶዘር 2012 ሞደል እና ከዚያ በላይ ሆኖ ማሽኑ ሲወጣና ሲገባ የሚያስፈልገውን የመጓጓጓዣ / የሎቤድ/ በስራ ወቅት የሰርቪስ እና የነዳጅ አቅርቦት እና የማሸኑን ነዳጅ የሚሞላውን ሰራተኛ የጉልበት ዋጋ ይጨምራል፡፡
  2. 330 HP ኤክስካቫተር በጃካመር እና በአካፋ 2012 ሞዴል እና ከዚያ በላይ ሆኖ ማሽኑ ሲወጣና ሲገባ የሚያስፈልገውን መጓጓዣ ሎቤድ/ በሥራ ወቅት የሰርቪስ እና የነዳጅ እና ቅባት አቅርቦትን ይጨምራል። ኤክስካቫተሩ ሲገባ ከዶዘሩ በ150 ሰኣት ይዘገያል፡፡
  3. ተጫራቾች በሞሉት ዋጋ ላይ ምንም አይነት ስርዝ ድል ማድረግና በፍሉድ መደለዝ እይፈቀድም ምንአልባት በጠቅላላ ዋጋ ላይ ስህተት ቢፈጠር አንድ ሰረዝ አድርጎ ስለመሰረዙ ፊርማ ማስቀመጥ አለበት፡፡
  4. ከላይ የተጠቀሰውን ሞዴል ሲያስገባ በሊብሬ ሊያረጋግጥ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ የሚያዙት ቫትን አካቶ ነው፡፡
  6. የዘመኑ ግብር የታደሰ ንግድ ፍቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር tin Number እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት ኮፒውን አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  7. የመልካም የስራ አፈጻጸም ማስረጃ አያይዘው ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  8. ስራውን በተሰጠው ማስረጃ ዲዛይን መሰረት ውስጥ ሰርተው ማጠናቀቅ የሚችሉ፡፡
  9. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት በ5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበርያ 10% በማስያዝ ውለታ መፈጸም አለበት፡፡
  10. . የጨረታ ሰነዱን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ዋ/ዕ/ቤት ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ በመከፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ30 ተከታታይ ቀናት የሥራ ሰዓት ሙግዛት ይችላሉ፡፡
  11. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው በመፈረምና የድርጅት ማህተም በማድረግ ዋናውን እና ኮፒውን እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 /ሃያ ሺህ/ ብር በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም በገዛ ኢ/ት/ዋና/ጽ/ቤት በመሂ የሚያስይዝ ከሆነ ያስያዙበትን ደረሰኝ ኮፒውን በተለያየ ፖስታ በመለየት ዋና ፤ ኮፒ እና 2% የተያዘበትን ማስረጃ በጥንቃቄ በማሸግ እንዲሁም በፖስታው ላይ በመፈረምና የድርጅቱን ማህተም በማድረግ የመ/ቤቱን የተጫራቾችን ስምና አድራሻ እንዲሁም የግዥውን አይነት /የአገልግሎት/ግዥ ፈጻሚ በመጥቀስ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ31ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ድረስ በጽ/ቤቱ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. . ጨረታው በእለቱ በ4፡00 ይታሸግና በዛው ዕለት በ4፡30 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ባይገኙም ይከፈታል፡፡
  13.  31ኛ ቀን የስራ ቀን ካልዋለ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡
  14. ማንኛውም አይነት የሥራ ልዩነት ካለ ማስተካከያ ያደረግበታል፡፡
  15. . ተጫራቾች አሸናፊ ከሆነ በኋላ ሥራውን ሙሉ በሙሉ ለመሥራት የተወከሉ ሰዎች ደረጃቸው አቻ እና በላይ መሆን አለባቸው ፣
  16. . ተጫራቾች በአንዱ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሰው ዋጋ ማቅረብ አይችሉም፡፡
  17. . የነዳጅ ቅባትና ሰርቪስ አገልግሎት በተጫራቹ ይሸፈናል፡፡
  18. ማንኛውም ኮፒ የሚደረጉ ማስረጃዎች በትክክል መነበብ እና መታየት አለበት፡፡
  19. በተጫራቾች መመሪያ ይዘት ላይ ምንም ማሻሻያ ማድረግ አይቻልም፡፡
  20. . ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0116320023 ወይም 0116320147 ደውለው ይጠይቁ፣
  21. ዶዘሩና ኤክስካቫተር ማሽኑ ሲመጣ በአስፓልት ከአዲስ አበባ 75 ኪ/ሜ ከደብረ-ብርሃን በአስፓልት 55 ኪ/ሜ፡፡
  22. . ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን መሉ ለመሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው 
  23. የጨረታ ሰነዱ የሚሸጠው የዶዘሩና፣ ኤክስካቫተር የማሽነሪ ኪራይ የነዳጅ፣ ቅባትና ሰርቪስ አገልግሎት ተካቶበት በአንድ ሰነድ ነው፡፡
  24. የኤክስካቫተር ስራ እንደ አስፈላጊነቱ በጃካሀመር እና በአካፋ የሚሠራ ሲሆን ለዚህም የተለየ ክፍያ ከተሞላው ዋጋ ውጪ የማይኖር መሆኑ ይታወቅ፡፡
  25. የማሽነሪዎቹ አግባብ መሥሪያ ቤቱ ባወጣው ቅደም ተከተል ይሆናል፡፡
  26. ጽ/ቤቱ የሚገኘው ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 10 ኪ ሜ ርቀት በደሴ መስመር ላይ በጫጫ ከተማ ነው፡፡

የአንጎለላና ጠራ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ዋ/ ጽ/ቤት

ሎት 15 : G +4 የቢሮ ግንባታ ስራ, ሎት1 : ኤክስካቫተር ማሽን የጃክ ሀመር ስራ ፣ የአካፋ ሥራ (የፓኬት ስራ)፣ የግሪደር ስራ ፣ የሮሎ ሥራ ፣ ሻወር ትራከ ስራ እና የዳንፕ ስራ ማሽን ኪራይ

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 11፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብከመ ሰሜን ሸዋ ዞን የጣርማበር ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ሎት 15

ሎት1

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር ግዥ/ንብ/አስ/003/2013

በአብከመ ሰሜን ሸዋ ዞን የጣርማበር ወረዳ ገ/ኢ/ትብ/ጽ/ቤት ለ2013 በጀት ዓመት በመደበኛ ፣ ተራድኦ እና ከስፖርት ም/ቤት በጀት በወረዳው ውስጥ ላሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በየሎቱ የተጠቀሱትን እቃዎች፣ የቢሮ ግንባታ ሥራ እና የማሽን ኪራይ ግዥ ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡

  • ሎት1. ከደ/ሲና ዋንዛበረት መንገድ ከኤክስካቫተር ማሽን የጃክ ሀመር ስራ ፣ የአካፋ ሥራ (የፓኬት ስራ)፣ የግሪደር ስራ ፣ የሮሎ ሥራ ፣ ሻወር ትራከ ስራ እና የዳንፕ ስራ ማሽን ኪራይ ግዢ
  • ሎት 2 ኮምፒውተርና እና ተዛማጅ እቃዎች ግዥ
  • ሎት3. የኤሌክትሪክ እቃዎች ግዢ
  • ሎት4. የተለያዩ የግንባታ ቁሳቁስ ግዥ
  • ሎት 5 ግንዲላና አጠና ግዢ
  • ሎት 6. የሀገር ውስጥ የቢሮ ፈርንቸር ግዢ
  • ሎት 7 የውጭው የቢሮ ፈርንቸር ግዥ
  • ሎት 8. አላቂ የፅዳት እቃዎች ግዥ
  • ሎት9.የንብ ማነቢያ አይነ እርግብ ግዥ
  • ሎት 10. የወንድ አጭር ቆዳ ጫማ እና ሴፍቲ ጫማ
  • ሎት11 የተለያዩ የስፖርት አልባሳት እና ጫማዎች ግዥ
  • ሎት 12. የስፖርት እቃዎችና መገልገያዎች ግዥ
  • ሎት 13. የውሃ ማከሚያ ኬሚካል /ክሎሪን/ ግዢ
  • ሎት 14 ለበርና መስኮት የሚያገለግል መስተዋት ግዢ
  • ሎት 15. ለጣ/ በር ወረዳ አስተዳደር ፅ/ቤት G +4 የቢሮ ግንባታ ስራ ግዢ በደረጃ BC-4 GC-5 እና በላይ በሆኑ ተቋራጮች ግዢ መፈጸም ይፈልጋል

ስለዚህ፡

  1. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዝርዝር ጉዳይ የያዘ የእያንዳንዱን የጨረታ ሰነድ ከሎት1 እስከ ሎት14 የማይመለስ ብር 100.00 ብር እና ሎት 15 የማይመለስ ብር 500.00 ብር ዘወትር በስራ ሰአት ደ/ሲና ከተማ አብቁተ ህንጻ ጣ/ወ/ገ/ኢ/ት/ፅ/ቤት ገንዘብ ቤት ቢሮ ቁጥር 1 ቀርበው በመግዛት መወዳደር ይችላሉ፡፡
  2.  ተጫራቾች ከሎት1- ሎት 14 ድረስ ያሉትን ሰነዶች በእያንዳንዱ የዋጋ ዝርዝር ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ውስጥ ነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋውን ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው በጥንቃቄ በመሙላት የድርጅቱን ማህተም ስም፣ ፈርማ፣ አድራሻ ስልክ ቁጥር በማስፈር ኦርጅናል የመጫረቻ ሰነድ በፖስታ አሽገው ደ/ሲና ከተማ አብቁተ ህንጻ ጣ/ወ/ገ/ኢ/ት/ፅ/ ቤት ሶስተኛ ፎቅ ኃላፊ ቢሮ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የጨረታ ሳጥኑ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት 16 ተኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ይታሸጋል፡፡ በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮች በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት ከጠዋቱ 4፡45 ጀምሮ አብቁተ ህንጻ 3ኛ ፎቅላይ ኃላፊ ቢሮ ይከፈታል፡፡ ቀኖቹቅዳሜና እሁድ ወይም በዓል ቀን ከሆነ በቀጣይ የስራ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ይታሸግና 4:45 ይከፈታል፡፡
  3. ተጫራቾች ለሎት 15 ቴክኒካል እና ፋይናሻል ዶክመንቱን ለየብቻው በማሸግ በእያንዳንዱ የዋጋ ዝርዝር ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ውስጥ ነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋውን ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው በጥንቃቄ በመሙላት የድርጅቱን ማህተም ስም፣ ፈርማ፣ አድራሻ፣ ስልክ ቁጥር በማስፈር የቴክኒካል እና የፋይናንሻል የመጫረቻ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻው በፖስታ አሽገው ደ/ና ከተማ አብቁተ ህንጻ ጣ/ወ/ገ/ኢ/ት/ፅ/ቤት ሶስተኛ ፎቅ ኃላፊ ቢሮ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡ የጨረታ ሳጥኑ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት 22 ተኛው ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ይታሽጋል። በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካዮች በተገኙበት ወይም ባልተገኙበት ከጠዋቱ 4፡45 ጀምሮ አብቁተ ህንጻ 3ኛ ፎቅ ኃላፊ ቢሮ ይከፈታል፡፡ ቀኖቹ ቅዳሜና እሁድ ወይም በዓል ቀን ከሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ይታሸግና 4:45 ይከፈታል፡፡
  4.  ተጫራቾች ለሎት 15 የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ ዋናውን (ኦርጅናል) ንግድ ስራ ፍቃድ ጨረታው ለመሳተፍ የሚያገለግል የግብር ክሊራንስ፣ የተጨማሪ እሴት ታከስ ( ቫት ተመዝጋቢ ) እና የግንባታ ሙያ ፍቃድ ከኮፒ ጋር ይዞ በመቅረብ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡ ይዘው ካልቀረቡ የጨረታ ሰነድ መግዛት አይችሉም፡፡
  5. ተጫራቾች ለሎት 15 የሚያቀርቡት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከደ/ ሲና ከተማ ወይንም ደ/ብርሀን ከተማ ውስጥ ከሚገኙ ህጋዊ ባንኮች እና የመድን ድርጅት ቅርንጫፎች የተሰጠ መሆን አለበት። ከዛ ውጪ ከሆነ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ይህም የተደረገበት ምክንያት ህጋዊ ያልሆኑ ዋስትናዎችን በቅርበት በማረጋገጥ እና መከታተል እንዲቻል ነው፡፡
  6. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  7. ለበለጠ ማብራሪያ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ከተያዘው የተጫራቾች መመሪያ በማንበብ መረዳት ይችላሉ፡፡
  8. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0116800432/0116800068/ ደውለው ይጠይቁ፡፡

