ዶዘር፣ሎደር፣ ሮሎ፣ ግሬደር፣የውሃ ቦቴ እና ገልባጭ
| Place of Bid Competition | የወይን አምባ ከተማ መሪ ማዘጋጃ |
| Remaining time for BID submission |
The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia
| Place of Bid Competition | የወይን አምባ ከተማ መሪ ማዘጋጃ |
| Remaining time for BID submission |
| Published Date: | የካቲት 13፣ 2013 |
| Place of Bid Competition | በደ/ብ/ብ/ህ//መ/የጋሞ ዞን የቁጫ ወረዳ |
| Remaining time for BID submission |
| Published Date: | የካቲት 15፣ 2013 ) |
| Place of Bid Competition | :በደ/ጎ/አስ/ዞን የሰዴ ሙጃ ወረዳ የሮቢት ከተማ |
| Remaining time for BID submission |
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 18፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:አ/ብ/ክ/መ/በሰ/ሸ/ዞ/በሀ/ከ/ወ/የቱ/ከ/መ/ማ/ጽ/ቤት |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የጨረታ ማስታወቂያ
በአ/ብ/ክ/መ/በሰ/ሸ/ዞ/በሀ/ከ/ወ/የቱ/ከ/መ/ማ/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የተለያዩ ማሽነሪዎችን ማለትም እስካቫተር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ግሬደር፣ ሩሎ፣ ሲኖ ነዳጅና ትራንስፖርቱን ችሎ በሰዓት አወዳድሮ የገረጋንቲ መንገድ ሥራ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በስቁ፡- 0970672375/0913971760
በአ/ብ/ክ/መ/በሰ/ሽ/ዞ/በሀ/
ከ/ወ/የቱ/ከ/መ/ማ/ጽ/ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 17፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ቤ/ጉ/ክ/መ/ ሰዳል ወረዳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር LLRP/01/2013
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ሰዳል ወረዳ ገጠር መንገድ ዴስክ በLLRP ኘሮጀክት ድጋፍ በወረዳው ውስጥ በሚገኙ 3 ቀበሌዎች ማለትም በራርሙ፣ በግሽዥና እና መዳሌ በመንገድ ከፈታ እና በመንገድ ሥራ ላይ ለማሰማራት ዶዘር ብዛት 1 ግሬደር ብዛት 1 ማወዳደር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም
| ተቁ | ቀበሌው ስም | የመንገዱ ርዝመት በኪሜ | የሚፈለገውማሽን አይነት | የሚፈጀውሰዓት | ምርመራ |
| 1 | ራርሙ | 10 | ዶዘር | 400 | |
| 2 | መዳሌ | 10 | ዶዘር ግሬደር | 400 | |
| 3 | ግሽዥና | 10 |
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር LLRP/01/2013 ዓ.ም መሰረት አንዱን ዶዘር በሰዓት ሂሳብ ለ400፡00 (አራት መቶ) ሰዓት አንዱን ግሬደር በሰዓት ሂሳብ ለ400፡00 (አራት መቶ) ሰዓት ሂሳብ በሰነዱ ላይ በተቀመጠው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች ዋጋ በሚሞሉበት ወቅት የማሽኑን ነዳጅና ቅባት በአከራዩ በኩል ስለሆነ ይህንኑ ግምት ውስጥ በማስገባት የአንዱን ማሽን ኪራይ መሙላት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም፣
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0920052751,0922584245 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የቤ/ጉ/ክ/መ/ ሰዳል ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 14፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions: |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የማሽን ኪራይ ግልፅ
ጨረታ ማስታወቂያ
በአብክመ 2013 በጀት ዓመት በሰ/ሸዋ ዞን አንኮበር ወረዳ የጎርጎ ከተማ ንዑስ ማዘጋጃ ቤት በከተማ ውስጥ ለውስጥ መንገድ ለመክፈት ስለፈለገ
ለዚህ ስራ የሚያስፈልጉ ማሽኖች ማለትም፡-
በዚህም መሰረት፡-
የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ህጋዊ ተጫራቾች በማወዳደር ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ በሰልክ ቁጥር 09 94 72 78 19/09 18 82 24 47/09 70 66 68 75 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::
