The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

GC-4

የትምህርት ቤት ባለአንድ ወለል ህንፃ ተጫረቾቹን አወዳድሮ ለማሳደስ ይፈልጋል፡፡

Published on:Be’kur ( ኅዳር 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳድር የቀድሞው ቀዳማዊ ኃ/ስላሴ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአሁኑ የፍኖተ ሰላም የመጀመሪያ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት የህንፃ እድሳት አስተባባሪ ኮሚቴ በእርጅና ላይ ያለውን የትምህርት ቤት ባለአንድ ወለል ህንፃ ተጫረቾቹን አወዳድሮ ለማሳደስ ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ከዚህ በታች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች ማወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በጀኔራል ኮንስትራክሽን የግንባታ ፍቃድ ያለው ሁኖ የድሳቱን የስራ ዝርዝር ቦታው ድረስ በመገኘት በራሱ የስራውን መጠን በማጥናት የዋጋ ግምት በማዘጋጀት የሚያቀርብ፡፡
  2. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. የግብር ከፈይ መለያ ቁጥር(ቲን)ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ደረጃ 4/አራት/ከዚያ በላይ የሆነ
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከማይመለስ 200/ሁለት መቶ/ብር በመክፈል ከት/ቤቱ ር/መ/ር ቢሮ በመግዛት ይችላል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራቾች የእድሳቱን ዝርዝር የሚያድሱበትን ማቴሪያልና የወቅቱን ዝረዝር ዋጋ ግምት በመሙላት በስም በታሸገ ፖስታ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን በርዕሰ መምህር ቢሮ ማስገባት ይችላል፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሱትን እና ተዛማጅ ማስረጃዎችን የሚያቀርብ
  8. አሸናፊው ማሸነፍ ገተገለፀበት ቀን በ7 ቀን ውስጥ ውል ይይዛል፡፡
  9. ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ በጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሲሆን በ22ኛው ቀን ታሽጎ በእለቱ ከቀኑ 4 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  10. ኮሚቴው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
  11.  ለበለጠ መረጃ በት/ቤቱ ስልክ 0587750025/0934523474/0948781205/ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የፍ/ሰላም አንደኛና መለስተኛ ት/ቤት የህንፃ እድሳት ኮሚቴ

G+1 guard house construction and pavement rehabilitation Project

Published on:Addis Zemen ( Nov 21, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO BID

Bid No. NCB/AGPR/RE-02/2013

TO: ALL CONTRACTORS OF CATEGORY GC/BC 6 AND ABOVE

  1.  Ethiopian Insurance Corporation (EIC) has budget to be used for the Procurement of EICM Arba minch G+1 Guard House construction and Pavement Rehabilitation Work at Ethiopian Insurance Corporation Arba minch branch.
  2. Ethiopian Insurance Corporation invites wax-sealed bid from eligible bidders furnishing the necessary labor, material and equipment for the works of EIC Arba minch branch G+1 guard house construction and pavement rehabilitation Project at Ethiopian Insurance Corporation Arba minch branch, Arba minch.
  3. Bidding will be conducted in accordance with the Open National tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Government of Ethiopia and Public Financial Enterprise Agency Purchasing Manual.
  4. The bid is open to all eligible bidders
  5. All interested eligible bidders are required to submit renewed licenses for the current year, VAT registration certificate, taxpayer registration certificate, tax clearance and proof of their up to date registration certificate from Trade Ministry of Infrastructure Development and Trade Bureau at the place of registration.
  6. A complete set of bidding documents can be purchased staring from 1st day announcement by any interested eligible bidder on submission of a written application to the office of Ethiopian Insurance Corporation. Facility Management Directorate 1st floor Tel.+251 11 551 70 75 Addis Ababa upon payment of a non-refundable fee Birr 200.- (Two Hundred Only) for the document.
  7. Bidders may obtain further information from, and inspect the bidding documents at the above address.
  8. Bid shall be valid for a period of 120 days after bid opening and must be accompanied by a bid security of Ethiopian Birr 20,000.- (Twenty Thousand) and shall be delivered to Ethiopian Insurance Corporation 1st floor Room No. 107 on or before 2:00 pm and on December 09th, 2020
  9. The bid security shall, at the bidder’s option, be in the form of a certified cheque or bank guarantee by and an Ethiopian Bank. The format of the bid security should be in accordance with the form of bid security included in section 4, bidding forms or another form acceptable to the employer bid security shall be valid for 28 days beyond the validity of the bid.
  10. Technical Document and bid bond will be opened in the presence of those bidder’s or their legal representatives on the same days 2:30 pm at Ethiopian Insurance Corporation Head Office, 1st Floor Purchasing Committee Room.
  11. Bidders are instructed to submit one “Original” and one “Photocopy” of technical and financial proposals, in a separate envelope each.
  12. The Client will not accept rebates from selected times of work. If the bidder wants to give a rebate it must be from the total sum.
  13. The employer reserves the right to reject any of all bids

ETHIOPIAN INSURANCE CORPORATION

የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪ ዎርክሾፕ እና ተያያዥ የምደረ-ገብ ሥራዎች ግንባታ ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሆሳዕና
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የሆሳዕና ቴከኒክና ሙያ ኮሌጅ የኮንስትራክሽን ላቦራቶሪ ዎርክሾፕ እና ተያያዥ የምደረ-ገብ ሥራዎች ግንባታ ሥራ ለማሰራት ለ2012 ዓም የታደሰ ሕጋዊ ፈቃድ ያላቸውን የሥራ ተቋራጮች አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት፡-

  1. ደረጃቸው BC/GC6 እና ከዚያ በላይ የሆኑና ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ የምዝገባ ፈቃድ፣ የኮንስትራክሽን ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ወረቀት፣ የግብር ከፋይነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የዘመኑን ግብር ስለመከፈላቸው ማረጋገጫ እንዲሁም የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ የጨረታ ሰነዱን ከኮሌጁ ፋይናንስ ማስታወቂያው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እስከ 21ኛው ተከታታይ ቀናት ድረስ ባለፈቃዱ ወይም ሕጋዊ ተወካይ በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ ብር) በመከፈል እና አንድ ኮፒ የሰነድ ማስረጃ በማስያዝ መግዛት ይችላል፡፡
  2. ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ በአሠሪው መ/ቤት ስሆሳእና ቴከኒክና ሙያ ኮሌጅ ስም ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺ ብር) በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም ስሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (unconditional bank guarantee) ከቴክኒካል ሰነድ ጋር በፖስታ በሰም አሸገውና ማህተም በማድረግ ፈርመው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች አስፈላጊውን ዕቃና ሠራተኛ አቅርበው ሥራውን የሚሠሩበትን የፋይናንሻል ፕሮፖዛል አንድ ኦርጂናልና ሁለት ፎቶግራፊክ ኮፒ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም አራቱንም ሰነዶች በሌላ አንድ ማጠቃለያ ፖስታ በሰም እሽጐና የፕሮጀከቱን ስም ጠቅሶ በተጨማሪም የቴከኒካል ፕሮፖዛል አንድ ኦሪጅናልና ሁለት ፎቶግራፊክ ኮፒ፣ የጨረታ ማስከበሪያ ሰነዶችን ለብቻ እንዲሁም የቴከኒካል ሀሳብ የያዘ ሰነድ (Hidder Certification of Comphance) ለየብቻ በሰም በማሸግ እና አራቱንም በአንድ ማጠቃለያ ፖስታ በማድረግ በመጨረሻም የፋይናንሻልና የቴክኒካል ፕሮፖዛሎችን በአንድ እናት ፖስታ በሰም በማሸግ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀ ሣጥን ውስጥ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 22ኛው ቀን ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነዶች ማቅረብ ከጨረታው ውድድር ውጪ ያደርጋል፡፡ የአገልግሎት ዋጋው በሰነዱ ላይ በተዘጋጀው ቦታ በአሃዝና በፊደል መሞላት ይኖርበታል፡፡ የቴከኒካል ሀሳብ የያዘ ሰነድ (Bidder Certisctim of Compliance) ላይ ያሉ መጠይቆችን ሞልቶ፣ ፈርሞና የድርጅቱን ማህተም አድርጎ ያለመመለስ ከጨረታው ውጪ ያደርጋል፡፡
  4. ጨረታው በ22ኛው ቀን በ4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮሌጁ ፋይናንስ ለዚህ በተዘጋጀው ክፍል ይከፈታል፡፡ 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡ ኮሌጁ የተሻለ ዘዴ/አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡-

  • የጨረታው አካሄድ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት እንደገና ተሻሽሎ በወጣው የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 28/2010 እንዲሁም ሰhልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ለዚሁ መመሪያ በወጣው ማብራሪያ ወይንም ማሻሻያ መሠረት ይሆናል፡፡
  • ማንኛውም ተጫራች ከወቅቱ የገበያ ዋጋ በታች ያቀረበ እንደሆነ አሰሪ መ/ቤት ውል ለመግባት አይገደድም፡፡
  • በተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡-+251 046 555 1997 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የሆሳዕና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ

ሆሳዕና

የተለያዩ የግንባታ ሥራዎች

Published on:Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ

1የጨረታ ቁጥር፡ ATA-NCB-w-2020-0013

2. የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የኦሮሚያ ሪጅን ቢሮ እና የተለያዩ የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች በተቀመጠው ሰንጠረዥ መሠረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ሎትዝርዝርሳይትብዛትየግንባታ ቦታ
 የጥበቃ ቤት፣አጥር፣ ስቶርና ቢሮ፣ የመጸዳጃ ቤት11 
1ኔት ሼድ አቅርቦት እና ዝርጋታ ሥራ11ጉጂ ዞን ሻኪሶ ወረዳ
የጥበቃ ቤት፣ አጥር፣ ስቶርና ቢሮ፣ የመጸዳጃ ቤት11
2የጥበቃ ቤት፣ ስቶርና ቢሮ፤ የመጸዳጃ ቤት11ምዕራብ አርሲ ዞን ወንዶ ወረዳ
የአጥር ሥራ11
 የአጥር ሥራ11አርሲ ዞን ዝዋይ ዱግዳ ወረዳ

3 በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

  • i. ተጫራቾች በጨረታ ለመወዳደር በዚሁ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ ሆኖ ሕጋዊ የንግድ ፍቃዱና የዘመኑን
  • ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
  • ii የግንባታ ሥራ ብቃት የሚያረጋግጥ ከደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  • i በግንባታ ዘርፍ ሥራ ላይ ቢያንስ ሁለት የግንባታ ሥራዎችን በአመርቂ ሁኔታ ሰርቶ ያስረከበ ለዚህም ማረጋገጫ መያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • iv. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡
  • vi የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ወይም በግዢ ኤጀንሲ ዌብ ሳይት ላይ የተመዘገቡ፡፡
  • vi  የግብር ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚያሳይ ማረጋገጫ የሚያቀርቡ፡፡
  • vi ደረጃ 6 እና ከዚያ በላይ፡፡

4 ተወዳዳሪዎች ሰነዳቸውን ሲያቀርቡ የፋይናንስና የቴክኒክ ሰነዶችን ለይተው በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. ተወዳዳሪዎች ለሥራው የሚያቀርቡትን ዋጋ መሥሪያ ቤቱ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ባቀረበው የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የተሞላ ዋጋ መቅረብ አለበት፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ሺ ብር) በባንክ በተረጋገጠ (ሲፒኦ) ወይም የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡ የባንክ ዋስትና የሚያሲዙ ከሆነ በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የ90 ቀን የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የኢንሹራንስ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ሞልተው ከመወዳደራቸው በፊት ፕሮጀክቱ የሚገነባበት ቦታ (ሳይት አይተው መሙላት አለባቸው፡፡ ይህን ሳያደርጉ ቀርተው ካሸነፉ በኋላ ከሳይት ልማት (land cleaning, land cutting & filling or any Work related to site Work) ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ማንኛውም የቫረየን ጥያቄዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም::

8. ጨረታው ኅዳር 29 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ የተጫራቾች የቴክኒክ እና የዋጋ ማወዳደሪያ ሰነድ በተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በይፋ ይከፈታል፡፡

9. በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማመልከቻችሁን ከዚህ በታች በተቀመጠው የኢሜል አድራሻ ላይ በመላክ በነጻ ማግኘት ይቻላል፡፡

alem.degefa@ata.gov.et  

Tel-0911 71 53 31

10. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ ማብራሪያ ቢፈልጉ ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

11 መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡ስልክ፡ +251115570665/0911715331

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

የኢትዮጵያ ግብርና

ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ

EIC Car Parking Area Asphalt Rehabilitation Project

Published on:Addis Zemen ( Nov 21, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO BID

Bid No.NCB/KCFW-01/2013

TO:ALL CONTRACTORS OF CATEGORY GC/RC 6 AND ABOVE

  1. Ethiopian Insurance Corporation (EIC) has budget to be used for the Procurement of EIC Car Parking Area Asphalt Rehabilitation at Eastern Addis District (Lot A) and Head Office (Lot B) at Ethiopian Insurance Corporation.
  2. Ethiopian Insurance Corporation invites wax-sealed bid from eligible bidders furnishing the necessary labor,material and equipment for the works of EIC Car Parking Area Asphalt Rehabilitation Project at Ethiopian Insurance Corporation, Addis Ababa.
  3. Bidding will be conducted in accordance with the Open National tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Government of Ethiopia and Public Financial Enterprise Agency Purchasing Manual
  4. The bid is open to all eligible bidders,
  5. All interested eligible bidders are required to submit renewed licenses for the current year, VAT registration certificate, tax payer registration certificate, tax clearance and proof of their up to date registration certificate from Trade Ministry of Infrastructure Development and Trade Bureau at the place of registration.
  6. A complete set of bidding documents can be purchased staring from 1st day announcement by any interested eligible bidder on submission of a written application to the office of Ethiopian Insurance Corporation. Facility Management Directorate 1″ floor Tel.+251 11 551 70 75 Addis Ababa upon payment of non-refundable fee Birr 150.- (One Hundred Fifty) for the document.
  7.  Bidders may obtain further information from, and inspect the bidding documents at the above address.
  8.  Bid shall be valid to a period of 120 days after bid opening and must be accompanied by a bid security of Ethiopian Birr 20,000,- (Twenty Thousand) and shall be delivered to Ethiopian Insurance Corporation la floor Room No. 107 on or before 2:00 pm and on December 09, 2020
  9. The bid security shall, at the bidder’s option, be in the form of a certified cheque or bank guarantee by and an Ethiopian Bank. The format of the bid security should be in accordance with the form of bid security included in section 4, bidding forms or another form acceptable to the employer bid security shall be valid for 28 days beyond the validity of the bid.
  10. Technical Document and bid bond will be opened in the presence of those bidder’s or their legal representatives on the same days 2:30 pm at Ethiopian Insurance Corporation Head Office, 1″ Floor Purchasing Committee Room.
  11. Bidders are instructed to submit one “Original” and one “Photo copy” of technical and financial proposals, in separate envelope each.
  12. The Client will not accept rebates from selected times of work. If bidder wants to give rebate it must be from the total sum.
  13. The employer reserves the right to reject any of all bids.

ETHIOPIAN INSURANCE CORPORATION

Civil Work, Supply & Installation of Pipes & Fittings & Supply & Installation of Electromechanical Equipments of miesso TWSSP

Published on:Ethiopian Herald ( Nov 21, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

REQUEST FOR BIDS (IFB)

  • Employer: OROMIA OROMIA WATER & ENERGY RESOURCE DEVELOPMENT BUREAU
  • Project: Water Supply, Sanitation & Hygiene
  • Country: The Federal Democratic Republic of Ethiopia
  • Contract Title: Civil Work, Supply & Installation of Pipes & Fittings & Supply & Installation of Electromechanical Equipments of miesso TWSSP
  • Contract Reference No.: NCB/OWERDB/OWNP/STCW/30/2015-Re-bid
  1. The Government of Ethiopia has received a Credit/Grant from different financers (WB, KOICA, DFID, AfDB, UNICEF, the Government of Finland) including the share of the government toward the cost of Water Supply and Sanitation Projects of OWNP-CWA phase II and use proceeds of this Credit/Grant to payments under the contracts for Civil Works Construction, Supply & Installation of Pipes & Fittings and Supply and Installation of Electromechanical equipments Miesso Town (West Hararghe Zone) Water Supply Project in Oromia National Regional State.
  2. The Oromia National Regional Government Water and Energy Resource Development Bureau now, therefore, invites sealed bid from eligible Bidders for execution of the project.
  3.  Bidding will be conducted through the National Competitive Bidding (NCB) procedures as specified in the World Bank’s Procurement Regulation for IPF Borrowers July 2016, Revised Nov. 2016 and August 2018 and is open to all eligible bidders as defined in the Procurement Guidelines and is open to all eligible bidders as defined in the Procurement Guidelines.
  4. Interested eligible bidders may obtain further information from Oromia Water & Energy Resource Development Bureau, One WaSH National Program Implementation Unit and inspect the bidding documents during office hours 8:30A.M. to 5:30P.M. at the address given below.
  5. A complete set of bidding documents in English may be purchased by interested eligible bidders upon the submission of a written application to the address below and upon payment of a nonrefundable fee of ETB 800.00 (Eight Hundred) in cash.
  6. Bids must be delivered to the address below on or before December 22 /2020, 10:30AM (4:00 local time). Electronic bidding will not be permitted. Laté bids will be rejected. Bids will be publicly opened in the presence of the bidders’ designated representatives and anyone who choose to attend at the address below on December 22/2020 at 10:30 AM (4:30 local time).
  7. Bid must be accompanied by a Bid Security of ETB 165,000.00 (One Hundred Sixty Five Thousand) or its equivalent in a freely convertible currency in the name of Oromia Water & Energy Resource Development Bureau.
  8. An average annual construction turnover of ETB 25,000,000.00 calculated as total certified payments received for contracts in progress and/or completed within last five years and a specific experience of at least one similar contract in the last five years with value ETB 13,500,000.00 are among the required must meet qualifications criteria to be responsive for the bid.
  9. The Bureau reserves the right to accept or reject all or parts of the bid.
  10. The address(es) referred to above isare):

