The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

Ethiopia

ዶዘር፣ ግሪደር ኤክስካቫተር፣ ሮለር፣ ሻወር ትራክ፣ ሎደር እና ገልባጭ መኪና

Remaining time for BID submission

Free to Read More

ልዩ ልዩ ማሽኖች፣ የግሬደር/Grader.140H/K-model 2014 -2019፤ እስካቫተር /Excavator/140H/K model 2014-2019 የዳምፕ ትራክ /Dump truck/ Above 16m3 model 2012 and Above ሮለር/CAC /Roller model 2012 and Above፤ የሻወር ትራክ/ Shower Truck (Model 2012 and above) እና

Published Date: የካቲት 16፣ 2013
Place of Bid Competition የሆር ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጉዱሩ ወረዳ 
Remaining time for BID submission

እስካቫተር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ግሬደር፣ ሩሎ፣ ሲኖ

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 18፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አ/ብ/ክ/መ/በሰ/ሸ/ዞ/በሀ/ከ/ወ/የቱ/ከ/መ/ማ/ጽ/ቤት
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በአ/ብ/ክ/መ/በሰ/ሸ/ዞ/በሀ/ከ/ወ/የቱ/ከ/መ/ማ/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የተለያዩ ማሽነሪዎችን ማለትም እስካቫተር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ግሬደር፣ ሩሎ፣ ሲኖ ነዳጅና ትራንስፖርቱን ችሎ በሰዓት አወዳድሮ የገረጋንቲ መንገድ ሥራ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1.  በዚህ ሥራ ዘርፍ የተሰማሩ
  2. ተጨማሪ እሴት ታክስ VAT ተመዝጋቢ የሆኑ
  3. የማሽነሪ የንግድ ፍቃድ ያላቸው
  4.  የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና TOT ለመቁረጥ ፈቃደኛ የሆኑ
  5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ 10,000.00 /አስር ሺህ ብር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. አሸናፊ ተጫራች ውጤቱ ከተገለጸበት እስከ 5 /አምስት/ ቀን ድረስ ቀርበው ውል ካልፈጸሙ ለጨረታ ያስያዙት ይወረሳል፡፡
  7. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 100.00 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል የሥራ ዝርዝሩን የያዘ ሰነድ ቱ/ከ/መ/ማ ቢሮ ቁ 06 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  8. ጨረታው ለተወዳዳሪዎች ከፍት የሚሆነው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ ለ15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ የመንግሥት የሥራ ቀናት፡፡
  9. ጨረታው በ15 /አስራ አምስተኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 /አራት ሰዓት ታሽጎ በዚያኑ ቀን ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡30 /አራት ተኩል/ ይከፈታል፡፡
  10. ማዘጋጃው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስቁ፡- 0970672375/0913971760

በአ/ብ/ክ/መ/በሰ/ሽ/ዞ/በሀ/

ከ/ወ/የቱ/ከ/መ//ጽ/ቤት

Excavator with Jackhammer & Bucket.

Published on:Addis Zemen ( Dec 25, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BID

BID No. NCB/OCC/59/2020

Oromia Construction Corporation (OCC) now invites all interested and illegible Bidders for the Supply of Excavator with Jackhammer & Bucket.

Therefore;

  1. Bidders shall present copy of Trade License renewed budget year, Recent Tax Clearance from Inland Revenue Authority, those who registered on Public Procurement and Property Administration Agency (PPPAA), for which they are listed on suppliers List, VAT Registration & TIN No. Certificate from the concerned Authority can participate for the BID.
  2. A complete set of bidding documents can be collected from Oromia Construction Corporation 2nd floor room No. 14 against non-refundable payment of Birr 200.00 starting from the date of the 1st appearance of this invitation notice on the “Addis Zeman’.
  3. All bids must be accompanied by a bid security 300,000.00 birr in the form of CPO or unconditional and irrevocable bank guarantee only.
  4. Bid Proposal (both Technical & Financial Proposal) shall be submitted on /or before January 12, 2021 at 2:00 P.M and opened on January 12, 2021 at 2:30 P.M. Late bids submitted after the deadline will be rejected.
  5. Oromia Construction Corporation reserves the right to accept or reject any or all bids fully or partially
  6. For additional information, please call: Tel: 011439-17-82/011-439-01-50/Fax: 011-439-02-42

