The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

BC-8

የግንባታ ሥራዎች

Published on: Addis Lessan ( መስከረም 21፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ ጋሞ ዞን

Remaining Time for Bid Submission

የጨረታ ማስታወቂያ 

የጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የ2013 ዓ.ም ለሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት ላይ የሚውል

  1. የጽ/መሣሪያ፣ የቢሮ ጽዳት ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣
  2. የሕንፃ መሳሪያዎች ፣ የግንባታ ዕቃዎች ፣
    • የቤትና የቢሮ ዕቃዎችና የግንባታ ሥራዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት ተጫራቾች ማሟላት የሚያስፈልጋቸው፡
  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው/ያላት፣ 
  2. የነጋዴ መለያ ቁጥር ያለው/ያላት፣ 
  3. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት፣ 
  4. የዋጋ ማቅረቢያ በእያንዳንዱ ዕቃ ነጠላ ዋጋ ኦርጂናልና ፎቶ ኮፒ በፖስታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፣ 
  5. ተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ 
  6. ተጫራቾች የመልካም ሥራ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  7. አሸናፊው ተጫራች ወይም ድርጅት ያሸነፈውን ዕቃ በራሱ ትራንስፖርት ጨንቻ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ ቤት ድረስ ማድረስ ይኖርበታል፡፡ 
  8. ቫት በዋጋ ማቅረቢያ ላይ ካልተገለፀ እንደተገለፀ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ 
  9. የቀረበው ዕቃ ጥራቱን የጠበቀ ካልሆነ አሸናፊው ድርጅት በራሱ ወጪ ዕቃውን የመለወጥ ግዴታ አለበት፣ 
  10. ተጫራቾች በእያንዳንዱ ጨረታ ሰነድ ላይ ፊርማና የድርጅቱ ማህተም ማስቀመጥ አለባቸው፡፡ 
  11. የጨረታው አሸናፊ ድርጅት ውል ከመግባቱ በፊት ናሙና ዕቃዎችን ማቅረብ አለበት፡፡ 
  12. የማስጫኛና የማውረጃ ወጪዎችን በአሸናፊው ድርጅት ይሸፈናል፡፡
  13. የጨረታው ሰነድ ጨንቻ ወረዳ ዙ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 25 በመቅረብ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት የሚችል/የምትችል መሆኑን እንገልፃለን፡፡ 
  14.  ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 /ሃያ አንድ/ የሥራ ቀናት አየር ላይ ይውላል፡፡
  15. የጨረታው ሳጥን የሚታሸግበትና የሚከፈትበት በ22ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡ ስለሆነም 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ ቀጣይ የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡ 
  16. የተጫራቾች አለመገኘት የጨረታውን ሂደት አያስተጓጉልም፡፡ 
  17. የጨረታው ማስከበሪያ /Bid bond/ 10,000 /አስር ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ /CPO/ ማስያዝ በየሎቱ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በጥሬ ገንዘብ የማንቀበል መሆኑን እናሳስባለን፡፡ 
  18.  በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀው ዋጋ ከውል ጊዜ ጀምሮ ለዘጠና ቀናት የፀና ይሆናል፡፡ 
  19. የአሸናፊ ድርጅት ውል ለመግባት ሲመጣ የውል ማስከበሪያ ማቅረብ የሚችል/የምትችል፡፡ ማሳሰቢያ፡በአንዱ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡  ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0467760362/0916345359 መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በጋሞ ዞን የጨንቻ ዙሪያ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት 

ለ ባለ 12 ፎቅ መንትያ ሕንፃዎች እና አንድ ባለ 4 ፎቅ አፓርታማ እና በስሩ ላሉ ክፍሎች ለእያንዳንዱ ነዋሪ የራሱ የውሃ ቆጣሪ እንዲኖረው ለማድረግ ከሕንፃዎቹ ውስጥ ለሚገኙ አንድ መቶ ሰማንያ ክፍሎች የውሃ መስመር ዝርጋታ

Published on: Reporter ( መስከረም 20፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

በሕንፃዎች ውስጥ ለሚገኙ ክፍሎች የውሃ መስመር ዝርጋታ ለማሰራት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ 

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቤቶችና ሕንፃዎች አስተዳደርና ልማት ድርጅት በሚያስተዳድራቸው አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ባለ 12 ፎቅ መንትያ ሕንፃዎች እና አንድ ባለ 4 ፎቅ አፓርታማ እና በስሩ ላሉ ክፍሎች ለእያንዳንዱ ነዋሪ የራሱ የውሃ ቆጣሪ እንዲኖረው ለማድረግ ከሕንፃዎቹ ውስጥ ለሚገኙ አንድ መቶ ሰማንያ ክፍሎች የውሃ መስመር ዝርጋታ በጨረታ አወዳድሮ ለማስራት ይፈልጋል፡፡ 

አድራሻ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ከዳግማዊ ሚንሊክ ት/ቤት ፊት ለፊት ሮሚና እና ማለዳ ካፌ አጠገብ፡፡ 

  1.  ድርጅቱ ሊያሰራ የፈለገውን የውሃ መስመር ዝርጋታ በጨረታ ተወዳድሮ ለመሥራት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 11፡00 ሕንፃዎቹ ሥር የሚገኙ ክፍሎችን በአካል ቀርቦ በማየት ለዚሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00(ሁለት መቶ ብር) ከፍሎ ገዝቶ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ በድርጅቱ ጽ/ቤት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት። 
  2.  ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና የዘመኑ ግብር የተከፈለበት ደረሰኝ፣ የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሑፍ፣ አገልግሎት ሰጪ ከሆነ ፈቃዱን ከንግድ ፈቃዱ ፎቶ ኮፒ ከዋጋ ማቅረቢያ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል ፡፡ 
  3. ተጫራቾች የሚጫረቱበት ሥራ ከሚሰጡት ጠቅላላ ዋጋ 15% (አስራ አምስት በመቶ) የሚሆነውን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ከሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ጋር ዋናውን በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል ::
  4. ጨረታው በ10ኛው ቀን ከቀኑ 11፡00 ተዘግቶ በማግስቱ በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በድርጅቱ ጽ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል :: 
  • ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው :: 
  • ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ 0111 56 63 37 ወይም 
  • በድርጅቱ ጽ/ቤት በአካል ቀርበው ይጠይቁ፡፡ 

Dormitory Renovations…

Published on: Addis Zemen ( Oct 1, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Wolkite University

Remaining Time for Bid Submission

wpcdt-countdown id=”3626″]

Wolkite University

Invitation for Bids (IFB)

IFB Title – Dormitory (T1 WTV) Renovation, Rest

Rooms Construction and Car parking

BID No. wku /06/2013

Wolkite University  invites all eligible and qualified Contactors who are financially and technically capable to furnish the necessary labor material and equipment to undertake the construction of 7/seven/  lots

LOTNOProject Name Contractors CategoryCPO Amount in BirrCompletion Day/Calendar Day /
1Dormitory / T1 WTV/ RenovationsGC-8/BC-7 and above120,000.00120
2Dormitory / T1 WTV/ RenovationsGC-8/BC-7 and above120,000.00120
3Dormitory / T1 WTV/ RenovationsGC-8/BC-7 and above120,000.00120
4Dormitory / T1 WTV/ RenovationsGC-8/BC-7 and above120,000.00120
5Male Students and Staff Rest RoomGC-9/BC-8 and above80,000.0090
6Female Students Rest RoomGC-9/BC-9 and above40,000.0090
7Car parkingGC-9/BC-9 and above40,000.0090

2. Interested bidders are required to present:

  • VAT Registration Certificate
  • Tin number:
  • Trade license on Construction service license renewed for 2013 EC
  • Certificate from ministry construction renewed for 2013 E.C
  • Finance and Economic Development’s registration certificate for the year 2013 EC
  • Registration certificate in the supplier’s list under Public Procurement and Property Administration Agency
  • Tax Inland revenue Administration Valid within the bid process time.

