The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

Ethiopia

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:

የግንባታ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ ጨረታ

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በተለያዩ ፕሮጀክቶች እና ለአርጆ 3 ለሚያከናውናቸው የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች የተገለፁትን የግንባታ ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ከኮርፖሬሽኑ ጋር መሥራት ለምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

  1. በ2013 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ
  2. ምዝገባ የምስክር ወረቀት
  3. የግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፍኬት
  4. የመሣሪያ እና የተሽከርካሪዎች ባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ)
  5. ሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስ ሰርተፍኬት እና ክድርጅታችን ጋር መስራት እንደምትፈልጉ የሚገልፅ ማመልከቻ በመያዝ በስራ ቀናት ቃሊቲ የመካኒኮች አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ኮርፖሬሽኑ የሚገኘው ቃሊቲ የመካኒኮች እና አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ስልክ ቁጥር፡- 11 439 02 80 ወይም 011 439 01 50 ነው

Kiraa Konkolaataa Guddaa (Garagalchaa) Piroojektii Addaa Addaatiif

ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የትልልቅ መኪና /ገልባጭ መኪኖች ኪራይ የተቀመጠ ዋጋ

Remark

  1. For all hualing distances between zero up to 2.5 km dumping, payment is calculated by 2.5 km.
  2. Payment for other hualing distances is going to be calculated according to the distance travelled with load
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Dump Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of TruckDistance(Trip Distance)Loading Capacity in m3Bara Oomishaa(manu. Year)All Projects, In Birr Perm3 Per km
Normal Soil,Gravel & Sand(Biyyee fi Cirrachaa)Stone (Dhagaa)
1Dump Truck0-25 km12-18›2006 & Acc In-spection6.307.15
2Dump Truck26-5km5.506.50
3Dump Truck5.1-10km4.806.00
4Dump Truck10.1-30km4.406.00
5Dump Truck30.1km-50km4.204.50
6Dump Truck50km-100km2.704.00
7Dump Truck100.1km & above2.203.5
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Machinery Price Rate Including Fuel & VAT-in Birr Per Hour
S.No                           1 Type of Equipmentየማሽኑ ዓይነት                          Dozer Specification (Requirements) Working Conditions, Projects and Price Rate
Finfine, <180km distance & all Condition>180km Normal Condition >180km, Remote & Severe condition>180km abrasive material (Granite)>180km & Severe Condition  & abrasive
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመን                      ›2013 G.C Hourse  Power የፈረስ ጕልበት                        ›300 hp Capcity in lit, m3, ton, KW & etc                       –AAWSA, Mato Arba-Tedhe cha, Modjo Bridge, Welete Dima, OSZFR WS, Hora Kilole Irreg. Hidi Bish ortu Irreg. Guder Irreg, Bote WS. Maki-Zwey Irreg.. Awash, Asgori, Harbu Culule WS,         2,700.00Wando Ireg., Gorecha Irreg., Yayyo Elemo, Wacho-Garl, Welele Nunu, Kersa -Shakiso, Mettu by Pass,Wenges Bridge, Burka Bridge, Chefe Ramis Bridge, Dabena Bridge, Galan Nech Sar Bridge, Jimine-Giwe Bridge, Offa Bridge, Sesse-2 Bridge, Fantale Irreg., Tibila Irreg., Kersa  WS, Diksis WS, Husen  Mandera WS, Doba WS, Kara Kurkura .WS, Arsi Nagale WS,Bokoji WS, Bulbula WS, Gololcha WS & & Abaya Nech Sar 2,750.00Lidi Cheketa Irreg.,Chelchel Irreg., Welmel Irreg., Arjo Dhidhesa-1, N/Borena WS, Fadis WS, Galchat WS, Beradimtu-Bered-Hantut, Oda-Boji-Adecha- Rerasa, Lubansa Bridge, Worengamo Bridge              2,850.00 Chira-A fallo Cheriko, Hirna- Mesela, Mettu- Section, Mettu Diri-Junction, Gundomeskel Weleka, Begge ketta,                   2,950.00 Arjo Dhid hesa-3, Kobbo Dedeko Gola-Goti & Konno Dogoma Kibbi                   3,150.00  
2Dozer2006-2012 G.C> 300 hp2,562.02,700.002,800.002,900.003,100.0
3Chain excavator with Jackhamme>2013 GC>245 hp>32 ton1,900.002,000.002,050.002,150.002,250.0
4Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC>245 hp>32 ton1,800.001,900.001,950.002,000.002,100.0
5Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC200-244hp>29 ton1,800.001,900.001,950.00 2,050.002,150.0
6Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC 200-244hp>29 ton1,750.001,800.001,875.01,950.02,050.0
7Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC 185-199 HP>27 ton 1,650.01,750.01,850.01,950.02,050.0
8Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC185-199 HP>27ton1,600.001,700.01,800.001,850.0 
9Chain Excavator Bucket size > 1.8 M3> 2013 GC > 245 hp>30 ton1,600.001,750.001,820.001,850.01,900.00
10Chain Excavator Bucket size > 1.8 m132 2008-2013 GC> 245 hp>30 ton1,585.01,650.01,750.01,800.01,850.0
11Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m3> 2013 GC 200-244 hp>27ton1,550.01,700.01,770.01,800.01,850.0
12Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m32008-2013 GC200-244 hp>27ton1,530.01,650.01,750.01,770.01,800.0
13Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m3> 2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,650.01,720.01,750.01,800.0
14Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m32008-2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,600.001,700.01,720.01,750.0
15Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m3> 2013 GC160-184 HP1,400.01,450.01,500.01,500.01,550.0
16Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m32006-2012 GC160-184 HP1,400.01,425.01,450.01,450.01,500.0
17     18Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3 Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3>2008GC     2000-2008 & Acc.Inspect.140-159 HP    140-159 HP–  1,200.0      1,175.01,200.0      1,200.01,250.0      1,200.01,250.0      1,225.0 1,300.0      1,250.0
19Wheel Excavator2000-2009 & Acc. Inspect.>160HP >1 M3 1,200.0 1,250.0 1,300.0 1,300.0 1,350.0 
20Wheel Excavator>2010 >160Hp >1 M3  1,250.01,350.01,400.01,400.01,450.0
21Wheel Excavator2000-2009 & Acc.Inspect.140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,050.0 1,100.0 1,150.0 1,150.0 1,200.0 
22Wheel Excavator>2010 140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,100.0 1,200.0 1,250.0 1,250.0 1,300.0 
23Wheel Loader>2013 >190Hp >3m3 750.0 800.0 820.0 820.0 850.0 
24Wheel Loader2008-2013 GC>190Hp>3m3 750.0 785.0 800.0 800.0 820.0 
25Wheel Loader>2011 GC 150-189Hp 2.5-2.9m3 720.0 770.0 780.0 780.0 800.0 
26Wheel Loader2006-2010 GC150-189Hp 2.5-2.9m3 700.0 750.0 750.0 760.0 780.0 
27Back hoe wheel loader2000-2009 & Acc.Inspect>86Hp 0.24/1m3 700.0 780.0 780.0 780.0 780.0 
28Back hoe wheel loader>2010 >86Hp 0.24/1m3 750.0 850.0850.0850.0850.0
29Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC >170Hp 1,570.01,600.01,650.01,700.01,750.0
30Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect>170Hp 1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
31Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC 140-169 HP1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
32Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect140-169 HP1,525.01,570.01,590.01,610.01,630.0
33Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>14630.0670.0690.0710.0730.0
34Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>16650.0690.0710.0730.0750.0
35Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>141,000.001,100.01,150.01,200.01,250.0
36Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>161,020.01,120.01,170.01,220.01,270.0
37Asphalt paver>2006 GC 164 HP 1,700.001,750.01,750.01,750.01,750.0
38Pneumatic Roller>2006 GC  10-13 ton985.01,000.01,000.01,000.01,000.0
39Pneumatic Roller>2006 GC  >14ton1,335.01,350.01,350.01,350.01,350.0
40Chip Spreader>2006 GC   765.0800.0800.0800.0800.0
41Asphalt paver Distributor>2006 GC  5000 lit820.0850.0850.0850.0850.0
42Asphalt paver Distributor>2006 GC  6000 lit935.0950.0950.0950.0950.0
43Asphalt Cutter>2006 GC   420.0450.0450.0450.0450.0
44Asphalt millig m/c>2006 GC 370HP 2,220.02,250.02,250.02,250.02,250.0
45Curbers>2006 GC 127/2000k w/min 1,660.01,700.01,700.01,700.01,700.0
46Hal Crane (truck crane) >2006 GC  5ton-9ton700.0750.0750.0750.0750.0
47Hal Crane (truck crane) >2008 GC  10-15 ton780.0780.0780.0780.0780.0
48Hal Crane (truck crane) >2008 GC  16-25 ton800.0800.0800.0800.0800.0
49crane>2008 GC  26-35 ton900.01,000.01,000.01,000.01,000.0
50crane>2008 GC  35-50 ton1,200.01,400.01,400.01,400.01,400.0
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Light Vehicles, Service Buses, Mid-Carrier Trucks & Double Cabin Carrier Trucks
S NoDescriptionCapcity : CC, Lit, HP, Ton etcPrice Rate in Birr per dayRemark 
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመንFinfinne & <180 km>180 km
1Automobile 1.1-1.5lit2002-2007 & Acc Inspection600.00For Head Office Work
2Automobile 1.1-1.5lit>2008 700.00For Head Office Work
3Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2002-2007 & Acc Inspection1,400.001,600.00For project works
4Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,800.001,900.00For project works
5Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2013-20161,900.002,000.00For project work, consultant & project manager services
6Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20172,000.002,100.00Only for consultant & project Manager
7Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2002-2007 & Acc Inspection1,150.001,350.00For project works
8Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2008-20121,500.001,600.00For project works
9Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2013-20161,600.001,675.00For project works
10Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP> 20171,675.001,685.00For project works
11Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,500.00For project works
12Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,750.001,850.00For project works
13Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2013-20161,875,001,900.00For project works
14Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,915.00For Head Office Work
15Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP> 20131,950.00For Head Office Work
16Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,900.002,000.00Head office & for project works
17Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20132,000.002,100.00Head office & for project works
18Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,500.001,700.00For project works
19Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP> 20081,700.001,800.00For project works
20Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,200.001,300.00For project works
21Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP> 20081,3000.001,400.00For project works
22Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,520.00Head office & for project works
23Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP> 20081,520.001,600.00Head office & for project works
24Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP2002-2007 & Acc inspection600.00650.00Head office & for project works
25Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP> 2008650.00700.00Head office & for project works
26Service bus (45/62 seats) > 180 Kw2002-2007 & Acc inspection2500/28002600/2900Head office & for project works
27Service bus (45/62 seats)> 180 Kw> 20082800/30102800/3010Head office & for project works
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of Vehiclesየማሽኑ ዓይነትLiterሊትር  Manufacturing Yearየተመረተበት ዘመንPrice 2013 for all projects (including fuel and vat) ለሁሉም ፕሮጀክቶች ክፍያ ነዳጅና ቫትን ጨምሮ በሰዓት
Manual Spraying/ SprinklingManual Spraying/ Sprinkling
In birr per HourIn birr per Hour
1Shower truck12,000-16,000>200 & Acc. inspection650.00750
2Shower truck18,000-20,000>200 & Acc. inspection700.00800
3Shower truck12,000-16,000>2008700.00800
4Shower truck18,000-20,000>2008750.00850
5Fuel Truck12,000-16,000>2008 G.C850.00
6Fuel Truck18,000-25,000>2008 G.C900.00
7Truck mixer5m 3>200 & Acc. inspection600.00
8Truck Mixer 380 hp7-10 m3>2008950.00

Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT

NoDistancePer (Birr/km)Dozer, Chain Excavator With Bucket/ Jack Hammer, Grader, Whed Excavator and Wagon Drill, Loader, Backhoe Loader and Compactor 
If one Machine in loaded on one low-bedIf two machine loaded on one low-bed
Non AsphaltAsphaltNon AsphaltAsphaltAsphaltNon Asphalt
10-100kmBirr/km185165150130160180
2101-350 kmBirr/km170155140125155160
3351-500kmBirr/km160145125115145150
4>500 kmBirr/km140135120105130145

Exceptional

As it is impossible to mobilize construction machinery by commonly available lowbeds, Lowbed truck rental Price rate for Gundomeskel Weleke Project and Welmal Irrigation P. are excluded from this rate, for the road has sharp curves & steep slope, and to be mobilized by collecting Proforma Price form the market.

የአሮማያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

ግሬደር :ሮለር :ኤክስካቫተር :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና:ዶዘር D8R

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ግሬደር (CAT 140)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አምቦ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ለመጀመሪያ ጊዜ ወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 04/2013

የአምቦ ከተማ ገንዘብና  ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለመንገድ ሥራ የሚያገለግል ግሬደር (CAT 140) የፈረስ ጉልበቱ 40 (አንድ መቶ አርባ) የሆነ በሰዓት አወዳድሮ በኪራይ ለማሰራት ይፈልጋል፤ ስለዚህ፡

  1. ከተጠየቀው ስራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለው የታደለ ንግድ ቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር(TIN Number) ያለው፡ የዘመኑን ግብር የከፈለ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስMAT) ተመዝጋቢ፡ እንዲህም በኣቅራቢዎች ዝርዝር/Supplier List/ የተመዘገስ ሆኖ ከሚመለከተው አካል የማስረጃው ፎቶ ኮፒ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት። በተጨማሪም ከሚያገኘው ገቢ ላይ 2% ታክስ ለመኮፈለፈቃደኛ የሆነ
  2. ከሙስና እና መሰል ብልሹ አሠራር ድርጊቶች ነፃ የሆነና የሀገሪቱን  የክልሉን ሕግ የሚያከብር 
  3. ከቀረበው ጠቅላላ ዋጋ ላያ 2% በአምቦ ከተማ ኣስተዳደር በህብና ኢኮኖሚ ት/ጽ/ቤት ስም የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ የሚችል 
  4. ከአሸነፈ በኋላ ከጠቅላላ ዋጋ ላይ የጨረታ ውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ የሚችል 
  5. በጨረታ ሰነዱ ላይ ስልጣን ባለው አካል /የደርጅቱ ባለቤት/ ስም ፊርማ የድርጅቱን ማህተም የድርጅቱን ሙሉ እድራሻ እና ቁጥር በፖስታ ላይ መገለዕ ይኖርበታል፡፡
  6. ተጫራች የጨረታውን ኦሪጅናል ከኮፒው x ሰም በታሸ ፖስታ አድርጎ ለየብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን፤ በ05/04/2013 ዓም በ 4:30 ሰዓት የጨረታው ሳጥን ተዘግቶ በዚሁ ዕለት በ5፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡
  8. 8 ጨረታው ተጫራቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተኙብት በአምቦ ከተማ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 ይከፈታል ጨረታው በሚከፈትበት ቀን ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባለመገኘነታቸው ምክንያት ጨረታውን ከመከፈት አያስቀርም ጨረታው የሚዘጋበትና የሚከፈትበት የአድራሻ ለውጥ ካለ በውስጥ ማስታወቂያ የምናሳውቅ መሆን እንገልፃለን፡፡
  9. የጨረታውን ሠነድ የማይመለስ ብር 100/ አንድ መቶ ብር/ በመከፈል በአምቦ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ሥም በኢትዮጵያ ንግድ ባንከ፤ በባንክ ሂሳብ ቁጥር GOV1412 ወይም 1000015202108 በማስገባት ባንክ የሚሰጠውን ደረሰኝ /sleep/ በአምቦ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በማድረግ ሰነዱን በአምቦ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 07 መውሰድ ይቻላል::
  10. አሸናፊ የሆነ ተጫራች አሸናፊ የሆነበትን በደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ 7(ሰባት) ባልበለጠ ቀናት ውስጥ መ/ቤታችን በአካል ቀርቦ ከመ/ቤቱ ጋር ውል መፈረም አለበት
  11. ጨረታውን ለማደናቀፍ የሚሞከር ተጫራች ከጨረታው ውጪ እንዲሆን ተደርጎ ለወደፊቱ በማንኛውም የመንግስት ግዥ እንዳይሳተፍ ይደረጋል።
  12. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ መሉ በመሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • አድራሻ፡ – ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር ፡-01126094-48/011236-44-62

አምቦ ከተማ አስተዳደር ገንዘብና

ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ግሬደር ስሪት 2010 ፈረስ ጉልበት 140 H

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

 የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን የኩታበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ለሚገኘው መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት 

  • 1ኛ/ ከኩታበር ጎሮ ሰፈር – አባአሊ ውሃ – ወርቃሪያ ድረስ ያለውን የመንገድ ጥገና ስራ ለማሰራት የሚሆን ግሬደር ስሪት 2010 ፈረስ ጉልበት 140 H፤ ነዳጅና ቅባት፤ ሰርቪስ ኪራይ ሌሎች ሎጀስቲኮችን ማሟላት ያለባቸውን ወጭዎች በተመለከተ አከራይ ራሱን ችሎ ሲሆን።

ስለዚህ በጨረታ መሳተፍ የሚፈልጉ የሚከተሉትን  መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል።