OROMIA CONSTRUCTION CORPORATION

ግሬደር፣ እስካቫተር፣ሲኖ ትራክ፣ሩሎ፤ሻዎር ትራክ

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 15፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በምስራቅ ወለጋ ዞን የዋማ ሀገሎ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

 ግልጽ የማሽን ኪራይ የጨረታ ማስታወቂያ

በምስራቅ ወለጋ ዞን የዋማ ሀገሎ ወረዳ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት፤ ለወረዳው መንገድ ባለሥልጣን ግሬደር፣ እስካቫተር፣ሲኖ ትራክ፣ሩሎ፤ሻዎር ትራክ እና ሰርቪስ (ቶዮታ ፒካፕ D4D ) መኪና አከራይቶ ወረዳው ውስጥ ያሉትን መንገዶች ለማስጠገንና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

  • በመሆኑም ከታች የተመለከተውን መስፈርት የሚያሟሉትን አከራዮችን አወዳድሮ ማሽኑን ለመከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የማሽን ኪራይ ፍቃድ ያለው ፣የኪራይ ፍቃዱን ያደሰውና TIN ቁጥር ያለው ፤የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆነ፡፡
  • በ2012 የመንግስት ግብር የከፈለና ፤ስለመክፈሉ ከገቢዎች ባለሥልጣን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  • የገጠር መንገድ ሥራ ፕሮግራም የሚከራይ፡
  • ለግሬደር ማሽን ዓይነት ሞዴል 140H/K/C የሆነና የፈረስ ጉልበት ከ185 እና ከዚህ በላይ የሆነ ፤የስሪቱ ዘመን እንደ አ.አ በ2012 ዓምና ወዲህ የሆነ፡፡
  • ለእስካቫተር ታየር ባለ ጎማ ማሽን ዓይነት /ሞዴል CL/DL 325 የሆነና የፈረስ ጉልበት ከ318ና ከዛ በላይ የሆነ፤ የስሪቱ ዘመን እንደ ኢአ በ2011 ዓ/ምና ከዛ ወዲህ የሆነ፡፡
  • ለሲኖ ትራክ መኪና ዓይነት /ሞዴል 325 በላይ የሆነና የፈረስ  ጉልበት336ና ከዛ በላይ ሆኖ፣ ከ 14 ሜትር ኩብ በላይ መሸከም የሚችልና በቀን 10ኪሎ ሜትር በላይ መመላለስ የሚችል ፤የስሪቱ ዘመን እንደ ኢአ በ2018 ዓ/ምና ከዛ ወዲህ የሆነ፡፡
  • ሩሎ ማሽን ዓይነት /ሞዴል BW 141ADና ከዛ በላይ የሆነና የፈረስ ጉልበት 160ና ከዛ በላይ ሆኖ፣ ከ1 4 ቶን ና ከዛ በላይ ክብደት ያለውና በቀን 10 ኪሎ ሜትር በላይ መመላለስ የሚችል ፣የስሪቱ ዘመን እንደ ኢአ 2010ዓ/ምና ከዛ ወዲህ የሆነ፡፡
  • ሻዎር ትራክ ማሽን/ መኪና ዓይነት /ሞዴል 325ና ከዛ በላይ  የሆነና የፈረስ ጉልበት 336ና ከዛ በላይ ሆኖ፣ ከ 11000ሊትር በላይ መሸከም የሚችልና በቀን 10ኪሎ ሜትር በላይ መመላለስ የሚችል ፤የስሪቱ ዘመን እንደ አ.አ በ2012ዓ/ምና ከዛ ወዲህ የሆነ፡፡
  • ለሰርቪስ መኪና ቶዮታ ዓይነት D4D Double gabina ሞዴል 126 Lየሆነ 101 የፈረስ ጉልበት ያለው ፤የስሪቱ ዘመን እንደ አ.አ በ2018 ዓ/ምና ወዲህ የሆነ፡፡
  • የመነሻ ሰዓት በሠነድ ውስጥ ተካተዋል፡፡
  • ለማሽኑና ለመኪና ባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችልና ማሽኑ ወይም መኪናው ከተበላሸ ወይም ችግር ቢያጋጥመው ሰርቪሱን በ15 ቀናት ውስጥ ማስጠገን ወይም መተካት የሚችል፡፡
  • ተወዳዳሪው /አከራዩ በማስረጃ የተደገፈ አድራሻ፣ ዞን፣ወረዳ፣ቀበሌ ፣የቤት ቁጥር እና የስቁጥር ማስገባት/ማቅረብ ይኖርበታል።