3. Bidding will be conducted through a NATIONAL COMPETITIVE BIDDING (NCB) procedure specified in the Public Procurement Proclamation of the Federal Government of Ethiopia, and is open to all bidders from eligible source countries as defined in the Guidelines,

4. Bids shall be valid for a period of 90 (ninety) calendar days after Bid opening.

5. Bids must be accompanied by a bid security in the form of unconditional bank guarantee or CPO made by the name of Wolkite University and shall remain valid for a minimum of 120 (one hundred twenty days) days. Insurance bond is not acceptable.

6. A complete set of Bidding Documents may be purchased by interested bidders on the submission of a written application and copies of necessary renewed licenses with originals from Wolkite University, Wolkite Town, Gubrea Sub-City, Purchasing and Procurement Directorate Office which is located @ the main campus. Purchasing and procurement office, Telephone number: 0113220118/011 3220186/0113220062, upon payment of a non-refundable fee of Birr 1000.00

7. Bidders should provide their bidding document to the Purchasing and Procurement Directorate Office, Wolkite University, Wolkite Town, Gubrea Sub-City, which is located @ the main campus, Telephone number: 0113220118/0113220186/01132 20062, before 10:00 A.m. on 21st day of announcement of this invitation for bid notice on the Addis Zemen newspaper :

8.1. The Original and two copies of the technical documentation shall be packed in a separate wax-sealed envelope and marked as “Original technical Document” and “Copies of the technical document respectively and both original and copies shall be in wax-sealed envelope.

8.2 The Original and two copies of the financial document shall be packed in separate wax-sealed envelopes and marked as “Original financial document” and “Copies of a financial document “respectively and both original and copies including “bid security” shall be in a wax-sealed envelope, CPO or bid bond shall be attached with an original technical document.

N.B:-The Technical and financial document should be submitted in a separate wax-sealed envelope.

– Interested Bidders can purchase only one bid document per bid.

– Interested Contractors who have works with Wolkite University can Purchase bid document if their physically accomplished more than 80%.

8. Bids will be opened in the presence of the bidders’/their representatives who choose to attend in person at 10:30 A.m. on 21st day of this announcement on Addis Zemen newspaper @ the Purchasing and Procurement Directorate Office. If there will be public holiday & week end on this date, the closing and opening of the bid will take place on the next working day at the same time and the same venue. Late bids will be rejected

9. Wolkite University reserves the right to reject all or part of the bid.

10. Full Address: Wolkite University, Wolkite Town, Gubrea Sub-City. SNNPR, Ethiopia,

11. Telephone Number: 0113220118 or 0113220186 or 0113220062, Fax 0113220041WOLKITE,

Wolkite University

Re-Painting Works

Published on:Addis Zemen ( Sep 29, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

INVITATION TO BID 

Procurement reference pumber: 

Bid No.12 /2013 

  1. The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise EPSE) has funds within the Procuring Entity’s budget to be used for the procurement of Re-Painting Works for Petroicurn Storage Tanks and allied Pipelines & other equipment a Mekelle Depot The scope includes surface preparation and application of paints on SUPPLY AND APPLY basis 
  2. The Ethiopian Pevoleum Supply Enterprise invites sealed bids from eligible bidders for the fornishing of the nccessary labour, materials and equipment for the Re Painting Works 
  3. Bidding will be conducted in accordance with the open national tendering procedures and is open to all bidders 
  4. Bids shall be submitted into two separate outer envelopes, the first envelope containing the original and copy of the technical proposal cpvelopes, the second envelope containing the original and copy of the financial proposal envelopes 
  5. Interested eligible bidders may obtain further information from EPSE and inspect the bidding document at the address given below at 9(a) from. 08:00 to 12:00 hours AM and 01:00 to 05:00 hours PM. 
  6. A complete set of Bidding Documents prepared in the English language may be obtained by any interested bidders, at the address below at 9(b) upon payment in cash, a non-refundable fee of Ethiopian Birr 200.00 (Two Hundred Birr Only) 
  7. Bids must be delivered to the address below at 9(C) at or before 18/02/2013 10 hours AM Addis Ababa time Bids must be accompanied by a bid security of 60,000.00 Ethiopian Birr . The bid security shall be in CPO or a Bank guarantee or Bank certified checque issued by a recognized Bank established in Ethiopia.. Late bids shall be rejected. Bids will be opened in the presence of the bidder’s representatives who choose to attend at the address below at 9(d) at 18/02/2013 10:05 hours AM Addis Ababa time. 
  8.  (a) Address documents may be inspected……. Ground Floor Room 06, (b) Address documents will be issued from…….. Ground Floor Room 06, (c) Address Bids must be delivered to—— 6th Floor Room No 602 (d) Address of Bid Opening—– 6th Floor Room No 602 at EPSE Building, , Roosevelt Street, 200mts on the way to AU HQ from Mexico Square, 
  9. The EPSE has the right to accept or reject any or all Bids without assigning any reason. 

Ethiopian Petroleum Supply Enterprise, 

P.O.Box 3375, Addis Ababa, Ethiopia , 

Telephone: 0115525405 

Facsimile 0115512938 and 0115541905 

አንድ መጋዘን እና አራት ቢሮዎች ማሰራት ይፈልጋል፡፡

Published on:Be’kur ( መስከረም 18፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:አማራ ብሔራዊ ክልላዊ…

Remaining Time for Bid Submission

የመጋዝን እና የቢሮ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ የአጋሞ ውሃ ቀበሌ አስተዳደር ለአጋም ውሃ ሁለገብ ህብረት ስራ ማህበር አንድ መጋዘን እና አራት ቢሮዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛሉ፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግዥው መጠን ብር 200 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታከስ/ቫት ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታወ ለመሣተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡
  5.  በጨረታው መሣተፍ የሚችሉ ተጫራቾች ከደረጃ 10 እና በላይ መሆን አለባቸው፡፡
  6. የጨረታ ሰነዱ ዝርዝር መግለጫ/ስፖስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7.  ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ገቢ በማድረግ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት የሞሉትን ጥቅል ዋጋ 2 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በፖስታ ታሽጐ ከሰነዱ ጋር መቅረብ አለበት፡፡
  9. አሸናፊው ተጫራች የውል ስምምነት እንዲፈፀም ከተገለፀበት ጊዜ ውስጥ ካሸነፈበት የግንባታ ስራ የዕቃ /አገልግሎት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የተሽከርካሪ ኩንትራት ጥገና ከሆነ 3 በመቶ የግዥ ውል ማስከበሪያ ፕርፎርማንስ ቦንድ በታወቀ ባንክ በተረጋገጠ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/Unconditional bank grantee/ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ካሸናፊው የሚቀርበው የውል ማስከበሪያ ዋስትና ፀንቶ መቆያ ጊዜ ውሉ ከሚጠናቀቅበት የመጨረሻ ቀን በኋላ ቢያንስ ለተጨማሪ 30 ቀናት ፀንቶ መቆየት ይኖርበታል፡፡
  10. ማንኛውም ተጫራች የግንባታ ዋጋውን ግዥ ሃሣቡን በአንደ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት ኦርጅናል ለብቻው ቅጅውን ለብቻ በጥንቃቄ በታሸገ ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 2 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጋዜጣው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ21 ተከታታይ የስራ ቀናት ማስገባት ይቻላል፡፡
  11.  ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሁለት እጁ እነሴ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት በ22ኛው ቀን በ3፡30 ታሽጐ በ4፡00 ይከፈታል፡፡ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው የጨረታ መክፈቻ ሰዓት ባይገኙ መ/ቤቱ ጨረታውን መክፈት መብት አለው፡፡
  12. የተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያ ሃሣባቸውን ዋና እና ቅጅ ወይም ኦርጅናል እና ኮፒ ማስገባት ለመ/ቤቱ ደህንነት እንጀ እንደ ጨረታ መወዳደሪያ መስፈርት አያገለግልም፡፡
  13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውንሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  14. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ማንኛውንም አይነት ግብር የሸፈነ መሆን አለበት፡፡
  15. በጨረታው መሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በሁለት እጁ እነሴ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ድረስ በአካል በመገኘት ማግኘት ይችላሉ፡፡
  16.  ጨረታውን ያሸነፈውን ድርጅት ለግንባታው የሚያስፈልጉ ሁሉንም ማቴሪያሎች የሚችል መሆን አለበት፡፡
  17. በተጨማሪ በግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ የአጋሞ ውሃ ቀበሌ አስተዳደር