Adress: Oromia Water & Energy Resource Development Bureau, One WaSH National Program Implementation Unit, Bole Road around Olympia next to Admas University

Olympia Campus on Amina Building 2nd floor Room

No. 208

P.O. Box: 8630, Tel. 011 557 1306/1274/78

Fax: 011 557 1298 / 99

Construction of two services rooms for exam and license

Published on:Ethiopian Herald ( Nov 20, 2020 )Place of Bid Competitions:Jigjiga
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BID

Somali Regional State Education Bureau Invites All Interested & eligible Bidder for the Construction of the Below Listed Lots

  • Lot – Two services rooms for exam and license

1.Supplies must have a valid trading license renewed for 2013 EFY, tax clearance certificate valid until the date of dead line of bid submission and VAT registration/tin/ supply certificate BC4 OR GC5 and above for each lot. Bidders require bringing original document with their copies when they are purchasing their documents.

2. Bid document may be purchase by interested bidders on the submission of a written application to the office of Somali regional state education bureau logistics case up on submission of written application and a non-refundable fee of 600 Birr for each lot.

3. All bids must be accompanied by a bid security 2% (TWO PERCENT) of bid price in the form of CPO OR BANK GUARANTEE, insurance bond is not acceptable and valid for a period of 60 days after bid opening.

4. Bids must be submitted to Somali regional state education bureau planning and programing department after 5 days of announcement on the newspaper at 10:00 AM

5. Bids will open on the 7 days after the announcement on The Ethiopian Herald at 10:30 AM in the presence of bidders or legal representatives. Late bids shall be rejected bidders shall be submitted two envelopes <Qualification & Bid Security > in one envelope and <Financial Bid>separately in another envelope and should be sealed in an outer envelope.

6. Evaluation is to be carried out in two stage <Qualification Information> first and<financial Bid> of qualified bidders next.

7. The Somali regional education bureau has a right to accept or reject the bid.

Somali Regional State Education Bureau

P.O. Box 210

Tel. 0257752069/3586/85

Fax 0257753524, Jigjiga

Construction of 5 birkad

Published on:The Daily Monitor ( Nov 20, 2020 )Place of Bid Competitions:Jigjiga
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION TO OPEN TENDER

Organization for Welfare and Development in Action (OWDA) is a national non-governmental humanitarian organization and established 1999 in jigjiga Ethiopian, serving pastorals and agro-pastoral communities in Ethiopian Somali Regional State. With emergency humanitarian respond funding from GFO through Archenova under the humanitarian response through water supply rehabilitationconstruction/ofwashinfrastructureandhealth hygiene awareness rising measure in the drought affected Somali region of Ethiopia, therefore, the projects aims to reduce the morbidity through wash, food security and livelihood measures and to strengthen the resilience of communities in terms of naturaldisasters in  Woredas of Shabeelle Zone.

This invitation is therefore is to secure competent Contractor (s) for theproviding price of construction material, Labour service and local construction materials for Construction of 5 birkad in Kelafo Woreda, Somali regional State of Ethiopia.

RegionZoneWoreda

Description
Quantity
SomaliRegionalState ShabelleKelafo

Procurement ofconstruction material,

Local construction

material and Labour cost

for construction of 5

birkad 
5 birkad

Interested suppliers qualified and legally registered in Ethiopia for supply of construction material, local construction materials and construction work (labour) have valid trading licences, meet their tax obligations may obtain, the complete set of tendering documents at the following OWDA Offices during office hours:

OWDA Head Office, Ambesa Building 9th Floor, Maskel Square, Addis Ababa, Ethiopia, Telephone (0115) 537041/

OWDA Jijiga Office, Kebele 04, Jigiga, Ethiopia, Telephone 0257752085

The tendering is from 20th November 2020- 4th December 2020.

The deadline for picking the tender documents is December 3, 2020, 5 PMand submission of tender is December 4th, 2020 5:00 PM. Bids shall be openedat the OWDA Jigjiga office on December 7, 2020 10:30 AM in the presence of tenders who may wish to attend.

The Organization for Welfare and Development in Action reserves the right to reject the whole or part of any or all Tender Further instructions are contained in the tender document/RFQ (request for quotation attached)

በየወረዳው ት/ቤቶች የሚሰሩ የመመገቢያና ማብሰያ ክፍሎች…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 11፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ አስቸኳይ የጨረታ

ማስታወቂያ

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ኮንስትራከሽን ጽ/ቤት ስር ከሚገነቡ ግንባታዎች ውስጥ በየወረዳው ት/ቤቶች የሚሰሩ የመመገቢያና ማብሰያ ክፍሎች ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶችን፣ የሰው ኃይልና ማሽነሪዎችን በማሟላት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ሎቶች የሚሠሩ ደረጃ 5 (አምስት) እና ከዚያ በላይ በሕንፃ ወይም ጠቅላላ ሥራ ተቋራጮችን (BC/GC-5) በጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡

የሎት ቁጥር የፕሮጀክቱ ዓይነት የሚገነባበት ት/ቤትየሚሠራበት ወረዳ
ሎት 1መመገቢያ እና

ማብሰያ ክፍሎች


ተስፋ KG04
ጎፋ KG
05
ነጻነት ጮራ KG05
ሎት 2መመገቢያ እና

ማብሰያ ክፍሎች


ሙሴ KG08
ኢጋዚያን KG08

ከላይ በተጠቀሰው ጨረታ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የዘመኑን ግብር የከፈሉና ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ለሥራው የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ፣ የብቃት ማረጋገጫ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት የምህንድስና ግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር 03 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 7 የሥራ ቀናት ብቻ ብር 300.00 (ሦስት መቶ) በመከፈል የጨረታውን ሠነድ መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ተጫራቾች የጨረታውን ሠነድ በመሙላትና በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንሽያል 2 ኮፒ እና አንድ ኦርጅናል ለየብቻው እንዲሁም ቴክኒካል 2 ኮፒ እና አንድ ኦርጅናል ለየብቻው በማሸግና CPO ኦርጅናል ቴክኒካል ሠነድ ውስጥ ብቻ አሽጎ በማስገባት፣ እንዲሁም ለየብቻ የታሸጉትን የቴክኒካል ሠነዶች ሦስቱን አንድ ላይ በማሸግ፣ ለየብቻ ሦስቱን የታሸጉትን የፋይናንሺያል ሠነዶች አንድ ላይ በማሸግ በመጨረሻም በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ መመሪያው በሚያዘው መሠረት ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 8ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ እስከ 4፡30 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ብቻ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በዕለቱልክ በ 5፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ ዋስትና (BID BOND) በክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ በባንክ ጋራንቲ (unconditional Bank Guarantee) ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን ጀምሮ ለ90 ቀን የሚቆይ ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺህ) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

ማሳሰቢያ፡

  • ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ ዋስትና (BID BOND) ወይም በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ከቴክኒካል ኦርጅናል ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  • ተጫራቾች በእያንዳንዱ ሠነድ ላይ ትክከለኛ አድራሻቸውን የፕሮጀከት ባለቤቱን አድራሻ በመፃፍ እንዲሁምመፈረምና ሕጋዊ ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡
  • በክ/ከተማው ሥራ ያላቸው ተቋራጮች ሥራውን ከ70% በላይ ስለማድረሳቸው ከቴክኒካል ሠነድ ጋር አያይዘው ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡

ስርዝ ድልዝ መረጃና ዋጋ ማቅረብ ከጨረታው ያሠርዛል፡፡ .ተጫራቹ ከአንድ ሎት በላይ ከተጫረቱ ከጨረታው ያሠርዛል፡፡ኣሠሪ መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

  • አድራሻ፡- ለቡ መብራት አደባባይ አጠገብ ሴፍዋይ ሕንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 03
  • የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት

ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ የሸዋ ሮቢት ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ የሰሜን ሸዋ ዞን ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር መምሪያ የሸዋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ገን/አካ/ኢኮ/ትብብር ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  • ሎት1.ተፋሰስ
  • ሎት 2.የጎርፍ መከላከያ ግንብ
  • ሎት 3. መሸጋገሪያ ድልድይ
  • ሎት 4. ሼድ
  • ሎት 5. አረንጓዴ ልማት
  • ሎት 6.ኤሌክትሮኒክስ
  • ሎት7 የማሽነሪ ኪራይ
  • ሎት 8.አዣራ ግዥ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የሚያሟላ ማንኛውም ተወዳዳሪ በጨረታው መሣተፍ ይችላል፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር TIN/ ያላቸው
  3. የግንባታው መጠን 50,000.00 ብር በላይ ከሆነ የቫት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  4. የእቃው መጠን 200,000.00 ብር በላይ ከሆነ የቫት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::
  5. ለእቃ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው ቀን 400 ይዘጋና በዚያው ቀን 430 ላይ ይከፈታል፡፡
  6. ለግንባታው ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 22ኛው ቀን 400 ይዘጋና በዚያው ቀን 430 ላይ ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተቁ 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች በታሸገ ፖስታ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው ::
  8. የዕቃው አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፌክሽን /ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእቃ ግዥ 100 ብር እና ለግንባታ ግዥ 300 ብር በመክፈል ከግዥና ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 26 የጨረታ ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ ::
  10. ተጫራቾች ለግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድለሚወዳደሩበት ጨረታ ጠቅላላ ዋጋ 27384 በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ (ሲ.ፒ.ኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይጠበቅባቸወል፡፡
  11. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ገን/ኢኮ/ትብብር ጽ/ቤት ቁጥር 26 ለእቃ ግዥ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰአት እስከ አስራ ስድስተኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰአት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  12. ለግንባታ ጨረታ እስከ 22ኛ ቀን ድረስ ከጠዋቱ 4:00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  13. ለእያንዳንዱ የግንባታ ስራ ኮስት ብሬክ ዳዎን ተሰርቶ ከጨረታ ሰነዱ ጋር መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  14. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 26 ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለእቃ በአስራ ስድሰተኛው ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡
  15. ለግንባታ 22ኛው ቀን 400 ተዘግቶ 430 ሰአት ይከፈታል፡፡
  16. የጨረታ መክፈቻውንና መዝጊያው ከመንግስት ስራ ቀን ውጪ ወይም በበዓል ቀን ከዋለ በቀጣይ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይዘጋና ይከፈታል ::
  17. ውድድሩ በጥቅል/በሎት/ስለሆነ ተጫራቾች በከፊል መሙላት አይቻልም ::
  18. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  19. መስሪያ ቤቱ የሚገዛቸውን እቃዎች የትራንስፖርትም ሆነ ሌሎች ወጪዎችን አይሸፍንም፡፡
  20. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 26 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033-664-0371/0336641336 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

10 ክፍል ያሉት አንድ ብሎክ G+1 የተማሪዎች መማሪያ ክፍል ማስገንባት

Published on:Be’kur ( ኅዳር 7፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን የማቻከል ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ጐጃም ዞን የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በአልማ በጀት በወረዳው ዉስጥ ያለ በወርቅማ ሃሙሲት ቀበሌ አዲስ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 10 ክፍል ያሉት አንድ ብሎክ G+1 የተማሪዎች መማሪያ ክፍል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፡- ስለዚህ

  1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  2. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱን በማቻ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 ድረስ በመቅረብ የማይመለስ ብር 50/ሃምሳ ብር/ ብቻ በመክፈል የተዘጋጀውን የግንባታ ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ::
  3. ሰነዱን በጥንቃቄ ሞልቶ ኮፒና ወርጅናል ሰነዱን በተለያየ ፖስታ በማሸግና በድጋሜ በማጠቃለያ ፖስታ በማሸግ የድርጅቱን አድራሻ ህጋዊ ማህተም ሙሉ ስምና ፊርማ በመፃፍ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ በ31ኛው ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል::በዋጋ መሙያዉ ላይ ስርዝ ድልዝ በግልጽ የማይነበብ በፍሉድ የጠፋና እራሱ ተጫራቹ የአስተካከልው ስለመሆኑ ፊርማ/ፓራፍ /የሌለበት ሰነድ ያቀረበ ከዉድድር ዉጭ ይሆናል::
  4. ተወዳዳሪዎች የሚሰጡት ዋጋ ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ሰርተፊኬት ማቅረብ አለባቸው
  5. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የግንባታ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 140,000.00/አንድ መቶ አርባ ሽህ ብር /ብቻ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዛዝ/ሲፒኦ/ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/unconditional Bank Guarantee/ ወይም በጥሬ ገንዘብ በመ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ ገቢ በማድረግ ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ሆኖም ጥሬ ገንዘቡን በፖስታ አሽጎ ማቅረብ አይቻልም::
  6. ተጫራቾች ደረጃ BC/GC-7 እና በላይ መሆን አለባቸው::
  7. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::
  8. በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለጸው መሰረት በትክክል ተሞልቶ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  9. ተጫራቾች የመልካም ስራ አፈፃፅም ማቅረብ የሚችሉ ፣በማንኛውም የግንባታ ስራ ውል ይዘው ያላቋረጡ በውላቸው መሰረት ያጠናቀቁ መሆኑን ከሚመለከተው ህጋዊ አካል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ::
  10. ጨረታው 31ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ 4፡00 ይከፈታል::በዚሁ እለት በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ ከጠዋቱ በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም በግልጽ ይከፈታል::
  11. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0587770480 ደውለው መረጃ ማግኘት የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን::

የማቻከል ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

የውጭ የውሃ መስመር ዝርጋታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሁርሶ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

 የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር ግልፅ ጨረታ ቁጥር 002/2013

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ሠላም ማስከበር ማዕከል ከድሬዳዋ በስተምዕራብ 27 ኪ/ሜትር ላይ የሚገኘው የኮንቲንጀንት ማሰልጠኛት/ቤት(ካምፕ) በ2013 በጀት ዓመት ሁርሶ በሚገኘው ቋሚ የሰራዊት ካምፕ ውሥጥ የውጭ የውሃ መስመር ዝርጋታ ብቁ ከሆኑ ተወዳዳሪዎች በሀገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በታች በተገለፀው ዘርፍ መመዘኛ የምታሟሉ ብቃት ያላችሁ ተወዳዳሪዎች በግልፅ ጨረታ መወዳደር የምትችሉ መሆኑ ማሰልጠኛ ት/ቤቱ በደስታ ይጋብዛል፡፡

ሥራው፡- ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት(ካምፕ) የውጭ የውሃ መስመር ዝርጋታ እና ተያያዥ ግንባታዎች

ስስሆነም በጨረታው ስመሳተፍ የምትፈልጉ ኮንትራክተሮች፡-

  1. በሚወዳደሩበት ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የተጨማሪ እሴት ታክስ (Valve added tax) ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
  4.  በኮንስትራክሽን ዘርፍ የብቃት ማረጋገጫ ምዝገባ ምስክር ወረቀት (ሰርተፍኬት) ያላቸው፡፡
  5. በመንግስት መስሪያ ቤቶች ጨረታ ላይ እንዳይሳተፉ ያልታገዱ እና በመንግስት የኮንስትራክሽን ስራ የግልፅ ጨረታ አፈፃፀም መመሪያ መስፈርት መሠረት ለመወዳደር ብቁ የሆኑ፡፡
  6. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ WCGC ደረጃቸው 4 እና ከዚያ በላይ የሆኑና  አምስት ዓመት ተከታታይ የሠሩትን የኦዲት ሪፖርት ማቅረብ የሚችሉ፡፡ በየትኛውም የመንግስት መስሪያ ቤቶች ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች ህጋዊ ውል ገብተው ያለስራ ጥራት ጉድለት ያጠናቀቁ፡፡
  7. ከ2008 ዓ.ም ጀምረው ባለው ጊዜ ውስጥ በተመሳሳይ ስራ አሽንፈው ያጠናቀቁት ኘሮጀክቶች በዝርዝርና ከነመልካም ስራ አፈፃፀም ሰርተፍኬታቸው አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. የስራ ተቋራጮች ለውድድር ያቀረቡትን (ቴክኒክ) ብቃት መወዳደሪያ ሰነዶች  ዋና (ኦርጅናል) ኮፒ ሲጠየቁ አቅርቦ ማመሳከር አለባቸው ይህ ተጣርቶ ኮፒ  ከዋናው ጋር ተመሳክሮ ትክክለኛ ካልሆነ ተቋራጩ ከውድድር ውጭ ይሆናል፡፡
  9. ማንኛውንም ተጫራች የመወዳደሪያ ዋጋ ሊሞሉ ከተእታ ስፊት ያለ የነጠላ ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡
  10.  ቴክኒካል ውድድሩን ያላለፈ ተጫራች ፋይናንሽያሉ ሠነድ አይከፈትም፡፡
  11. የጨረታ ማስከበሪያ unconditional Bank Guarantee ወይም የክፍያ ማዘዣ CPO 180,000.00 (አንድ መቶ ሰማንያ ሺህ ብር) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  12. የጨረታ ሰነድ በተጫራቾች መመሪያ መሠረት ተሞልቶ ቢድ ቦንድ ፋይናንሻል ኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻው፣ ቴክኒካል ኦርጂናል እና ኮፒ ለየብቻው በሰም በታሸገ ኢንቨሎኘ በሁሉም ዶክሜንት ላይ ህጋዊ የሆነ የድርጅቱ ባለቤት ፊርማና ማህተም መደረግ አለበት፡፡
  13. ተጫራቾች ጨረታውን ያሸነፉ እና አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ ካሟሉ በኋላ የግንባታ መሣሪያዎቻቸውን በቦታው አጓጉዘው ማድረስ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
  14.  ተጫራቾች ማጭበርበር፣ ሙስና እና ማታለልን በተመለከተ ላለመፈፀም በኢትዮጵያ ህጐች የተደነገገውን የሚያከብር እና የሚያስከብር መሆን አለበት፡፡
  15. የጨረታውን አካሄድ ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች የጨረታው ውጪ ይደረጋሉ፡፡
  16. አሸናፊ የሚሆኑ ተጫራቾች ማሸነፋቸው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ  7 ቀናት በኋላ ለውል ማስከበሪያ ጠቅላላ ካሸነፉበት ዋጋ 10% conditional Bank Guarantee ወይም (CPO) አሰርተው ውል መዋዋል ይኖርበታል ፡፡
  17. ማንኛውም ተጫራች ዋጋ ሲሞሉ በጨረታ ሰነዱ በተያያዘው የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡
  18. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ባቀረቡት የመወዳደሪያ ዋጋ ላይ ለውጥ ማድረግ፣ ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል፣ ሌላ ተጫራች በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሰው ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡
  19. ማንኛውም ተጫራች የሚያቀርበው ማስረጃ (ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ (ፍሉድ) ካለበት ከጨረታ ውጪ ይሆናል::
  20. ለጨረታ የቀረበው ዋጋ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ጀምሮ ለ90 ቀናት የማይቀየር (የፀና) ይሆናል፡፡