  • ተወዳዳሪው በዚህ ስራ መስክ በ2011-2012 ዓ/ም የስራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል።(አዲስ ፍቃድ አይመለከትም፡፡
  • የስራው የውል ጊዜ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ነዳጅ፣ ምግብ፣መኝታ፤መጠጥ ነገሮች፤ በስራ ቦታ ማሽን ጥበቃ ተወዳዳሪው የሚችል ይሆናል፡፡
  • የማንኛውም ማሽን ማስጫኛ ዋጋ ደርሶ መልስና ከቦታ ወደ ሌላ ቦታ ማስጫኛ ተወዳዳሪ የሚችል ይሆናል ፡፡
  • የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በጥሬ ገንዘብ ብር 5000 ማስያዝ የሚችልና የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ አሸናፊው በውል ከታወቀ ከ5 ቀን በኋላ የሚመለስ ሆኖ ሆኖም ተወዳዳሪው የመ/ቤቱን ስነምግባር ጥሶ ከተገኘ የጨረታ ማስከበሪያው የሚወረስ ይሆናል፡፡
  • የጨረታ ማስከበሪያ ውል ከጠቅላላ ሽያጭ ውስጥ 10% የሚያስይዝ ሆኖ፤ ያሸነፈበትን ማሽን በመኪና በግዜና በጥራት ካላቀረበ የጨረታ ማስከበሪያ የሚወረስ ይሆናል ፡፡
  • አሸናፊው የመኪና ሰርቨሱ ከመ/ቤቱ ትእዛዝ ውጭ ከስራ ወደ ሌላ የማይንቀሳቀስ ይሆናል፡፡
  • ተወዳዳሪው ላሸነፈበት ማሽንና ሰርቪስ በአካል ቀርቦ ስምምነት በፊርማው ማረጋገጥ አለበት፡፡
  •  ተወዳዳሪው የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳ ብር ብቻ) ስዋማ ሀገሎ ወረዳ ቢዎች ባለሥልጣን በመክፈል ከወረዳው ገንዘብ እና ትብብር ልማት ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር በአካል ቀርቦ መውሰድ ይችላል ፡፡
  • ተወዳዳሪው ለጨረታው የሚያቀርብ ሰነድ ሁሉ የተሰረዘና የተደለዘ መሆን የለበትም፡፡ ሰነዶቹም የማይነበቡ ከሆነ ከውድድር ውጪ ይሆናል፡፡
  • የጨረታ ተወዳዳሪዎች ሰነድ ማስረጃ የቴክኒክ ፖስታ ዋናና ኮፒውን ለየብቻ ፤ እንዲሁም የፋይናንስ ፖስታ ዋናና ኮፒውን ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ሁሉንም በአንድ ትልቅ ፖስታ በሰም አሽጎ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • የጨረታው ሰነድ ለ10 የስራ ቀናት የሚቆይ ሆኖ በ29/4/2013  ዓ.ም ከቀኑ 11፡30 የሚሸጥ ሆኖ በ30/4/2013 ዓ.ም 6፡30 ላይ ተዘግቶ ከቀኑ 7፡30 ተወዳዳሪው ወይም ህጋዊ ተወካይና ኮሚቴ  በተገኙበት በዋማ ሀጋሎ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ

መ/ቤቱ የተሻለ ዋጋና አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፈል የመሠረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

ተወዳዳሪው ተወካዩ/ሰነድ አስገብቶ በጨረታው መክፈቻ ሥነሥርዓት ላይ ባይገኝም ጨረታውን ከመከፈት አያስተጓጉልም፡፡

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 02 37 04 69, 0913 11 71 17, 0917095635 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

በምስራቅ ወለጋ ዞን የዋማ ሀገሎ ወረዳ

ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር : ዶዘር

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አብክመ በደቡብ ወሎ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