የዋናውን ቢሮ የእድሣት ስራ

Published on:Be’kur ( መስከረም 18፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ባህር ዳር

Remaining Time for Bid Submission

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ የአጥር ግንባታ ስራ

እና የመጋዝን እድሣት የጨረታ ማስታወቂያ

የመርከብ/ሁለ/የ/ህ/ስ/ማ/ዩኒየን ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ስራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 1 በባህር ዳር ከተማ የዋናውን ቢሮ የእድሣት ስራ
  • ሎት 2 በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 14 ከሚገኘው ዱቄት ፋብሪካ የአጥር ስራ እና የመጋዝን ጥገና ስራ
  • ሎት 3 በዱርቤቴ ከሚኘው መጋዝን አጥር እና የመጋዝን ጥገና ስራ፡፡ ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ግዴታዎች፡፡
  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው ሆኖ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች ደረጃቸው 8 G.C/B.C እና ከዚያ በላይ የሆኑ የግንባታ ስራ ተቋራጮች መሆን አለባቸው፡፡
  2. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ጨረታው አየር ላይ የሚውልበት ጊዜ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በመቁጠር ለ7 ተከታታይ ቀናት ብቻ አየር ላይ ይውላል፡፡ የሚዘጋበት በ7ኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ሲሆን የሚከፈተውም በዚህ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመርከብ ሁለገብ የገበሬዎች ኀብረት ስራ ማህበር ዩኒየን ጽ/ቤት በባህር ዳር ከተማ ቀበሌ 15 በሚገኘው ቢሮ በ4፡30 ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች አለመገኘታቸው ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም፡፡ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በአንድ ፖስታ ከዋጋ ማቅረቢያ ጋር በማሸግ በጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላውን ዋጋ 2 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታዎች ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በሚወዳደሩበት መርከብ ዩኒየን ስም ማስያዝ አለባቸው፡፡
  5. በተጨማሪም አሸናፊ አሸናፊነቱን በደብዳቤ ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ በአምስት ቀናት ውስጥ ቀርቦ ከዩኒየኑ ጋር የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በባንክ በማስያዝ ውል መያዝ ይኖርበታል፡፡
  6. ዩኒየን የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  7. ተወዳዳሪዎች የእያንዳንዱን የሎት ዝርዝር መረጃዎችን/የጨረታ ሰነድ/ ብር 50 በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 106 በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  8. አሸናፊው ውል ከተያዘበት ቀን ጀምሮ በአምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ወደ ስራ መግባት አለበት፡፡

የመርከብ/ሁለ/የ/ህ/ስ/ማ/ዩኒየን

ተጀምሮ ሳይጠናቀቅ የቆመ የ1ኛ ፎቅ /የ1st ፍሎር/ ባለ5 የመማሪያ ክፍል ግንባታ

Published on:Be’kur ( መስከረም 18፣ 2013 )/Place of Bid Competitions:አማራ ክልል

Remaining Time for Bid Submission

የግንባታ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የሐይቅ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት ተጀምሮ ሳይጠናቀቅ የቆመውን የ1ኛ ፎቅ /የ1st ፍሎር/ ባለ5 የመማሪያ ክፍል ግንባታን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስጨረስ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታችያሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ሁሉ የጨረታ ሰነዱን በመግዛት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽንተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈትቶችም፤

  1. ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለቸው፣የሚፈለግባቸውን የንግድ ግብር የከፈሉ፣ ያደሱ፣ የግብር ከፋይመለያ ቁጥር /TIN NUMBER/ ያላቸውና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና ለነዚህም መረጃ ማቅረብየሚችሉ መሆን አለባቸው
  2. ጨረታውን ያሸነፈ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ አስይዞ መ/ቤቱ በሚፈልገው የውል አይነት መስማማት የሚችልና
  3. የሙያ ምዘና የስራ ፈቃድ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  4. ተጫራጮች የመወዳደሪያ ዋጋቸውን በወቅቱ ነጻ ገበያ መሠረት መሙላት አለባቸው
  5. ደረጃ 8 /ስምንት/ BC/GC ግንባታ ሥራ ተቋራጭ እና በላይ የሆነና የ2011 ዓ.ም እና የቅርብ ጊዜ በተመሳሳይ ስራ የመልካም ስራ አፈጻፀም መረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. በጨረታ እንድሳተፍ ከገቢዎች ጽ/ቤት ከፍቃድ ሰጭ አካል ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን ድረስ ባሉት 21 ተከታታይ ቀናቶች 11፡30 ድረስ ዘወትር በስራ ሠዓት ሐይቅ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት በመምጣት የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ/ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት ግንባታ ጠቅላላ ዋጋ የተጫረቱበትን 2 በመቶ በባንክ በተመሠከረ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  9. ማንኛውም ተጫራች የሚጫረትበትን የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸጉ በ2 የተለያዩ ፖስታዎች በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ጨረታው ከወጣበት በ22ኛው ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት በ22ኛው ቀን 4፡00 ላይ ታሽጎ በዚሁ ቀን 4፡30 ላይ ይከፈታል፡፡ይህ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ /ዝግ ከሆነ/ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት የሚታሸግና የሚከፈት ይሆናል፡፡ በእለቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ከመከፈት አያግደውም፡፡
  11. በጨረታ ሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይም በፍሉድ መጠቀምና አሻሚ ነገሮች ካሉ ከውድድሩ ውጭ ያደርጋል፡፡
  12. ተጫራቾች ከአብክመ ውጭ ከሆኑ በአማራ ክልል በሚገኙ ፍቃድ ሰጭ አካል የተሰጠ አጭር ጊዜ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  13. ተጫራቾች ከአሁን በፊት ግንባታ ጥለው ያልጠፉ፣ ያላቋረጡ፣ ክስ የሌለባቸው መሆን አለባቸው፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ይህ ሲባል ጨረታው በመሰረዙ ምክንያት ተጫራቾች ለጨረታ ሲወዳደሩ ላወጡት ወጭ ትም/ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
  15. የበለጠ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0332220220 ወይም 0972430212 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ሐይቅ ከፍ/ትም/መሠ/2ኛ ደረጃ ትም/ቤት

ሰሞናማ ጤና ጣቢያ ቀሪ ስራዎች

Published on:Addis Zemen ( መስከረም 17፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:የየም ልዩ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት

Remaining Time for Bid Submission

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታው መለያ ቁጥር 001/2013

የየም ልዩ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት የተለያዩ አገልግሎት የሚሰጥ ስራዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል ::

