The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

Ethiopia

ግሬደር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ፣ ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን መከራየት

Published on:Be’kur ( ኅዳር 28፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት ከኮኪ ጇምቢ የመንገድ ጥገና የማሽን ኪራይ ማለትም፡- ግሬደር፣ ዶዘር፣ ሎደር፣ ሮሎ፣ ሻወር ትራክ፣ ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን በግልጽ ጨረታ በማወዳደር መከራየት እና ማስጠገን ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

  1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፣
  3. የአገልግሎት ግዥው የብር መጠን 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ወም/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ማግኘት ይቻላል፡፡
  6. ተጫራቾች የግዥውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 15 ሺህ ለወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በማለት ይህን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤታችን ገንዘብ ያዥ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ኦርጅናውን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ መሙየውን በጥንቃቄ በመሙላት በሞሉት ዋጋ ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ ፊርማ እና ማህተም በማድረግ በአንደ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅ ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በተለያዬ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን /ሲፒኦውን/ በጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበትን ኮፒ በአንድ ፖስታ በማድረግ እነዚህን ሶስት ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በፖስታው ላይ የመስሪያ ቤቱን እና የአቅራቢውን ስም እና አድራሻ በመፃፍ የተጫራቹን ማህተም፣ ፊርማ እና አድራሻ በመፃፍ ወም/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ ቤት ግዥ ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው ሣጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. የጨረታው ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው በ16ኛው ቀን በ4፡00 የጨረታ ሣጥኑ ታሽጐ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን በ4፡30 ተጫራቾች በተገኙበት ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት የማያግደውን ከመሆኑም በተጨማሪ ለሚወሰኑ ውሣኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡ የጨረታው መክፈቻ ቀን የመንግስት የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡
  10. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10 በመቶ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ትዕዛዝ/በሲፒአ/ በጥሬ ገንዘብ በማሰራት ውል መያዝ አለበት፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን የሎት እቃዎች በየመ/ቤቶች ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ወጭ በማጓጓዝ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  12. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 4490215 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  13. ተጫራቾች እያንዳንዱን ዋጋ ሲሞሉ ግልጽ እና ተነባቢ መሆን አለበት፡፡
  14. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች/ አገልግሎቶች/ ሙሉ በሙሉ በውሉ መሠረት ካላስረከበ የውል ማስከበሪያው ሙሉ በሙሉ ይወረሣል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ጽ/ቤት

ግሬደር ካት 140H : ሮለር : ኤክስካቫተር ካት :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና : ዶዘር D8R CAT

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

Amendments

ማስተካከያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ኅዳር 20 ቀን 2013 ዓ.ም ባሳወቀው የማሽን ኪራይ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ውስጥ “ግሬደር ካት 140 H ለ50 ሰዓት” የተባለው በስህተት ስለሆነ “ግሬደር ካት 140 H ለ150 ሰዓት” ተብሎ ይነበብ፡፡

1st Announcement dated on Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር ፣ ኤክስካቫተር ከነ ሰንሰለቱ ከነአካፋና ጃክስመሩ፣ ሎደር፣ሮሎ ባለ 16 ቶን ፣ግሬደር፣ ባክሎደር እና ወዘተ ኪራይ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 26፣ 2013 )Place of Bid Competitions: ደ/ብርሃን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአህስኮድ የደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት የተለያዩ ማሽነሪዎች ለመከራየት እና የቢሮ መገልገያ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል።