ጨረታ የሚከፈትበትና የሚዘጋበት ቀን፡-

21 በኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤቱ የሚከናወነው የግልፅ ጨረታ ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡15 ሰዓት ዋጋው የተሞላው ሰነድ ታሽጎ ወደ ተዘጋጀለት የጨረታ ሳጥን በ1/4/2013 ዓ.ም 8፡15 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤቱ (ሁርሶ)  የመሰብሰቢያ አዳራሽ ቁጥር 19 በ1/4/2013 ዓ.ም ይከፈታል:: ማንኛውም ተጫራች ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን 10/3/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከሚዘጋበት ቀን 1/4/2013 ዓ.ም ድረስ ለዚሁ ጨረታ በእንግሊዘኛ ቋንቋ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ :

22. በአዲስ አበባ እና ዙሪያ የምትገኙ ተወዳዳሪዎች ጃንሜዳ በመከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል ግዥ ቡድን ስልክ ቁጥር 0913 31 63 48 በመሄድና እንዲሁም ከሠላም ማስከበር ማእከል ፋይናንስ ቡድን የሰነድ ከፍያ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡

23. በድሬዳዋ እና ዙሪያ የምትገኙ ተወዳዳሪዎች በሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ግዥ ዴስከ ቢሮ ቁጥ 26 ስልክ ቁጥር 025 447 0115 ነዱ በመውሰድና ፋይናንስ ዴስክ የሰነ ክፍያ በመክፈል 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመከፈል የከፈሉበትን ህጋዊ ደረሰኝ በማሳየት ሀርድ ኮፒ መውሰድ ይችላሉ፡፡

24.መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ መረጃ፡-

በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰላም ማስከበር ማዕከል

ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት

ስልክ ቁጥር፡-0254470115

በመከላከያ ሠላም ማስከበር ማዕከል

የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት

ሁርሶ

Construction of the Dessie city Asphalt Road Project.

Published on:Addis Zemen ( Nov 19, 2020 )Place of Bid Competitions:Bahirdar
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BIDS

Amhara Road Works Enterprise

Reference No. ARWE /25/13

Amhara Road Works Enterprise (ARWE) entered into a contract agreement with the Dessie Industry Development and City Service Office, for the Construction of the Dessie city Asphalt Road Project.

1 Hence, the Amhara Road Works Enterprise now invites eligible bidders to submit sealed bids for providing the necessary labor, material, and equipment for Sub Contracting for the execution of the base course and Bituminous Pavements Works at Koshimber Gerado, Menafesha-Tequam, Bahil-Amba, BusStation, Melaku Desalegn Hotel Dessie Hospital, Piazza – Medanialem Church, Shell Blue Nile HotelWotatoch Mcakel and Wollo Hotel -Dessie City Service Road Project

2. Interested bidders shall submit the following evidence,

  • i) Certificate of Registration from relevant authority and Categories Grade GC-4/RC 3 and above with:
  • ii) Trading License renewed for 2012/2013 EFY, and
  • iii) Tax Clearance Certificate, which states that the bidder can participate in any public tender, valid at bid submission date;
  • iv) VAT Registration Certificate, and
  • V) Registration as Supplier in the list of the mandated public body,
  • i.e. public Procurement and Property Administration Agency (PPPAA)

3. Bidders should submit the required firm experience, key personnels, and machinery attaching with their technical proposal document,

4. Bidding will be conducted through National Competitive Bidding (NCB) and procedures as specified above and is open to all eligible bidders as specified and defined in the Bidding Documents,

5. Interested eligible bidders may obtain further information from and inspect the bidding documents at the address given below from 8:30 a.m. to 12:30 a.m. and 1:30 p.m. to 5:30 p.m. local time from Monday to Thursday, from 8:30 to 11:30 a.m. and 1:30 p.m. to 5:30 p.m. local time on Friday and from 8:30 a.m. to 12:00 a.m. local time on Saturday. A complete set of bidding documents prepared in the English language may be purchased by interested bidders on the submission of a written application to the address below and a nonrefundable fee of ETB 300 (Three Hundred Birr). The method of payment shall be in cash.

6. Bidders shall submit their Bids in two envelopes, the first envelope labeled as “Qualification Information and Bid Security” and the second envelope “Financial Bid”, separate sealed and the two envelopes sealed in one other outer envelope.

7. Evaluation is to be carried out in two stages, Qualification Information first and Financial Bids of qualified Bidders next,

8. Bidder must be accompanied by a bid security amount of ETB 500,000/ Five Hundred Thousand Birr) for this Construction in a format of Unconditional Bank Guarantee or CPO. Late bids will be rejected.

9. Bids must be delivered to the address below on or before 20 calendar days from the first date of advertisement at 2:30 PM The qualification information and the bid security will be publicly opened the same day (20 calendar days from the first date of advertisement) and the same place at 3:00 P.M at the company Head office in the presence of the bidders of their legal representatives who wish to attend.

10. The Amhara Road Works Enterprise reserves the right to accept or reject all or part of the bid,

Amhara Road Works Enterprise

Procurement and Property Administration S/Process,

P.O.Box 1678

Tel: 058-320-1290

Fax: 058-220-4501

Bahirdar, Ethiopia

አደባባይ ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ከምባታ ጠምባሮ ዞን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ

የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የዞኑ አስተዳደር በዱራሜ ከተማ የሚያስገነባውን የዞኑን ገጽታ የሚያሳይ አደባባይ ግንባታ ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም

  1. ደረጃቸው GC-7/BC-7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
  2. ፈቃዳቸውን ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡና የታከስ መለያ ቁጥር ያላቸው፣
  3. ተጫራቶች 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር ብቻ/ የጨረታ ዋስትና በሲፒኦ /የባንክ ጋራንት/ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች ለሥራው የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ በመክፈል ዘወትር በሥራ ቀናት በፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒለየብቻቸው በማሸግና በአንድ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ጨረታው በወጣበት በ22ኛው ቀን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ እስከ 8፡15 ማስገባት አለባቸው፡፡ ነገር ግን 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል። መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ፡-0465541393 ዱራሜ

የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ

መምሪያ ግዥና ንብረት

አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

የመኖሪያ ቤቶ ከፊል ዕድሳትና ጥገና (የሚታደሱ የመኖሪያ ቤት ከፍሎች ብዛት 310 የሚታደሱ የሽንት ቤት ብዛት 186 የሚታደሱ የሻወር ቤት ብዛት 93 መስኮቶች በሮች እና አዲስ የሽንት ቤት ስራ ሌሎች ተዛማጅ ዝርዝር ስራዎች)

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሰላም ማስበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ሁርሶ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ መለያ ቁጥር ገ/ጨ/003/2013