ተ.ቁየፕሮጀክቱ ዓይነትየጨረታ ማስከበሪያ /Cpo/ደረጃ 
1ሰሞናማ ጤና ጣቢያ ቀሪ ስራዎች5,0009ኛ ከዚያ በላይ
  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የሥራ ፈቃድና የዘመኑን የሥራ ግብር አጠናቀው የከፈሉበት ማስረጃ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ፣ የንግድ መለያ ቁጥር/Tin number/ ጨምሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/ ከጨረታው ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ዘወትር ለ21 ስራ ቀናት የማይመለስ ብር 100.00 ብር (አንድ መቶ ብርበመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸው ፋይናሽያልና ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት በመጨረሻው ቀን እስከ 4፡00 ሰዓት ድረስ የም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ መጨመር ይኖርባቸዋል ።
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 21ኛው ቀን 400 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለቱ 430 ሰዓት በፋ/ጽ/ቤት ውስጥ ይከፈታል ::
  6. ጽ/ቤቱ የተሻለ ሁኔታ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. አሸናፊው ከተረጋገጠ በኋላ ወዲያውኑ ሌሎች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ (ቢድ ቦንድ) ይመለሳል።
  8. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ዝርዝር ዋጋ ከቫት ውጭና ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ ለይቶ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  9. የዘገየ ጨረታና በጨረታ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  10. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሳብና ዋጋ ላይ ስምና ፊርማቸውን፣ ቀንና የድርጅቱ ማህተም ማሳረፍ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. አሸናፊው ተጫራች ሙሉ በሙሉ በውሉ መሠረት ማጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ በኋላ ሙሉ ክፍያ ይከፈላቸዋል፡፡
  12.  የጨረታ መክፈቻው በበዓላትና በእረፍት ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው ቀን ላይ ጨረታው የሚከፈት ይሆናል፡፡
  13. የተጫራቾች ያለመገኘት የጨረታውን የመክፈት ሂደት አያስተጓጉለውም::
  14. በተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም ::
  15. ተጫራቾች የሥራ ፈቃዳቸው ያልተሟላ መረጃና የዋጋ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ እንዲኖረው አይፈቀድም፡፡
  16. ለተደራጁ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት ተሻሽሎ በወጣው ደንብ ቁጥር 172/2011 በደንቡ መሠረት ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡
  17.  የየም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ሣጃ ከተማ ሲሆን ከአ/አ 240 ኪሜ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ ላይ እንገኛለን፡፡
  18.  አሸናፊው የሆነ ተጫራች ተቋሙ ቅድሜ ክፍያ ለመክፈል አይገደድም።
  19. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0474518006 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

የየም ልዩ ወረዳ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት

Installation service of Aluminum internal Floating Roof (IFR) on vertical cylindrical, above ground, fixed cone roof welded steel, petroleum products storage Tank EPSE’s Combolcha Depot and painting of the tank

Published on:Addis Zemen ( Sep 27, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

 INVITATION TO BID

Procurement reference number: Bid No 11/2013

  1. The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise (EPSE) has fiend within the Procuring Entity’s budget to be used for the procurement of Installation service of Aluminum internal  Floating Roof (IFR) on vertical cylindrical, aboveground, fixed cone roof welded steel, petroleum products storage Tank EPSE’s  Combolcha Depot and painting of the tank
  2. The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise invites sealed bids from eligible bidders for the furnishing the necessary labour, materials and equipment for Installation service of Aluminum Internal Floating Roof (IFR). The Aluminum  Internal Floating Roof (IFR) will be provided by EPSE
  3. Bidders shall submit bids for the entire items. Partial offers shall be rejected
  4. Bidding will be conducted in accordance with the open national tendering procedures and is open to all bidders
  5. Bids shall be submitted into two separate outer envelopes, the first envelope containing the original and copy of the technical proposal envelopes, the second envelope containing the original and copy of the financial proposal envelopes
  6. Interested eligible bidders may obtain further information from EPSE and inspect the bidding document at the address given below at 10(a) from: 08:00 to 12:00 hours AM and 01:00 to 05:00 hours PM
  7. A complete set of Bidding Documents prepared in the English language may be obtained by any interested bidders, at the address below at 10(b) upon payment in cash, a non-refundable fee of Ethiopian Birr 200.00 (Two Hundred Birr Only)
  8. Bids must be delivered to the address below at 10(c) at or before 17 /02/2013 10 hours AM Addis Ababa time Bids must be accompanied by a bid security of 20,000.00 Ethiopian Birr The bid security shall be in CPO or a Bank guarantee or Bank certified checque issued by a recognized Bank established in Ethiopia. Late bids shall be rejected.
  9. Bids will be opened in the presence of the bidder’s representatives who choose to attend at the address below at 10(d) at) 17/02/2013 10:05 hours AM Addis Ababa time.
  10.  (a) Address documents may be inspected: Ground Floor Room 06.
  • (b) Address documents will be issued from:…. Ground Floor Room 06,
  • (c) Address Bids must be delivered to: ……………..6th  Floor Room No 602
  • (d) Address of Bid Opening……………6th Floor Room No 602 at EPSE Building, Roosevelt Street Near Mexico Square,

11. The EPSE has the right to Accept or reject any or all Bids without assigning any reason. P.O.Box 3375,Addis Ababa, Ethiopia, Telephone: 0115525405 Facsi Mile 0115512938 and 011554 1905

Ethiopian Petroleum Supply Enterprise (EPSE)

Construction of Gymnasium, Septic Tank, Watch Tower

Published on:Fortune ( Sep 27, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

TENDER NOTICE 

The Office of the United Nations High Commissioner for Refugees (UNHCR), Representation Office in Ethiopia, Addis Ababa, invites qualified and registered Contractors / Suppliers to participate in the following lenders

 TENDER SUBJECTCLOSING DATE
1REQUEST FOR PROPOSAL Construction of Gymnasium, Septic Tank, Watch Tower, Walkways and Boundary Wall Works, Sewer and Water Line at the UNHCR Compound Field Office Dimma, in Gambella RFP/HCR/SOG/SUP/2020/0021 October 2020
2REQUEST FOR PROPOSAL – Construction of phase of Gure Shombolla Health Centre,in Asossa RFP/HCR/AA/2020/003 1 October 2020

Interested Companies are invited to collect the tender documents from the UNHCR Country office in Ethiopia, Addis Ababa, at the following address: 

1. UNHCR Representation in Ethiopia, Supply Unit, Addis Ababa Bole road near to Ramada Hotel, Working hours: Monday to Thursday from 09:00 – 12:00 and 14:00 -16:00 Friday from 09:00 – 14:00 Collection period: Effective from 31 August 2020 

Closing date is stated in each individual tender document, Company Representative(s) collecting the tender documents will be required to provide a proof of affiliation with the company and provide contact details. An official company stamp is also required. Offers must be hand delivered in a sealed envelope and deposited in the tender box located at UNHCR Branch office, Bole road near to Ramada Hotel – Addis Ababa, Late offers will not be considered. 

NHCR 

SUPPLY UNIT 

ADDIS ABABA, ETHIOPIA 

Superstructure safe space block both in Gambella town

Published on:Reporter ( Sep 27, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

INVITATION TO BID FOR CONSTRUCTION 

WORKS INCLUDE BOTH LABOR AND MATERIAL 

COST TO ALL POTENTIAL CONTRACTORS OF 

CATEGORY GC/BC-7 AND ABOVE CLASSES. 

Reference: NCA-GMB 019-2020 

Norwegian Church Aid (NCA) is an international organization working for global justice, currently operating in 24 countries. In Ethiopia, NCA is legally registered with Civil Society Organizations Agency as a Foreign Charity. 

NCA has maintained a presence in Ethiopia since 1974, undertaking both emergency and development activities in five thematic programs; namely, Water, Sanitation and Hygiene (WASH), Reproductive Health, Climate Resilience, Humanitarian Response and Peace Building. Currently NCA is working in Oromia, Amhara, Tigray, Somali, the Southern Nations, Nationalities and Peoples’ Region (SNNPR) and Gambela National Regional States and the Addis Ababa City Administration. 

The Humanitarian response program of NCA under Gambella filed office, is implementing WASH Projects particularly Mensuration hygiene management project in Gambella region Jewi refugee camp and part of Gambella town. 

NCA Gambella field office planned to construct two permanent female-friendly latrine with four seats and two iron sheet -superstructure safe space block both in Gambella town and jewi refugee camp using a fund obtained from its own source. Therefore, NCA-G is seeking a wax-sealed bid from eligible and potential contractors who has experience in the area of the assignment. 

ELIGIBILITY: 

  1.  Bidders must have renewed trade licence/ certificates for 2012 E.C. (2019/20 G.C.), VAT, TIN, Registration Certificate and other supporting letter/s concerning whether they have paid the taxes for government. Recommendation letter and/or any other proof documents (like Contracts/ POs/ completion certificates etc.) from UN agencies, other INGOs, governmental organizations and local NGOs for performing similar construction activities in the past two years. 
  2. Bidders should submit their offers in wax-sealed envelopes (one original and the second copy) to NCA- Gambella field office and NCA-E Addis Abeba office from 27/9/2020 to 02/10/2020 on working hours and must be accompanied by a bid bond amounting to two (2%) of the offer in the form of CPO or bank guarantee. 