አብክመ በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን የአር/ብ/ል/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት  የአር/ብ/ል/ወ/መንትራ ጽ/ቤት የ2013 የሥራ ዘመን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከአፈሶ አሞየ ሰርጤ ያሉትን መንገዶች ለማሰራት /አዲስ ቆረጣ ሥራ/፤ ጎበራ – ሀሮ – ጎቤሳ /ሰተዋ/ የማስፋፋት ሥራ ኤክስካቫተር የፈረስ  ጉልበት 330 እና ከዚያ በላይ MODEL ከ2013 እና በላይ እንዲሁም ዶዘር የፈረስ ጉልበት 305 እና ከዚያ በላይ ሞዴል 2013 እና ከዚያ በላይ የሆነ ማሽን ተከራይቶ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።

በዚህም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መሥፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

  1. በዘርፉ የተሰማሩ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፍቃድ እንዲሁም የንግድ ምዝገባ ማቅረብ የሚችል
  2. ቫት ቲን/ ተመዝጋቢ መሆኑን የምሥክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  3. ማንኛውም ተወዳዳሪ ድርጅት የጨረታ ሠነዱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 14/4/2013 እስከ 28/4/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት እስከ 10፡30 ሰዓት ድረስ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከአር ብ/ል/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 2 የማይመለስ ብር 100 ብር መግዛት ይቻላል፡፡
  4. ማንኛውም ተወዳዳሪ ድርጅት በገዛው የጨረታ ሠነድ ላይ ክብ ማህተምና ፊርማ በማድረግ የታሸገ ፓስታ እስከ 28/4/2013 ዓ.ም ድረስ ሞልቶ ማቅረብ ይኖርበታል።
  5. የጨረታ ሠነድ የሚታሸግበት ቀን 28/4/2013 ዓ.ም 10.00 ሰዓት ላይ ነው፡፡
  6. የጨረታ ሠነድ የሚከፈትበት ቀን 29/4/2013 ዓ.ም 4፡00 ሰዓት ላይ ነው።
  7. ተጫራቾች የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ 1 % የጨረታ ማስከበሪያ ስትና በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው።
  8. ማንኛውም ተወዳዳሪ ድርጅት ወይም ህጋዊ ወኪል የጨረታ ሠነድ በሚከፈትበት ቀን መኖር ይጠበቅበታል። ነገር ግን በራሱ ፍቃድ ባይገኝ በተላለፈው ውሣኔ ተገዥ ይሆናል።
  9. በጨረታ ሠነድ ላይ ሥርዝ ድልዝ/ ወይም ለመለየት አሻሚ የሆነ ነገሮች መኖር የለባቸውም።
  10.  በጨረታው አሸናፊ ድርጅት ውል ሲወስድ በአሸነፈበት ነጠላ ዋጋ ድምር የሁሉንም ሴክተር መ/ቤቶች መኪና ዋጋ ድምር የሚወስድ መሆኑ መታወቅ አለበት፡፡
  11. አሸናፊው ድርጅት ለናሙና የሚጠየቀውን ዕቃዎች ውል ከመፈፀሙ በፊት ማሳየት ይኖርበታል።
  12. ማንኛውም ተወዳዳሪ ድርጅት የአንድ ዋጋ ተንተርሶ ማቅረብ አይቻልም።
  13. ጨረታው በሎት የተከፋፈለ ወይም በሎት የሚመደብ መሆኑ ይታወቃል፡፡
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በመሉ ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብት አለው።

ለበለጠ መረጃ፡-0921040410/0922939570

በአ.ብ.ክ.መ በደቡብ ወሎ መስተዳደር

ዞን አርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ

ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር : ግሬደር : ሩሉ :እስካቫተር : ሎደር : ገልባጭ መኪና : የውሃ ቦቴ

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የቤ/ጉ/ክ/መ/ የሆሞሻ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 1/2013

የቤኒሻል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ሆሞሻ ወረዳ ገጠር መንገድ ዴስከ በዲ.አር.ዲ.አይ.ፒ ኘሮጀከት/በስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ ልማት ፕሮጀከት በወረዳው ውስጥ በሚገኙ 3 የገጠር ቀበሌዎች ዳረሰጊያ፣ ሹላ፣ ጉሙ መስመር እና 2 የሆሞሻ የከተማ ቀበሌዎች አልገለዓ እና ቱመት ውስጥ በመንገድ ከፈታ እና በመንገድ ሥራ ላይ ለማሰማራት