ግዥ ፈፃሚው መ/ቤት ኢፌዲሪ መከላከያ ሚ/ር በሰላም ማስከበር ማዕከል በድሬዳዋ አካባቢ የሚገኘው ሁርሶ ኮንቲጀት ማት/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የማስልጠኛ ት/ቤታችንን የመኖሪያ ቤቶ ከፊል ዕድሳትና ጥገና ለማድረግ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ማሰልጠኛ ት/ቤቱ ለስልጠና ምቹ እንዲሆኜ ምቹ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ በዚህ ሥራ(የዕድሳትና የጥገና) ሥራ ለመሥራት ስለሚፈልግ በዚህ የግንባታ ሥራ ዘርፍ ብቁ የሆኑ ተወዳዳሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች የሚሰሩ ሥራዎችን ቦታው ላይ ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት (ሁርሶ ካምፕ) ድረስ ተገኝተው ስራውን በአካል ማየት አለባቸው፡፡

የዕድሳትና ጥቼ ስራው ለዕድሳቱ የሚያስፈልጉ ሁሉንም ዕቃዎች ተጫራች የሚችል ይሆናል፡፡ የሚታደሱ የመኖሪያ ቤት ከፍሎች ብዛት 310 የሚታደሱ የሽንት ቤት ብዛት 186 የሚታደሱ የሻወር ቤት ብዛት 93 መስኮቶች በሮች እና አዲስ የሽንት ቤት ስራ ሌሎች ተዛማጅ ዝርዝር ስራዎች በጨረታ ሰነዱ ላይ የሚያገኙት ይሆናል፡፡

መመዘኛዎች፡ከላይ በየሎቱ (በየምድቡ) የተዘረዘሩትን የዕድሳትና ጥገና ሥራዎች የሚጠገኑበትንና የሚታደሱብትን ማቴሪያሎችችሎ በዘርፉ ለመስራት ብቃት ያላቸው ተጫራቾች ከዚህ በታች የተገለፀውን መመዘኛ የምታሟሉ ድርጅቶች በጨረታ መሳተፍና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ማሰልጠኛት/ቤቱ በደስታ ይጋብዛል፡፡

  1. ጨረታው የሚከናወነው በግልፅ ጨረታ ስነ-ስርዓትና ይህንኑ አስመልክቶ የኢፌዴሪ መንግስት ባወጣው የመንግስት ግዥ አዋጅ መሠረት ብቁ ለሆኑ ተጫራቾች ነው፡፡
  2. በዘርፉ የተሰማሩበት የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈለ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ቲን ነምበር፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ በሚወዳደሩበት ዘርፍ (የግንባታ ሥራዎች) ዕድሳትና የጥገና ሥራ የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
  3. የጥራት ደረጃው ፣ የሥራ ደረጃ የሚገልፁ ማስረጃ እንዲሁም የሚሳተፍባቸው ሥራዎችና የተሰጠው ንግድ ፍቃድም ከዘርፉ ተዛማጅ መሆኑ በሰነዶች ጀርባ የተዘረዘሩና የተገለፁ መሆን አለበት፡፡ እንዲሁም በዚህ ዘርፍ ለመሣተፍና ለመወዳደር በጨረታ ለመሳተፍ የተሰጠው ፍቃድ ማስረጃ ኦርጅናልና ኮፒው ማቅረብ የሚችል ኦርጅናሉ ተመሳክሮ ወዲያውኑ የሚመለስ ይሆናል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ 50,000 ብር በባንክ ከተረጋገጠ የከፍያ ማዘዣ (CPO) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንከ ከተፈቀደላቸው የታወቁ ባንኮች የሚሰጥ በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ሰሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ስም የተዘጋጀ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች (በዚህ ዘርፍ) የሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች በማንኛውም ዕዳ ያልተያዘና ያልከሰሩ ወይም የሥራ እንቅስቃሴ ያላቋረጡ ከንግድ ሥራ ያልታገዱ መሆን አለባቸው፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት የማይመለስ 100.00 (አንድ መቶ) ብር ብቻ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከሚከፈትበት ቀን 25/03/2013 ዓም ከሰኞ – አርብ በስራ ሰዓት ከ2፡00 ሰዓት እስከ 10፡00 ሰዓት በድሬዳዋና ዙርያው የምትገኙተጫራቶች በሁርሶ ኮንቲጀንት ማ/ት/ቤት ፋይናንስ ዴስክ ገንዘብ በመክፈል ከግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 26 ድረስ በመምጣት ሰነዱን መግዛትና መውሰድ ይችላሉ። እንዲሁም በአ/አበባና ዙርያው የምትገኙ ጃን ሜዳ በሚገኘው የሠላም ማስከበር ማዕከል ፋይናንስ ቡድን ገንዘብ በመከፈልና ሰነዱን ከግዥ ቡድን ቢሮ በመሄድ የጨረታ ሰነድ መግዛትና መውሰድ ይችላሉ።
  7. የጨረታ ሰነድ ሳጥን ከታሸገ (ከተዘጋ) በኋላ ዘግይተው የሚመጡ (የሚቀርቡ) መወዳዳርያ ሰነዶች በግዥ ህግ ተቀባይነት የላቸውም፡፡ ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደርያ ሃሳብ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ አይችልም፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣ ጀምሮ በተከታታይ ባሉ ለ15 ቀናት በሚወዳደሩበት ዘርፍ (የሥራ ምድብ) በሰላም ማስከበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማት/ቤት ሁርሶ ግቢ ድረስ በአካል በመምጣት በማየት ጥናት በማድረግና ዋጋ በመስጠት መወዳደር ይችላሉ፡፡
  9. የጨረታ መከፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል፡፡
  10. ተጫራቾች ዋጋ የሚሞሉት በራሳቸው የተዘጋጀ ሰነድና (ፕሮፎርማ) ሆኖ ፊርማና ማህተም ያረፈበት እንዲሁም ለስንት ቀን እንደሚፀና መገለፅ አለበት፡፡
  11. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 25/03/2013 ዓ/ም ነው፡፡ የጨረታ መክፈቻ ቦታው ሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት (ሁርሶ ካምፕ) ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 19 ትንሹ አዳራሽ የሚከፈት ይሆናል።
  12. አሸናፊ ተጫራቾች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ7 የሥራ ቀን በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ስምምነት ማሰርና መፈፀም አለበት፡፡
  13. በአንድ ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት የለውም፡፡
  14. በጨረታው ለመሳተፍ ወይም ለመወዳደር የሚወጡ ወጪዎች ቢኖሩ መ/ቤታችን ተጠያቂ አይሆንም፡፡
  15. ተወዳዳሪዎች በሚሰሩት ስራ ዘርፍ የደረጃቸው መግለጫና ማስረጃዎች ማቅረብ (መግለፅ) አለባቸው፡፡
  16. ማንኛውም ዶክመንት ኮፒ የሚደረጉ የሚነበቡና የሚታዩ መሆን አለበት፡፡
  17. ተጫራቾች በሞሉት ዋጋ ማቅረቢያ ላይ ምንም ዓይነት ስርዝ ድልዝ፣ በፍሉድ የተነካ መሆን የለበትም፡፡ እነዚህ ያለው ተወዳዳሪ ከውድድር ውጪ ይሆናል። ምናልባት በጠቅላላ ዋጋ ላይ ስህተት ቢፈጠር አንድ ስርዝ አድርጎ ስለ መሰረዙ ፊርማና ስሙን ማስቀመጥ አለበት፡፡
  18. አጠቃላይ አፈፃፀሙ የስምምነት ውላችን የሚካተት ይሆናል፡፡
  19. ማሰልጠኛ ት/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው፡፡
  20. ለተጨማሪ መረጃ የማስታወቂያ ሽፋን በቀን 10/03/2013 ዓ/ም የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቀርቧል፡፡
  21. ስለ ጨረታው ወይም ስለ ሥራው ማብራሪያ ከፈለጉ በሠላም ማስከበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰ/ት/ቤት ሁርሶ ከድሬዳዋ 27 ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ የሚገኝ ማሰልጠኛ ነው፡፡

በሰላም ማስበር ማዕከል የኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት ሁርሶ ስ/ቁጥር፡- 0254470115 በመደወል መረጃ (ኢንፎርሜሽን) ማግኘት ይችላሉ፡፡

በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚ/ር ሰላም ማስከበር ማዕከል 

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ለ2013 በጀት ዓመት የበራሪዎችና የበረራ ክሩዎች መመገቢያ አዳራሽ BC-7 ወይም GC-7 እና ከዚያ በላይ የግንባታ ፍቃድ ያላቸውን በግልፅ ጨረታ ቁጥር AFo3/2013 አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስስዚህ በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች:-

  • ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣
  • የዘመኑ ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ
  • የዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላው/ያላት/
  • የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ያለው/ያላት/
  • የታክስ ከፋይነት ምዝገባ የምስክር ወረቀትና ግብር ከፋይ
  • መለያ ቁጥር ወይም ቲን ሰርተፊኬት ያለው/ያላት/
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችልና የትብብር ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል
  • ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /Bid Bond/ ብር 100,000.00 ( አንድ መቶ ሺ) ብር ስለዚህ ይህ ጨረታ ከወጣበት ህዳር 10 እስከ 25/2013 ዓ/ም በተከታታይ ባሉት አስራ አምስት (15) የስራና የበዓል ቀናቶ ውስጥ የማይመለስ ብር 150.00 መቶ/ መክፈል የጨረታውን ሰነድ ደብረ ዘይት በሚገኘው አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ ስዋና በር በመምጣት ሰነዱን መግዛት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  • ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበ ህዳር 26 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከሰዓት 7፡30 ሰዓት ላይ ደብረ ዘይት ከተማ በሚገኘው ቁጥር 1 የአየር ኃይል መኮንኖች ክበብ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • መ/ቤቱ፡ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው :
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 433 84 03 ወይም 011 433 80 40 የውስጥ መስመር 1330/1446 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የአየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ

Renovation Work of Bole sub city woreda 02 Youth center building

Published on:Addis Zemen ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Amendments Published on Addis Zemen ( Nov 18, 2020 )

ETHIOPIAN JOB CREATION COMMISSION Clarification and Amendment on Renovation Work of Bole sub city woreda 02 Youth center building

We hereby amend opening and closing date of Invitation for bid that has been advertised on the Addis Zemen newspaper under invitation No. JCC/NCB/ RW/09/13/20 for the Procurement of Renovation Work of Bole sub city woreda 02 Youth center building at Addis Ababa for Job Creation Commission.