  • ሎት 1 :- የተለያዩ ማሽነሪዎች ኪራይ (ዶዘር ፣ ኤክስካቫተር ከነ ሰንሰለቱ ከነአካፋና ጃክስመሩ፣ ሎደር፣ሮሎ ባለ 16 ቶን ፣ግሬደር፣ ባክሎደር እና ወዘተ
  • ሎት2 ፡- ልዩ ልዩ የግንባታ እቃዎች
  • ሎት 3 :- የተለያዩ የጽህፈት መሳሪያ፣ የፕሪንተርና የፎቶ ኮፒ ቀለሞች
  1.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒው መቅረብ አለበት። የዘመኑን ግብር የከፈሉና ማስረጃውን ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል። ሆኖም TOT ተጠቃሚዎች እስከ 200,000 ብር በጨረታው ይሳተፋሉ።
  2. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ በአማራ ህንፃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ደብረብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት ደ/ ብርሃን ከተማ ቀበሌ 09 አጠ/ሆስ/ግ/ሳይት ውስጥ በሚገኘው ቢሯችን በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን በብር 100 መግዛት ይቻላል።
  3.  ናሙና ማቅረብ ያለባቸው እቃዎችን ተወዳዳሪዎች ጨረታ ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው።
  4. . ተጫራቾች ጨረታውን እንዳሸነፉ ከተገለፀላቸው ቀን አንስቶ በ3 ቀናት ውስጥ ውለታ በመግባት በ5 ቀናት ውስጥ እቃውን ሙሉ ለሙሉ በግንባታ ሳይት በማቅረብ የጥራት ፍተሻ በራሳቸው ወጪ ማሰራት ይኖርባቸዋል።
  5. የተዘጋጀ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በሁለት ኮፒ በመሙላት ኦርጅናል እና ኮፒበማይለቅየታሸገ ኤንቨሎፕ ተዘጋጅቶ የጨረታማስከበሪያዋስትና 2% (ሁለት ፐርሰንት) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ መጨረሻው ቀን እስከ ቀኑ 8፡00 ድረስ ደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግንባታ ፕ/ጽ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ በማስገባት ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ እለት ተጫራቾች በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 ላይ ይከፈታል። ቀኑ በአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል።
  6. በጨረታ ሰነዱ ላይ ስርዝ፣ ድልዝ መኖር የለበትም። ሰነዶቹ ላይ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ መኖር አለበት፣ በሌላው ተጫራች ላይ ተንተርሶ መጫረት አይፈቀድም።
  7. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  8. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0118909055 መደወል ይችላሉ።
  • በአህስኮድ የደ/ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል ግ/ፕ/ጽ/ቤት ደ/ብርሃን

ዶዘር : Excavetor :ዳምፕ ትራክ :ሩሎ :ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT : shawer Track

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምሥራቅ ወለጋ ዞን የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዘመን ለስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ለመንገድ ስራ የሚያስፈልጉ የተለያዩ ማሽነሪዎችን ዶዘር፣ ግሬደር፣ ኤከስካቫተር፣ ዳምፕትራከ፣ ሩሎ፣ እና ሻወር ትራክ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየትን ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ መወዳደር የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን በማሟላት እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡፡ –

  1. ዶዘር ሞዴል D8R CAT ለ200 ሠዓት
  2. Excavetor ሞዴል 318 DL (D2L) CAT ፣324 DL (D2L) CAT 325 ፣DL (D2L) CAT እና ከዛ በላይ፣ ለ200 ሰዓት፣
  3. ዳምፕ ትራክ (Sinotrack) 16 Meter cube መያዝ የሚችል፣ ብዛት 6፣ (ለ1000 ሰዓት)
  4. ሩሎ (Compactor) ለ200 ሰዓት፣ 16 ቶን እና ከዛ በላይ የመርገጥ አቅም ያለው፡፡
  5. ግሬደር ሞዴል 140H(K) CAT፣ 70 እስከ 90HP CAፐ፣ ለ300 ሰዓት፡፡
  6.  shawer Track፣ ለ200 ሰዓት፣ 130ool እና ከዛ በላይ መያዝ የሚችል፣ የራሱ የሆነ የውሃ መምጠጫ (Water Pump) ያለው፡፡
  7. ፒካፕ ባለ ደብል ገቢና 