በአብክመ በሰሜን ሸዋ ዞን የጣርማበር

ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር ማሽን ባለ ጎማ ኪራይ

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለደሴ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 03/2013

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለደሴ ከተማ አስተዳደር መንገድ ባለሥልጣን አገልግሎት የሚውል

  • 1ኛ/ በከተማው ውስጥ ፤ለሚያሰራው የመንገድ ስራዎች ኤክስካቫተር ማሽን ባለ ጎማ ኪራይ፣ የኦፕሬተር አበል ወጪ፣ የነዳጅ ወጪ፣የቅባትና ዘይት ወጪ፣ እንዲሁም ሌሎች ወጪዎችን አከራዩ ችሎ በሰዓት ተከራይቶ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
  • 2ኛ/ የተሽከርካሪና ማሽነሪ መለዋወጫ እና ጎማ፣ የህንፃ መሳሪያ፣የሰራተኞች ደንብ ልብስ ግዥ፣ አላቂ ዕቃ /የጽህፈት መሳሪያ/፣የቢሮ ቋሚ ዕቃ፣ የጽዳት እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • 3ኛ/ የሰራተኞችን ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በእጅ ዋጋ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን፡

1. ተጫራቾች ህጋዊና በዘመኑ የ2013 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ወይም የስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፡፡

3. የግዥ መጠን ከብር 200,000 በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡

4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. የኤክስካቫተር፣ ማሽን ባለ ጎማ፣ የተሽከርካሪ ማሽነሪ መለዋወጫ እና ጎማ፣ የህንፃ መሳሪያ፣ የስራተኞች ደንብ ልብስ ግዥ፣ አላቂ እቃ የጽህፈት መሳሪያ፣ የቢሮ ቋሚ እቃ፣ የጽዳት እቃ፣ የሰራተኞችን ደንብ ልብስ የእጅ ዋጋ ማሰፋት ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም እቃ ጠቅላላ ዋጋ 2% ከነቫቱ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡

7. ከተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ፀንቶ መቆያ ጊዜ የጨረታው ዋጋ ፀንቶ ከሚቆይበት የመጨረሻ ቀን በኋላ ለተጨማሪ 30 ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡

8. የመጫረቻ ሰነዱ /የጨረታ ሰነዱ/ ጨረታው ከተከፈተ ቀን ጀምሮ ለ40 ቀን /አርባ ቀን/ ፀንቶ የሚቆይ መሆኑን እናሳስባለን፡፡

9. የተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሠነድ ማለትም ለኤክስካቫተር ማሽን ባለ ጎማ ኪራይ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ ለተሽከርካሪ ማሽነሪ መለዋወጫ እና ጎማ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/፣ ለህንፃ መሳሪያ የማይመለስ ብር 100.00 /ኣንድ መቶ ብር/ለሰራተኞች ደንብ ልብስ ግዥ የማይመለስ ብር 100.00 / አንድ መቶ ብር/፣ አላቂ ዕቃ /የጽህፈት መሳሪያ/የቢሮ ቋሚ እቃ፣ የጽዳት እቃ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር/ የሰራተኞች የደንብ ልብስ የእጅ ዋጋ ማሰፋት የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሣ ብር/ በመክፈል ደሴ ከተማ አስ/መንገዶች ባለስልጣን ግዥና ፋ/ንብ/ አስ/የስ/ሂደት ማግኘት ይቻላል፡፡

10. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ደሴ ከተማ አስ/መንገድ ባለሥልጣን ከግዥና ፋ/ንብ/አስ/የስ/ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሁሉም ጨረታዎች ለተከታታይ 15 ቀን እስከ ቀኑ 11፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በዚሁ ሰዓት ይታሸጋል፡፡

11. ጨረታው ለሁሉም እቃዎች የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደሴ ከተማ አስ/መንገዶች ባለሥልጣን መ/ቤት 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ይከፈታል፡፡ የሚከፈትበት ቀን የበዓላት ቀን ወይም ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡

12. አሸናፊው ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ ደሴ ከተማ አስ/መንገድ ባለሥልጣን መ/ቤት ድረስ በራሱ ማጓጓዣ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

14. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉና ስለጨረታው ዝርዝር መረዳት ከፈለጉ መ/ቤቱ ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር፡- 033 312 91 73/033 311 1041/10 48/10 59 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

15. አድራሻ፡ ካራጉቱ መስጅድ ፊት ለፊት

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የደሴ ከተማ አስተዳደር መንገድ ባለሥልጣን

Low bed : Excavator with jackhammer

Published on:Ethiopian Herald ( Dec 17, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO NATIONAL COMPETITIVE BID

TENDER NO. NCB/WCSh.Co-035/2020

Walabu Construction Share Company invites sealed bids from interested eligible & qualified Bidders under National Competitive Bid (NCB) for the supply and delivery of the following machinery indicated in the table:

No.Item DescriptionUnit MeasurementQtyLot NumberRemark 
1Low bedPCS1Lot-1Delivery should be as stipulated 
2Low bed trailerPCS1
3Excavator with jackhammerPCS2Lot-2
4Wagon DrillPCS1Lot-3
5Fuel Truck (12m3)PCS2Lot-4

1. Interested eligible Bidders are invited to participate in this tender directly or through their duly represented local agents. In case of represented by the local agent, the agent shall furnish letter of representation from the principal and valid renewed Trade License, Business License, TIN, VAT and Current Tax Clearance, and Suppliers’ Registration Certificates from concerned public body.

2. A complete set of bidding document can be purchased during office hours from the address mentioned below upon payment of a non-refundable fee of Birr 300 (Birr three Hundred) in cash.

3. The address of the buyer is (Walabu Construction Share Company) 

Walabu Construction Share Company

Procurement & Supply Management Directorate

Labu Musika Sifer Infront of Commercial Bank of Ethiopia Promise Building, 5th Floor.

Website: info@walabuconstruction.com  

4. Sealed bid marked as described in the bidding document and addressed to the above address must be received by the enterprise before 2:00 PM afternoon on December 30, 2020. The document will be received through the bid box or hand-delivered. No liability will be accepted by the buyer for loss or late delivery.

5. Bids will be opened in the presence of bidders or their representatives who choose to attend on the date and address specified above at 2:30 pm afternoon in the procurement section.

6. All bids must be accompanied by bid security for each lot in the amount of 2% of the total price quoted in the form of an unconditional Bank Guarantee, or certified cheque Payment order (CPO). Insurance bonds shall not be acceptable.

7. Walabu Construction Share Company reserves the right to accept or reject any or all bids.

Walabu Construction Share Company

Finfinne, Ethiopia

ዶዘር : ግሬደር : ሩሎ : ገልባጭ መኪና : ባለጎማ እስካቫተር : ባለሠንሠለት እስካቫተር

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አሶሳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

 ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር

ማኦ/ኮ/005/2013 ዓ.ም

  • የጨረታው ዓይነት- የመንገድ ሥራ ማሽን ኪራይ
  • የተጠቃሚ ሀገር ሥም-ኢትዮጵያ
  • የክልሉ ሥም ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት
  • የወረዳው ሥም ማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ገጠር መንገድ ዴስከ
  • የፕሮጀክቱ ሥም – የስደተኞች ተፅዕኖ ምላሽ ልማት ፕሮጀክት
  • የሥራ ቦታዎች-3 ቀበሌዎች /ቦሶስ፣ ኬሰርና ዋንጋ/
  • የሥራ ብዛት- 16 ኪ.ሜ

የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት የማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ገጠር መንገድ ዴስክ በዲ.አር.ዲ.ፒ ኘሮጀክት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በወረዳው ውስጥ በሚገኙ 3 ቀበሌዎች የውስጥ ለውስጥ መንገድ  ከፈታ እና በመንገድ ሥራ ላይ ለማሰማራት ማሽኖችን ማለትም

  • ዶዘር ብዛት 1፣
  • ግሬደር ብዛት 1፣
  • ሩሎ ብዛት 1፣
  • ገልባጭ መኪና ብዛት 4፣
  • ባለጎማ እስካቫተር 1፣
  • ባለሠንሠለት እስካቫተር ብዛት 1 እና የውሃ ቦቴ ብዛት 1 ለመከራየት

በወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር ማኦ/ኮ/005/2013 ዓ.ም መሠረት የአንዱን ማሽን ዋጋ በሰዓት እንዲያሳውቁን በማለት ለ30 ቀናት የሚቆይ ብሄራዊ የሆነ ግልፅ ጨረታ አሳውጇል፡፡ በመሆኑም፤

የማሽን ብዛት በቁጥርየማሽን ዓይነትየ1 ማሽን የሰዓት ፍጆታ በቀበሌውየቀበሌው ሥራ በእቅድ በኪ.ሜ
1ዶዘር40016
1ግሬደር450
1ሩሎ450
1ባላ ጎማ ኤክስካቬተር350
1ባለ ሠንሠለት ኤክስካቬተር350
1የውሃ ቦቴ /ሻወር ትራከ400
4ዳምፕ ትራከበሥሩ ዝርዝሩ
የቀበሌው ሥምየ2013በጀት ዓመት እቅድመለኪያብዛት መጠንየቀበሌያቶች ከወረዳማዕከል /ቶንጎ/ ርቀት በኪሜ
ቦቦስ እሽቃባመንገድ ግንባታበኪሜ716
ከሴር መ1/2መንገድ ግንባታበኪሜ424