Bidders ask for clarification on the contractors Grade which is stated on the invitation specifically for general contractors (GC-4) and above. Therefore, as stated on the standard bidding document Section 1: Instructions to Bidders ITB 4.5(b)(ii) both GC-4 and above which means BC-3 and above also can participate in the bid.

Accordingly Bid closing has extended from November 19, 2020 to November 24, 2020 at 10:00 AM and the bid opening shall take place at 10:30 AM the same date

in the presence of the bidders or their legal representative who choose to attend in person at Job Creation Commission, Procurement, finance, Property and General service Directorate Office, Ground floor.

Public Body: Job Creation Commission

Telephone Number: 0116671792/0911992542

Job Creation Commission

1st Announcement published on Addis Zemen ( Oct 28, 2020 )

Invitation for Bids (IFB)

Bid Reference No: – JCC/NCB/RW/09/13/20

Job Creation Commission plans to procure Construction of Renovation Work of Bole sub-city woreda 02 Youth center building Addis Ababa.

  1. Job Creation Commission now invites sealed bids from eligible and qualified bidders who have Grade GC-4 and Above General Contractors for Works of Renovation Work of Bole sub-city woreda 02 Youth center building.
  2. Bidding will be conducted through National Competitive Bidding (NCB) procedures Contained in the public procurement proclamation of the Federal government of Ethiopia which is open to all eligible and qualified bidders.
  3. Interested eligible bidders may obtain further information and collect the Bidding Documents at the address given below at 7 (a) from 8:30 AM to 5:30 PM.
  4. Eligible documents are: -Renewed trade license for the current year, Tax clearance and VAT registration certificate from MOFED, Tax Payer Identification Certificate (TIN).
  5. A complete set of the bidding document in English language may be purchased by interested bidders at the address below upon payment of a non-refundable fee of Ethiopian Birr 200.00 (two hundred Birr). The method of payment will be cash.
  6. Bidding documents must be delivered to the address below at 7(c) on or before November 16, 2020, at 10:00 AM Addis Ababa. Late bids shall be rejected.
  7. Bids shall be opened in the presence of the bidders’ representatives who choose to attend in person at the address below at 7(d) on November 16, 2020, at 10:30 AM.
  • A) Documents shall be inspected at Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor.
  • B) Documents shall be issued at Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor.
  • C) Bid documents shall be delivered to Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor.
  • D) Bid documents shall be opened at Job Creation Commission Procurement, finance, Property, and general service Director Office, ground floor,

8. All Bids must be accompanied by Bid Security of ETB 100,000.00 (One hundred Thousand birr) or an equivalent amount in a freely convertible currency in the form of CPO or unconditional bank guarantee.

9. Job Creation Commission reserves the right to reject any bid and to annul the biddingነ process and reject all bids at any time prior to contract, without thereby including any liability to Bidders.

  • Authorized contact Person ato Yared Tolasa (procurement Team leader) 0911992542 
  • Public Body: Job Creation Commission Procurement, finance, Property and general service
  • Director Office, Bole road 200m behind DH Geda Tower ground floor.

Telephone number 0116671797

Job Creation Commission Ethiopia

Construction of G+4 Building office.

Published on:Addis Zemen ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Oromia Regional state, West shewa Zone Bako 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

INVITATION FOR BID

The Bako Municipality Administration Office now invites eligible bidders for the Construction of Bako Municipality (G+4) Building office.

  1.  Oromia Regional state, West shewa Zone Bako Municipality Administration office received a budget from Own Revenue to wards the Construction of Bako Municipality (G+4) Office Building Work in Bako town with in Tow consecutive budget year (2013-2014 E.C)
  2. The Bako Municipality Administration office now invites all contractors of category general or building contractors of GC-5/BC-4 & above with renewed their license valid for the year 2013E.C for furnishing the necessary labor, material, equipment and service for the construction of the Bako Municipality Administration G+4 Building Work.
  3. Bidding documents may be purchased at the office respective Bako Municipality Administration office up on submission of written application and non refundable fee of Birr 500.00 (five hundred birr) starting from first date notice viewed on news paper during office hours through Monday to Friday
  4. A bidder has to be registered to collect “VAT and TIN registration certificate, valid trade license and valid registration certificate with Ministry of Construction or Oromia Construction Bureau, must be submitted attached with the application.
  5. Bidders may obtain further information, inspect and acquire the bidding documents, from the above mentioned Bako Municipality Town office.
  6. All bids must be accompanied by a bid security in CPO or unconditional Bank guarantee of 400,000 birr (Four hundred Thousand/ valid for 118 days after the date of bid opening, the bid security must be addressed to Bako Municipalty Administration office & sealed. Bid security must be put in the original technical document. Failure to do this will result in automatic rejection.
  7.  Bidding will be conducted in accordance with the open national tendering procedures contained in the public procurement proclamation of the Federal Democratic Republic of Ethiopia and is open to all eligible bidders. i.e (Two stages the first stage is preliminary and technical evaluation the second stages is – Financial evaluation)
  8. A complete set of bidding Documents in English may be purchased by interested bidders up on submission of WRITTEN APPLICATION, VAT REGISTRATION CERTIFICATE, MINISTRY OF CONSTRUCTION OR OROMIA CONSTRUCTION BUREAU, RENEWEND REGISTRAION CERTIFICATE, RENEWED TRADE REGISTRATION CERTIFICATE, RENEWED TRADE LICENSE, TAX PAYER REGISTRATION CERTIFICATE AND TAX CLEARANCE FROM Authorized body and registration in the FPPA’s to the address stated below and up on payment of a non-refundable fee of Ethiopia birr 500 (five hundred) only in cash starting form the first announcement date on the news paper during office hours though Monday to Friday. On Bako Municipality Administration office Room No.5/five/
  9. Submission and Opening of the bid in respective Bako Municipality office).a. The dead line of bid (both technical qualification and financial offers independently) submission shall be on or before 8.00 local time of 21th day from first announcement date of working day.b. The Original and copy of the technical qualification documents shall be placedin a sealed envelope marked as “technical qualification documents” and both envelopes shall be placed in large outer envelope and sealed. This outer envelope shall beer the submission address and other information indicated in the data sheet and be clearly marked as “To BE OPENED ONLY IN THE PRESENCE OF TENDER COMMITTEE” C. The original and copy of the financial offer documents shall be placed in a sealed envelope marked as “ THE FINANCILAL OFFER DOCUMENTS” and both envelopes shall be placed in a large outer envelope & sealed. This outer envelope shall bear the submission address and other. Information indicates on in the data sheet and be clearly marked as “TO BE OPENED THE PRESENCE OF TENDER COMMITTEE” d. The sealing, signing and marking of the bids must be according to guidelines staded under instruction of bidders. e. In preparing the bid document bidders are expected to examine the bid data in the tender document f. The qualification document will be opened at 8:30 local time of 21th day from first announcement date of working day.
  10. The financial offer document shall remain sealed and deposited in a box prepared forthispurpose in the presence of auditor or any other authorized body by the client, until financial offers (s) of qualified bidders are opened publicity.h. The committee assigned by the client will evaluate the qualification of the bidders based on the basis of their responsiveness to the bid document, by applying the evaluation criterion, sub criterion and points assigned to the criterion in the data sheet, Each qualification document will be given the score point. A bidder will be rejected at this stage if it does not respond to tender document or fails to achieve the minimum technical score indicted in the tender document. i. Only financial offers of those bidders who score the minimum qualifying point, 70% (seventy percent) and above will be opened on the financial opening date. The financial opening of the bidders who have scored less than the minimum passing point (i.e 70%) will be returned unopened. The client shall address the financial opening date and time to the bidders. j. Any attempts of submission forged (false) document and/or indication of financial offer on the technical qualification document shall result in rejection of the bid. k. The client shall not bear and responsibility for misplacement of “TECHNICAL QUALIFICATION DOCUMENT” in ” THE FINANCIAL OFFER DOUMENT” OFFER DUMENT” envelope or vice versa, which result in rejection of the bidder.