  1.  ግሪደር ካት ስሪት 2010 በኋላ
  2. የፈረስ ጉልበት 140H ግሪደር ካት
  3. በዘርፉ በዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው
  4. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ  ማቅረብ የሚችሉ
  5. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል::
  6. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተቁ.  1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ኦርጅናል ማስረጃዎችና ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው  ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።
  7. የግሪደር ካት ስራ ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/  ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ::
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማሰታወቂያ  በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 50.00 /ሀምሳ ብር/ በመክፈል ኩታበር ወረዳ ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ማግኘት ይችላሉ።
  9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን የጠቅላላ 2 % በባንክ በተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው::
  10.  ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ኦርጅናልና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ኩታበር ወረዳ ገ/ኢ/ል/ዋና ጽ/ቤት ግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተደደር ደጋፊ የሥራ ሂደት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ 16 ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  11. ጨረታው ጋዜጣው ላይ በወጣበት በ16 ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡15 ታሽጎ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት ይከፈታል::
  12. 16ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ  ቀን ከላይ በተገለጸው ሰዓት ጨረታው ይከፈታል።
  13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን  በከፊልም ሆነ ሙሉ በመሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ ማብራሪያ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር -033 44 80 011፣ 033 44 80 228 በመደወል ማገኘት ይችላሉ::

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ  መንግስት በደቡብ ወሎ

አስተዳደር ዞን ኩታበር ወረዳ ገንዘብና

ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት

ዶዘር፣ ግሬደር ኤክስካቫተር፣ ሮለር እና ሎደር

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 17፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሃዋሣ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ደመባ 02/01/2013

መ/ቤታችን የደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን በሥሩ ላሉት ዲስትሪክቶች አገልግሎት የሚውሉ የኮንስትራክሽን እና ሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎች መገልገያ ማለትም ዶዘር፣ ግሬደር ኤክስካቫተር፣ ሮለር እና ሎደር ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም:

  1. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ የሚያስችለውን የዘመኑን ግብር የተከፈለበትን ከሚፈለገው አገልግሎት የተዛመደ የንግድ ሥራ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት፣ መንግስት መ/ቤቶች በሚያወጡት የጨረታ ማስታወቂያ ላይ መሳተፍ የሚያስችል የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  2. ተጫራቾች ዋጋቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ የፋይናንሻል ፕሮፖዛሉን በተለያየ ፖስታ በማድረግ አንድ ዋና እና ሁለት ኮፒ «ኦርጅናል» እና «ኮፒ» በማለት እና የጨረታ ማስከበሪያውንም በተለየ ፖስታ ለብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የየሎቱን ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር / በመክፈል ከባለሥልጣኑ ዋና መ/ቤት የቢሮ ቁጥር 8 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው::
  5. አቅራቢዎች ጨረታውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚያደርጉበት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 8.00 ሰዓት ድረስ ይሆናል፡፡ ጨረታው በዚያኑ ቀን ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል:: ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች የጠቅላላ ዋጋ 0.5% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስረከቢያ ተቀባይነት የለውም፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ደንብና መመሪያ መሠረት ጨረታቸውን ማቅረብ አለባቸው:: ከጨረታው ደንብና መመሪያ ውጭ የሚቀርብ ማንኛውም ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  8.  መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

የደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን

አቅ/ን/አስ/ደጋፊ የሥራ ሂደት

የፖ.ሣ.ቁጥር 688

የስልክ ቁጥር 046-220-55-91/046-220-98-90

ፋክስ 046-220-23-66/046220-29-13

ሃዋሣ ኢትዮጵያ

ደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን

ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 13፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

[

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን የመንቶ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት የንግድ ድርጅቶች እና ጥቃቅንና አነስተኞችን በግልፅ ጨረታ አወዳድር የመንገድ ሥራ ማሽኖችን (ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ) ለመከራየት ይፈልጋል።

በዚህም መሠረት የመወዳደሪያ መሥፈርቶች፡

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ ::
  2. የዘመኑ ግብር የከፈለበትን ማስረ ጃ ማቅረብ የሚች
  3. በንግድና ከተማ ልማት ጽ/ቤት በስነስርዓት ጉድለት ያልተከሠሡ።
  4. የግብር መለያ ቁጥር (TN NO ) ማቅረብ የሚችሉ።
  5. የፌዴራል እና የፋይናንስ ግዢ ስርዓት አስተዳደር የሚያከብር፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ vAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  7. . ተወዳዳሪዎች የአቅራቢት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባቸው
  8. ተወዳዳሪው በሰነዱ ላይ ትክክለኛአድራሻ፣ ስም እና ፊርማ ማሳረፍ አለባቸው
  9. . የጨረታው ማስከበሪያ ማረጋገጫ የሚሆን 15000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ የሚችል ።
  10. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ህጉ በሚፈቅደው መሠት 2% (ሁለት ፐርሰንት) የመክፈል ግዴታ አለበት።
  11. ጨረታው ላይ የሚሳተፉ ተጫራቾች ከሙስና እና ከመሰል ነገሮች ነጻ መሆን አለባቸው
  12. . ጨረታው የሚከናወነው ሰነዱ በወጣበትቋንቋ መሠረት ይሆናል።
  13. ሁሉም ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ሰነድ እንድም ገጽ ሳያጎሉ ጎልተው መመለስ አለባቸው፡፡
  14. የመንገድ ሥራ ማሽኖችን ( ዶዘር ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እስካቫተር እና ደምትራክ) በጥራት እና ደረጃውን በጠበቀ ማቅረብ የሚችል ::
  15. . ተወዳዳሪዎች ለማሽኑ የሚያስፈልገውን ነዳጅ ማቅረብ የሚችል (የነዳጅ ዋጋይጨምራል
  16. የንብረቱ ባለቤትነት ፡ ባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችል።
  17. አገልግሎት ዘመን (207-2020 እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር) ያልበለጠ መሆን አለበት።

የጨረታው ሰነድ ሳጥን የሚዘጋው 2/4/2013 ዓም 4፡00 ሰዓት ሆኖ የሚከፈተው2/4/2013 ዓም 4፡30 ሰዓት ተወዳዳሪዎች ከላይ 1-17 የተዘረዘሩት ነጥቦችን ማሟላት የምትችሉ ከመንቾ ወረዳ ሀገር ውስጥ ገቢ ባለስልጣን ቢሮ ቁጥር ቀርባችሁ የማይመለስ የኢትዮጵያ 200 (ሁለት መቶ) ብር ከፍላችሁ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀን ውስጥ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ።

የጨረታው መከፈቻ ቅዳሜና እሁ፡ ወይም በበዓል ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0913254666/0917069994

በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ

ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት

ግሬዴር/Grader 140H/K-model 2014 -2018፤ኢስካቫተር /Excavator/140H/K model 2014-2018 ና ደብል ፒካ አፕ /Double pick up (Model 2016 and above)እና ለጭነት ግሬደር፤ እስካቫተርና ባወጣነው እስፔስፊኬሽን መሰረት ደርሶና መልስ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 13፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጮመን ጉዱሩ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጮመን ጉዱሩ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለ2013 ዓ.ም በግልጽ ጨረታ የሚከራይ የሥራ ፕሮጀክት ማሽን ለሚሳተፉ ተጫራቾች የተዘጋጀ የተወዳዳሪዎች መመሪያ፡፡

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ጮመን የጉዱሩ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለጮመን ጉዱሩ ወረዳ የመንገዶች ባለስልጣን ሥራ ፕሮጀክት የሚያገለግሉ ልዩ ልዩ ማሽኖች፤ የግሬዴር/Grader 140H/K-model 2014 -2018፤ኢስካቫተር /Excavator/140H/K model 2014-2018 ና ደብል ፒካ አፕ /Double pick up (Model 2016 and above)እና ለጭነት ግሬደር፤ እስካቫተርና ባወጣነው እስፔስፊኬሽን መሰረት ደርሶና መልስ ማቅረብ የሚችል ፍላጎት ያለው ተጫራች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማቅረብ የሚፈልግ ::