በመሆኑም፤

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ በ2013 በጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. ተወዳዳሪዎች የጥሩ ሥነ ምግባር ባለቤትና ከነበሩበት ቦታ ማሽኑ ሌላ ሥራ ላይ አለመሆኑን  የሚያሳይ የተረካከቡበት ምስክር ወረቀት ሊኖራቸው ይገባል፡፡
  3. የሚያከራዩን መሣሪያዎች የራሳቸው ለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ የህግ ውከልና ማቅረብ የሚችሉ ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሮሎ፣ እክስካቫተር እና የውሃ ቦቴው የተመረተበት ዘመን ከ2015 በኋላ የሆነ የገልባጭ መኪናዳምፕ-ትራክ) 2015 በኋላ የሆነ።
  4.  የድርጅታቸውን (የቢሮቸውን) አድራሻ ማሳየት የሚችሉና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የጨረታውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በይፉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓ የማይመለስ  ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል አስፈላጊውን ማስረጃ ከታደሰ ንግድ ፈቃድ ጋር በማድረግ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት አሶሳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. የጨረታው ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ለ30 ቀናት (ሰላሳ ቀናት) በአየር ላይ የሚውል ሲሆን፤ በ31ኛው(በሰላሳ አንደኛው ቀን) ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ በመሆኑም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም /ለመገኘት ባይችሉ እንኳን የመሥ/ቤቱ የጨረታ ኮሚቴ ጨረታውን ከመክፈት አያስቀረውም፡፡
  6. የጨረታ መክፈቻ ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ ወይም ህዝባዊ በዓላቶች እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን እንዲከፈት ይደረጋል፡፡
  7. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት አሶሳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ውስጥ ተዘጋጅቶ በተቀመጠው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኦርጅናልና ኮፒውን እና በውልና ማስረጃ የውክልና ደብዳቤ ይዘው ካልቀረቡ  የጨረታ ሰነድ አይሸጥላቸውም፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ሲያቀርቡ ለቴክኒካል 1 ኦርጅናልና 2 ኮፒ ሲሆን ለፋይናንሻል ደግሞ 1 ኦሪጅናልና 2 ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ አለበት።
  10. የጨረታ ሰነድ በሚገዙበት ወቅት የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር(ሊብሬ) አሳይተው ካስመዘገቡት ማሽን ውጭ ጨረታ ሰነድ ላይ ዋጋ ሞልተው ቢያቀርቡ ተቀባይነት የለውም፡፡
  11. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለሁሉም ማሽኖ በጠቅላላ 120,000 /አንድ መቶ ሃያ ሺህ ብር/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  12. ማሸኑን በቶንጎ ከተማ ድረስ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
  13. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ዘወትር በሥራ ሰዓት የወረዳ ግዥ ባለሞያ የሆኑት ጋር በስልክ ቁጥር 09233881/0980248864 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

በቤ/ጉ/ክ/መ/ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ

የስደተኞች ተፅዕኖ ምሳሽ ልማት ፕሮጀክት

አሶሳ

ዶዘር፣ ኤክስካቫተር፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ ሎደር፣ ገልባጭ መኪና በሜ.ኩብ፡ ገልባጭ መኪና በሰዓት፣ የውሃ ቦቴ፣ ዋገን ድሪል፣ ሎቤድ እና ሰርቪስ መኪና

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 4፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ባህር ዳር
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ለ3ተኛ ጊዜ ያወጣ የማሽነሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር አገመኮኬ 08/2013

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የ2013 በጀት ዓመት ዶዘር፣ ኤክስካቫተር፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ ሎደር፣ ገልባጭ መኪና በሜ.ኩብ፡ ገልባጭ መኪና በሰዓት፣ የውሃ ቦቴ፣ ዋገን ድሪል፣ ሎቤድ እና ሰርቪስ መኪና በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ መንገድ ስራ ፕሮጀክቶች የሚያገለግሉ የተለያዩ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል::

ስለሆነም የሚከተሉትን መመሪያዎች መሠረት በማድረግ በጨረታው እንዲወዳደሩ ተጋብዘዋል ፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የጸና ንግድ ፈቃድ ያላቸው፤
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው
  3. የግዥው መጠን ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ) እና በላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ (ሰርቪስ መኪና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ያልሆኑ መወዳደር ይችላሉ)
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. የሚቀርቡት ተሽክርካሪዎች በሙሉ የፈረስ ጉልበታቸው፣ የስሪት ዘመናቸውና ሌሎች በጨረታ ሰነዱ የተገለፁትን መስፈርቶች ተሟልተው መቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የኪሎ ሜትር እና የነዳጅ ቆጣሪው በትክክል የሚሰራ መሆን አለበት፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላ ዋጋውን 1% ለማሽነሪ ሆኖ ለውሃ ቦቴ፣ ለሎቤድ፣ ለገልባጭ መኪና በሰዓት፣ ለገልባጭ መኪና ሜ.ኩብ እና ለሰርቪስ መኪና ለአንድ ተሽከርካሪ የሚያስይዙት ብር 10,000.00 (አስር ሺህ) በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም ጨረታ ከትከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ60 (ስልሳ) ቀናት የሚቆይ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በብሄራዊ ባንክ እውቅና ከሰጣቸው ባንኮች ብቻ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል ከገንዘብ ያዥ ቢሮ ቁጥር 02 ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ከ04/04/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ 20/04/2013 ዓ.ም መግዛት ይችላሉ፡፡
  9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሂሳቡን ፋይናንሻልንና ቴክኒካሉን በጥንቃቄ በታሸገ አንድ ፖስታ ከግዥ ኦፊሰሮች ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ 20/04/2013 ዓ.ም 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  10.  ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮንስትራክሽን ኤጀንሲው የመሰብሰቢያ አዳራሽ በ20/04/2013 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በ8:30 ሰዓት ይከፈታል:: እለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል ፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. የጨረታ ሰነዱን በኤጀንሲው ድረ-ገጽ www.arrca.gov.et በመግባት መመልከት ትችላላችሁ
  13. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በፋክስ ቁጥር 058-22211-00 በመላክ ወይም በስልክ ቁጥር 058320-51-55 ወይም 058-222-11-07 በመደወል ማግኘት ይችላሉ ::

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ባህር ዳር

የግረዴር/Grader 140H/K-model 2014 -2019፤ ኢስ ካቫተ ር /Excavator/140H/K model 2014-2019፤ የዳምፕ ትራከ /Dump truck/ Above 16m3 model 2012 and Above፤ ሮሌር /Roller model 2012 and Above ፤የሻወር ትራክ/ shower Truck (Model 2012 and above)ና ደብል፤ፒካፕ /Double pick (Model 2016 and abye)እና፤ ለጭነት ግሬደር፤ እስካቫተርና ሮለር

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 1፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉዱሩ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉዱሩ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽቤት ለ 2013 ዓም በግልጽ ጨረታ የሚከራይ የሥራ ፕሮጀከት ማሽን ለሚሳተፉ ተጫራቾች የተዘጋጀ የተወዳዳሪዎች መመሪያ፡፡

የግልጽ ጨረታ 1ኛ ማስታወቂያ

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉዱሩ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት፤ ለጉዱሩ ወረዳ የመንገዶች ባለስልጣን ከቆቦ ሎያ ቅዳሜ ለመንገድ ጥገና ሥራ ፕሮጀከት የሚያገለግሉ፡ልዩ ልዩ ማሽኖች፤ የግረዴር/Grader 140H/K-model 2014 -2019፤ ኢስ ካቫተ ር /Excavator/140H/K model 2014-2019፤ የዳምፕ ትራከ /Dump truck/ Above 16m3 model 2012 and Above፤ ሮሌር /Roller model 2012 and Above ፤የሻወር ትራክ/ shower Truck (Model 2012 and above)ና ደብል፤ፒካፕ /Double pick (Model 2016 and abye)እና፤ ለጭነት ግሬደር፤ እስካቫተርና ሮለር ባወጣነው እስፔስፊኬሽን መሰረት ደርሶና መልስ ማቅረብ የሚችል ፍላጎት ያለው ተጫራች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማቅረብ የሚፈልግ።

ተጫራቾች መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች፤

  1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለቸው፡፡
  2. የ2013 ዓ.ም ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  3. ተጨማሪ እሴትታክስMAT) ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  4. ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ማሽኖች በኣንድ ላይ ጠቅልሎ ማቅረብ የሚችል ሲሆን፤ ለያይቶ ወይም ነጣጥሎ ማቅረብ አይችልም፡፡
  5. በአቅራቢዎች ዝርዝር ተርታ (supply list) የተመዘገቡና ማስረጃ ያላቸው፡፡
  6. የአሸነፈበትን ማሽን እስከ ጉዱሩ ወረዳ መንገዶች በለስልጣን ጽ/ቤት የሥራ ቦታ ድረስ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል፡፡
  7. ማንኛውም ተጫራቾች የማሽኖች ዋጋ መሙላት ያለባቸው ከነዳጅ ፍጆታ ጋር ሆኖ የፒካፕ (double pick up) ያለ ነዳጅ ፍጀታ መሆን አለበት(All Rental cost Machine with fuel except pick up)
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) የሚመለስ ገንዘብ በባንከ የተረጋጠ ቼክ ሲፒኦ (CPO) 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) ቀጥታ ለጉዱሩ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን መፃፍ ያለበት በቴክኒካል ኦርጅናል ውስጥ ሆኖ መቅረብ አለበት፡፡
  9. የጨረታ ሰነዱ ስረዝ ድልዝ ቢኖረው ተቀባይነት የለውም፡፡
  10. በዘርፉ 3 ዓመት ና ከዚያ በላይ የሥራ ልምድ ያለው፡፡
  11. ሁሉንም ማሽኖች በአንድ ላይ ማስገባቱን የሥራ ልምድ ማቅረብ የሚችል፡፡
  12. ተጫራቹ ጨረታውን ካሸነፈ ቦኋላ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና Bank Grant 10% የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
  13. የፋይናንስ እና ቴከኒካል ሰነድ ፕሮፖዛል ለየብቻው ኮፒ እና ኦርጅናል በተለያየ ፖስታ ታሽጎ በኣንድ ፖስታ መቅረብ አለበት ፤
  14. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ጉዱሩ ወረዳ መንገዶች ባለስልጣን ጽ/ቤት በመቅረብ ዋጋ ማቅረቢያዎችን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  15. የጨረታው አሸናፊ በራሱ ሰርቪስ ሁሉን ወጪውን ችሎ ሠራተኛውን አመላልሶ ሥራውን መሥራት የሚችል።
  16. በፖስታው ላይ የተጫራቹ ስም፣ አድራሻ፤ ፊርማ በመፈረምና ማህተም በመምታት እንዲሁም የፕሮጀክቱ ባለቤት ስም፤ አድራሻና የፕሮጀክቱ ስም በግልፅ በአድራሻችን ተፅፎ መቅረብ አለበት
  17.  የጨረታ ሰነዱን ተጫራቾች ጉዱሩ ወረዳ ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ ቁጥር 03 ቀርበው፡፡ ለእያንዳንዳቸው ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ከፍለው መግዛት ይችላሉ፡፡
  18. የጨረታ ሳጥን በ 15ኛው የሥራ ቀን ከ ቀኑ 11፡00 ላይ ይዘጋል፡፡
  19. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ማስታወቂያው ከወጣበት 16ኛ የሥራ ቀን ከጠዋቱ 3:00 ላይ ይከፈታል፡፡
  20. ተጫራቹ ድርጅት የባለቤትነት ሊብሬ ወይም ሙሉ ውክልና ማቅረብ የሚችል፡፡
  21. አሸናፊው ድርጅት የመጓጓዣና ትራንስፖርት ማስወረጃ እና ማስጫኛ በራሱ ወጪ ማቅረብ የሚችል፡፡
  22. የጨረታ ዋጋ ፀንቶ የሚቆየዉ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ 60 ቀናት ይሆናል፡፡
  23. ተጫራቾች ከሚከተሉት አንዱን ሳያሟሉ ሲቀሩ ከውድድሩ ይሠረዛሉ፣
  24. ግልጽ ያልሆነ፣ ሊታይ ወይም ሊነበብ የማይችል ንግድ ፍቃድና ሌሎች አብረው የሚቀርቡ ማስራጃዎች ካላቀራቡ ዉድቅ ይሆናል፡፡
  25. መ/ቤቱ ሌላ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝና የሚወስዳቸዉ አገልግሎት በ 25% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0917659090 /0917697358 /0576630051 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡፡

የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉዱሩ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር፤ ግሬደር፤ዳምፕ ትራክ ፤ እስካቫተር

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 1፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ የሰሜን ሸዋ ዞን የራቤል ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግልጽ ጨረታ ማስታዎቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የራቤል ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2013 በጀት አመት ለራቤል ከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት ፈልጎ የማሽነሪ ኪራይ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች ዶዘር፤ ግሬደር፤ዳምፕ ትራክ ፤ እስካቫተር በግልፅ የጨረታ ዘዴ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በዘመኑ የታክስ  አግባብነት ያለው ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያለው/ያላት
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ነምበር ያላት ያለው
  3. የግዥው መጠን ከብር 50000/ሃምሳ ሺ ብር / በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ የቫት ከፋይነት ተመዝጋቢ የሆነ እና ለመሆናቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች በግልፅ የሚነበቡ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. በጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 30 ግሼ ወረዳ መሪ ማዘጋጃ ቤት ፋ/ቢሮ ቁጥር 04 ድረስ በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይቻላል፡፡
  6. የሚገዙ እቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሚወዳደሩበት እቃ ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ 1ፐርሰንት በሲፒኦ /በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በጥሬ ገንዘብ ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከሰነዱ ጋር ማቅረብ የሚችል
  8. ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ የህዝብ በአላት ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰአት ይሆናል
  9. ሎት2 ዶዘር ፤ሎደር ፤ሮሎ እና ሲኖ ትራክ/ዳም ትራክ ማሽን ኪራይ ጨረታው የሚዘጋው በ22 ቀን 3፡00 በ22 ቀን 4፡00 ይከፈታል ፡፡
  10.  ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  11. ካት ዶዘር D8R 200ሰዓት መስራት የሚችል፤ሎደር 100 ሰዓት መስራት የሚችል፤ሲኖትራክ ዳም ትራክ 400 ዳምፕ መስራት የሚችል እንዲሁም 3 እና ከዚያ በላይ ሲኖትራክ ማቅረብ የሚችል ፤ሮሎ 100 ሰዓት መስራት የሚችል ዝርዝር የማሽን ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ይገኛል
  12. ጽ/ቤቱ 20% የመጨመርና የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው
  13. ማንኛውም ተጫራች ግዥ/አገልግሎቱ በጥቅል በሎት ስለሆነ ከተዘጋጀው ዝርዝር እቃ ውስጥ ካልሞላ ከውድድር ውጪ ይደረጋል፡፡
  14. ማንኛውም ተጫራች በሌሎች ተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሰው ዋጋ ማቅረብ አይችሉም፡፡ የዶዘር ግሬደር፤ ሲኖትራክዳምትራክ፤ ሎደርና ሮሎ የማምጫና የመመለሻ ወጪን አሸናፊ ድርጀቱ ይሸፍናል፡፡
  15. . በጨረታው ቀን ተጫራቹ /ህጋዊ ወኪሉ ባይገኝም ጨረታውን አያስተጓጉልም፡፡
  16. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  17. ሊብሬ ማቅረብ የሚቻለው ካሸነፈ በኋላ ውለታ ላይ ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
  18. . ስለጨረታው ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0900109316/0922903286

በአብክመ የሰሜን ሸዋ ዞን የራቤል ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት

ዶዘር፣ ኤክስካቫተር ከነጃክ ሀመሩ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ ሎደር፣ ገልባጭ መኪና፣ የውሃ ቦቴ፣ ሰርቪስ መኪና(መለስተኛ አውቶቡስ) እና የመስክ መኪና (ደብል ካፕ/ሚኒ ካፕ/ሲንግል ካፕ) መከራየት ይፈልጋል፡፡

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 1፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡- አአማ01/2013

የአማራ ሕንጻ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለሚያስገነባው የጣርማ በር መንገድ ስራ ፕሮጀክት የሚያገለግሉ ከዚህ በታች የተመለከቱትን የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችንና ተሽከርካሪዎችን ማለትም

  • ዶዘር፣ ኤክስካቫተር ከነጃክ ሀመሩ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ ሎደር፣ ገልባጭ መኪና፣ የውሃ ቦቴ፣ ሰርቪስ መኪና(መለስተኛ አውቶቡስ) እና የመስክ መኪና (ደብል ካፕ/ሚኒ ካፕ/ሲንግል ካፕ) ህጋዊና ብቃት ያላቸውን አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶችና ማሳሰቢያዎች መሠረት በማድረግ በጨረታው እንዲወዳደሩ ተጋብዘዋል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸው፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. በሚወዳደሩበት የኮንስትራክሽን መሳሪያ የተመዘገበ የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር(ሊብሬ) ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ተደርገው ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው  ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የሚቀርቡት ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች በሙሉ የፈረስ ጉልበታቸው፣ የስሪት  ዘመናቸው፣ የመጫን አቅማቸው፣ የነዳጅ ፍጆታቸውና ሌሎች በጨረታ ሰነዱ የተገለፁት መስፈርቶች ተሟልተው መቅረብ አለበት፡፡
  7. የኪሎ ሜትር እና የነዳጅ ቆጣሪው በትክክል የሚሰራ መሆን አለበት፡፡
  8. ለኪራይ የሚቀርቡት ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች በናፍታ የሚሰሩ ብቻ መሆን አለባቸው፡፡
  9. ተጫራቾች ለጨረታና የውል ማስከበሪያ የሚውል ሲፒኦ (CPO) ወይም ያለቅድመ ሁኔታ እንደተጠየቀ የሚከፈል የባንክ ጋራንቲ በጨረታ ሰነዱ ላይ በእያንዳንዱ ማሽንና ተሽከርካሪ በተጠቀሰው የብር መጠን ልክ በብሔራዊ ባንክ እውቅና ከተሠጣቸው ባንኮች ብቻ አሰርተው ማቅረብ አለባቸው፡፡  የሚዘጋጀው የባንክ ዋስትና ወይም ሲፒኦ (CPO) በድርጅታችን ስም አማራ ሕንጻ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት (AMHARA BUILDING WORKS CONSTRUCTION ENTERPRISE) ተብሎ መሆን አለበት፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ከገንዘብ ያዥ ቢሮ/አዲስ አበባ አራት ኪሎ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጀርባ ካለው አልማ ህንጻ ከሚገኘው በአሕሥኮድ የአ/አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ስልክ ቁጥር፡- 011-1265652/011-126 5145/ ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ከታታይ ቀናት መግዛት ይችላሉ፡፡
  11. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን (ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ሰነዱን) “ዋና እና ቅጅ” ለየብቻ በመለየት አንድ ወጥ በሆነ ፖስታዎች በጥንቃቄ በማሸግ በግልፅ የሚታይ የተጫራች ድርጅቱን ማህተም በመወዳደሪያ ሰነዱ እያንዳንዱ ገጽ ላይና በማሸጊያ ፖስታው ላይ በመምታት አዲስ አበባ አራት ኪሎ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጀርባ ካለው አልማ ህንጻ ከሚገኘው በአሕሥኮድ የአ/አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ግራውንድ ፍሎር በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 15ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ15ኛው ቀን በ8፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በ8:30 ሰዓት በአሕሥኮድ የአ/አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ግራውንድ ፍሎር ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  13. የጨረታ ተወዳዳሪዎች በሌሎች ተወዳዳሪዎች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ማቅረብ አይችሉም፡፡
  14. የጨረታ ሰነዱ ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ60 ተከታታይ ቀናት ጸንቶ ይቆያል፡፡
  15. በጨረታ ሰነዱ በእያንዳንዱ ገጽ እና ፖስታው ላይ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ ሊኖር ይገባል፡፡
  16. ከጨረታ ሳጥን መዝጊያ ቀንና ሰዓት ዘግይቶ የቀረበ ተጫራች ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  17. በጨረታ ውድድሩ አሸናፊ የሚሆነው ድርጅት የሚያከራየውን ተሽከርካሪም ሆነ ማሽነሪ በራሱ ወጭ (ትራንስፖርት) መንገድ ግንባታ ቦታው ድረስ በማጓጓዝ ያቀርባል፡፡
  18. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  19. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ

በስልክ ቁጥር 011-126 5652/011-126 -5145 በመደወል ወይም

በፋክስ ቁጥር 011-126 5338 በመላክ ማግኘት ይችላሉ፡፡

በአማራ ሕንጻ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት

የአዲስ አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት

አዲስ አበባCompany Info

ኤክስካቫተር cat 340 : ቡል ዶዘር D8R :ሞተር ግሬደር :ሮለር : ሻወር ትራክ & ዳምፕ ትራክ (SINO RUCK)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ ኩታበር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2013 በጀት ዓመት የውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት የማሽን ኪራይ ይፈልጋሉ፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ማሽኖች እስከ ዝርዝር መገለጫቸው ያሟሉና የተገለፀ ዝርዝር መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች

በጨረታ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የማሽኖቹ አይነት

  • 1ኛ ኤክስካቫተር cat 340
  • 2ኛ ቡል ዶዘር D8R ከ320 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ
  • 3ኛ ሞተር ግሬደር /140 h cat
  • 4ኛ ቫይብራቶሪ ሮለር xcmg 14T14 ቶን እና ከዚያ በላይ
  • 5ኛ ወተር በውሰር ሻወር ትራክ 16.000 ሊትር እና ከዚያ በላይ የሚይዝ
  • 6ኛ ዳምፕ ትራክ (SINO RUCK) 114ሜ3 እና ከዚያ በላይ የሚይዝ

እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ማሽኖች ከ2018 እኤአ ወዲህ የተመረቱ ምርት ማቅረብ የሚችል ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ ቲን ነምበር ማቅረብ የሚችል
  2. የግዥ መጠን ብር 100,000 /አንድ መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ፣ የቫት ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
  3. እያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላው በነፃ ገበያ ላይ ተመስርቶ መሆን አለበት
  4. ተጫራቾች የማሽን የቴክኒክ ብልሽት ፣ የፔተር ፓርት ለውጥ እንዲሁም ዘይት ነክ ነገሮች እና የነዳጅ ወጭ ተጫራቹ የሚችል
  5. የማሽን ኪራይ ሰዓት የሚይዘው ለስራው ስራ ሰዓት ብቻ ነው የተፈጥሮ አደጋዎች ዝናብ እና ተያያዥ ችግሮች ከተከሰቱ የሚባክነው ሰዓት አይያዝም
  6. የማሽን መጓጓዣ እና መጫን ማውረጃ እንዲሁም ከሚሰራበት ቦታ ሳይት ወደሌላ ሳይት መጓጓዣ መጫን ማውረጃ ተጫራቹ የሚችል ይሆናል
  7. ተጫራቾች የሹፌር እና የኦፕሬተር እንዲሁም የረዳት አበል እና ሌሎች ወጭዎች ተጫራቹ የሚሸፍን
  8. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር -7 የተጠቀሱትን ለሚመለከታቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ  ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  9. የዕቃው ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ ወይም እስፔሲፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል
  10. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ ብር/ በመከፈል በመ/ቤታችን ቢሮ ጥር 7 ሰነዱን መግዛት ይቻላል
  11. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም የጨረታ ማስከበሪያ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤቱ ደረሰኝ በመሂ፡1  ማስያዝ ያለባቸውና  የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተፃፈለት ቀን ጀምሮ በ5 የስራ ቀናት ውል መግባት ያለበት ሲሆን የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ የሚችል መሆን  አለበት፡፡
  12. ማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ኦርጅናል ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ኩታበር ወረዳ ኩታበር መሪ ማዘጋጃ ቤት በግ/ፋ/ን/አስ/ደ/ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 7 በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  13. ጨረታው በጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 21 ተከታታይ የስራ ቀናት በአየር ላይ ቆይቶ በ 22ኛው ቀን በ 3፡30 ሰዓት ይዘጋል፡፡ በዚሁ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ4፡30 ይከፈታል ነገር ግን በበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
  14.  መ/ቤቱ በጨረታው የሚሰሩ ስራዎች ላይ ብዛት የመጨመር ሆነ የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው
  15. ማንኛውም ተጫራቾች በሌላ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም
  16. ማንኛውም ተጫራቾች ግዥው በጥቅል /በሎት/ የሚፈፀም መሆኑን አውቆ ለእያንዳንዱ ዝርዝር እቃዎች ዋጋ መሙላት ይኖርበታል የተዘረዘሩት ዕቃዎች በሙሉ ጠቅላላ ለእያንዳንዳቸው ዋጋ ያለመሙላት ከጨረታው ውድቅ ያደርጋል፡፡ ሆኖም ግን ግዥው በጥቅል ወይም በሎት ቢሆንም መ/ቤቱ የተጋነነ ዋጋ የተሞላባቸው ስራዎች ከሎት ውስጥ ነጥሎ በማውጣት ዝቅተኛ ዋጋ ካቀረቡበት አቅራቢዎች በለቀማ ማሰራት እንደሚቻል መታወቅ አለበት እንዲሁም አሸናፊ የሆኑ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን ስራዎች ሙሉ በሙሉ ሰርቶ ካላስረከበ ክፍያ የማይፈፀም መሆኑን
  17. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  18. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 3 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-448-01-06 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

ማሳሰቢያ

  • ወደ ስራ ከገቡ በኋላ ናፍጣ የሚሞላው ሰተቋራጩ ይሆናል
  • ከመንገዱ እስከ ኳሪ ሳይት ያለው እርቀት ከ0 እስከ 7 ኪ.ሜ የሆነ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሱ መስተዳደር ዞን

ኩታበር ወረዳ ኩታበር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ኩታበር

ዶዘር D8R…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሐዋሳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሀገር አቀፍ ግልጽ

ጨረታ ቁጥር 04/2013 የጨረታ ማስታወቂያ

የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለካሊድ ድጆ ግድብ መስኖና መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀከት እና ለተለያዩ መካከለኛ መስኖ ልማት ፕሮጀከት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ማሽኖች እና ተሽከርካሪዎች ድርጅታችን ባስቀመጠው ቁርጥ ዋጋ (Fixed price) ለመሥራት ፍላጎት ያላቸው አቅራቢዎች በቅደም ተከተል መዝግቦ ተከራይቶ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁየማሽነሪ እና ተሽከርካሪ

ዓይነት
ማሽኑ/

የተሽከርካሪው

አቅም
የሥሪት ዘመንቁርጥ ዋጋ በሰዓት

ቫትንና ነዳጅን
ጨምሮ

 
ምርመራ
1ዶዘር D8R≥300HP≥2008 GC2500.0086.58 ብር በኪሎ ሜትር 40,000 ኪሎ ግራም

ለሆነ ማሽን ወይም 400 ኩንታል ለሆነ ማሽንየሚከፈል ከተጠቀሰው ክብደት በላይ ወይምበታች ከሆነ ተሰልቶ ይከፈላል 
2ግሬደር≥180HP≥2006 GC1537.00
3ኤክስካቫተር በአካፋ
188-245HP heavyduty ≥2010 GC1609.20
4

ኤክስካቫተር በጃክ ሃመር
188-245HP heavyduty ≥2010 GC2149.35
5ዊል ሎደር≥215 HP≥2015 GC859.05
6ኮምፓክተር14-16 tone≥2012 GC815.00
7የውሃ ቦቴ

≥300HP≥1996 GC560.0014,000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው ባለ ሦስት

አክስል
ተ.ቁየማሽነሪ እና ተሽከርካሪ

ዓይነት
 ማሽኑ/

የተሽከርካሪው

አቅም
የሥሪት ዘመንቁርጥ ዋጋ በወር

ቫትንና ነዳጅንጨምሮ
ምርመራ
8የነዳጅ ቦቴ≥300HP≥1996 GC111360.0012,000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው ባለ ሦስት

አክስል
ተ.ቁየሰርቪስ መኪና ዓይነትየማሽኑ/

የተሽከርካሪው

አቅም
የሥሪት ዘመንቁርጥ ዋጋ በቀን

ቫትንና ነዳጅንጨምሮ
የመጫን አቅም
9ኮብራ ፣ ማርክ 2 ፣ ሎንግ

ቤዝ ፣ ድርብ ተግባር
≥120HP≥2002 GC2357.50ከ4 ሰው በላይ ሆኖ ኮብራ፣ ማርክ 2፣ ሎንግ

ቤዝ ላቀረበ ቅድሚያ ይሰጣል
10ባስ≥130HP≥2015 GC2414.00ከ25 እስከ 26 ወንበርየመጫን አቅምያለው 
ተ.ቁየማሽነሪ እና ተሽከርካሪ

ዓይነት
የማሽኑ/

የተሽከርካሪው

አቅም
የስሪት ዘመን ከተጠቀሰው በላይቁርጥ የኪራይ ዋጋ በሚ/ኩብ ቫትንና ነዳጅንጨምሮ 

የመጓጓዣ ርቀት(ኪ.ሜ)
11ገልባጭ መኪና≥16 M 3≥2015 GC4.450-4
4.204.1-10
4.1010.1-30
4.0530.1-50
4.0050.1 በላይ
  1. ተጫራቾች በመስኩ (ህጋዊ) የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የታደሰ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. አከራይ ለሚያከራየው ማሽንና ተሽከርካሪ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ የራሳቸው ካልሆነ ከ3ተኛ ወገን በውልና ማስረጃ የተወከለበትን ውክልና አያይዘው ማቅረብ አለበት፡፡
  3. ተሳታፊዎች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ ቀን ውስጥ ሐዋሳ በሚገኘው የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን በዋናው መ/ቤት አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት መዝገብ ቤት ገቢ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  4. የማሽኖቹና ተሽከርካሪዎች የቴክኒክ ብቃት በባለሙያ ተፈትሾ ተቀባይነት ማግኘት ይኖርበታል፡፡
  5. የማሽኖቹና ተሽከርካሪዎች የተሻለ ብቃትና ስሪት ዘመን ፣ አነስተኛ የነዳጅ ፍጆታ ፣ አነስተኛ የሥራ ሰዓት(working hour) እና አነስተኛ ኪሎ ሜትር ያለው ተመራጭ ይሆናል፡፡
  6. ውል የሚታሰረው የማሽኑ/ የተሽከርካሪው ቴክኒካል ብቃት በድርጅቱ ሲረጋገጥ ብቻ ነው፡፡
  7. የተሽከርካሪዎችና ማሽነሪዎች ፍላጎት (ብዛት) ከፕሮጀክት በሚቀርበው ጥያቄ ላይ የተመሰረተ ይሆናል፡፡
  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ውድድሩን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-0462203944/0462210021
  • የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሐዋሳ

ግሬደር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ፣ ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን መከራየት