  • ዶዘር……… ብዛት…..1 
  • ግሬደር…… ብዛት … 2 
  • ሩሉ………. ብዛ ……2 
  • እስካቫተር…ብዛት…. 2 
  • ሎደር……..ብዛት……1 
  • ገልባጭ መኪና ብዛት.6 እና
  • የውሃ ቦቴ ……ብዛት.3 ለመከራየት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 1/2013 ዓም መሰረት አንዱን ዶዘር በሰዓት ሂሳብ ለ300,00 (ሶስት መቶ) ሰዓት አንዱን ግሬደር በሰዓት ሂሳብ ለ700፡00/ሰባት መቶ ሰዓት/፤ አንዱን ሩሎ በሰዓት ሂሳብ ለ600,00 (ስድስት መቶ) አንዱን እስካቫተር ሊ500/አምስት መቶ/ ሰዓት ሎደር 500፣00 (አምስት መቶ ሰዓት፤ አንዱን የውሃ ቦቴ 600፡00 ሰዓት፤ አንዱ ገልባጭ በሰነዱ ላይ በተቀመጠው መሰረት የአንድ ሜ.ኪ ውብ ብቻ በተቀመጠው መጠን አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል። በመሆኑም፣ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ መወዳዳር የምትችሉ ይሆናል።
  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፣
  2. የሚያከራዩን መሳሪያዎች የራሳቸው ከሆነ የባለቤትነት ማረጋገጫ በስማቸው ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም ማሽኑ የሌላ ከሆነ በፍትህ በኩል የተሰጠ ውክልና ሰነድ ከነ ሊብሬው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የጨረታውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በይፋ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመከፈል ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ሆሞሻ ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር D.B.02 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  4. ጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ለ30 ቀናት (ሰላሳ) ቀን በአየር ላይ የሚውል ሲሆን በ31ኛው (ሰላሳ አንደኛው ቀን) ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 4፡30 ላይ ተጫራቶች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሆሞሻ ወ/ገን/ኢ/ል/ጽ/ቤት ይከፈታል።ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ ወይም ህዝባዊ በዓላቶች እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን እንዲከፈት ይደረጋል።
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ስታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ሆሞሻ ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር D.R.02 ውስጥ ተዘጋጅቶ በተቀመጠው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ሲያቀርቡ ለቴክኒካል 1 ኦርጅናልና 2 ኮፒ ሲሆን ለፋይናንሻል ደግሞ ኦሪጅናልና 2 ኮፒ ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ አለበት፤
  7. ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያ ገንዘብ ለሁሉም ማሽን 300,000 (ሶስት መቶ ሺህ/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው።
  8. ማሽኑን በሆሞሻ ከተማ ድረስ ማስረከብ ይኖርበታል በተጨማሪም ከቀበሌ ወደ ቀበሌ ሲንቀሳቀስ የሎቤድ እና ማንኛውንም ወጭዎችን በአከራዩ ይሸፈናል።
  9. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10. የጨረታው አሸናፊ የሚለየው የሁሉም ማሽኖች ተደምረው የቀረበው አነስተኛ ዋጋ ይሆናል።
  11. የኪራይ ዋጋ ነዳጅ እና ሰርቪስ እንዲሁም ቫትን ጨምሮ ነው።
  12. ተከራይ በእያንዳንዱ ባሸነፈበት ማሽኖች ውል በተገባበት የሥራ ሰዓት በተጨማሪ ለማሰራት አስፈላጊ ሁኖ ሊገኝ ውል በተገባበት ማሽን በሰዓትና በሜኪ ዋጋ ሳይቀየር ለፕሮጀክቱ ስትሪንግ ኮሚቴ ቀርቦ ውሳኔ ከተሰጠበት በኋላ ብቻ ይሆናል።
  13. ተጫራቾች መንገድ የሚሰራባቸውን ቦታዎች ቀድሞ ማየትና በመቃኘት ማሽነሪዎቻቸውን ማጓጓዝና ማንቀሳቀስ እንደሚችሉ ቦታዎችን ማየቱን ካሰሪው መስሪያ ቤት ማረጋገጫ ማቅረብ መቻል አለባቸው።
  14. አሸናፊው ተጫራች ውል ሲገባ የውል ማስከበሪያ የአሸነፈበትን 10 ፐርሰንት ማስያዝ ይኖርበታል።
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር- 0978004187 ሆሞሻ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