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች 

  1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለቸው፡፡
  2. የ2013 ዓ.ም.ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማሰረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅርብ የሚችሉ፡፡
  4. ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ማሽኖች በአንድ ላይ ጠቅልሎ ማቅረብ የሚችል ሲሆን ለያይቶ ወይም ነጣጥሎ ማቅረብ አይችልም::
  5. በአቅራቢዎች ዝርዝር ተርታ (supply list) የተመዘገቡና ማስረጃ ያለቸው፡፡
  6. የአሸነፈበትን ማሽን እስከ ጮመን ጉዱሩ ወረዳ መንገዶች በለስልጣን ጽ/ቤት የስራ ቦታ ድረስ በራሱ ማቅረብ የሚችል፡፡
  7. ማንኛውን ተጫራቾች የማሽኖች ዋጋ መሙላት ያለባቸው ከነዳጅ ፍጆታ ጋር ብቻ መሆን አለበት፡፡ (All Rental cost Machine with fuel only)
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ( Bid Bond) የሚመለስ ገንዘብ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ (CPO)20,000 (ሃያ ሺህ ብር ) ቀጥታ ለጮማን ጉዱሩ ወረዳ መንገደች ባለ ሥልጣን መፃፍ ያለበት ከጨረታው ሰነዱ ጋር ጨረታ ከመዘጋቱ በፊት ማሰያዝ ይኖርበቻዋል፡፡
  9.  የጨረታ ሰነዱ ሰርዝ ድልዝ ቢኖረው ተቀባይነት የለውም፡፡
  10. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና Bank Grant 10% የዋስትና አያይዞ ማቅረብ አለበት::
  11.  ሰነዱን የፋይናንስ እና ቴክኒካል ፕሮፖዛል ላይ ኮፒ እና ኦርጂናል ብቻ ለብቻው በተለያየ ፖስታ ታሽጎ በአንድ ፖስታ አብሮ መቅርብ አለበት፡፡
  12. ይህ ማስታቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት ጮመን ጉዱሩ ወረዳ መንገዶች ባለስልጣን ጽ/ቤት በመቅረብ ዋጋ ማቅረቢያዎችን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  13. የጨረታ ሰነዱን ተጫራቾች ጮመን ጉዱሩ ወረዳ ገቢዎች ባለስልጣን ቢሮ ቁጥር ቀርበው ለእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) ከፍለው መግዛት ይችላሉ፡፡
  14. የጨረታ ሳጥኑ 15ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 11:30 ሰዓት ላይ ይዘጋል፡፡
  15. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ማስታወቂያው ከወጣበት 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡
  16. አሸናፍው ድርጅት የባለቤትነት ሊብሬ ማቅረብ እና የውል ስምምነት መፈረም አለበት፡፡
  17. አሸናፊው ድርጅት ግሬደር እና እስካቫተር ማሽን በስራ ቦታ ማቅረብ የሚችል፡፡
  18. የጨረታ ዋጋ ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ60 ቀናት ይሆናል፡፡
  19. ተጫራቾች ከሚከተሉት አንዱን ሳያሟሉ ቢቀሩ ከውድድሩ ይሠረዛሉ፡፡
  20. የሥራ ፕሮጀክት ማሽን ዋጋ የምንከፍለው አሸናፊው ድርጅት አሸንፎ ውል የገባባቸውን የሥራ ፕሮጀክት ማሽን ሙሉ በሙሉ በፕሮጀክቱ ቦታው (on site) ታይቶ ካስረከቡ በኋላ 20% ይከፈላል።
  21. ግልጽ ያልሆነ ሊታይ ወይም ሊነበብ የማይችል ንግድ ፍቃድና ሌሎች አብረው የሚቀርቡ ማስረጃዎች ካላቀራቡ ውድቅ ይሆናል፡፡
  22.  መ/ቤቱ ሌላ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ መሠረዝና የሚወስዳቸው አግልግሎት በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 20 42 47 54 ደወሉ ማግኘት ይችላሉ፡፡

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የጮመን ጉዱሩ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር ካት ሞዴል16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ ሻወር ትራክ፣ ዳምትራክ፣

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅማ ዞን የዴዶ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን በዴቻ ወረዳ ገ/ኢ/ልማት ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት ለመንገድ ግንባታ ስራ የሚውሉ ማሽኖችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ኤክስካቫተር ካት ሞዴል16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ ሻወር ትራክ፣ ዳምትራክ፣ በሰዓትና በቢያጆ የነዳጅ ወጪን ጨምሮ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሠረት የመወዳደሪያ መስፈርቶች፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. የዘመኑ ግብር የከፈለበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. 3በንግድና ከተማ ልማት ጽ/ቤት በስነስርዓት ጉድለት ያልተከለሰ፡፡
  4. የግብር መለያ ቁጥር (TIN NO) ማቅረብ የሚችል፡፡
  5. የፌዴራል እና የፋይናንስ ግዥ ስርዓት አስተዳደር የሚያከብር፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  7. ተወዳዳሪዎች የአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  8. ተወዳዳሪው በሰነዱ ላይ ትክክለኛ አድራሻ ስም እና ፊርማ ማሳረፍ የሚችል፡
  9. የጨረታው ማስከበሪያ ማረጋገጫ የሚሆን ብር 15,000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ የሚችል፣
  10. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ህጉ በሚያዘው መሰረት 2% (ሁለት ፐርሰንት) የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
  11. ጨረታው ላይ የምትሳተፉ ተጫራቾች ከሙስና እና ከመሰል ነገሮች ነጻመሆን አለባችሁ፡፡
  12. ጨረታው የሚከናወነው ሰነዱ በወጣበት ቋንቋ መሠረት ይሆናል፡፡
  13. ሁሉም ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ሰነድ አንድም ገጽ ሳያጎሉ ሞልተው መመለስ አለባቸው፡፡
  14. ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡት ኤክስካቫተር ካት ሞዴል 16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ የግል የባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ) ማቅረብ የሚችል፡፡
  15. የኤክስካቫተር ካት ሞዴል 16፣ ግሬደር ካት ሞዴል16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣አገልግሎት 2017-2020 (እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር) የሆነ፡፡
  16. ተወዳዳሪዎች ከ3 በላይ ወረዳ ከዚያ በላይ ቦታዎች የሰራበትን በጽሁፍ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  17. የጨረታው ሰነድ ከ12/3/2013 እስከ 21/3/2013 ዓ.ም 11፡30 ሰዓት ድረስ በዴዶ ወረዳ ሀገር ውስጥ ገቢዎች ባለሥልጣን ቢሮ ቁጥር 7 ቀርባችሁ የማይመለስ የኢትዮጵያ 200 (ሁለት መቶ ብር) ከፍላችሁ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ፡፡
  18. የጨረታው ሰነድ ሣጥን በ21/3/2013 ዓ.ም በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ4፡30 ሰዓት በዴዶ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር … ህጋዊ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካይ ባሉበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  19. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0917 87 8961/0913 50 6829/0945 03 4139

በጅማ ዞን የዴዶ ወረዳ ገ/ኢ/ልማት ጽ/ቤት

ዶዘር D8R cater pilar :ግሬደር 180 HP CAT pillar :እስካቫተር Hitachi (Catter Pillar)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 11፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልል የምሥራቅ ወለጋ ዞን ጉደያ ቢላ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለገጠር መንገድ ስራ የሚያገለግሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሽነሪዎች እስከ ሥራ ቦታ ማለትም ከላላ ቱሉ ጫሊ ትምህርት ቤት ድረስ ማቅረብ የሚችል ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።

የማሽኑ ዓይነት፡-

  1. ዶዘር D8R cater pilar የተመረተበት ጊዜ እ.አ.አ.ከ 2014 ወደዚህ የተመረተና 300 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  2. ግሬደር 180 HP CAT pillar የተመረተበት ጊዜ እ.አ.አ 2014 ወደዚህ የተመረተና 180 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል :
  3. እስካቫተር Hitachi (Catter Pillar) HD 255 የተመረተበት ጊዜ እ.አ.አ.ከ 2014 ወደዚህ የተመረተና 255 የፈረስ ጉልበት እና ከዚያ በላይ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