አስፈላጊ መስፈርቶች፡-

  1. ተጫራቾች ለመንገድ ስራ የሚያገለግሉ ማሽነሪዎችን የማከራየት የታደሠ ሕጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር “TIN card” ያላቸውና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክክ “VAT” ተመዝጋቢ የሆነና ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  4. ተጫራቾች ማሽነሪዎችን ለስራው በሚፈለግበት ቦታ በራሳቸው ወጭ በማጓጓዝ አድርሶ መመለስ የሚችሉ፡፡
  5. ተጫራቾች ለማሽነሪዎቹ የሚያስፈልጉ ነዳጅ፣ ቅባት፣ ሰርቪስ እንዲውም ለማሽኑ ኦፕሬተር አበል እና ደመወዝ በራሳቸው ወጪ መሸፈን የሚችሉ፡፡
  6. ተጫራቾች ለማሽን ኦፕሬተር እና ለሰዓት ተቆጣጣሪዎች (time keeper) የራሳቸውን መጓጓዥያ ሰርቪስ ያላቸው፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ከስቡ ሲሬ ወረዳ መንገዶች ባለሥልጣን ጽ/ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስራ አምስት (15) ተከታታይ የመንግስት የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) ከፍለው በመግዛት የዋጋ ማቅረቢያቸውን ሰነድ ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ በተለያዩ በ2 ፖስታ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማቅረብ በ16 የስራ ቀን ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ብር 25,000.00 (ሃያ አምስት ሺህ ብር) CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  9. አሸናፊ የሆኑት ተጫራቾች ያሸነፈውን የማሽን ዓይነት በእስፔስፍኬሽን መሠረት እና በተባለው ግዜ ውስጥ ጥራቱን የጠበቀ ማሽን ለማቅረብ ማሸነፉን ከተነገረው ቀን ጀምሮ በ5 (አምስት) የስራ ቀናት ውስጥ በአካል በመገኘት ከመ/ቤቱ ጋር ውል ይፈራረማሉ፡፡
  10. መስሪያ ቤቱ ያቀረበውን የሰዓት ብዛት በ20% የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው
  11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  12. ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ በ16ተኛው የስራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት የሚታሸግ ሆኖ በዚሁ ዕለት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት በግልጽ የሚከፈት ሆኖ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን ለመከፈት የማያግድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 05766800-15/08-66

የስቡ ሲሬ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ግሬደር፣16 ሜ.ኩ የሚጭን ገልባጭ መኪና ፣ሮለር፣ሎደር ናዶዘር

Published on:Be’kur ( ኅዳር 21፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የምዕ/ጐ/ዞን የቡሬ ዙሪያ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የምዕ/ጐ/ዞን የቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለቡሬ ዙሪያ ለመንገድ ትራንስፖርት ጽ/ቤት በወረዳው ላሉ ገጠር ቀበሌዎች ለመንገድ ሥራ አገልግሎት የሚውል ማሽን ኪራይ ነዳጅና ማጓጓዣ ትራንስፖርት አከራይ ድርጅቱ ችሎ

  • 1ኛ.ግሬደር፣
  • 2ኛ. 16 ሜ.ኩ የሚጭን ገልባጭ መኪና ፣
  • 3ኛ ሮለር፣
  • 4ኛ.ሎደር፣ 5ኛ. ዶዘር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈለጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን

መስፈርቶች የምትሟሉ ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

  1. ከዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው
  3. ተጫራቾች የሞሉት ጠቅላላ ብር 200 ሺህ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ለመሆናቸው የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታውለመሳተፍ ከላይ ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር በፖስታ አሽገው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ግዥ ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ በመሂ/1 ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት ዋና ገ/ያዥ ላይ በመክፈልና የከፈሉበትን ማስረጃ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በፖስታ አሸገው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. የማሽን ኪራይ ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ16/04/2013 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጐ በዚሁ ቀን 4፡30 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ መግዛት ሲመጡ የንግድ ሥራ ፈቃዳቸውን/ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ የጨረታ ሰነድ ለሚሸጠው አካል ማሳየት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. አሸናፊው ተጫራቾች የሚመረጠው ባቀረበው ጠቅላላ ዋጋ ድምር ነው፡፡ ሁሉንም ወይም አምስቱን የማሽን ኪራይ ዋጋ ማቅረቢያ ላይ መሞላት አለበት ይህ ካልሆነ ግን ሙሉ በሙሉ ከጨረታ ውጭ ያደርጋል፡፡ የሞሉትን ዋጋ ቫትን ጨምሮ ወይም ከቫት ውጭ መሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡ ካልሆነ ግን የተሞላው ዋጋ ቫትን እንደሚጨምር ተደርጐ ይወስዳል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ከቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ማግኘት ይችላሉ፡፡
  10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. ተጫራቾች ዋጋ በሚያስቀምጡበት ጊዜ የድርጅታቸውን ማህተምና ፊርማ ከሁሉም የጨረታ ሰነዶች እና ፖስታው ላይ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል እንዲሁም የሞሉትን ዋጋ ስርዝ ድልዝ ወይም የማይነበብ መሆን የለበትም ሆኖም ግን ስርዝ ድልዝ ካለው ፊት ለፊት ፖራፍ ወይም መፈረም ይኖርበታል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ለማየት እና ለመነበብ አዳጋች ከሆነ ተጫራቾች ሙሉ በሙሉ ከጨረታ ውጭ ይደረጋል፡፡
  12. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መግለጫ ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግዥና ንብ/አስ/ቡድን ቢሮ በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 774 02 37 መረጃ ማግኘት ይችላል፡፡
  13. ሌሎች በዚህ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ጉዳዮች በግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2003 ዓ.ም መሰረት ይስተናገዳሉ፡፡
  14.  አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡

የቡሬ ዙሪያ ወረዳ ግዥና ንብ/አስ/ቡድን

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:

የግንባታ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎች ኪራይ ጨረታ

የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በተለያዩ ፕሮጀክቶች እና ለአርጆ 3 ለሚያከናውናቸው የግንባታ ሥራዎች ከዚህ በታች የተገለፁትን የግንባታ ማሽኖችን እና ተሽከርካሪዎችን ለ2013 ዓ.ም. ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ከኮርፖሬሽኑ ጋር መሥራት ለምትፈልጉ ሁሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡

  1. በ2013 ዓ.ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ
  2. ምዝገባ የምስክር ወረቀት
  3. የግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፍኬት
  4. የመሣሪያ እና የተሽከርካሪዎች ባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ)
  5. ሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስ ሰርተፍኬት እና ክድርጅታችን ጋር መስራት እንደምትፈልጉ የሚገልፅ ማመልከቻ በመያዝ በስራ ቀናት ቃሊቲ የመካኒኮች አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ኮርፖሬሽኑ የሚገኘው ቃሊቲ የመካኒኮች እና አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በሚገኘው ድርጅታችን ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ስልክ ቁጥር፡- 11 439 02 80 ወይም 011 439 01 50 ነው

Kiraa Konkolaataa Guddaa (Garagalchaa) Piroojektii Addaa Addaatiif

ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የትልልቅ መኪና /ገልባጭ መኪኖች ኪራይ የተቀመጠ ዋጋ