የቤ/ጉ/ክ/መ/ የሆሞሻ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ዶዘር CAT D8R : ግሬደር CAT 140H : ኤክስካቫተር CAT 330 DL :ሮለር 16 Ton : Shower truck 16m3 & ገልባጭ 16m3

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 13፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅማ ዞን ጢሮ አፈታ ወረዳ ዲምቱ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን የጢሮ አፈታ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ የሚያከናውነው የተለያዩ መንገድ ጥገና ማሽኖችን በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ የወረዳው መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በሚያወጣው የጨረታ መሥፈርት እና ደንብ መሠረት ወጥታችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።

የማሽኑ አይነት

  1. ዶዘር CAT D8R
  2. ግሬደር CAT 140H
  3. ኤክስካቫተር CAT 330 DL
  4. ሮለር 16 Ton
  5. Shower truck 16m3
  6. ገልባጭ 16m3 ሲሆኑ

 አመልካቾች፤

1. ህጋዊ የማሽን ማከራየት ፍቃድ ያላቸው

2. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢና ቲን ቁጥር ያላቸው

3. የወቅቱን የመንግሥት ግብር የከፈሉና የንግድ ፍቃዳቸውን ያደሱ

4 ከሥራ እና ከተማ ልማት የተሰጣቸውን የታደሰ የሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ

5. አዳዲስ ማሽኖች ተመራጭነት አላቸው

6. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በወረዳው ገቢዎች ባለሥልጣን ቀርበው የማይመለስ ብር 150 (አንድ መቶ ሀምሣ ብር ) በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ።

7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid bond) የጠቅለላ ዋጋን 2% በክፍያ ማረጋገጫ ወይም በባንክ በተረጋገጠ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

8 ተጫራቾች የቅድመ ማጣሪያ ቴክኒካል ዶክመንት በጥንቃቄ በመሙላት እና አስፈላጊ ዶክመንቶችን በማያያዝ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒውን ለየብቻ ሁለቱንም በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተገቢውን መረጃ በፖስታዎቹ ላይ በጉልህ በመጻፍ ሁለቱንም በሦስተኛ ኤንቨሎፕ ማሸግ እና ቴክኒካል ዶክመንት በማለት መጻፍ ይኖርባቸዋል።

9. የዋጋ ማቅረቢያ (ፋይናንሻል) ዶክመንት ኦርጂናል፣ ፎቶ ኮፒ እና የጨረታ ማስከበሪያ ሠነድ CPO ለየብቻ በሰም በማሸግ ተገቢውን መረጃ በፖስታዎቹ ላይ በጉልህ በመጻፍ ሦስቱንም በሌላ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተገቢውን መረጃ በፖስታዎች ላይ በመጻፍ ሦስቱንም በሌላ ኤንቨሎፕ በሰም በማሸግ በመጨረሻም ቴክኒካል እና ፋይናሻል አንድ ላይ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተፈላጊውን መረጃ በጉልህ ግልጽ በሆነ ጽሁፍ በመጻፍ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 630 ሰዓት ብቻ በወረዳው ገ/ኢ/ት ጽ/ቤት ለጨረታው በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

10.ጨረታው 16ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 630 ተዘግቶ ከቀኑ 830 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ በይፋ ይከፈታል።

11. ሥርዝ ድልዝ ያለባቸውንና በግልጽ የማይነበቡ አሻሚ ፊደሎች ያላቸው ሰነዶች ሙሉ ለሙሉ ተቀባይነት የላቸውም።

ማሳሰቢያ-ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጮችን ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ- ጅማ ዞን ጢሮ አፈታ ወረዳ ዲምቱ ከተማ

ለተጨማሪ መረጃ – 047 332 0325 / 0917069793 አሊያም በወረዳው መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

በጅማ ዞን የጢሮ አፈታ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት

You cannot copy content of this page