የመወዳደሪያ መስፈር፡-

  1. የ2013 ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው።
  2. ቫት ተመዝጋቢ የሆነ ፤ ቲን ነምበር ያላቸው ፣ የምዝገባ ምስከር ወረቀት ያላቸው ፤ እና የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት (supplier List) ያላቸው።
  3. ተጫራቾች የማሽኑን ዝርዝር የሚገልፅ ዶክሜንት (Specification of Machineries ) የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ከፍሎ የጨረታ ዶክሜንት ከ12/3/2013 እስከ 28/3/2013 ዓ.ም ከጉደያ ቢላ ወረዳ ገቢዎች ባለሥልጣን ቅርንጫፍ ቀርበው በመውሰድ ዋና እና ኮፒ በተለያየ ኤንቨሎፕ በሰም የታሸገ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው።
  4. ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ ብር) ለሁሉም ማሽኖች ከታወቀ በባንክ የተደገፈ CPO ማስያዝ አለባቸው፡፡
  5. ማንኛውም ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ላይ ሥም ፣ አድራሻ፣ ማሕተም እና ፊርማ ማድረግ አለባቸው።
  6. ማንኛውም ተጫራች ግብር መከፈሉን የሚገልፅ ከገቢዎች ባለስልጣን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ::
  7. ጨረታው በ 28/3/2013 ዓም እስከ 3:30 ሰዓት ቆይቶ በዚያው ቀን በ4፡00 ሰዓት ላይ ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ነገር ግን ባለ ጉዳዩም ሆነ ህጋዊ ተወካይ ባይገኙም ጨረታውን ከመከፈት አያግድም ።
  8. ማንኛውም ተጫራች ማሸነፉ ከተረጋገጠ በኋላ ለውል ማስከበሪያ ከታወቀ በባንክ 10% የማስያዝ ግዴታ አለበት::
  9. ጨረታውን ያሸነፈ የቅድመ ክፍያ (Advance Payment) ለመውሰድ ከታወቀ ባንክ (Unconditional bond) ማቅረብ አለበት።
  10. ማንኛውም ተጫራች የማሽኑን ሊብሬ ማቅረብ አለበት ወይም ህጋዊ ውከልና ያለው ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  11. ጨረታውን ያሸነፈ ተወዳዳሪ ውል ከፈፀመ በኋላ በውሉ መሠረት ማሽኖችን የማቅረብ ግዴታ አለበት።
  12. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ቅድመ ክፍያ የሚከናወነው ማሽኑን ወረዳ እንደደረሰ ይሆናል።
  13. ማንኛውም ተጫራች ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል።
  14. ጨረታ ያሸነፈ with holding tax 2% መቁረጥ ግዴታ አለበት።
  15. ማንኛውም ተጫራች የማሽኑን መግለጫ (Spesfication) ማቅረብ አለበት
  16. ጨረታውን ያሸነፈ አካል እስከ 5 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ቀርቦ ውል ካልፈፀመ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘውን ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል።
  17. ለነዳጅና ሠራተኛ ማመላለሻ የሚሆን የግሉ (የራሱ) የሆነ ተሽከርካሪ እስከ ሥራ ቦታ ማለትም ከላላ ቱሉ ጫሊ ት/ቤት ድረስ ማመላለስ የሚችል፣ ለማሸኖች ሁሉ ነዳጅ የሚያቀርበው የጨረታ አሸናፊ ይሆናል።
  18.  መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  • ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት
  • ስልክ ቁጥር፡- 0936008854 / 0913163779

የጉደያ ቢላ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ሎደር : ግሪደር : ቼን ኤክስካቫተር…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 11፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 02/2013

በአብክመ ሰሜን ሸዋ ዞን የአጣዬ ከተማ አስተዳደር ቢ/ኮ አገልግሎት ጽ/ቤት በከተማ አስተዳደሩ በ3ቱም ቀበሌዎች ውስጥ ለሚሰራው የኮብል ስቶን መንገድ የመሬት ዝግጅት እና የጠጠር መንገድ ሥራ ለመስራት ያመች ዘንድ በማሽን ኪራይ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡

ስለሆነም:-

  1. በዘርፉ የወጣ ንግድ ፈቃድና በዘመኑ የታደሰ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ፣
  2. መለያ ቁጥር /ቲን/ ፣ ሊብሬ፣ የቫት ተመዝጋቢነት የተመዘገባችሁበትን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ማቅረብ የምትችሉ፣
  3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-2 የተዘረዘሩት ማስረጃዎችን በግልጽ የሚታይ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  4. የማሽን ኪራይ አቅርቦቱ የማሽኑ የማጓጓዣ ወጪ፣ የጥበቃ፣ ሥራውን ሲሰራ የሚጠቀመው ነዳጅ በማሽን አቅራቢው የሚሸፈን ይሆናል፡፡
  5.  ለሥራው የሚያስፈልገው ሎደር እና ግሪደር ከ200 ሰዓት በላይ፣ ሮሎ ባለ 16 ቶን 120 ሰዓት በላይ እና ቼን ኤክስካቫተር ከ70 ሰዓት በላይ የሚፈጅ ሲሆን ሥራውን ሙሉ ለሙሉ በተፈለገው መጠንና ዓይነት ሰርቶ ለማስረከብ ሁሉንም ማሽኖች በወቅቱ የማቅረብ ግዴታ ይኖርበታል፣
  6. ተጫራቶች በቀረበው ዝርዝር መሠረት የምታቀርቡበትን ከጥቅል ዋጋው ላይ 1% CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ብቻ በአጣ/ከ/አስ/ገ/ኢ/ጽ/ቤት ግቢ በማድረግ ደረሰኙን ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ፣
  7. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 150 ብር በመከፈል ከአጣ/ከ/አስ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ ቤት መውሰድ ትችላላችሁ፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የካላንደር ቀናት ከጠዋቱ 2:30 እስከ 11:30 ሰዓት ከአጣ ከ/አስ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ዘወትር በሥራ ሰዓት በመቅረብ መግዛትና ለዚሁ በተዘጋጀው በጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ትችላላችሁ፡፡
  9. ጨረታ በ16ኛው ቀን ከቀኑ 6፡30 ታሽጎ በዚህ ዕለት ከሰዓት በኋላ 8፡00 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል:: ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል፡፡
  10. ጨረታው በ16ኛው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  11. ተጫራቾች በራሳቸው የዋጋ ማቅረቢያ ሞልተው ማቅረብ አይችሉም፡፡
  12. መ/ቤቱ ግዥውን በ20% ሊጨምር ወይም ሊቀንስ ይችላል፡፡
  13. በጨረታ አሸናፊው ተጫራች ለጽ/ቤቱ ባቀረበው የዋጋ ዝርዝር ከጠቅላላ ዋጋ ከነቫቱ 10% የውል ማስከበሪያ በCPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ብቻ በማስያዝ ውል የመፈረም ግዴታ ያለበት መሆኑን ማወቅ አለበት፡፡
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡- 

  • መረጃ መጠየቅ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር፡- 033 661 0688 ወይም በፋክስ 0336610234 ላይ ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ::
  • ጨረታውን የምናወዳድረው በጥቅል ስለሆነ በዝርዝሩ ውስጥ ላሉ የማሽን ዓይነት በሙሉ ዋጋ መሞሳትና ማቅረብ መቻል አለበት፡፡

በሰሜን ሸዋ ዞን ያስጣዊ ከተማ አስተዳደር

ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 07/2013

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት የመንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን ለ2013 በጀት ዓመት በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ዞኖች ለመተከል ዞን ፣ አሶሳ ዞን እና ካማሽ ዞን ውስጥ ለውስጥ በመንገድ ከፈታ እና በመንገድ ጥገና ሥራ ላይ ማሽንሪዎችን ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል

በዚሁ መሠረት፦

ተ.ቁየመሳሪያዎች አይነትብዛትየሥራው መለኪያዓመታዊ የሥራ መጠን /በሰዓትና በቀን/
1ዶዘር2ሰዓት2496
2ግሬደር3ሰዓት3744
3ሩሎ3ሰዓት3744
4ሎደር3ሰዓት3744
5የውሃ ቦቴ2ቀን312
6የሰርቪስ መኪና ፒካፕ4ቀን624
7ገልባጭ መኪና9ቀን1404

ከላይ የተገለጹትን የመሳሪያዎችን በሰዓትና በቀን አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል ::

በዚህም መሰረት፡

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው በበጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ታክስ ክሊራንስ ደብዳቤ ማቅረብ የምትችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ እንዲሁም በአቅራቢነት የተመዘገባችሁ መሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ::
  2. የሚያከራዩን መሳሪያዎች የራሳቸው ለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ የህግ ውክልና ማቅረብ የሚችሉ::
  3. ተጫራች ተከራይ የጠየቀውን የማሽን ቁጥር/ብዛት/ በሙሉ አሟልቶ ማቅረብ ግዴታ አለበት።
  4.  በመስኩ ስራ ላይ ለመሰማራታችሁ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚትችሉ ሁሉ ይህንን የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብርበመክፈል አስፈላጊውን ማስረጃ ከታደሰ ንግድ ፈቃድ ጋር በማድረግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 በአካል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  5. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት (አስራ አምስትቀን በአየር ላይ የሚውል ሲሆን በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው ቀንከረፋዱ 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ ወይ ህዝባዊ በዓላቶች እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን እንዲከፈት ይደረጋል።
  6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ አንድ ኦርጂናልና ሁለት ኮፒ ዶክመንት ለየብቻ በማድረግና በማሽግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 ድረስ በአካል ሰነዱን ይዞ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኮፒው እና የውክልና ደብዳቤ ይዘው መቅረብ አለባቸው::
  8. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የነጠላ ዋጋ ስርዝ ድልዝ እና በእርሳስ የተሞላ ሰነድ ተቀባይነት የለውም:: የሚቀርበው ዋጋ ከ5% ቫት በፊት ወይም ከቫት በኋላ ተብሎ በግልጽ ተጽፎ መቀመጥ አለበት ይህ ካልሆነ ተቀባይነት የለውም::
  9. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በተመለከተ ለዶዘር 100,000 ብር /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ለግሬደር 75,000 ብር/ሰባ አምስት ሺህ ብር/ ለሩሎ 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር/ ለሎደር 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር /ለውሃ ቦቴ 12,000 ብር /አስራ ሁለት ሺህ ብር/ ለሰርቪስ መኪና ፒካፕ 30,000 ብር /ሰላሳ ሺህ ብር/ ለገልባጭ መኪና 100,000 ብር/ አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው:: በመሆኑም ከባንክ ከተረጋገጠ CPO ውጭ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም።
  10. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የስልክ ቁጥር 0577752622