Interested bidders shall obtain the bid document by coming in person from NCA-G field office and NCA-E country office from 27/9/2020 to 02/10/2020 on working hours. Please note that documents collected outside the stated places will not be accepted and automatically rejected by the bid committee. 

  • ADDRESS: NCA Ethiopia – Addis Ababa Office Wello Sefer, Ethio-China Friendship Avenue, Opposite Tebaber Berta Residence P.O. Box 1248, Addis Ababa, Ethiopia Telephone: +251 (0) 115512922, Fax: +251 (0) 115518167 Or NCA-Gambella field office Gambella Town 
  • Baro mado around Solomon Debebe hotel. NCA Ethiopia reserves the right to accept or reject any or all bids. 

Supply and fix aluminum works

Published on: Reporter ( መስከረም 17፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

የጨረታ ማስታወቂያ 

በድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የህጻናትና ወጣቶች ትያትር ማእከል ግንባታ ፕሮጀክት (ፕሮ-12-04B) ሥራ ውስጥ የተካተቱትን ሥራዎች:: 

  1. Supply and fix aluminum works (aluminum louver door, skylight, half glezed& half panel partition wall) 
  2. PVC partition & door. 

በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) ብቻ ከፍላችሁ ከፕሮጀክቱ ፋይናንስ ክፍል በመውሰድ የምትወዳደሩበትን የእጅ ዋጋ ሞልታችሁ በፖስታ በማሸግ ይህ ማስታወቅያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን በኋላ ባሉት 14 (አስራ አራት) የስራ ቀናት ቅዳሜን ጨምሮ በፕሮጀክቱ ግቢ የግብ/አቅ/አስ ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባችሁ:: ጨረታው ጥቅምት 3/2013 ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ስዓት ይዘጋል ፤ በእለቱ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ከረፋዱ 8፡30 ላይ ይከፈታል:: 

ተጫራቾች 

  1. የታደሰ ንግድ ፍቃድየግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፤ የቫት ተመዝጋቢነት ሰርተፊኬት፤ በተጫራቾች መመርያ የተገለጸ የጨረታ ማስከበርያና ከግብር ሰብሳቢ ባለስልጣን ጨረታ ለመሳተፍ የተሰጠ ማስረጃ (tax clearance} ማቅረብ አለባቸው፤ 
  2. በተጫራቾች መመርያ የተጠቀሱ የቴክኒክ ሰነዶች ማቅረብ አለባቸው፤ 
  3. ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ ለየብቻው ታሽጎ መቅረብ አለበት፤ 
  4. የሞሉትን መወዳደርያ ዋጋ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ መግለጽ አለባቸው፤ 
  5. የእቃውና ሥራ ሙሉ መግለጫ ከገዙት ሰነድ በሚገባ መረዳት አለባቸው፤ 
  6. ፕሮጀከቱ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 

አድራሻ- ፍላሚንጎ ኤግዚብሽን ማዕከል ጀርባ 

መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ 

የህጻናትና ወጣቶች ትያትር ማእከል ግንባታ ፕሮጀክት (ፕሮ-12-04B) 

የመስመር ስልከ፤ 0115-57-70-86/84 

Design, supply of materials, manufacture, supply, installation, testing and commissioning of Aluminum Internal Floating Roofs for existing petroleum storage Tanks

Published on:Ethiopian Herald ( Sep 26, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

Invitation to Bid 

Procurement reference number: Bid No.07/2013 

  1. The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise (EPSE) has funds within the Procuring Entity’s budget to be used for the procurement of Aluminum Internal Floating Roofs 
  2. The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise invites sealed bids form eligible bidders for the design, supply of materials, manufacture, supply, installation, testing and commissioning of Aluminum Internal Floating Roofs for existing petroleum storage Tanks 
  3. Bidding will be conducted in accordance with the open international tendering procedures contained in the Public Procurement Proclamation of the Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and is open to all bidders from eligible source countries, 
  4. Interested eligible bidders may obtain further information from EPSE and inspect the bidding document at the address given below at 8(a) from: 08:00 to 12:00 hours AM and 01:00 to 05:00 hours PM 
  5. Bidders shall submit each of their bids into two separate outer envelopes, the first envelope containing the original and copy of the technical proposal envelopes, the second envelope containing the original and copy of the financialproposal envelopes 
  6. A complete set of Bidding Documents prepared in the English language may be obtained by any interested bidders upon payment in cash, a non-refundable fee of Ethiopian Birr 300.00 (Three Hundred Birr Only) 
  7. Bids must be delivered to the address below at 8(c) at or before 10/11/2020 at 10 hours AM Addis Ababa time. All bids must be accompanied by a bid security Birr 400,000.00 which shall be valid for 30 days beyond the validity date of the bid. The bid security shall be denominated in Ethiopian Birr or in the currency of the bid but shall be equivalent to that stated above and shall be in CPO or a Bank guarantee or Bank certified cheque issued by a recognized Bank established in Ethiopia. Late bids shall be rejected. Bids will be opened in the presence of the bidder’s representatives who choose to attend at the address below at 8 (d) at 10/11/2020 10:05 hours AM Addis Ababa time. 
  8. 8. (a) Address documents may be inspected: Ground Floor Room 06, 
  • (b) Address documents will be issued from: Ground Floor Room 06, 
  • (c) Address Bids must be delivered to: 6th Floor Room No 602 
  • (d) Address of Bid Opening…. 6° Floor Room No 602 at EPSE Building, , Roosevelt Street, 200mts on the way to AU HQ from Mexico Square, 

9. The EPSE has the right to accept or reject any or all Bids without assigning any reason. 

  • P.O.Box 3375, Addis Ababa, Ethiopia , Telephone: 0115525405 
  • Facsimile 0 115512938 and 0115541905 

Ethiopian Petroleum Supply Enterprise 

Installation service of Aluminum Internal Floating Roof

Published on: Addis Zemen ( Sep 26, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

INVITATION TO BID 

Procurement reference number: Bid No 11/2013 

  1. The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise(EPSE) has funds within the Procuring Entity’s budget to be used for the procurement of Installation service of Aluminum Internal Floating Roof (IFR) on vertical, cylindrical, aboveground, fixed cone roof, welded steel, petroleum products storage Tank EPSE’s Combolcha Depot and painting of the tank 
  2. The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise invites sealed bids from eligible bidders for the furnishing of the necessary labor, materials, and equipment for the Installation service of Aluminum Internal Floating Roof (IFR. The Aluminum Internal Floating Roof (IFR) will be provided by EPSE 
  3. Bidders shall submit bids for the entire items. Partial offers shall be rejected. 
  4. Bidding will be conducted in accordance with the open national tendering procedures and is open to all bidders 
  5. Bids shall be submitted into two separate outer envelopes, the first envelope containing the original and copy of the technical proposal envelopes, the second envelope containing the original and copy of the financial proposal envelopes 
  6. Interested eligible bidders may obtain further information from EPSE and inspect the bidding document at the address given below at 10(a) from 08:00 to 12:00 hours AM and 01:00 to 05:00 hours PM 
  7. A complete set of Bidding Documents prepared in the English language may be obtained by any interested bidders, at the address below at 10(b) upon payment in cash, a non-refundable fee of Ethiopian Birr 200.00 (Two Hundred Birr Only) 
  8. Bids must be delivered to the address below at 10(c) at or before 17 /02/2013 10 hours AM Addis Ababa time Bids must be accompanied by a bid security of 20,000.00 Ethiopian Birr The bid security shall be in CPO or a Bank guarantee or Bank certified cheque issued by a recognized Bank established in Ethiopia. Late bids shall be rejected. 
  9. Bids will be opened in t presence of the bidder’s representatives who choose to attend at the address below at 10(d) at) 17/02/2013 10:05 hours AM Addis Ababa time. 
  10. 10. (a) Address documents may be inspected: Ground Floor Room 06, 
  • (b) Address documents will be issued from….. Ground Floor Room 06, 
  • (c) Address Bids must be delivered to 66 Floor Room No 602 
  • (d) Address of Bid Opening: … 6* Floor Room No 602 at EPSE Building. Roosevelt Street Near Mexico Square, 