በሰ/ሸዋ ዞን በአንኮበር ወረዳ የጎርጎ ከተማ ንዑስ ማዘጋጃ ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 14፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:በአብክመ በሰ/ሸዋ ዞን ኣንኮበር ወረዳ የአልዩ አምባ ከተማ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ
በአብክመ በ2013 በጀት ዓመት በሰ/ሸዋ ዞን ኣንኮበር ወረዳ የአልዩ አምባ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በከተማ ውስጥ ለውስጥ መንገድ ለመክፈት
ስለፈለገ ለዚህ ስራ የሚያስፈልጉ ማሽኖች ማለትም፡-
በዚህም መሰረት፡-
የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ህጋዊ ተጫራቾች በማወዳደር ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 09 21 18 51 50/ 09 21 14 07 64/ 09 15 24 86 75/ 09 47 37 08 14
ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
በአብክመ ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን ቢሮ
በሰ/ሸዋ ዞን መምሪያ በአንኮበር ወረዳ የአ/አምባ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 14፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:አብክመ በደቡብ ወሎ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
አብክመ በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን የአር/ብ/ል/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት የአር/ብ/ል/ወ/መንትራ ጽ/ቤት የ2013 የሥራ ዘመን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከአፈሶ አሞየ ሰርጤ ያሉትን መንገዶች ለማሰራት /አዲስ ቆረጣ ሥራ/፤ ጎበራ – ሀሮ – ጎቤሳ /ሰተዋ/ የማስፋፋት ሥራ ኤክስካቫተር የፈረስ ጉልበት 330 እና ከዚያ በላይ MODEL ከ2013 እና በላይ እንዲሁም ዶዘር የፈረስ ጉልበት 305 እና ከዚያ በላይ ሞዴል 2013 እና ከዚያ በላይ የሆነ ማሽን ተከራይቶ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
በዚህም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መሥፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ትችላላችሁ፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-0921040410/0922939570
በአ.ብ.ክ.መ በደቡብ ወሎ መስተዳደር
ዞን አርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ
ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 14፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:የቤ/ጉ/ክ/መ/ የሆሞሻ ወረዳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የቤኒሻል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ሆሞሻ ወረዳ ገጠር መንገድ ዴስከ በዲ.አር.ዲ.አይ.ፒ ኘሮጀከት/በስደተኞች ተጽዕኖ ምላሽ ልማት ፕሮጀከት በወረዳው ውስጥ በሚገኙ 3 የገጠር ቀበሌዎች ዳረሰጊያ፣ ሹላ፣ ጉሙ መስመር እና 2 የሆሞሻ የከተማ ቀበሌዎች አልገለዓ እና ቱመት ውስጥ በመንገድ ከፈታ እና በመንገድ ሥራ ላይ ለማሰማራት
የቤ/ጉ/ክ/መ/ የሆሞሻ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 13፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ጅማ ዞን ጢሮ አፈታ ወረዳ ዲምቱ ከተማ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የጨረታ ማስታወቂያ
በጅማ ዞን የጢሮ አፈታ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ የሚያከናውነው የተለያዩ መንገድ ጥገና ማሽኖችን በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ የወረዳው መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በሚያወጣው የጨረታ መሥፈርት እና ደንብ መሠረት ወጥታችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
የማሽኑ አይነት
አመልካቾች፤
1. ህጋዊ የማሽን ማከራየት ፍቃድ ያላቸው
2. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢና ቲን ቁጥር ያላቸው
3. የወቅቱን የመንግሥት ግብር የከፈሉና የንግድ ፍቃዳቸውን ያደሱ