አሶሳ

የቤ/ጉ/ክ/መ/መንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን

ዶዘር (Dozer)…

Published on:Reporter ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ታይዎን ኮንስትራክሽን ለጅግጅጋ – ሀርሙካሌ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት ለስራው አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ማሽኖች  አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ የነዳጅ እና የሎቤድ ወጪ ድርጅታችን የሚሸፍን ይሆናል፡፡

ተ.ቁየማሽን አይነትብዛትመለኪያማሽኑ የተሰራበት ዓ.ም.የኮንትራት ጊዜመግለጫ
1ዶዘር (Dozer)1በሰዓት2012 እ.ኤ.አ እና ከዚያ በላይለ 1 ዓመት 
2ግሬደር (Grader 140H 14OK)2,,,,  
3ኤክስካቫተር (Excavator)2,,,,  
4ሎደር (Loader)2,,,,,  
5ሩሎ (Roller 16Ton)2,,,,  
6ገልባጭ የጭነት መኪና (Sinotruck)8በወር,,  
7ወተር ትራክ (Water Truck)2,,,,  
8የነዳጅ ትራክ (Fuel Truck >= 10,000 L )1,,,,  
9ሎቤድ (Lowbed)5በኪ.ሜ,,ለ1 ጉዞከአ.አ-ጅግጅጋ

በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ፡-

  1. አንድ ተጫራች ከላይ የተጠቀሱ የማሽን አይነቶች ላይ በከፊልም ሆነ በሙሉ መሳተፍ ይችላል፡፡
  2. ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
  3. ተጫራቾች ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካልና (ሊብሬ) ፋይናንሻል ፕሮፖዛል  ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የራሳቸውን ዋጋ ማቅረቢያ ፎርም በመጠቀም ዋጋቸውን  ሞልተው ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘውትር በስራ ሰዓት  እስከ ህዳር 18 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ 10፡00 ሰዓት በማሽነሪ አስተዳደር ክፍል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206 በመቅረብ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
  5. ለአሽናፊ ተጫራች የ 200 ስዓት ቅድመ ክፍያ (Advance Payment) እንፈጽማለን፡፡
  6. አሽናፊ ተጫራች የሚያቀርበው ማሽን ቴክኒካል አቅሙ በባለሙያ ተፈትሾ የሚወሰን ይሆናል።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ፍሬሽ  ኮርነር የሚገኝበት ህንጻ ላይ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206::

ስልክ ቁጥር: 0973370070/0116479396/0910918106 ኢሜል፡ Hiwoncon@gmail.com.

ታይዎን ኮንስትራክሽን 

ሞተር ግሬደር : ሎደር ማሽን : ዶዘር ማሽን : ሩሎ ባለ 4ቶን : የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር : ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 2፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የአፋር ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ቀጥር አፋ/መን/ል/ት/002/2013

የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በንግድ ፈንድ በጀት የሚከናወኑ የመንገድ ጥገና ሥራዎችን የሚያከናውንበትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎችን፤ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።

ተቁየሚያስፈልገው የማሽን ወይንም ተሽከርካሪ ዓይነት
1ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ
2የነዳጅ ቦቲ ከ17000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
3የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
4ሰርቪስ መኪና 8 ሰው የመጫን አቅም ያለው
5ሩሎ ባለ 4ቶን
6ሞተር ግሬደር
7ዶዘር ማሽን
8ሎደር ማሽን

በዚህም መሰረት :-

  •  ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ሠመራ በሚገኘው በዋና መ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ ሙግዛት ይችላሉ፣
  • ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ በ2013 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውን፣ የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት እና የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ምስከር ወረቀት አብሮ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የጨረታ ማስረከበያ ዋስትና ቢድ ቦንድ/ ብር 10,000 በባንክ በተረገጠ ሲፒኦ ማሰያዝ አለባቸው፣
  • ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ11፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ግዥ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
  • ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ በ11፡00 ሰዓት ሆኖ ወዲያውኑ ሳጥን ታሽጎ በሚቀጥለው በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
  • • መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሱ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ሠመራ አፋር

ስልክ ቁጥር፡- 033 666 00 79

የመሳቁ 41 ፋክስ ቁጥር 033 666 0754

የአፋር ክልል መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ

ግሬደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 30፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ፅ.ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለስራ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ስራዎችን/እቃዎችን ማለትም

  • ሎት 1፡- ከኮኪ ጇምቢ የመንገድ ጥገና የማሽን ኪራይ ማለትም፡-ግሌደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን መከራየት እና ማስጠገን ፣
  • ሎት 2፡-የውሀ የግንባታ እቃዎች ማለትም አፍሪዲፕ ፓምፕ ፣ፌሮ ብረት እና እስታፋ ፣
  • ሎት 3 ፡-የህትመት ውጤቶች፣
  • ሎት 4፡-የፅዳት እቃዎችን ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
  1.  በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፤
  3. የግዥው የብር መጠኑ በየሎቱ 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. ተጫራቾች ይህ ጨረታ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ለ15 ተከታታይ ቀን እስከ 11፡30 ድረስ አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ተጫራች ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ በማድረግ በማያያዝ መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ይህ ጨረታ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 የማይመለስ ብር በሎት 50/ሃምሳ/ብር በመያዝ የጨረታ ሰነዱን መግዛት እና መጫረት ይችላሉ
  6. ተጫራቾች የግዥውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት 1፡- ብር 15,000/አስራ አምስት ሺህ/ ፣ለሎት 2፡- ብር 4000/አራት ሺህ/፣ለሎት 3 ፡- ብር 500/አምስት መቶ/ ብር/፣ለሎት 4፡-ብር 500/አምስት መቶ/ ብር ለወም/ወ/ ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት በማለት ይህን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤታችን ገንዘብ ያዥ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ኦሪጂናሉን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ መሙያውን በጥንቃቄ በመሙላት በሞሉት ዋጋ ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ፊርማ እና ማህተም በማድረግ በአንድ ወይንም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅ ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በተለያዬ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ሲፒኦውን /ጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበትን ኮፒ በአንድ ፖስታ በማድረግ እነዚህን ሶስት ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በፖስታው ላይ የመስሪያቤቱን እና የአቅራቢውን ስም እና አድረሻ በመፃፍ የተጫራቹን ማህተም፣ፊርማ እና አድራሻ በመፃፍወም ወ.ገ.ኢ.ት.ጽ. ቤት ግዥ .ን.አስ.ቡድን ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው በ16ኛው ቀን በ4፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን ሎት 1 በ4፡30 ፣ ሎት 2 በ5፡00፣ ሎት3 በ5፡30 ፣ ሎት 4 በ6፡00 ሎት ሰዓት ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት የማያግደን ከመሆኑም በተጨማሪ ለሚወሰኑ ውሳኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡የጨረታው መክፈቻ ቀን የመንግስት የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  10. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀ ከ5/አምስት የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን የሎት ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10 በመቶ በሁኔታ ላይ ባልተመሰረት የባንክ ትዕዛዝ/በሲፒኦ/ በጥሬ ገንዘብ በማሰራት ውል መያዝ አለበት፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን የሎት እቃዎች በየመ/ቤቶች ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ወጭ በማጓጓዝ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  12. . በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳድር ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0584490215 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  13. ተጫራቾች እያንዳንዱን ዋጋ ሲሞሉ ግልፅ እና ተነባቢ መሆን አለበት፡፡
  14. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች/አገልግሎቶች/ ሙሉ በሙሉ በውሉ መሰረት ካላስረከበ የውል ማስከበሪያው ሙሉ በሙሉ ይወረሳል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የወምበርማ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት

ሮሎ ፣ ግሪደር እና ኤክስካቫተር ኪራይ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 1፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምሥ/ጎጃም ዞን የሸበል በረንታ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ 02/2013

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምሥ/ጎጃም ዞን የሸበል በረንታ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት የግዥ ቡድን በወረዳው ለሚገኙት ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  • ሎት1፡- የመኪና መለዋወጫ እቃዎች
  • ሎት2፡-የስፖርት አልባሳት
  • ሎት3፡- የመኪና ጎማ
  • ሎት4፡- የማሽን ኪራይ ማለትም ሮሎ ፣ ግሪደር እና ኤክስካቫተር ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ለማስራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፡፡