11. The EPSE has the right to accept or reject any or all bids without assigning any reason. P.O.Box 3375, Addis Ababa, Ethiopia, Telephone: 0115525405 

Facsi Mile 0115512938 and 011554 1905 

Ethiopian Petroleum Supply Enterprise (EPSE) 

ለሆስፒታል ውሀ ጉድጓድ ግንባታ …

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 15፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ደጀን ከተማ 

Remaining Time for Bid Submission

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

በምሥራቅ ጎጃም አስተዳደር ዞን በደጀን ከተማ አስተዳደር ገ/ኢ/ት/ፅ/ ቤት በዓለም ባንክ በከልሉና በከተማ ው በጀት ድጋፍ በከተማው ውስጥ

  • 1ኛ የጠጠር መንገድ ግንባታ ከወንድሙ ምንውየ እስከ ሀይማኖት ካላ መ/ቤት ፓኬጅ ቁጥር Dejen ullDPCW/04/20/21 LOT 2
  • 2ኛ የእግረኛ መንገድ ግንባታ ከአህመድ ጀማል ሱቅ እስከ ኬላ በሁለቱም ሳይድ ፓኬጅ ቁጥር Dejen ullDP/CIP/CW/05/20/21 ሎት፡፡
  • 3ኛ የከብት በረት አጥር ግንባታ ፓኬጅ ቁጥር Dejen ullDP/CW/08/20/21 LOT 3
  • 4ኛ የዲች ግንባታ ማዶ ከጉልት ገበያ እስከ ቴ/ሙ/ኮሌጅ ፓኬጅ ቁጥር Deen UNDP/CW /10/20/21 LOT 3
  • 5ኛ ለሆስፒታል ውሀ ጉድጓድ ግንባታ ፓኬጅ ቁጥር Dejen  ullDP / CW/11/20/21 LOT 3 ለመስራት ተጫራችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ከተማ አስተዳደሩ

የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች ለሙሉ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ይገልጻል ፡፡

  1. በዘመኑ ታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  4. GC/RC ደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ የሆናችሁ ለተቁ 4 GC/RC ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ለተ.ቁ 1 GC ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም RC ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ ለተቁ 2 GC/WC ደረጃ 10 እና ከዚያ በላይ ለተቁ 5 እና GC/BC ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ለተ.ቁ 3
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1 -4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው አያያዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የሥራው ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፣
  7. ተጫራቾች እያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200/ (ሁለት መቶ ብር)፣ በመከፈል ከደጀን ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በአየር ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆይ ለ21 ቀናት ማግኘት ይቻላል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታማስከበሪያ ዋስትና /ቢድቦንድ/ በእያንዳንዱ ሎት ለሚወዳደሩበ ጠቅላላ ዋጋ ለተራ ቁጥር 1,23.000 ሃያ ሦስት ሺ ብር ለተራ ቁጥር 2 65,460(ስልሳ አምስት ሺህ አራት መቶ ስልሳ ብር) ለተራ ቁጥር 3 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) ለተራ ቁጥር 413,600(አስራ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ብር) ብቻ እና በተራ ቁጥር 5 1,000(አንድ ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ( ሲፒኦ)ወይም ስሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡
  9. የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በግዥ መመሪያው መሠረት ተጠቃሚ ይሆናል፡፡
  10. የጨረታ ሰነዱን አንድ ኦርጅናል ሁለት ፎቶ ኮፒ የቴክኒካልና ፋይናንሻል ዶክሜንት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ደጀን ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት ግ/ፋ/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ 22ኛው ቀን 3፡30ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በቢሮ ቁጥር 18 በ22ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13.  በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 18 ድረስ ሰአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058-776-00-24/058776 10 09 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የደጀን ከተማ አስተዳደር

ገ/ኢ/ት/ፅ/ቤት

ስላብ ካልቨርት ጠጠር መንገድ እና ኮንክሪት ስራ ግንባታ

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 14፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:

Remaining Time for Bid Submission

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ 

በምዕራብ ጎንደር ዞን የገንደውሃ ከተማ አስ/ገን/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥ ፋይ/ንብ/ አስ/ቡድን UIIDP በጀት የገ/ውሃ ከተማ አስ/ቤቶ/ኮን/አገ/ጽ/ቤት ለሚያሰራው የስላብ ካልቨርት ጠጠር መንገድ እና ኮንክሪት ስራ ግንባታ ስራ 

  • GENDEWUHA CP] 06/20/21 ሎት 1 ቀበሌ 01 ቀጠና 0 ከባሪያው አዲሱ ቤት አካባቢ ለሚሰራው ስላብ ካልቨርት ግንባታ ከ25 ሁለተኛ ደረጃ ጂሲፒ ሞኑመን ማምረት ጋር ርዝመት 12 ሜትር ስፋት 6.3 ሜትር፣ ጥልቀት 2 ሜትር 
  • GENDEWUHA cIP 08/20/21 ሎት 2 ቀበሌ 01 ቀጠና 01 ከአገብርኤል መሄጃ ተመስገን ቤት አካባቢ ለሚሰራው ስላብ ካልቨርት ግንባታ ስራ ርዝመት 13 ሜትር ስፋት 7.3 ሜትር ጥልቀት 2 ሜትር
  • GNDEWUHA CP /-06/20/21 ሎት 3 ቀበሌ 01 ቀጠና 03 ከጌትየ ፎቅ አካባቢ አትራ መሽጋገሪያ ድልድይ ለሚሰራው ስላብ ካልቨርት ግንባታ ስራ ርዝመት ከ ሜትር ስፋት 44 ሜትር ጥልቀት 3 ሜትር
  • GENDEMUHA CIP /05/20/21 ሎት 3 ቀበሌ 02 ቀጠና 08 ከቡሽራ አሊ ቤት እስከ ሰሊጥ ገበያ ማዕከል ለሚሰራው የጠጠር መንገድ ስራ ርዝመት 620 ሜትር ስፋት 10 ሜትር ጥልቀት 0.6 ሜትር 
  • GENDEWUHA CP /05/20/21 ሎት 1 ቀበሌ 01 ቀጠና 02 ከደሴት እስከ ወረዳው ንግድ ጽ/ቤት ለሚሰራው የአረንጓዴ ቦታ ኮንክሪት ስራ ርዝመት 185 ሜትር ስፋት 0.25 ጥልቀት 0.1 ሜትር በGC እና RC ደረጃ 9 ፣ 8 እና 7 ፣በ CIP በጀት ስላብ ካልቨርት፣ የጠጠር መንገድ እና ኮንክሪት ስራ የግንባታ ፈቃድ ካላቸው ተጫራቾች መካከል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም 
  1.  በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin number) ያላቸው 
  2. የግዥው መጠን ከብር 50,000 (ሃምሳ ሽህ ብር) እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ (vat) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  3. ተጫራቾች የግንባታ ብቃት ማረጋገጫ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ 
  4. ተጫራቾች ከተራ ቁጥር 1-3 ድረስ የተዘረዘሩትን የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው። 
  5. የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. በጥቃቅን የተደራጁ ተጫራቾች የልዩ አስተያየት ተጠቃሚ የሚያደርጋቸውን ወቅታዊ የሆነና ለጽ/ቤት በአድራሻ የተፃፈ ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው።
  7. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) ከፍለው ከገ/ውኃ ከተማ አስ/ገን/ኢ/ትብ/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ ቡድን ቢሮ ቁጥር 02 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡የጨረታ ሰነድ ለመግዛት ወይም ለመውሰድ ሲመጡ ተራ ቁጥር 1፣2 እና 3 የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች ኮፒ አድርጋችሁ መምጣት አለባችሁ፡፡ 
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሎት 1 ብር 7,000 (ሰባት ሽህ ብር) ለሎት 2 ብር 9000 (ዘጠኝ ሺህ ብር) ለሎት 3 (ስላቭ ካልቨርት ) ብር 6,500 (ስድስት ሺህ አምስት መቶ ብር) ለሎት 3 (ጠጠር መንገድ ስራ) ብር 35000 (ሰላሳ አምስት ሽህ ብር) ለሎት1 ( ኮንክሪት ስራ) ብር 6,000 (ስድስት ሺህ ብር) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡ ፡በጥሬ ገንዘብ የሚያሲዙ ተጫራቾች በመስሪያ ቤቱ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ በማስቆረጥና ደረሰኙን ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሀሳባቸውን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ስምና አድራሻ በመፃፍ ፈርማና ማህተም በማድረግ እንዲሁም ፖስታው ላይ የሚወዳደሩበትን የግንባታ አይነትና ሎት በመፃፍ በገንዳውሃ ከተማ ኣስ/ ገን/ኢ/ትብ/ጽ/ቤት በግዥ/ፋይ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 02 ለጨረታ ከተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው። 
  10. ተጫራቶች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሆኖ በ22ኛው ቀን እስከ ጧቱ 4፡00 ድረስ የመጫረቻ ሰነዳቸውን ከተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በ22ኛው ቀን ከጧቱ 4፡ 00 ታሽጎ 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በገ/ውኃ ከተማ አስ/ገን/ኢ/ትብ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 2 ይከፈታል። 
  11.  የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 
  12. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ ለመጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0583310566 ወይም በአካል ቢሮ ቁጥር 02 በመምጣት መጠየቅ ይችላሉ፡፡ 
  13. በተጨማሪ በአብክመ የግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል። 
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ። 
  15. የገንዘብ አከፋፈሉ ሂደት በተመለከተ በራሱ ስም በቼክ ወይንም በጥሬ ገንዘብ የሚከናወን ይሆናል፡፡
  16. . ማንኛውም አሸናፊ ድርጅት አሸናፊነታቸው ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ሲፒኦ 10% ማስያዝ የሚጠበቅባቸው ሆኖ በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ዓቃቢ ህግ ጽ/ቤት ውል የሚወስድ ይሆናል ውል ከያዘ በኋላ የሚፈለጉትን ስራዎች የትራንስፖርትና የመጓጓዣ እንዲሁም ሌሎች ወጭ በራላቸው የሚሸፈን ሆኖ ስራው የስፔስፊኬሽን ችግር ቢኖርበት በራሳችሁ የሚሸፈን ሲሆን ውል ከያዘ በኋላ የሚፈለጉትን ስራዎች በሚፈለገው ጊዜ ሰርቶ ባያቀርብ ያስያዙት የውል ማስከበሪያ ውርስ ሆኖ በህግ የሚጠየቅ ይሆናል፡፡
  17. .በተጨማሪ በ09/01/2013 ዓ.ም የወጣውን አዲስ ዘመን ጋዜጣ ማየት ይችላሉ፡፡ 