Published on:Be’kur ( ኅዳር 28፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት ከኮኪ ጇምቢ የመንገድ ጥገና የማሽን ኪራይ ማለትም፡- ግሬደር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ፣ ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር መከራየት እና ማስጠገን ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
  3. የአገልግሎት ግዥው የብር መጠን 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ወም/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ማግኘት ይቻላል፡፡
  6. ተጫራቾች የግዥውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15 ሺህ ለወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በማለት ይህን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤታችን ገንዘብ ያዥ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ኦርጅናውን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ መሙየውን በጥንቃቄ በመሙላት በሞሉት ዋጋ ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ ፊርማ እና ማህተም በማድረግ በአንደ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅ ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በተለያዬ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን /ሲፒኦውን/ በጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበትን ኮፒ በአንድ ፖስታ በማድረግ እነዚህን ሶስት ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በፖስታው ላይ የመስሪያ ቤቱን እና የአቅራቢውን ስም እና አድራሻ በመፃፍ የተጫራቹን ማህተም፣ ፊርማ እና አድራሻ በመፃፍ ወም/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ ቤት ግዥ ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. የጨረታው ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው በ16ኛው ቀን በ4፡00 የጨረታ ሣጥኑ ታሽጐ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን በ4፡30 ተጫራቾች በተገኙበት ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት የማያግደውን ከመሆኑም በተጨማሪ ለሚወሰኑ ውሣኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡ የጨረታው መክፈቻ ቀን የመንግስት የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡
  10. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10 በመቶ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ትዕዛዝ/በሲፒአ/ በጥሬ ገንዘብ በማሰራት ውል መያዝ አለበት፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን የሎት እቃዎች በየመ/ቤቶች ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ወጭ በማጓጓዝ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  12. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 4490215 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  13. ተጫራቾች እያንዳንዱን ዋጋ ሲሞሉ ግልጽ እና ተነባቢ መሆን አለበት፡፡
  14. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች/ አገልግሎቶች/ ሙሉ በሙሉ በውሉ መሠረት ካላስረከበ የውል ማስከበሪያው ሙሉ በሙሉ ይወረሣል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ጽ/ቤት

ግሬደር ካት 140H : ሮለር : ኤክስካቫተር ካት :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና : ዶዘር D8R CAT

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Amendments

ማስተካከያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ኅዳር 20 ቀን 2013 ዓ.ም ባሳወቀው የማሽን ኪራይ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ውስጥ “ግሬደር ካት 140 H ለ50 ሰዓት” የተባለው በስህተት ስለሆነ “ግሬደር ካት 140 H ለ150 ሰዓት” ተብሎ ይነበብ፡፡

1st Announcement dated on Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር (D8HCater pilar) ግሬደር፣ ባለ ጎማ ስካቫተር፤ ባለሰንሰለት እስካቫተር ሻወር ትራክ ሩማ እና ገልባጭ መኪና (Dump truck) ለመከራየት ይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 26፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ማኦ አና ኮሞ ልዩ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

መለያ ቁጥር LLRP/1/2013

የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልላዊ መንግስት የማኦ እና ኮሞ ልዩ ወረዳ ጽ/ቤት በLLRP ፕሮጀክት በተገኘ ድጋፍ በ2013 በጀት ዓመት ለመንገድ ግንባታ ስራ ማስፈጸሚያ የሚሆኑ ማሽኖችን ማለትም ዶዘር (D8HCater pilar) ግሬደር፣ ባለ ጎማ ስካቫተር፤ ባለሰንሰለት እስካቫተር ሻወር ትራክ ሩማ እና ገልባጭ መኪና (Dump truck) ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ጨረታ ላይ መሳተፍ ለምትፈልጉ ተጫራቾች በሙሉ

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው በ2013 በጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የሚያከራዩን የራሳቸው ስለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ ውክልና ማቅረብ የሚችል ዶዘር፣ ግሬደር፤ ሮሎ፣ እስካቫተር (ባለጎማ) እና ባለሰንሰለት እስካቫተር የተመረተበት ዘመን እ.ኤ.አ.ከ2015 በኋላ የሆነ የገልባጭ መኪና (ዳና-ትራክ) እና ሻወር ትራክ እ.ኤ.አ ከ2016 በኋላ የሆነ፡፡
  3. የድርጅታችሁን (የቢሮአችሁን) አድራሻ ማሳየት የሚችሉና ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ ተጫራቾች የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በይፋ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታ መሸጫ ቦታ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መንግስት ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ቁጥር-04 እየቀረቡ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው በተራ ቁጥር 4 ላይ በተጠቀሰው አድራሻ ተዘጋጅቶ በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኦርጂናል ኮፒን እና በውልና ማስረጃ የውክልና ደብዳቤ ይዘው ካልቀረቡ የጨረታ ሰነዱ አይሸጥላቸውም፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ሲያቀርቡ ለቴክኒክ 1 ኦጂናል እና 2 ኮፒ ሲሆን ለፋይናንስ ደግሞ 1 ኦርጂናል እና 2 ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡
  8. የጨረታ ሰነዱን በሚገዙበት ወቅት የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) አሳይተው ካስመዘገቡት ማሽን ውጭ  ጨረታ ሰነድ ላይ ሞልተው ቢያቀርቡ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  9.  ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ ለሁሉም በተቀመጠላቸው መጠን ለእያንዳንዱ ማሽን 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  10. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በግልጽ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ ይውልና በማግስቱ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ በዚያው እለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  11. ማሽኑ ማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ዋና ከተማ ቶንጎ ድረስ ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡
  12. የጨረታው መክፈቻ ቀን በዓል ላይ ከዋለ በሚቀጥለው ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡
  13. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0913288451/0917229814 መጠቀም ይችላሉ

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ማኦ አና ኮሞ ልዩ ወረዳ ጽ/ቤት

ዶዘር ፣ ኤክስካቫተር ከነ ሰንሰለቱ ከነአካፋና ጃክስመሩ፣ ሎደር፣ሮሎ ባለ 16 ቶን ፣ግሬደር፣ ባክሎደር እና ወዘተ ኪራይ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 26፣ 2013 )Place of Bid Competitions: ደ/ብርሃን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአህስኮድ የደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት የተለያዩ ማሽነሪዎች ለመከራየት እና የቢሮ መገልገያ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል።

  • ሎት 1 :- የተለያዩ ማሽነሪዎች ኪራይ (ዶዘር ፣ ኤክስካቫተር ከነ ሰንሰለቱ ከነአካፋና ጃክስመሩ፣ ሎደር፣ሮሎ ባለ 16 ቶን ፣ግሬደር፣ ባክሎደር እና ወዘተ
  • ሎት2 ፡- ልዩ ልዩ የግንባታ እቃዎች
  • ሎት 3 :- የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያ፣ የፕሪንተርና የፎቶ ኮፒ ቀለሞች
  1.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒው መቅረብ አለበት። የዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃውን ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል። ሆኖም TOT ተጠቃሚዎች እስከ 200,000 ብር በጨረታው ይሳተፋሉ።
  2. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ በአማራ ህንፃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ደብረብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት ደ/ ብርሃን ከተማ ቀበሌ 09 አጠ/ሆስ/ግ/ሳይት ውስጥ በሚገኘው ቢሯችን በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን በብር 100 መግዛት ይቻላል።
  3.  ናሙና ማቅረብ ያለባቸው እቃዎችን ተወዳዳሪዎች ጨረታ ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው።
  4. . ተጫራቾች ጨረታውን እንዳሸነፉ ከተገለፀላቸው ቀን አንስቶ በ3 ቀናት ውስጥ ውለታ በመግባት በ5 ቀናት ውስጥ እቃውን ሙሉ ለሙሉ በግንባታ ሳይት በማቅረብ የጥራት ፍተሻ በራሳቸው ወጪ ማሰራት ይኖርባቸዋል።
  5. የተዘጋጀ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በሁለት ኮፒ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒበማይለቅየታሸገ ኤንቨሎፕ ተዘጋጅቶ የጨረታማስከበሪያዋስትና 2% (ሁለት ፐርሰንት) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ መጨረሻው ቀን እስከ ቀኑ 8፡00 ድረስ ደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ በማስገባት ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት ተጫራቾች በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 ላይ ይከፈታል። ቀኑ በአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል።
  6. በጨረታ ሰነዱ ላይ ስርዝ፣ ድልዝ መኖር የለበትም። ሰነዶቹ ላይ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ መኖር አለበት፣ በሌላው ተጫራች ላይ ተንተርሶ መጫረት አይፈቀድም።
  7. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0118909055 መደወል ይችላሉ።
  • በአህስኮድ የደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግ/ፕ/ጽ/ቤት ደ/ብርሃን

ዶዘር : Excavetor :ዳምፕ ትራክ :ሩሎ :ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT : shawer Track

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዘመን ለስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ለመንገድ ስራ የሚያስፈልጉ የተለያዩ ማሽነሪዎችን ዶዘር፣ ግሬደር፣ ኤከስካቫተር፣ ዳምፕትራከ፣ ሩሎ፣ እና ሻወር ትራክ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየትን ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን በማሟላት እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡፡ –

  1. ዶዘር ሞዴል D8R CAT ለ200 ሠዓት
  2. Excavetor ሞዴል 318 DL (D2L) CAT ፣324 DL (D2L) CAT 325 ፣DL (D2L) CAT እና ከዛ በላይ፣ ለ200 ሰዓት፣
  3. ዳምፕ ትራክ (Sinotrack) 16 Meter cube መያዝ የሚችል፣ ብዛት 6፣ (ለ1000 ሰዓት)
  4. ሩሎ (Compactor) ለ200 ሰዓት፣ 16 ቶን እና ከዛ በላይ የመርገጥ አቅም ያለው፡፡
  5. ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT፣ 70 እስከ 90HP CAፐ፣ ለ300 ሰዓት፡፡
  6.  shawer Track፣ ለ200 ሰዓት፣ 130ool እና ከዛ በላይ መያዝ የሚችል፣ የራሱ የሆነ የውሃ መምጠጫ (Water Pump) ያለው፡፡
  7. ፒካፕ ባለ ደብል ገቢና 

አስፈላጊ መስፈርቶች፡-

  1. ተጫራቾች ለመንገድ ስራ የሚያገለግሉ ማሽነሪዎችን የማከራየት የታደሠ ሕጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር “TIN card” ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክክ “VAT” ተመዝጋቢ የሆነና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  4. ተጫራቾች ማሽነሪዎችን ለስራው በሚፈለግበት ቦታ በራሳቸው ወጭ በማጓጓዝ አድርሶ መመለስ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች ለማሽነሪዎቹ የሚያስፈልጉ ነዳጅ፣ ቅባት፣ ሰርቪስ እንዲውም ለማሽኑ ኦፕሬተር አበል እና ደመወዝ በራሳቸው ወጪ መሸፈን የሚችሉ፡፡
  6. ተጫራቾች ለማሽን ኦፕሬተር እና ለሰዓት ተቆጣጣሪዎች (time keeper) የራሳቸውን መጓጓዥያ ሰርቪስ ያላቸው፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ከስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስራ አምስት (15) ተከታታይ የመንግስት የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) ከፍለው በመግዛት የዋጋ ማቅረቢያቸውን ሰነድ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ በ2 ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማቅረብ በ16 የስራ ቀን ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ሺህ ብር) CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች ያሸነፈውን የማሽን ዓይነት በእስፔስፍኬሽን መሠረት እና በተባለው ግዜ ውስጥ ጥራቱን የጠበቀ ማሽን ለማቅረብ ማሸነፉን ከተነገረው ቀን ጀምሮ በ5 (አምስት) የስራ ቀናት ውስጥ በአካል በመገኘት ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማሉ፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ ያቀረበውን የሰዓት ብዛት በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው
  11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ በ16ተኛው የስራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት የሚታሸግ ሆኖ በዚሁ ዕለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት በግልጽ የሚከፈት ሆኖ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ለመከፈት የማያግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 05766800-15/08-66

የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር ከነሎቬዱ ኪራይ : የተለያዩ የመንገድ ስራ አገልግሎት የሚውሉ ማሽነሪዎች

Published on:Be’kur ( ኅዳር 21፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ክልላዋ መንግሥት በምስራቅ ጐጃም መስተዳድር ዞን የአነደድ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ክልላዋ መንግሥት በምስራቅ ጐጃም መስተዳድር ዞን የአነደድ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በ2013 በጀት አመት በሴክተር መስሪያ ቤቶች ከተመደበላቸው የስራ ማስኬጃ በጀት ውስጥ ከዚህ በታች በተለያየ መድብ የተዘረዘሩትን የእቃዎች ግዥ እና ግንባታዎችን ስለሚፈጸም እንድትሳተፉ እያሳሰብን፡-

  • ሎት 1 ሲሚነቶ፣
  • ሎት 2 አሸዋ፣
  • ሎት 3 የተለያዩ የመንገድ ስራ አገልግሎት የሚውሉ ማሽነሪዎች፣
  • ሎት 4 ኤክስካቫተር ከነሎቬዱ ኪራይ፣
  • ሎት 5 ገነቷ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ፣
  • ሎት 6 የላም ጭቃ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግንባታ፣
  • ሎት 7 ጥቁር አድብር 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታ፣ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በጠቅላላ ዋጋ /ሎት/ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ ሲሆን፡-

  1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥረ /ቲን/ ያላቸው፣
  2. የግዥው መጠን ከብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤
  3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማሰረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  4. የሚገዙ እቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፣
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ከአነደድ ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 05 ማግኘት ይቻላል፣
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት የእቃው ዋጋ ለሎት 1- ብር 600፣ ለሎት 2- ብር 4000፤ ለሎት 3 – ብር 15 ሺህ ፣ ለሎት 4- ብር 2ሺህ 500 ፤ ለሎት 5- ብር 16 ሺህ ብር ፣ ሎት 6- ብር 16 ሺህ ፣ ለሎት 7- ብር 16 ሺህ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በመ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስተና ማስያዝ አለባቸው፣
  7. የጨረታ ዋጋው ፀንቶ የሚቆይ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ 40 ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሀሣባቸውን በአንድ ኮፒ በጥንቃቄ በፖስታ አሽገው የድርጅቱን ህጋዊ ማህተምና ፊርማውን በማድረግ ማስታዋቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ድረስ በጨረታ ሳጥኑ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በእለቱ 3፡30 ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡00 ላይ በአነደድ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3 የሚከፈት ሆኖ 16ኛው ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመማሣይ ቦታና ሰአት የሚከፈት ይሆናል፡፡ ሎት 5 ፤ ሎት 6 እና ሎት 7 ደግሞ በተመሣሣይ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 22ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ድረስ በጨረታ ሳጥኑ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በእለቱ 3፡30 ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡00 ላይ በአነደድ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 3 የሚከፈት ሆኖ 22ኛው ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ቦታ እና ሰአት የሚከፈት ይሆናል፡፡ ሆኖም ተጫራቾች በራሳቸው ምርጫ ጨረታው የሚከፈትበት ጊዜ ባይገኙ ጨረታቸው ከመከፈት የማያስተጓጐል ከመሆኑም በተጨማሪ በጨረታው ሂደት ያልተገኙ ተጫራቾች ግን በተላለፈው ውሳኔ ተገዥ ይሆናሉ፡፡
  9. በጨረታው አሸናፊ የሆነው ድርጅት ውል በሚያዝበት ወቅት ያሸነፈበት እቃ /ንብረት/ ጠቅላላ ወጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕሻዘዝ /ሲፒኦ/ ወይም በመ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ ወይም በቴክኒክና ሙያ የተደራጀ ከሆነ ካደራጀው ተቋም የዋስተና ደብዳቤ ማፃፍ አለበት፡፡
  10.  አሸናፊው ድርጅት የሚያቀርበው የውል ማስከበሪያ ዋስተና ፀንቶ መቆያ ጊዜ ውሉ ከሚጠናቀቅበት የመጨረሻ ቀን ጀምሮ ቢያንስ በተጨማሪ 30 ቀን ፀንቶ መቆየት የሚችል መሆን አለበት፡፡
  11. በጨረታው አሸናፊ የሆነው ድርጅት ያሸነፈበት እቃ /ንብረት/ ጠቅላላ ወጭውን በመሸፈን አነደድ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ንብረት ክፈል ድረስ ማቅረብ አለበት ሎት 1ን በተመለከተ ደግሞ በጨረታ ሰነዱ በተዘረዘረው ቀበሌዎች ማድረስ አለበት፡፡ የማሽን ኪራዮችን በተመለከተ ደግሞ በሚሰሩበት ቦታ ድረስ በራሳቸው ማጓጓዥ በማምጣት መስራት አለባቸው፤
  12. ውድድሩ በጠቅላላ ዋጋ /ሎት/ ነው፣
  13. መ/ቤቱ የተሻለ አማሪጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙለ ዩመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  14. በግንባታ ዘርፍ ለሚሳተፉ ተጫራቾች የህንፃ ስራ ተቋራጭ በደረጃ ጂሲ/ቢሲ/9 እና ከዚያ በላይ የሆነ የግንባታ የምስክር ወረቀት ከመሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይም ከክልል ስራና ከተማ ልማት ቢሮ ማቅረብ የሚችል፤ ተቋራጮች ለግንባታ ስራ የሚያስፈልገውን የሰው ሀይል ማቴሪያልና ማሽነሪዎች ሙሉ በሙሉ እራሱን ችሎ መስራት የሚችል፡፡ በግንባታው ላይ አሸናፊ የሚሆነው ድርጅት 10 በመቶ የሚያወጣ ስራ ከጠቅላላ ዋጋው ላይ ለወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡
  15. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በአነደድ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 03 በአካል ወይም በስልክ ቁጥር 0582610025/26/71 በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡

የአነደድ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አ.ማ ያገለገሉ ዶዘሮች ፣ ኤክስካቫተሮች ፣ ግሬደሮች ፣ ጀኔሬተሮች እና ተሽከርካሪዎች መሸጥ ይፈልጋል።

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 22፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ኩባንያችን ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አ.ማ ከዚህ በታች በዝርዝር የተገለጹትን ያገለገሉ ዶዘሮች ፣ ኤክስካቫተሮች ፣ ግሬደሮች  ፣ ጀኔሬተሮች እና ተሽከርካሪዎች በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ስለዚህ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ከፍሎ በመግዛት በጨረታው መሣተፍ ይችላል፡፡

ሎት 1

ተ.ቁየማሽነሪው ዓይነትሞዴልመለያ ቁጥር
1ዶዘርD8R9EM02829
2ዶዘርD8R9EM02832
3ዶዘርD8R9EM04292
4ኤክስካቫተር320CHKT00997
5ኤክስካቫተር324DDFP00522
6ኤክስካቫተር324DDFP00918
7ኤክስካቫተር329DMNB00505
8ግሬደር 140HXZH01987
9ሎደር950H JAD01781
10ጄኔሬተር250KVAOLY00000TMNR00274 
11ጄኔሬተር100KVAOLY00000HE4E4E00329
12ዶዘርD8R9EM03498
13ግሬደር140HXZH00913
14ኤክስካቫተር329DMNB00516
15ግሬደር140HXZH01934 

.2

ተ.ቁየተሽከርካሪው ዓይነትሠሌዳ ቁጥር የተሠራበት ዓ.ም የሞተር ቁጥር የሻንሲ ቁጥር 
1ኒሣን ፒክአፕ3-48920 አ.አ2008 QD32261602 JN1H10D2220-04005 
2ኒሣን ፒክ አፕ 3-03510 አ.አ 1999 TD27608168 ADNE21 000060G048943 

ንብረቶቹን ሳሪስ ዋናው መሥሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር ጠዋት ከ3፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ በአካል ተገኝተው መመልከት ይችላሉ።ተጫራቾች የሚፈልጉትን ንብረት ሊገዙ የሚችሉበትን ዋጋ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ፎርም ላይ በመሙላት እና ለጨረታ ማስከበሪያም ያቀረቡትን ዋጋ 10 በመቶ CPO ብቻ በማስያዝ በድርጅቱ የፋሲሊቲ እና የጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

ጨረታው ተከታታይ ቀናት በኋላ በሚኖረው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያው የሠራተኞች ክበብ ውስጥ ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ኩባንያው ለገዢዎች የስም ማዛወር ሒደት እንዲረዳቸው አስፈላጊውን መረጃ ለመስጠት የሚተባበር ሲሆን ለመሣሪያዎቹ ከመንግስት የሚፈለገውን ማንኛውም ወጪ ገዢዎች መክፈል እንደሚኖርባቸው ለመግለጽ እንወዳለን።

መሥሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

ስልክ ቁጥር 01-4-421133

የውስጥ መስመር 212 ወይም 212/312/300 ደብረ ዘይት መንገድ (ሳሪስ አካባቢ)

ሪዬስ ኢንጂነሪንግ አክሲዮን ማህበር

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:

የግንባታ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ ጨረታ

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በተለያዩ ፕሮጀክቶች እና ለአርጆ 3 ለሚያከናውናቸው የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች የተገለፁትን የግንባታ ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ከኮርፖሬሽኑ ጋር መሥራት ለምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

  1. በ2013 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ
  2. ምዝገባ የምስክር ወረቀት
  3. የግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፍኬት
  4. የመሣሪያ እና የተሽከርካሪዎች ባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ)
  5. ሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስ ሰርተፍኬት እና ክድርጅታችን ጋር መስራት እንደምትፈልጉ የሚገልፅ ማመልከቻ በመያዝ በስራ ቀናት ቃሊቲ የመካኒኮች አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ኮርፖሬሽኑ የሚገኘው ቃሊቲ የመካኒኮች እና አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ስልክ ቁጥር፡- 11 439 02 80 ወይም 011 439 01 50 ነው

Kiraa Konkolaataa Guddaa (Garagalchaa) Piroojektii Addaa Addaatiif

ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የትልልቅ መኪና /ገልባጭ መኪኖች ኪራይ የተቀመጠ ዋጋ