4 ከሥራ እና ከተማ ልማት የተሰጣቸውን የታደሰ የሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ
5. አዳዲስ ማሽኖች ተመራጭነት አላቸው
6. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት በወረዳው ገቢዎች ባለሥልጣን ቀርበው የማይመለስ ብር 150 (አንድ መቶ ሀምሣ ብር ) በመክፈል የጨረታ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ።
7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid bond) የጠቅለላ ዋጋን 2% በክፍያ ማረጋገጫ ወይም በባንክ በተረጋገጠ CPO ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
8 ተጫራቾች የቅድመ ማጣሪያ ቴክኒካል ዶክመንት በጥንቃቄ በመሙላት እና አስፈላጊ ዶክመንቶችን በማያያዝ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒውን ለየብቻ ሁለቱንም በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተገቢውን መረጃ በፖስታዎቹ ላይ በጉልህ በመጻፍ ሁለቱንም በሦስተኛ ኤንቨሎፕ ማሸግ እና ቴክኒካል ዶክመንት በማለት መጻፍ ይኖርባቸዋል።
9. የዋጋ ማቅረቢያ (ፋይናንሻል) ዶክመንት ኦርጂናል፣ ፎቶ ኮፒ እና የጨረታ ማስከበሪያ ሠነድ CPO ለየብቻ በሰም በማሸግ ተገቢውን መረጃ በፖስታዎቹ ላይ በጉልህ በመጻፍ ሦስቱንም በሌላ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተገቢውን መረጃ በፖስታዎች ላይ በመጻፍ ሦስቱንም በሌላ ኤንቨሎፕ በሰም በማሸግ በመጨረሻም ቴክኒካል እና ፋይናሻል አንድ ላይ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ተፈላጊውን መረጃ በጉልህ ግልጽ በሆነ ጽሁፍ በመጻፍ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 6፡30 ሰዓት ብቻ በወረዳው ገ/ኢ/ት ጽ/ቤት ለጨረታው በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
10.ጨረታው በ16ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ በ6፡30 ተዘግቶ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ በይፋ ይከፈታል።
11. ሥርዝ ድልዝ ያለባቸውንና በግልጽ የማይነበቡ አሻሚ ፊደሎች ያላቸው ሰነዶች ሙሉ ለሙሉ ተቀባይነት የላቸውም።
ማሳሰቢያ-ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጮችን ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ- ጅማ ዞን ጢሮ አፈታ ወረዳ ዲምቱ ከተማ
ለተጨማሪ መረጃ – 047 332 0325 / 0917069793 አሊያም በወረዳው መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ አስፈላጊውን መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
በጅማ ዞን የጢሮ አፈታ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 11፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ከአዲስ አበባ በስተሰሜን 10 ኪ ሜ ርቀት በደሴ መስመር አንጎለላና ጠራ ወረዳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 02/2013
የአንጎለላና ጠራ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ዋ/ጽ/ቤት ለአንጎለላና ጠራ ወረዳ መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ከሸኖ የናገር የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ዶዘር 2012 ሞዴል እና ከዚያ በላይ የሆነ ለ450 ሰአት ኤክስካቫተር 2012 ሞዴል እና ከዚያ በላይ የሆነ 330 hp እና ከዚያ በላይ ኤክስካቫተር በጃኻመር እና በአካፋ ለ300 ሰእት ሆኖ ለሁሉም ስራዎች ማሽን ከነ ነዳጅና ሰርቪስ አገልግሎት ተከራይቶ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
ስስሆነም በጨረታው ለመካፈል የምትፈልጉ፡
የአንጎለላና ጠራ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ዋ/ ጽ/ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 7፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:አሶሳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር
ማኦ/ኮ/005/2013 ዓ.ም
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት የማኦና ኮሞ ልዩ ወረዳ ገጠር መንገድ ዴስክ በዲ.አር.ዲ.ፒ ኘሮጀክት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በወረዳው ውስጥ በሚገኙ 3 ቀበሌዎች የውስጥ ለውስጥ መንገድ ከፈታ እና በመንገድ ሥራ ላይ ለማሰማራት ማሽኖችን ማለትም
በወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር ማኦ/ኮ/005/2013 ዓ.ም መሠረት የአንዱን ማሽን ዋጋ በሰዓት እንዲያሳውቁን በማለት ለ30 ቀናት የሚቆይ ብሄራዊ የሆነ ግልፅ ጨረታ አሳውጇል፡፡ በመሆኑም፤
| የማሽን ብዛት በቁጥር | የማሽን ዓይነት | የ1 ማሽን የሰዓት ፍጆታ በቀበሌው | የቀበሌው ሥራ በእቅድ በኪ.ሜ |
| 1 | ዶዘር | 400 | 16 |
| 1 | ግሬደር | 450 | |
| 1 | ሩሎ | 450 | |
| 1 | ባላ ጎማ ኤክስካቬተር | 350 | |
| 1 | ባለ ሠንሠለት ኤክስካቬተር | 350 | |
| 1 | የውሃ ቦቴ /ሻወር ትራከ | 400 | |
| 4 | ዳምፕ ትራከ | በሥሩ ዝርዝሩ |
| የቀበሌው ሥም | የ2013በጀት ዓመት እቅድ | መለኪያ | ብዛት መጠን | የቀበሌያቶች ከወረዳማዕከል /ቶንጎ/ ርቀት በኪሜ |
| ቦቦስ እሽቃባ | መንገድ ግንባታ | በኪሜ | 7 | 16 |
| ከሴር መ1/2 | መንገድ ግንባታ | በኪሜ | 4 | 24 |
በመሆኑም፤
ለተጨማሪ መረጃ ዘወትር በሥራ ሰዓት የወረዳ ግዥ ባለሞያ የሆኑት ጋር በስልክ ቁጥር 09233881/0980248864 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡
በቤ/ጉ/ክ/መ/ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ
የስደተኞች ተፅዕኖ ምሳሽ ልማት ፕሮጀክት
አሶሳ
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 6፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:በኦሮሚያ ክልል በም/ወለጋ ዞን በጎቡ ሰዮ ወረዳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በኦሮሚያ ክልል በም/ወለጋ ዞን በጎቡ ሰዮ ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት ለመንገድ ሥራ እና ጥገና የሚያገለግሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሽነሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ተከራይቶ ለማሠራት ይፈልጋል ።
የማሽኑ ዓይነት
1-ከአኖ ከተማ እስከ ሰዮ ቀበሌ 18 ኪሜ
2-ከሰዮ እስከ አጎ ላፍቴን ቀበሌ 16.5 ኪሜ
የመወዳደሪያ መስፈርት
ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 29 93 32 65 ወይም 09 22 41 84 15 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡፡
በኦሮሚያ ክልል በም/ወስጋ ዞን በጎቡ ሰው ወረዳ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት
| Published on:Reporter ( Dec 13, 2020 ) | Place of Bid Competitions:Addis Ababa, |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
Peace and Development Center/ PDC / is an Ethiopian non-profit organization, established in Addis Ababa in 1992 G.C. Its vision is to see an informed, conscious and tolerant Ethiopian society, in which the culture of peace and respect are appreciated, a society able to see the interdependence of peace, stability and development. PDC requests interested applicants for a price quotation for the activities listed below.
1. Routine maintenance of 13Km road from Betela (Nyangatom Woreda) to Kibish through gravelling Peace and Development Center (PDC) Request for Quotation (RFQ) RFQ Number: 003/2020 For awarding a contract for gravel road maintenance Issuance Date: December 13, 2020
Deadline and time for receiving offers: December 28, 2020
Invites bid for urgent rents of road construction machinery for gravel road maintenance. Peace and Development Center (PDC) is implementing a project supported by the European Union Trust Fund (EUTF) in partnership with Pact under contract number 18-EUTF SEEK-PDC 1003 (254-009309).