  1. የተሰጣቸው የንግድ ፈቃድ 1 ዓመት የሞላው ከሆነ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፥ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የግብር ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፣ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የቲን ነምበር /የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ተመዝጋቢ የሆነ የቫት ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  2.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትና የግዥው መጠን ከብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት ተመዝጋቢ ከፋይነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ሁሉም የእቃ አቅርቦት ተወዳዳሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎችን በመያዝ ሰነድ ሊገዙ ሲመጡ ማቅረብ የሚችሉ የእቃ አቅርቦት ስራውን ሙሉ በሙሉ በራሱ አቅርቦት መስራት/ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ፖስታዎች በጥንቃቄ አሽገውና ማህተም አድርገው ማቅረብ አለባቸው፡፡ የሚፈለገው ፖስታ በሁለት ቅጅ ከሆነ በፖስታው ላይ ዋናውንና በጽሁፍ ዋናና ቅጅ በማለት ለይተው ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን በሚሞሉት ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለበት ፓራፍ ማድረግ አለባቸው፡፡
  5. እያንዳንዱ ተጫራች ሰነዱን የሚያሟሉት በነጻ ገበያ ዋጋ ላይ ተመስርቶ መሆን አለበት፡፡ለሞሉትም ዋጋ የጨረታ ማስከበሪያ
    • ለሎት 1፡-20000.00/ሃያ ሺህ ብር/
    • ሎት 2፡- 2000.00/ሁለት ሺህ ብር/
    • ለሎት3፡6500.00/ስድስት ሺህ አምስት መቶ ብር/
    • ለሎት4፡-30000.00 / ሰላሳ ሺህ ብር ብቻ/ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከማጠቃለያ ፖስታው ጋር ለብቻው በፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቹ ከላይ በተጠቀሰው ስራ የፅሁፍ ማመልከቻ በማቅረብ ከሎት 1-4 150.00/አንድ መቶ ሃምሳ ብርየማይመለስ ብር በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 06 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ይህ ማስታወቂያ በውስን ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለእቃ አቅርቦት 15 ተከታታይ ቀናት ድረስ ክፍት ሆኖ 16ኛው ቀን የሚከፈት ሲሆን 400 ሠዓት ላይ ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። ዕለቱ የበዓል ቀን/ዝግ/ ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ ጨረታው በሚከፈትበት ሰአት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ ሲቀሩ የጨረታውን መከፈት የማያስቀር መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  8. አቅርቦቱን ለማቅረብ /ለመስራት/ ከተፈራረምንበት ቀን ጀምሮ በገቡት ውል መሰረት ማጠናቀቅ/አገልግሎት መስጠት ይኖርበታል።ሆኖም ከአሸነፉበት ዋጋ የዋጋ ልዩነት ሲኖር ምንም አይነት ጭማሪ የማናደርግ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  9. ተጫራቾች መመሪያ ይዘት ላይ ምንም አይነት ማሻሻያ ማድረግ አይቻልም::
  10. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ስማቸውን፣ ፊርማቸውንና የድርጅቱን ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡
  11. የተጫራቾች የመጫረቻ ድጋፍ ስነዶቻቸውን የሚያዘጋጁበት ቋንቋ በአማርኛ መሆን አለበት፡፡
  12. አሸናፊው አሸናፊነቱ ከተገለጸ በኋላ ለውል ማስከበሪያ የሚሆን 10% ዋስትና በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ እና ውል መያዝ ይኖርበታል፡፡
  13. ማሳሰቢያ ለሁለም ተወዳዳሪዎች የጨረታ ዋጋ ፀንቶ መቆያ ጊዜ ለእቃ አቅርቦት /ለአገልግሎት 40/አርባ ቀናት/ መሆኑን መገንዘብ አለበት፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡-0582470509 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

ሸበል በረንታ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

የግዢ ቡድን የዕድ ውኃ

ግሬደር : ኤክስካቫተር ከነ ጃክሃመሩ (ቼይን) : ዶዘር : ሮለር


Published on:Reporter ( ጥቅምት 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር DCE/mach/168/2020

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጣርማ በር መለያያ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ማሽኖች ኢንተርፕራይዛችን ባስቀመጠው ቁጥር ዋጋ (Fixed price) ለመስራት ፍላጎት አቅራቢዎች በቅደም ተከተል መዝግቦ ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል::

ስለሆነም፡

NoDescriptionየማሽኑ / የተሽከርካሪው አቅምብዛት ሞዴል/ስሪት ቁርጥ ዋጋ በሰዓት ከዛት በፊት ነዳጅ ሳያካትት
1ግሬደር140-200 HP ካት፣ ሳኒ፣ ቮልቮ ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,200.00 
2ኤክስካቫተር ከነ ጃክሃመሩ (ቼይን)150-250 HP4ካት፣ሳኒ፣ኮማትሉ ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,250.00
3ዶዘር 300-350 HP 04 ካት፣ሌበረር ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,600.00 
4ሮለር ከ16 ቶን በላይ 2ማንኛውም450.00 

1. ተጫራቾተ በመስኩ /ህጋዊ/ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የታደሰ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

2. አከራይ ለሚያከራየው ማሽን የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ አለበት::

3. ተጫራቾች እስከ ህዳር 16 ቀን 2013 .ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የግኝዥ የሥራ ሂደት ቢሮ በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::

4. የማሽኖቹ የቴክኒክ ብቃት በባለሙያ ተፈትሾ ተቀባይነት ማግኘት ይኖርበታል::

5. ጐል የሚታሰረው የማሽኑ ቴክኒካል ብቃት በኢንተርፕራይዙ ሲረጋገጥ ብቻ ነው::

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-34 ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72

E-MAIL አድራሻ info@dce-et.com  የድህረ ገፅ አድራሻ WWW.dce-et.com

ፖ.ሳ.ቁ 3414 ፋክስ ቁ.0114-40-04-71/0114-42-07-46

ኤክስካቫተር፣ግሬደር፣ሮሎ፣የውሃ ቦ፣ቲሲኖ ትራክ እና ሎቤድ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አማራ ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳ ወረሞ ወረዳ በመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2013 በጀት አመት በከተማዋ ውስጥ ለሚሰራው የውስጥ ለውስጥ መሰረተ ልማት ስራዎች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን

  • 1ኛ ኤክስካቫተር፣
  • 2ኛ. ግሬደር፣
  • 3ኛ. ሮሎ፣
  • 4ኛ. የውሃ ቦቲ
  • 5ኛ. ሲኖ ትራክ እያንዳንዳቸው ከ2011 እ.ኤ.አ ወዲህ የገባ እና ሎቤድ   በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመከራየት ወይም ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

  1. በበጀት ዓመቱ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (ቲን) እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታውያን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ  ዘወትር በስራ ሰዓት ለተከታታይ 15 ቀን እስከ 15/3/2013 ዓም ቀን 11፡30 ሰዓት ድረስ የማይመለስ ብር 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመራኛ ከተማ መሪ ማዘ/ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ሰነዱን መግዛት ችላሉ።
  3. ተጫራቾች በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ የገጠላና የጠቅላላ ዋጋ በዝርዝር ሞልተው ኮፒና እርጅናል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ባንኮ የሚሰጥ 1% ሲፒኦ (CPO) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የንግድ ስራ መሰጫ መደቦችና የተሰማሩት የንግድ ስራ ፍቃድ መስጫ ኮድ ቁጥር የንግድ ስራ ፈቃድ መስጫ መደብ እና የተሰማሩበት የስራ መስኮች በተገለፀው ትንታኔ ተመሳሳይ መሆን አለበት፡፡
  5. ተጫራቾች የእቃውን ዋጋ በዝርዝርና በጨረታ ማወዳደሪያ ሰነድ ላይ ስም ፊርማና ማህተም በማድረግ በታሸገ ፖስታ የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ከ26/2/2013 ዓ.ም ቀን እስከ 10/3/2013 ዓም 11፡30 ሰዓት ድረስ በመረጃ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታው ተጫራቾች በአካልም ሆነ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም  ባልተገኙበት 11/3/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ቢሮ ቁጥር 3 ይከፈታል፡፡ የመክፈቻው ቀን በአል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ጨረታው ይከፈታል፡፡
  7. ሌሎች ለስራው የሚያስፈልጉ አጠቃላይ ማቴሪያሎችን ነዳጅ፣ ቅባትና ሰርቪስ ጨምሮ ራሱ መሸፈን ወይም መቻል አለበት፡፡
  8. ተጫራቾች ለተቀመጠላቸው ከፍት ቦታ ላይ ስርዝ ድልዝ ሳይኖር በትክክል የነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ መሞላት አለበት፡፡
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  10. ጨማሪ ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ስፔስፊኬሽን እና የማሽኑን አይነት የስራ ሰዓትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ  መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0111170081/894/0931 63 31 43/0980630520 ደውለው ይጠይቁ