የገ/ውኃ ከተማ አስ/ገን/ኢ/ትብ/ጽ/ ቤት ግዥ ፋይ/ን/አስ/ቡድን 

Rub Hall installation (erection) service in Adama and Kombolcha warehouses.

Published on:Reporter ( Sep 23, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa

Remaining Time for Bid Submission

TENDER NOTICE 

FOR THE PROCUREMENT OF NEW RUB HALL INSTALLTION AND 

DESMANTLING OF OLD RUB HALL SERVICE ATADAMA & KOMBLOCHA CRS WAREHOUSES 

TENDER No: CRS-SC-2020-13 

Catholic Relief Services – United States Conference of Catholic Bishops (CRS-USCCB) is a nonprofit non-governmental international relief and development organization working with international and local partners and serving people on the base of need, not creed, race or nationality in more than 100 countries in five continents. 

In relation with tis, CRS/Ethiopia would like to hire a company or an induvial who has the capacity to provide Rub Hall installation (erection) service in Adama and Kombolcha warehouses. 

Activities 

  • Dismantle the existing two old rub halls and erect the new two rub halls size 24 X 10 mt-in Kombolcha 
  •  Dismantle the existing two rub halls and erect the new two rub halls size 24 M1 X 10 mt in Adama 
  • Erect two big rub halls size 40 M X 20 mt in Adama. 

Please note that all the old sheets and aluminum bars/ pillars will be removed and replaced by the new one 

Detail type (pictures) and specification of the rub halls are available in CRS Ethiopia Supply Chain department located in Swaziland Street, Gulele Sub-City, Addis Ababa Any interested bidder can come and collect the instruction how the installation is conducted. 

Bidders who are interested to participate in the tender should have and fulfill the following basic requirements; 

  1. A renewed trade license for the sector 
  2. Tax Identification Number and Value Added Tax Certificates. Duly completed bids must be in a sealed envelope addressed to CRS/ Ethiopia clearly marked by “Bidders Name, Address, Legal Stamps, Signatures and Tender No.” 

The sealed bid document shall be submitted to the CRS Ethiopia address mentioned below into the bid box provided for the purpose on or before October 6, 2020 4:00 PM. 

Bids arrives after this date and time will not be considered. Catholic Rellef Services (CRS) reserves the right to reject all or part of the bids. 

For further information, bidders can contact us: 

Phone: +251-11 278 88 00 

Maintenance Work Dormitory T4 (Block No 28 )…

Published on: Addis Zemen ( Sep 23, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Mettu University 

Remaining Time for Bid Submission

Open Competitive Biddings for 

Micro Small Enterprise (IMX) 

  1. Mettu University has a budget to be used for the different project Lots in the 2013 E.C budget year. So the university invites all eligible bidders of Micro Small Enterprise (IMX) with Category grade 9(nine) and above who fulfill the following requirements that should be attached with the application VAT registration certificate, a valid Tax clearance certificate issued from Inland Revenue, Business organization registration certificate, trade license renewed for 2013EC, Registration Certificate in the suppliers list under. Relevant professional certificate as appropriate 
  2. A complete set of bidding document may be purchased at Mettu University procurement Directorate 
Project LotProject title referenceNo BID Bond  (CPO)  Remark  
LOT-1 Maintenance Work Dormitory T4 (Block No 28 ) T4 (Block No 29 ) T4 (Block No 31 ) Clinic Block Maintenance 

Block-67 
              Metu/con/001/201350,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX
LOT-2 Maintenance Work Dormitory T4 (Block No 30 ) Maintenance Work Dormitory T4 (Block No 28 ) Maintenance Work Dormitory T፳ (Block No 34)  50,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX
LOT-3 Maintenance Work Dormitory T4 (Block No 36 )  Maintenance Work Dormitory T (Block No 37 ) Maintenance Work Dormitory T4 (Block No 38 )  50,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX
LOT-4 Maintenance Work Dormitory T2 (Block No 39 ) Maintenance Work Dormitory T4 (Block No 38 )     Metu/con/001/201350,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX
LOT-5 Maintenance Work Dormitory T4 (Block 41 ) Maintenance Work Dormitory T2 (Block No 43 )   50,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX
LOT-6 Maintenance Work Dormitory T2 (Block No 43) Maintenance Work Dormitory T2 (Block No 44)   50,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX
LOT-7 Maintenance lecture hall block 1-5 50,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX
LOT-8 Inclnerator And ቆሻሻ ማቀጠያ ጉድጓድFence Work For Waste Water 

Treatment Plant   
50,000 ETB shall be Valid 



for 148 days  
FOR IMX

Office upon submission of a written application and a non-refundable fee of 500 ETB (Five Hundred Ethiopian Birr) in cash starting from the first announcement day of the bid up to 15 calendar days. 