PDC invites sealed bid from eligible qualified bidders for urgent rents of construction machinery listed below for road maintenance of 13km at Nyangatom woreda from Belela to Kibish through graveling.
| No | Types of machinery | Quantity | Unit of Measurement | Expected working days | Expected Working hours |
| Grader | 1 | Per hour | 10 | 8/day | |
| Roller | 1 | Per hour | 5 | 8/day | |
| Dozer | 1 | Per hour | 5 | 8/day | |
| Dump Truck | 1 | Cubic meter/ km | 45 | 65cm3/ day |
INSTRUCTIONS TO OFFERORS
Number of Quotes per Offeror: Only one quote per firm will be accepted. Quote of Statement of Compliance: Vendors are to offer a standard product exactly or closely matching the specifications mentioned in the RFQ. Source Origin and Nationality Requirements: Please state the source and origin of the product. Price: Price should be fixed per working hour. Currencies: Prices shall be stated in Birr. Language: The quote, as well as all correspondence and documents relating to the offer shall be in English,
VALIDITY
Quotes shall remain valid at least for 30 days from the due date for receipt of quotes. In exceptional circumstances, prior to expiry of the original offer validity period, PDC may request that the offeror extend the period of validity for a specified additional period. Offeror agreeing to the request will not be required to modify its quote.
PREPARATION AND SUBMISSION OF QUOTES
Quotes shall be submitted in person, the Technical Proposal and Financial (price) quotation separately in WAX SEALED envelope to:
Administration and Finance Department
Peace and Development Center
Yeka Sub City, Woreda13/14, House no. 1014
22 square next to Veronica Hotel
Telephone: +251-911401017; +251-11 – 661 22 71;
P.O.Box: 41879
Email:- atkeleta@gmail.com
Addis Ababa, Ethiopia
Or
Project Coordination Office
Telephone: + 251 904846780
Hamer Woreda
Turmi
On or before December 28, 2020 at 5:00 pm.
Due Date and Time for Submission of Quotes
EVALUATION OF QUOTES
All qualified bidders are encouraged to submit a bid. Qualified bidders are those that are registered and have been licensed to supply construction equipment rental with the inclusion of copies of the following documents with their bids:
PDC will conduct the bid evaluation on the basis of impartiality, respect of experience, technical qualifications and financial resources. More specifically, quotes will be evaluated based on the following criteria:
WARRANTY
The warranty for service covers a minimum of 1 year/12 N months.
PDC reserves the right to inspect a successful bidder’s facilities before making a final decision.
PDC shall not be responsible for any cost incurred by the vendor for the preparation of quotation or any other related costs. PDC has the right to cancel this bid in wholeor partially if found such decision will serve its best interest.
INFORMATION FOR OFFERORS
CLARIFICATION OF QUOTES
During evaluation of the quotes, PDC may, at its discretion, ask the offeror for a clarification of their quotes. Clarifications are limited to exchanges of information with a Firm to resolve minor or clerical errors; they do not offer an opportunity for a Firm to modify or change an offer.
AWARD CRITERIA
PDC is not obligated to make an award by virtue of having issued this solicitation. Any award is predicated on PDC receiving funding for this express purpose from EUTF. PDC may make an award to a single offeror should such an award be advantageous to PDC. Alternatively, PDC may make awards to different offerors should such multiple awards be more advantageous to PDC. Any award(s) ( will be made to the responsible offeror whose offer(s) has/have been determined to be most advantageous to 1 PDC. PDC reserves the right to cancel or reject the offer, in part or the whole as deemed best serve its interest,
CONFIDENTIALITY
Information submitted in response to this RFQ will be kept confidential.
CONTRACT TYPE
BID OPENING
Bid will be opened on December 30, 2020 at 10:00 am at the presence of bidders or their legal representatives.