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳ ወረሞ

ወረዳ የመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት

ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየትይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ
Submission Date:የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ ዞን በመሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ፅ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክት በወረዳው ውስጥ ባሉ ቀበሌዎች መንገድ ጥገና ስራ ለማሰራት ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየት ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። በዚህ መሰረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ

ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርት ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. ተጫራቾች በተሰማሩበት ስራ ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የቫት ተመዝጋቢነት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው።
  2. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ያለው፣ ስለማሽኑ የዓመቱ መድን የተገባለት መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የሚቀርባቸው ማሽነሪዎች አዲስና ከ2002 ዓ.ም ወዲህ የተመረተ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
  4. ስለማሽኑ የባለቤትነት ሊብሬ ከሚመለከተው እለት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸ
  5. ተጫራቶች ከጨረታ ሰነድ ጋር የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 5,000 /አምስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋጠ CPOማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ዶከመንት አንድ ኦርጅናል ኮፒ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  7. አሸናፊ ተጫራቾች ያሽነፈውን ማሽነሪ ስራ ቦታ ድረስ ማድረስ ይጠበቅባቸዋል።
  8. የጨረታው መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች በመጣሳ ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ስለጨረታው ሙሉ ዝርዝር ሁኔታ የያዘ የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀን የማይመሰስ ብር 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ ከገቢዎች ባለስልጣን ሰነድ መግዛት ይጠበቅባቸዋል።
  9. የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።
  10.  መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡- 047 452 75 06 እና 047 455 27 666

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ

ዞን የመ/ሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ጽ/ቤት

ዶዘር : ኤክስካቫተር : ግሬደር…

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 19፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ በደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን የመቅደስ ወረዳ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን የመቅደላ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለመቅደላ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ በሚገኙ 07 ቀበሌ ምንጋሽ እና 026 ቀበሌ ደፈር ለሚያሰራው መንገድ አገልግሎት የሚውል

  • ሎት 1 የዶዘር ኪራይ በሰአት ሎቤድን ችሎ (የማድረሻ እና የመመለሻን )
  • ሎት 2 የኤክስካቫተር ኪራይ በሰአት ሎቤድን ችሎ (የማድረሻ እና የመመለሻን )
  • ለት 3 የግሬደር ኪራይ በሰአት ድን ችሎ (የማድረሻ እና የመመለሻን )
  • ሎት 4 ለመንገድ የሚሆን ጥራት ያለው ገረጋንቲ ማምረት እና ማጓጓዝ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ተጫራቾች ለጨረታ ሲመጡ የሚከተሉትን መስፈርቶችማሟላት አለባቸው፡፡
  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. ዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN/ ያላቸው
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ከለት1 -4 የተዘረዘሩትን ተጫራቶች ጨረታ ሰነዱንየማይመለስ ብር 150/ አንድ መቶ ሃምሳ ብር/በመክፈል የመቅደላ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 በአድስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 11፡30 ድረስ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር ጥሬ ገንዘብ ወይም የዕቃውን ጠቅላላዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በእንድ ወይም እንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅበማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በመቅደላ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በግዥና ን/እስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 05በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ከሎት 1-4 የተዘረዘሩትን በ16ኛው ቀን ከረፋዱ እስከ 3:30 ሰዓት ድረስ በማስገባትይታሽጋል ፡፡ በዚሁ እለት ከጧቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ በቅደም ተከተል በስራ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ን/አስ/ደ/ ቡድን ክፍል በቢሮ ቁጥር 05 ይከፈታል፡፡ 15ኛው ቀን የስራ ቀንካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀናት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  7. በጨረታው ለመጫረት የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ስፈለጉ ከጨረታ ሰነዱ ወይም 0334500222 በመደወል ወይም በፋክስ ቁጥር 334500273 በመላክ ማግኘት ይቻላል::
  8. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ጨረታው ከመከፈቱ አይስተጓጎልም ፡፡
  9. አሸናፊው ድርጅትበለአትለማከራየትየሚያስገባቸውን ማሽነሪዎች ግዥ ፈጻሚ መስሪያቤትለስራከሚፈልግበትቀበሌ የማድረስ ግዴታ አለበት፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በአብክመ በደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን የመቅደስ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ግሬደር 140 H/K (caterpilar)

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ኦሮሚያ ክልል በም/ወለጋ ዞን 
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልል በም/ወለጋ ዞን በጉቶ ጊዳ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ ቤት በ2013 የበጀት አመት በሉጎ እና ጃረሶ ቀበሌ የመንገድ ስራ (Earthwork) ለማሰራት ከዚህ በታች የተገለፀውን ማሽነሪ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

የማሽኑ አይነት

  1.  ግሬደር 140 H/K (caterpilar) የተመረተበት ጊዜ እኢአከ2014 ወደዚህየሆነና 185 የፈረስ ጉልበት እና ከዛ በላይ የሆነ እና ለዚህም ማስረጃ ማቅረብየሚችል፡፡ የደርሶ መልስ የማሽን ማጓጓዣ ትራንስፖርት(ሎቤድ) እና ጠቅላላ የነዳጅ ፍጆታና ሠርቪስ በማቅረብ መስራት የሚችል፡፡ የሚከተሉትንመመዘኛዎች የሚያሟላ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡

የመወዳደሪያ መስፈርት

  1.  ማንኛውም ተጫራች የ2012 ዓ.ም ግብር የከፈለ እና የ 2012/2013 ንግድፍቃዱ የታደሰ መሆን አለበት ::
  2. ማንኛውም ተጫራች የቫት(VAT)እና ቲን(TIN) ተመዝጋቢ ስለመሆኑማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ከ14/2/2013 ዓ.ም እስከ11/03/2013 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ ብር 100.00 (መቶ ብር ከፍለው ከጉቶጊዳ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 መግዛት ይችላሉ:
  4.  ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) ወይም በባንክ የተደገፈ CPO ማቅረብ አለበት :
  5. ተጫራቾች “Specification” ሳይለውጡ የጨረታ ማወዳደሪያ በቀረበው ሠነድ ላይ ዋጋውን ከተጨማሪ እሴት ታክስ(VAT) ጋር በመሙላት ስማቸውን፣ፊርማቸውንና በማኖር አድራሻቸውን በማስፈርና ማህተም በማድረግ ዶክመንታቸውን ኦሪጅናል ኮፒው ቴክኒክ ኮፒ በተለያዩ ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አራቱን በአንድ ፖስታ አሽገው በጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት እስከ 14/3/2013ዓ.ም ድረስ በቢሮ ቁጥር1 በተዘጋጀው ሣጥን ጨረታው ከመዘጋቱ ከ3፡30 ሰዓት በፊት ማሰገባት ይኖርባቸዋል ፡፡
  6. የጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 14/03/2013 በ 3፡30 ተዘግቶ በዛው ቀን በ4፡00 ይከፈታል፡፡ ይሁን እንጂ ተጫራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም::
  7.  ማንኛውም ተጫራች ማሸነፉ ከተረጋገጠ በኋላ ለውል ማስከበሪያ ከታወቀ ባንክ 10% የማስያዝ ግዴታ አለበት ::
  8. ጨረታውን ያሸነፈ የቅድመ ክፍያ (Advance Payment) ለመውሰድ ከታወቀ ባንክ (unconditional bond) ማቅረብ አለበት::
  9. ማንኛውም ተጫራች የማሽኑን ሊብሬ ማቅረብ አለበት ወይም ህጋዊ ውክልና ያለው ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  10. ጨረታውን ያሸነፈ ተወዳዳሪ ውል ከፈፀመ በኋላ በውሉ መሠረት ማሽኖችን የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡
  11. ጨረታውን ላሸነፈው አካል ቅድመ ክፍያ የሚከናወነው ማሽኑ የስራ ቦታ እንደ ደረሰ ይሆናል፡፡
  12. ማንኛውም ተጫራች ማሽነሪዎችን የማከራየት ፈቃድ ያለው በጫረታው ሊወዳደር ይችላል፡፡
  13. ማንኛውም ተጫራች with holding tax 2% የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
  14. ማንኛውም ተጫራች የማሽኑን መግለጫ(Specification) ማቅረብ አለበት ::
  15. ጨረታውን ያሽነፈ አካል ከ3-5 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ቀርቦ ውል ካልፈፀመ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡
  16. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 057-661 63-33 ፣057-660-1900 ይደውሉ፡፡

በኦሮሚያ ክልል በም/ወለጋ ዞን በጉቶ ጊዳ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

You cannot copy content of this page