3.All bids must be accompanied by the bid security for Small and micro enterprises shall be required to submit a letter of guarantee written by a competent government body organizing and overseeing them in lieu of bid security or The amount of the Bid security shall be ETB 50,000.00 (Fifty Thousand Only) for each lot at the Bidder’s option could be in the form of CPO (Certified cheque or Payable order, or an unconditional Bank Guarantee addressed to the project title given in the table below 

4 Submission and opening of the bid (at Mettu University procurement Directorate office) a) The deadline for Bid submission (both technical and financial offers independently is 16THCalendar day beginning from the first date of advertisement. If the 15 calendar day is a holiday the last bid submission date will be the next working day, Time10:00 AM(morning 4:00Local time) 

b) The Bid proposal opening is: 16TH Calendar day beginning from the first date of advertisement If the 16 calendar day is a holiday the last bid submission date will be the next working day. Time: 10:15 AM(morning 4:15Local time) 

c) Bidders are required to submit bid documents in two envelopes containing the technical and financial proposals separately.

d) The Bidder shall prepare and submit original and copies of the technical part of the bid sealed in separate envelopes and clearly marking each as Original & Copy. Bidders shall not indicate their price in their technical offer. 

e) The Bidder shall prepare and submit original and copies of the financial offer (Bid price Schedule) in separately sealed envelopes, clearly marking each as Original & Copy. 

f) The original and all copies of the Technical Bid should be placed in a Sealed Envelope clearly marked as “TECHNICAL BID” and the Original and all Copies of the financial bid in a sealed envelope clearly marked as “FINANCIAL BID” and warnings: DO NOT OPEN with the financial bid. And failure to do the above things will result in automatic rejection from the tender. 

g) The Bidder shall submit the BID BOND/Guarantee letter in a separate/third envelope clearly marking it as Bid Guarantee. The three envelopes shall then be enclosed inside one big envelope, all together. 

h) Only financial offers of those bidders who score the minimum qualifying point and above as per the tender document, will be opened on the financial opening date. 

i) Any attempt of submission of forged/false document and/or indication of financial offer on the technical proposal shall result in rejection of the bid. 

j) The public body shall not bear any responsibility for misplacement of the technical documentation in the financial document or vise versa, which result in rejection of the bid. 

5. The Intended completion date of the whole of the works shall be 90 calendar day 

6. All other relevant documents should be submitted as per the requirements of the Bid Data. 

7. The Public Body reserves the right to accept or reject any bid and to annul the bidding process and reject all bids at any time prior to contract award, without thereby incurring any liability to Bidders. 

For further information METTU UNIVERSITY 

PROCUREMENT DIRECTORATE OFFICE 

Tell. No +251-471410529 

Fax No 318 Mettu University 

Cement Screed & Floor Finish, aluminum window and aluminum door work

Published on:Addis Zemen ( Sep 23, 2020 ) /Place of Bid Competitions:Amhara (ORDA) 

Remaining Time for Bid Submission

Invitation for Bids 

Bid No, ORDA/NCB/PW/01/2020 

1.The Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) Invites eligible bidders for the Cement Screed & Floor Finish, aluminum window and aluminum door work purchase including the supply of all necessary materials based on the attachd specification in the bid document, the work place is at bahirdar city Hidasie kebele ORDA garage building.

2. The Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) Invites eligible bidders for the Cement Screed & Floor Finish, aluminum window and aluminum door work purchase including the supply of all necessary materials

3 Bidders submit appropriate documentary evidence demonstrating its compliance, which shall include: 

  • Vald and renewed trade license 
  • VAT registration certificate issued by the tax Authority, 
  • Trade registration certificate and other necessary legal documents 

4. Bid must be delivered to the Address in a sealed envelope within 10 working days below at 7(b) at the end of 10 working days before 2:00 pm. 

5. All bids must be accompanied by a bid security of 2% from the total amount of bid price in the form of CPO or Unconditional Bank guarantee only. 

6. Floating period of bid is 10 working days starting from the announcement of this bid on Addis Zemen Newspaper. Bids will be closed at 2:00 Pm and opened in the presence of the bidders’ or representatives who choose to attend at the address below at 7 (b) or without opening ceremony flowers we can open the bid at the end of 10 working days at 2:30 pm. 

7. (a) Documents will be obtained Bahir Dar City at Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) head oflice, block No 1, room No. 106 Telephone 058-226-63-57 Fax 058 226 43 74 PO, Box – 132 and Addis Ababa Branch office near to Bole Printing press Telephone 011-550-44-55 

(b) Bids must be delivered to, and will be opened Bahir Dar City at Organization for Rehabilitation and Development in Amhara (ORDA) head office, Room No. 106 

8. ORDA reserves the right to cancel the bid fully or partially 

Organization for Rehabilitation and 

Development in Amhara (ORDA) 

2ኛ ደረጃ ትም/ቤት የክላስ ማስፋፊያ ግንባታ G+1 ባለ10 ክላስ ትም/ቤት እና ለምዕ/በ/ወ/እንስሣት ሃ/ጽ/ቤት የመድሃኒት ስቶር ግንባታ

Published on: Be’kur ( መስከረም 11፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ለምዕ/በ/ወ/ትም/ጽ/ቤት

Remaining Time for Bid Submission

የጨረታ ማስታወቂያ

ለምዕ/በ/ወ/ትም/ጽ/ቤት የአርባያ 2000 ሚኒሊየም 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት የክላስ ማስፋፊያግንባታ G+1 ባለ10 ክላስ ትም/ቤት እና ለምዕ/በ/ወ/እንስሣት ሃ/ጽ/ቤት የመድሃኒት ስቶር ግንባታ በመደበኛ በጀት እና በአልማ በጀት ግንባታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾችእንድትወዳደሩ እየጋበዝን፡-

  1.  ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያለውና የቫት ተመዝጋቢ የሆነ፣
  3. ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  4. የግንባታ ቦታው ማዕ/ጎ/ዞ/ምዕ/በ/ወረዳ አርባያ ከተማ 2000 ሚሊኒየም 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት ግቢ ውስጥና የእንስሣት ጽ/ቤት መድሃኒት ስቶር ግንባታ ከሚገኝበት ሃይ እስኩልአጠገብ ነው፡፡
  5. የመድኃኒት ስቶር ግንባታን በተመለከተ ጅምር ስራውን በአካል መጥቶ በማየትመወዳደር ይችላሉ፡፡
  6. . ተጫራቾች ለሚሞሉት ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ማዕ/ጎ/ዞ/ምዕ/በ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 10 ለረዳት ገ/ያዥ ገንዘቡን በመክፈል የገቢ ደረሰኙን ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  7. አሸናፊው ተጫራች ለአሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ማዕ/ጎ/ዞን ምዕ/በ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮቁጥር 10 ለረዳት ገ/ያዥ ገንዘቡን በመክፈል የገቢ ደረሰኙን ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  8. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በምዕ/በ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡
  9. ተጫራቾች ሙሉ አድራሻቸውን ማለትም ስልክ ቁጥር፣ ፊርማ፣ እንዲሁም የድርጅቱንማህተም ከሰነዳቸው ላይ እና ከእያንዳንዱ ፖስታ ላይ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. ተጫራቾች ሙሉ አድራሻቸውን ማለትም ስልክ ቁጥር፣ ፊርማ፣ እንዲሁም የድርጅቱንማህተም ከሰነዳቸው ላይ እና ከእያንዳንዱ ፖስታ ላይ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. . ተጫራቾች ዋጋ ሲሞሉ ስርዝ ድልዝ ካለው ከፊት ለፊቱ ልዩ ፊርማቸውን ማስቀመጥይኖርባቸዋል፡፡
  12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው፡፡
  13. ደረጃን በተመለከተ ለመድሃኒት ስቶር ግንባታ ደረጃ 8 እና ከዚያ በላይ ሲሆን ለG+1ግንባታው ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ተወዳዳሪዎች መወዳደር ይችላሉ፡፡
  14. ይህ ጨረታ በክልሉ ገ/ኢ/ል/ቢሮ ባወጣው የግዥ መመሪያ የሚተዳደር ይሆናል ተብሎጨረታው ለ21 ቀን በተከታታይ በአየር ላይ እንደሚውል ተደርጎ በ22ኛው ቀን ከጠዋቱ3፡30 ታሽጐ በ4፡00 ላይ በግልጽ ይከፈታል፡፡ ስለጨረታው መረጃ ማግኘት ከፈለጉ ይህጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ በአካል በመምጣት ከአለያምበስልክ ቁጥር 0582690146 ወይም 058 2690012 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የምዕ/በ/ወ/ትም/ጽ/ቤት

You cannot copy content of this page