2. Support to Beach Management Unit (BMU) in Dassanech Woreda through provision of fishing boats (motor boats) and Fishing gear (fishing net) Peace and Development Center (PDC) Request for Quotation (RFQ) RFQ Number: 004/2020
For awarding contract for gravel road maintenance
Issuance Date: December 13, 2020
Dead line and time for receiving offers: December 28, 2020
Peace and Development Center (PDC) is implementing a project supported by European Trust Fund (EUTF) in partnership with Pact under contract number 18-EUTF SEEK-PDC1003 (254-009309). PDC invites sealed bid from eligible qualified bidders for the supply of motor boats for Dassanech Woreda.
| No | Types of machinery | Quantity | Specification | Unit of Measurement |
| 1 | Motor for fishing boat | 4 | 15 horse power | Number |
| 2 | Fishing gear | 80-100 | 1 meter x 40 Number meter | Number |
INSTRUCTIONS TO OFFERORS
Number of Quotes per Offeror: Only one quote per firm will be accepted.
Quote of Statement of Compliance: Vendors are to offer a standard product exactly or closely matching the specifications mentioned in the RFQ
Price: Price should be fixed and it includes all cost of the transportation of motor for fishing boat up to PDCoffice in Addis Ababa and fishing gear at Omorate, Dassanech Woreda.
Currencies: Prices shall be stated in Birr
Language: The quote, as well as all correspondence and documents relating to the offer shall be in English.
VALIDITY
Quotes shall remain valid for at least 30 days from the due date for receipt of quotes. In exceptional circumstances, prior to expiry of the original offer validity period, PDC may request that the offeror extend the period of validity for a specified additional period. Offeror agreeing to the request will not be required to modify its quote.
PREPARATION AND SUBMISSION OF QUOTES
Late quotes will not be considered or accepted. Quotes shall be submitted in person, the Technical Proposal and Financial (price) quotation separately in WAX SEALED envelope to:
Administration and Finance Department
Peace and Development Center
Yeka Sub City, Woreda13/14, House no. 1014
22 square next to Veronica Hotel
Telephone: +251-911401017; +251-11 – 661 22 71;
P.O.Box: 41879
Email:- atkeleta@gmail.com
Addis Ababa, Ethiopia
Or
Project Coordination Office
Telephone: + 251 904846780
Hamer Woreda
Turmi
On or December 28,2020 at 5:00 pm.
Due Date and Time for Submission of Quotes
EVALUATION OF QUOTES
All qualified bidders are encouraged to submit a bid. Qualified bidders are those that are registered and have been licensed to supply motor for fishing boat and fishing gear including copies of the following documents with their bids:
PDC will conduct the bid evaluation on the basis of impartiality, respect of experience, technical qualifications and financial resources. More specifically, quotes will be evaluated based on the following criteria:
WARRANTY
The warranty service for motor of fishing boat should cover a minimum of 1 year (12 months). PDC reserves the right to inspect a successful bidder’s facilities before making a final decision.
PDC shall not be responsible for any cost incurred by the vendor for the preparation of quotation or any other related costs. PDC has the right to cancel this bid in whole or partially if found such decision will serve its best interest.
INFORMATION FOR OFFERORS
Clarification of Quotes
During evaluation of the quotes, PDC may, at its discretion, ask the offeror for a clarification of their quotes. Clarifications are limited to exchanges of information with a Firm to resolve minor or clerical errors; they do not offer an opportunity for a Firm to modify or change an offer.
AWARD CRITERIA
PDC is not obligated to make an award by virtue of having issued this solicitation. Any award is predicated on PDC receiving funding for this express purpose from EUTF. PDC may make an award to a single offeror should such an award be advantageous to PDC. Alternatively, PDC may make awards to different offerors should such multiple awards be more advantageous to PDC. Any award(s) will be made to the responsible offeror whose offer(s) has/have been determined to be most advantageous to PDC. PDC reserves the right to cancel or reject the offer, in part or the whole as deemed best serve its interest.
CONFIDENTIALITY
Information submitted in response to this RFQ will be kept confidential.
CONTRACT TYPE
Ordering – Instructions on order processing will be issued at contract award.