Remark

  1. For all hualing distances between zero up to 2.5 km dumping, payment is calculated by 2.5 km.
  2. Payment for other hualing distances is going to be calculated according to the distance travelled with load
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Dump Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of TruckDistance(Trip Distance)Loading Capacity in m3Bara Oomishaa(manu. Year)All Projects, In Birr Perm3 Per km
Normal Soil,Gravel & Sand(Biyyee fi Cirrachaa)Stone (Dhagaa)
1Dump Truck0-25 km12-18›2006 & Acc In-spection6.307.15
2Dump Truck26-5km5.506.50
3Dump Truck5.1-10km4.806.00
4Dump Truck10.1-30km4.406.00
5Dump Truck30.1km-50km4.204.50
6Dump Truck50km-100km2.704.00
7Dump Truck100.1km & above2.203.5
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Machinery Price Rate Including Fuel & VAT-in Birr Per Hour
S.No                           1 Type of Equipmentየማሽኑ ዓይነት                          Dozer Specification (Requirements) Working Conditions, Projects and Price Rate
Finfine, <180km distance & all Condition>180km Normal Condition >180km, Remote & Severe condition>180km abrasive material (Granite)>180km & Severe Condition  & abrasive
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመን                      ›2013 G.C Hourse  Power የፈረስ ጕልበት                        ›300 hp Capcity in lit, m3, ton, KW & etc                       –AAWSA, Mato Arba-Tedhe cha, Modjo Bridge, Welete Dima, OSZFR WS, Hora Kilole Irreg. Hidi Bish ortu Irreg. Guder Irreg, Bote WS. Maki-Zwey Irreg.. Awash, Asgori, Harbu Culule WS,         2,700.00Wando Ireg., Gorecha Irreg., Yayyo Elemo, Wacho-Garl, Welele Nunu, Kersa -Shakiso, Mettu by Pass,Wenges Bridge, Burka Bridge, Chefe Ramis Bridge, Dabena Bridge, Galan Nech Sar Bridge, Jimine-Giwe Bridge, Offa Bridge, Sesse-2 Bridge, Fantale Irreg., Tibila Irreg., Kersa  WS, Diksis WS, Husen  Mandera WS, Doba WS, Kara Kurkura .WS, Arsi Nagale WS,Bokoji WS, Bulbula WS, Gololcha WS & & Abaya Nech Sar 2,750.00Lidi Cheketa Irreg.,Chelchel Irreg., Welmel Irreg., Arjo Dhidhesa-1, N/Borena WS, Fadis WS, Galchat WS, Beradimtu-Bered-Hantut, Oda-Boji-Adecha- Rerasa, Lubansa Bridge, Worengamo Bridge              2,850.00 Chira-A fallo Cheriko, Hirna- Mesela, Mettu- Section, Mettu Diri-Junction, Gundomeskel Weleka, Begge ketta,                   2,950.00 Arjo Dhid hesa-3, Kobbo Dedeko Gola-Goti & Konno Dogoma Kibbi                   3,150.00  
2Dozer2006-2012 G.C> 300 hp2,562.02,700.002,800.002,900.003,100.0
3Chain excavator with Jackhamme>2013 GC>245 hp>32 ton1,900.002,000.002,050.002,150.002,250.0
4Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC>245 hp>32 ton1,800.001,900.001,950.002,000.002,100.0
5Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC200-244hp>29 ton1,800.001,900.001,950.00 2,050.002,150.0
6Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC 200-244hp>29 ton1,750.001,800.001,875.01,950.02,050.0
7Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC 185-199 HP>27 ton 1,650.01,750.01,850.01,950.02,050.0
8Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC185-199 HP>27ton1,600.001,700.01,800.001,850.0 
9Chain Excavator Bucket size > 1.8 M3> 2013 GC > 245 hp>30 ton1,600.001,750.001,820.001,850.01,900.00
10Chain Excavator Bucket size > 1.8 m132 2008-2013 GC> 245 hp>30 ton1,585.01,650.01,750.01,800.01,850.0
11Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m3> 2013 GC 200-244 hp>27ton1,550.01,700.01,770.01,800.01,850.0
12Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m32008-2013 GC200-244 hp>27ton1,530.01,650.01,750.01,770.01,800.0
13Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m3> 2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,650.01,720.01,750.01,800.0
14Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m32008-2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,600.001,700.01,720.01,750.0
15Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m3> 2013 GC160-184 HP1,400.01,450.01,500.01,500.01,550.0
16Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m32006-2012 GC160-184 HP1,400.01,425.01,450.01,450.01,500.0
17     18Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3 Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3>2008GC     2000-2008 & Acc.Inspect.140-159 HP    140-159 HP–  1,200.0      1,175.01,200.0      1,200.01,250.0      1,200.01,250.0      1,225.0 1,300.0      1,250.0
19Wheel Excavator2000-2009 & Acc. Inspect.>160HP >1 M3 1,200.0 1,250.0 1,300.0 1,300.0 1,350.0 
20Wheel Excavator>2010 >160Hp >1 M3  1,250.01,350.01,400.01,400.01,450.0
21Wheel Excavator2000-2009 & Acc.Inspect.140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,050.0 1,100.0 1,150.0 1,150.0 1,200.0 
22Wheel Excavator>2010 140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,100.0 1,200.0 1,250.0 1,250.0 1,300.0 
23Wheel Loader>2013 >190Hp >3m3 750.0 800.0 820.0 820.0 850.0 
24Wheel Loader2008-2013 GC>190Hp>3m3 750.0 785.0 800.0 800.0 820.0 
25Wheel Loader>2011 GC 150-189Hp 2.5-2.9m3 720.0 770.0 780.0 780.0 800.0 
26Wheel Loader2006-2010 GC150-189Hp 2.5-2.9m3 700.0 750.0 750.0 760.0 780.0 
27Back hoe wheel loader2000-2009 & Acc.Inspect>86Hp 0.24/1m3 700.0 780.0 780.0 780.0 780.0 
28Back hoe wheel loader>2010 >86Hp 0.24/1m3 750.0 850.0850.0850.0850.0
29Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC >170Hp 1,570.01,600.01,650.01,700.01,750.0
30Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect>170Hp 1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
31Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC 140-169 HP1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
32Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect140-169 HP1,525.01,570.01,590.01,610.01,630.0
33Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>14630.0670.0690.0710.0730.0
34Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>16650.0690.0710.0730.0750.0
35Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>141,000.001,100.01,150.01,200.01,250.0
36Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>161,020.01,120.01,170.01,220.01,270.0
37Asphalt paver>2006 GC 164 HP 1,700.001,750.01,750.01,750.01,750.0
38Pneumatic Roller>2006 GC  10-13 ton985.01,000.01,000.01,000.01,000.0
39Pneumatic Roller>2006 GC  >14ton1,335.01,350.01,350.01,350.01,350.0
40Chip Spreader>2006 GC   765.0800.0800.0800.0800.0
41Asphalt paver Distributor>2006 GC  5000 lit820.0850.0850.0850.0850.0
42Asphalt paver Distributor>2006 GC  6000 lit935.0950.0950.0950.0950.0
43Asphalt Cutter>2006 GC   420.0450.0450.0450.0450.0
44Asphalt millig m/c>2006 GC 370HP 2,220.02,250.02,250.02,250.02,250.0
45Curbers>2006 GC 127/2000k w/min 1,660.01,700.01,700.01,700.01,700.0
46Hal Crane (truck crane) >2006 GC  5ton-9ton700.0750.0750.0750.0750.0
47Hal Crane (truck crane) >2008 GC  10-15 ton780.0780.0780.0780.0780.0
48Hal Crane (truck crane) >2008 GC  16-25 ton800.0800.0800.0800.0800.0
49crane>2008 GC  26-35 ton900.01,000.01,000.01,000.01,000.0
50crane>2008 GC  35-50 ton1,200.01,400.01,400.01,400.01,400.0
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Light Vehicles, Service Buses, Mid-Carrier Trucks & Double Cabin Carrier Trucks
S NoDescriptionCapcity : CC, Lit, HP, Ton etcPrice Rate in Birr per dayRemark 
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመንFinfinne & <180 km>180 km
1Automobile 1.1-1.5lit2002-2007 & Acc Inspection600.00For Head Office Work
2Automobile 1.1-1.5lit>2008 700.00For Head Office Work
3Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2002-2007 & Acc Inspection1,400.001,600.00For project works
4Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,800.001,900.00For project works
5Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2013-20161,900.002,000.00For project work, consultant & project manager services
6Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20172,000.002,100.00Only for consultant & project Manager
7Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2002-2007 & Acc Inspection1,150.001,350.00For project works
8Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2008-20121,500.001,600.00For project works
9Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2013-20161,600.001,675.00For project works
10Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP> 20171,675.001,685.00For project works
11Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,500.00For project works
12Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,750.001,850.00For project works
13Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2013-20161,875,001,900.00For project works
14Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,915.00For Head Office Work
15Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP> 20131,950.00For Head Office Work
16Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,900.002,000.00Head office & for project works
17Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20132,000.002,100.00Head office & for project works
18Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,500.001,700.00For project works
19Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP> 20081,700.001,800.00For project works
20Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,200.001,300.00For project works
21Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP> 20081,3000.001,400.00For project works
22Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,520.00Head office & for project works
23Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP> 20081,520.001,600.00Head office & for project works
24Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP2002-2007 & Acc inspection600.00650.00Head office & for project works
25Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP> 2008650.00700.00Head office & for project works
26Service bus (45/62 seats) > 180 Kw2002-2007 & Acc inspection2500/28002600/2900Head office & for project works
27Service bus (45/62 seats)> 180 Kw> 20082800/30102800/3010Head office & for project works
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of Vehiclesየማሽኑ ዓይነትLiterሊትር  Manufacturing Yearየተመረተበት ዘመንPrice 2013 for all projects (including fuel and vat) ለሁሉም ፕሮጀክቶች ክፍያ ነዳጅና ቫትን ጨምሮ በሰዓት
Manual Spraying/ SprinklingManual Spraying/ Sprinkling
In birr per HourIn birr per Hour
1Shower truck12,000-16,000>200 & Acc. inspection650.00750
2Shower truck18,000-20,000>200 & Acc. inspection700.00800
3Shower truck12,000-16,000>2008700.00800
4Shower truck18,000-20,000>2008750.00850
5Fuel Truck12,000-16,000>2008 G.C850.00
6Fuel Truck18,000-25,000>2008 G.C900.00
7Truck mixer5m 3>200 & Acc. inspection600.00
8Truck Mixer 380 hp7-10 m3>2008950.00

Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT

NoDistancePer (Birr/km)Dozer, Chain Excavator With Bucket/ Jack Hammer, Grader, Whed Excavator and Wagon Drill, Loader, Backhoe Loader and Compactor 
If one Machine in loaded on one low-bedIf two machine loaded on one low-bed
Non AsphaltAsphaltNon AsphaltAsphaltAsphaltNon Asphalt
10-100kmBirr/km185165150130160180
2101-350 kmBirr/km170155140125155160
3351-500kmBirr/km160145125115145150
4>500 kmBirr/km140135120105130145

Exceptional

As it is impossible to mobilize construction machinery by commonly available lowbeds, Lowbed truck rental Price rate for Gundomeskel Weleke Project and Welmal Irrigation P. are excluded from this rate, for the road has sharp curves & steep slope, and to be mobilized by collecting Proforma Price form the market.

የአሮማያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

ግሬደር :ሮለር :ኤክስካቫተር :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና:ዶዘር D8R

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

You cannot copy content of this page