10. The validity of the bid shall be 90 days from the date of bid opening.

11. The construction of the work shall be completed with a maximum of 600(Six hundred) Calendar days from the commencement date of the work & if there is favorable condition (have full budget) the client can minimize the date of completion work.

12. The Bako Municipality Administration office has the right to accept or reject any or all bids.

Address: Bako Municipality Administration Office Employer , Bako Municipality Administration Office

Location :- Bako Tel. + 0934283974/0917 28 00 91 0917 28 78 90

Bako Municipality Administration Office

ስፖርት ሜዳ ዙሪያ የአጥርና የሜዳ ማስተካከል ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 9፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ደ/ብርሃን ከተማ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የግንባታ ሥራ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራከሽን አገልግሎት ጽ/ቤት የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን በከተማ ከተመደበ በጀት

1 ሎት 3 ቀበሌ 06 ኡራኤል ቤተከርስቲያን አካባቢ የስፖርት ሜዳ ዙሪያ የአጥርና የሜዳ ማስተካከል ሥራ በፓኬጅ ቁጥር D/Berhan/CW-01/2020/21 ደረጃ 7 እና በላይ የሆኑ በጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ/GC/ የሆኑ ሥራ ተቋራጮችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በዘርፉ ፈቃድ ያላቸው እና የታደሰ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተወዳዳሪዎች በጨረታ መሳተፍ ይችላሉ፡፡

  1.  በዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው ወይም የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin Number) ያላቸው፡፡
  3. የግዥ መጠኑ ከብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) እና በላይ ከሆኑ የተጫራች እሴት ታክስ (ቫት) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች ከአማራ ክልል ውጪ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ከሆነ የታደሰ የፌዴራል የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከተራ ቁጥር ከ-4 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ከዋናው ጋር የተገናዘበ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻው ሰነዶች ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ ተጫራቾች የመጫረቻ ዋጋቸውን መ/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. የግንባታዎቹን የሥራ ዝርዝር መግለጫ (Specification ) እና መወዳደሪያ መስፈርቶቹን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  7. በጨረታው ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይንም ለመለየት አሻሚ የሆነ ጽሑፍ መኖር የለበትም፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 23 ድረስ በመምጣት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ገዝተው መጫረት ይችላሉ፡፡
  9.  ተጫራቾች ለ30 ተከታታይ ቀናት ፀንቶ የሚቆይ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) 15,000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (ጋራንት) በስማቸው ለደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ ቤት በሚል አድራሻ ከኦርጅናል ሰነዱ ጋር አብሮ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  10. . ማንኛውም ተጫራች ለሚወዳደሩበት የግንባታ ጨረታ ሕጋዊ ማስረጃዎቹን እና የጨረታ ሰነዱን በአንድ ላይ በማድረግ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 29 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በሥራ ሰዓት ማስታወቂያው በጋዜጣ በግልፅ ጨረታ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ በ 30 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  11. ጨረታው በጋዜጣ ግልፅ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ31ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደ/ብ/ከ/አስ/ከ/ል/ቤ/ኮ/አገ/ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 29 በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል:: ዕለቱ ቅዳሜ፣ እሁድ ወይም የህዝብ በዓላት ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት 4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ሆኖም ተጫራቾች በራሳቸው ምክንያት ባይገኙ የጨረታው ፖስታ ተሟልቶ ከተገኘ እንዲከፈት በማድረግ ውድድሩ ይካሄዳል፡፡
  12. አሸናፊው ተጫራች ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የሥራ ቀን በኋላ በአሉት 5 ተከታታይ ቀን ውስጥ የሚፈለጉበትን ማስረጃዎች በማቅረብ ውለታ መፈፀም ይኖርበታል፡፡
  13. በጨረታው አሸናፊ የሆነ የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ (10%) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ወይም አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው::
  15. በማስታወቂያው ያልተገለፁ ነገሮች ቢኖሩም በግዥ መመሪያው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡
  16. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት በስልክ ቁጥር011 681 2717/28 57 ላይ በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የደ/ብርሃን ከተማ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽንና አገልግሎት ጽ/ቤት

የግ/ፋ/ን/አስ/ ቡድን

Construction of health facilities in different health centres and schools of Afar Regions

Published on:Reporter ( Nov 18, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Tender No. 024/2020

INVITATION TO BID

Amref Health Africa, the largest African led international organization on the continent, provides training and health services to over 30 countries in Africa. Founded in 1957 as the Flying Doctors of East Africa to bring critical health services to remote communities, Amref Health Africa now delivers preventative, community-based health care. With a focus on women and children, Amref mHealth Africa manages a full range of medical and public health programs tackling the most critical health challenges facing country focusing on three key programmatic areas: Reproductive, Maternal, Neonatal and Child Health (RMNCH); Water, Sanitation and Hygiene (WASH) and Communicable and Non-communicable Diseases. Gender and human resources for health are crosscutting, reflected throughout the organization’s health portfolio. Our organization also engages in clinical outreach interventions and emergency programs including nutrition and resilience building of affected the continent: maternal and child care, HIV & TB, malaria, clean water and sanitation and surgical and clinical outreach.

Amref Health Africa partners with the Government of Ethiopia and local stakeholders to implement a diversified health project portfolios throughout the communities. In 2017, our programs supported 174 districts, 390 health facilities and 27 health science institutions, reaching 1.6 million beneficiaries, 29,654 health professionals and 17,792 health extension workers and health development agents. Amref Health Africa has projects in Addis Ababa, Afar, Amhara, BenishangulGumuz, Gambella, Oromia, SNNP, Ethiopia Somali regions and nationwide health systems strengthening interventions focusing the capacity buildingof the National Health Extension Program.

Amref Health Africa is going to undertake the construction of health facilities in different health centres and schools of Afar Regions, zone three and zone five in the following four lots

A. Construction and renovation works of maternity waiting rooms, school latrine, and health post in Awash Arba health centre, Kurkura health post and Awash Trap elementary schools of zone three Afar Region.

B. Construction and renovation works of health posts and Maternity waiting blocks for Harami and Skelile health posts and Gacheni health centre of Zone 3 Afar region

C. Construction and renovation works of Andido health centre of Zone three Afar Region.

D. Construction and renovation work of maternity waiting block, school latrine, and health post in Gelialo health center, Amasaboru Elementary school and Gelila Dura health post of zone three Afar Region.

1. Contractors Licensed in GC/WWC Grade 6 and above are eligible to participate. The License should Valid for the Year.

2. The bid document can be purchased by interested bidders during office hour (Monday to Thursday 8:00Am to 5:00PM and Friday 8:30AM to 1:00 PM) upon submission of a written application accompanied with required legal licences at the place of registration to the Amref HealthAfrica in Ethiopia Country Office A.A up on payment of a non-refundable fee ETB 150 (One Hundred fifty birr) ) by depositing to Amref health Africa Bank account: Wegagen bank /Shala branch/ Account number: 0075992910104, Account name: Amref health Africa. And bidder should present the bank advice with copy of renewed trade license, Tax Clearance Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.

3. Bidders may obtain further information from Amref Health Africa, in Ethiopia, Country Office, and Addis Ababa. P.O.Box 20855 code 1000 Tele. 0116627851,

4. All bids must be accompanied by a bid security of 1% of total submitted cost, valid for 90 days in an acceptable Unconditional Bank Guarantee or CPO from known bank/company must be submitted on or before 10:00am on November 25th, 2020, G.C in Amref Health Africa, Ethiopia, Country office A.A. Bidder or their representative can be presented during bid opening on November 25, 2020 at 10:30 am in Amref Health Africa in Ethiopia Country Office A.A

5. Bids documents will be filled including technical document, all necessary information & returned to Amref Health Africa in Ethiopia Country office.

6. The bidder shall seal the original and copy of the bid in separate envelopes, duly marking the envelopes as “ORIGINAL” and “COPY” as appropriate, and forward both to the Employer. A separate sealed envelope marked “BID BOND” carrying the supplier’s Bid security should be included in the envelope carrying the original financial document.

7. Bidders should attach their technical & financial proposal in separate document.

8. A Contractor who is undertaking construction project for Amref Health  Africa in Ethiopia and having a performance/progress of less than 80% is not eligible for this bid and Bidders cannot win more than one lot

9. The aforementioned Office reserves the right to accept or reject any or all bids.

ADDRESS: Amref Health Africa in Ethiopia, Country Office, ADDIS

ABABA, ETHIOPIA. P.O.Box 20855 code 1000

Bole Sub city woreda 03 House no: 2310 behind Bole Medihinalem Church beside “Abysinia Building”

You cannot copy content of this page