1. Completion date for the supply of motor for fishing boat is no later than 5 days after placing order and the place of delivery is PDC Office in Addis Ababa. Similarly, completion date for the supply of fishing gears is no later than 10 days after placing order and the place of delivery is PDC Office in Addis Ababa
BID OPENING
Bid will be opened on December 30, 2020, at 10:00 am in the presence of bidders or their legal representatives.
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 4፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ባህር ዳር |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ለ3ተኛ ጊዜ ያወጣ የማሽነሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር አገመኮኬ 08/2013
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ የ2013 በጀት ዓመት ዶዘር፣ ኤክስካቫተር፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ ሎደር፣ ገልባጭ መኪና በሜ.ኩብ፡ ገልባጭ መኪና በሰዓት፣ የውሃ ቦቴ፣ ዋገን ድሪል፣ ሎቤድ እና ሰርቪስ መኪና በክልሉ ውስጥ ለሚገኙ መንገድ ስራ ፕሮጀክቶች የሚያገለግሉ የተለያዩ የኮንስትራክሽን መሣሪያዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል::
ስለሆነም የሚከተሉትን መመሪያዎች መሠረት በማድረግ በጨረታው እንዲወዳደሩ ተጋብዘዋል ፡፡
የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ባህር ዳር
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 1፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:በአብክመ የሰሜን ሸዋ ዞን የራቤል ከተማ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የግልጽ ጨረታ ማስታዎቂያ
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ሸዋ ዞን የራቤል ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2013 በጀት አመት ለራቤል ከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት ፈልጎ የማሽነሪ ኪራይ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች ዶዘር፤ ግሬደር፤ዳምፕ ትራክ ፤ እስካቫተር በግልፅ የጨረታ ዘዴ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
በአብክመ የሰሜን ሸዋ ዞን የራቤል ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት
| Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 1፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:አዲስ አበባ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር፡- አአማ01/2013
የአማራ ሕንጻ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለሚያስገነባው የጣርማ በር መንገድ ስራ ፕሮጀክት የሚያገለግሉ ከዚህ በታች የተመለከቱትን የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎችንና ተሽከርካሪዎችን ማለትም
ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶችና ማሳሰቢያዎች መሠረት በማድረግ በጨረታው እንዲወዳደሩ ተጋብዘዋል፡፡
በስልክ ቁጥር 011-126 5652/011-126 -5145 በመደወል ወይም
በፋክስ ቁጥር 011-126 5338 በመላክ ማግኘት ይችላሉ፡፡
በአማራ ሕንጻ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት
የአዲስ አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
አዲስ አበባCompany Info
| Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ጎንደር |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በማ/ጎ/ዞን/የታች/አ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለወረዳው ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ
በመሆኑም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ
ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ታ/አ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 7 በመምጣት የተሟላ የጨረታውን ዝርዝር ማስታወቂያና ሙሉ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ትችላላችሁ፡፡ ጨረታው ጋዜጣው በወጣበት በ16ኛው ቀን በጨረታ ማስታወቂያው ላይ በተጠቀሰው ቦታ ቀንና ሰዓት ይከፈታል፡፡
በስልክ ቁጥር፡- 0582730134 /0582730420 መደወል ትችላላችሁ፡፡
በአብክመ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ል/
ጽ/ቤት የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን
| Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ ኩታበር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2013 በጀት ዓመት የውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት የማሽን ኪራይ ይፈልጋሉ፡፡ ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ማሽኖች እስከ ዝርዝር መገለጫቸው ያሟሉና የተገለፀ ዝርዝር መስፈርቶችን የምታሟሉ ተጫራቾች
በጨረታ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የማሽኖቹ አይነት
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ማሽኖች ከ2018 እኤአ ወዲህ የተመረቱ ምርት ማቅረብ የሚችል ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሱ መስተዳደር ዞን
ኩታበር ወረዳ ኩታበር ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ኩታበር
| Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ሐዋሳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ሀገር አቀፍ ግልጽ
ጨረታ ቁጥር 04/2013 የጨረታ ማስታወቂያ
የደቡብ ውሃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለካሊድ ድጆ ግድብ መስኖና መሰረተ ልማት ግንባታ ፕሮጀከት እና ለተለያዩ መካከለኛ መስኖ ልማት ፕሮጀከት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ማሽኖች እና ተሽከርካሪዎች ድርጅታችን ባስቀመጠው ቁርጥ ዋጋ (Fixed price) ለመሥራት ፍላጎት ያላቸው አቅራቢዎች በቅደም ተከተል መዝግቦ ተከራይቶ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
| ተ.ቁ | የማሽነሪ እና ተሽከርካሪ ዓይነት | ማሽኑ/ የተሽከርካሪው አቅም | የሥሪት ዘመን | ቁርጥ ዋጋ በሰዓት ቫትንና ነዳጅንጨምሮ | ምርመራ |
| 1 | ዶዘር D8R | ≥300HP | ≥2008 GC | 2500.00 | 86.58 ብር በኪሎ ሜትር 40,000 ኪሎ ግራም ለሆነ ማሽን ወይም 400 ኩንታል ለሆነ ማሽንየሚከፈል ከተጠቀሰው ክብደት በላይ ወይምበታች ከሆነ ተሰልቶ ይከፈላል |
| 2 | ግሬደር | ≥180HP | ≥2006 GC | 1537.00 | |
| 3 | ኤክስካቫተር በአካፋ | 188-245HP heavyduty | ≥2010 GC | 1609.20 | |
| 4 | ኤክስካቫተር በጃክ ሃመር | 188-245HP heavyduty | ≥2010 GC | 2149.35 | |
| 5 | ዊል ሎደር | ≥215 HP | ≥2015 GC | 859.05 | |
| 6 | ኮምፓክተር | 14-16 tone | ≥2012 GC | 815.00 | |
| 7 | የውሃ ቦቴ ≥ | ≥300HP | ≥1996 GC | 560.00 | 14,000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው ባለ ሦስት አክስል |
| ተ.ቁ | የማሽነሪ እና ተሽከርካሪ ዓይነት | ማሽኑ/ የተሽከርካሪው አቅም | የሥሪት ዘመን | ቁርጥ ዋጋ በወር ቫትንና ነዳጅንጨምሮ | ምርመራ |
| 8 | የነዳጅ ቦቴ | ≥300HP | ≥1996 GC | 111360.00 | 12,000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው ባለ ሦስት አክስል |
| ተ.ቁ | የሰርቪስ መኪና ዓይነት | የማሽኑ/ የተሽከርካሪው አቅም | የሥሪት ዘመን | ቁርጥ ዋጋ በቀን ቫትንና ነዳጅንጨምሮ | የመጫን አቅም |
| 9 | ኮብራ ፣ ማርክ 2 ፣ ሎንግ ቤዝ ፣ ድርብ ተግባር | ≥120HP | ≥2002 GC | 2357.50 | ከ4 ሰው በላይ ሆኖ ኮብራ፣ ማርክ 2፣ ሎንግ ቤዝ ላቀረበ ቅድሚያ ይሰጣል |
| 10 | ባስ | ≥130HP | ≥2015 GC | 2414.00 | ከ25 እስከ 26 ወንበርየመጫን አቅምያለው |
| ተ.ቁ | የማሽነሪ እና ተሽከርካሪ ዓይነት | የማሽኑ/ የተሽከርካሪው አቅም | የስሪት ዘመን ከተጠቀሰው በላይ | ቁርጥ የኪራይ ዋጋ በሚ/ኩብ ቫትንና ነዳጅንጨምሮ | የመጓጓዣ ርቀት(ኪ.ሜ) |
| 11 | ገልባጭ መኪና | ≥16 M 3 | ≥2015 GC | 4.45 | 0-4 |
| 4.20 | 4.1-10 | ||||
| 4.10 | 10.1-30 | ||||
| 4.05 | 30.1-50 | ||||
| 4.00 | 50.1 በላይ |
You cannot copy content of this page