Remark

  1. For all hualing distances between zero up to 2.5 km dumping, payment is calculated by 2.5 km.
  2. Payment for other hualing distances is going to be calculated according to the distance travelled with load
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Dump Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of TruckDistance(Trip Distance)Loading Capacity in m3Bara Oomishaa(manu. Year)All Projects, In Birr Perm3 Per km
Normal Soil,Gravel & Sand(Biyyee fi Cirrachaa)Stone (Dhagaa)
1Dump Truck0-25 km12-18›2006 & Acc In-spection6.307.15
2Dump Truck26-5km5.506.50
3Dump Truck5.1-10km4.806.00
4Dump Truck10.1-30km4.406.00
5Dump Truck30.1km-50km4.204.50
6Dump Truck50km-100km2.704.00
7Dump Truck100.1km & above2.203.5
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Machinery Price Rate Including Fuel & VAT-in Birr Per Hour
S.No                           1 Type of Equipmentየማሽኑ ዓይነት                          Dozer Specification (Requirements) Working Conditions, Projects and Price Rate
Finfine, <180km distance & all Condition>180km Normal Condition >180km, Remote & Severe condition>180km abrasive material (Granite)>180km & Severe Condition  & abrasive
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመን                      ›2013 G.C Hourse  Power የፈረስ ጕልበት                        ›300 hp Capcity in lit, m3, ton, KW & etc                       –AAWSA, Mato Arba-Tedhe cha, Modjo Bridge, Welete Dima, OSZFR WS, Hora Kilole Irreg. Hidi Bish ortu Irreg. Guder Irreg, Bote WS. Maki-Zwey Irreg.. Awash, Asgori, Harbu Culule WS,         2,700.00Wando Ireg., Gorecha Irreg., Yayyo Elemo, Wacho-Garl, Welele Nunu, Kersa -Shakiso, Mettu by Pass,Wenges Bridge, Burka Bridge, Chefe Ramis Bridge, Dabena Bridge, Galan Nech Sar Bridge, Jimine-Giwe Bridge, Offa Bridge, Sesse-2 Bridge, Fantale Irreg., Tibila Irreg., Kersa  WS, Diksis WS, Husen  Mandera WS, Doba WS, Kara Kurkura .WS, Arsi Nagale WS,Bokoji WS, Bulbula WS, Gololcha WS & & Abaya Nech Sar 2,750.00Lidi Cheketa Irreg.,Chelchel Irreg., Welmel Irreg., Arjo Dhidhesa-1, N/Borena WS, Fadis WS, Galchat WS, Beradimtu-Bered-Hantut, Oda-Boji-Adecha- Rerasa, Lubansa Bridge, Worengamo Bridge              2,850.00 Chira-A fallo Cheriko, Hirna- Mesela, Mettu- Section, Mettu Diri-Junction, Gundomeskel Weleka, Begge ketta,                   2,950.00 Arjo Dhid hesa-3, Kobbo Dedeko Gola-Goti & Konno Dogoma Kibbi                   3,150.00  
2Dozer2006-2012 G.C> 300 hp2,562.02,700.002,800.002,900.003,100.0
3Chain excavator with Jackhamme>2013 GC>245 hp>32 ton1,900.002,000.002,050.002,150.002,250.0
4Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC>245 hp>32 ton1,800.001,900.001,950.002,000.002,100.0
5Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC200-244hp>29 ton1,800.001,900.001,950.00 2,050.002,150.0
6Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC 200-244hp>29 ton1,750.001,800.001,875.01,950.02,050.0
7Chain excavator with Jackhammer> 2013 GC 185-199 HP>27 ton 1,650.01,750.01,850.01,950.02,050.0
8Chain excavator with Jackhammer2008-2013 GC185-199 HP>27ton1,600.001,700.01,800.001,850.0 
9Chain Excavator Bucket size > 1.8 M3> 2013 GC > 245 hp>30 ton1,600.001,750.001,820.001,850.01,900.00
10Chain Excavator Bucket size > 1.8 m132 2008-2013 GC> 245 hp>30 ton1,585.01,650.01,750.01,800.01,850.0
11Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m3> 2013 GC 200-244 hp>27ton1,550.01,700.01,770.01,800.01,850.0
12Chain Excavator Bucket size 1.62-1.79m32008-2013 GC200-244 hp>27ton1,530.01,650.01,750.01,770.01,800.0
13Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m3> 2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,650.01,720.01,750.01,800.0
14Excavator chain Bucket Size 1.5- 1.6 1 m32008-2013 GC185-199 HP>27ton1,500.01,600.001,700.01,720.01,750.0
15Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m3> 2013 GC160-184 HP1,400.01,450.01,500.01,500.01,550.0
16Excavator chain Bucket Size 1-1.49 m32006-2012 GC160-184 HP1,400.01,425.01,450.01,450.01,500.0
17     18Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3 Excavator Chain Bucket Size 0.6 – 0.9m3>2008GC     2000-2008 & Acc.Inspect.140-159 HP    140-159 HP–  1,200.0      1,175.01,200.0      1,200.01,250.0      1,200.01,250.0      1,225.0 1,300.0      1,250.0
19Wheel Excavator2000-2009 & Acc. Inspect.>160HP >1 M3 1,200.0 1,250.0 1,300.0 1,300.0 1,350.0 
20Wheel Excavator>2010 >160Hp >1 M3  1,250.01,350.01,400.01,400.01,450.0
21Wheel Excavator2000-2009 & Acc.Inspect.140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,050.0 1,100.0 1,150.0 1,150.0 1,200.0 
22Wheel Excavator>2010 140-159Hp (0.60-0.9) m3 1,100.0 1,200.0 1,250.0 1,250.0 1,300.0 
23Wheel Loader>2013 >190Hp >3m3 750.0 800.0 820.0 820.0 850.0 
24Wheel Loader2008-2013 GC>190Hp>3m3 750.0 785.0 800.0 800.0 820.0 
25Wheel Loader>2011 GC 150-189Hp 2.5-2.9m3 720.0 770.0 780.0 780.0 800.0 
26Wheel Loader2006-2010 GC150-189Hp 2.5-2.9m3 700.0 750.0 750.0 760.0 780.0 
27Back hoe wheel loader2000-2009 & Acc.Inspect>86Hp 0.24/1m3 700.0 780.0 780.0 780.0 780.0 
28Back hoe wheel loader>2010 >86Hp 0.24/1m3 750.0 850.0850.0850.0850.0
29Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC >170Hp 1,570.01,600.01,650.01,700.01,750.0
30Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect>170Hp 1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
31Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.>2013 GC 140-169 HP1,550.01,590.01,600.01,620.01,650.0
32Motor Grader with automatic blade adjuster or mechanical type & Ripper is obligatory.2006-2012 GC  & Acc.Inspect140-169 HP1,525.01,570.01,590.01,610.01,630.0
33Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>14630.0670.0690.0710.0730.0
34Smooth Compactor, single drum>2010 GC Ton>16650.0690.0710.0730.0750.0
35Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>141,000.001,100.01,150.01,200.01,250.0
36Sheep Foot Single Drum Compactor>2010 GC Ton>161,020.01,120.01,170.01,220.01,270.0
37Asphalt paver>2006 GC 164 HP 1,700.001,750.01,750.01,750.01,750.0
38Pneumatic Roller>2006 GC  10-13 ton985.01,000.01,000.01,000.01,000.0
39Pneumatic Roller>2006 GC  >14ton1,335.01,350.01,350.01,350.01,350.0
40Chip Spreader>2006 GC   765.0800.0800.0800.0800.0
41Asphalt paver Distributor>2006 GC  5000 lit820.0850.0850.0850.0850.0
42Asphalt paver Distributor>2006 GC  6000 lit935.0950.0950.0950.0950.0
43Asphalt Cutter>2006 GC   420.0450.0450.0450.0450.0
44Asphalt millig m/c>2006 GC 370HP 2,220.02,250.02,250.02,250.02,250.0
45Curbers>2006 GC 127/2000k w/min 1,660.01,700.01,700.01,700.01,700.0
46Hal Crane (truck crane) >2006 GC  5ton-9ton700.0750.0750.0750.0750.0
47Hal Crane (truck crane) >2008 GC  10-15 ton780.0780.0780.0780.0780.0
48Hal Crane (truck crane) >2008 GC  16-25 ton800.0800.0800.0800.0800.0
49crane>2008 GC  26-35 ton900.01,000.01,000.01,000.01,000.0
50crane>2008 GC  35-50 ton1,200.01,400.01,400.01,400.01,400.0
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Light Vehicles, Service Buses, Mid-Carrier Trucks & Double Cabin Carrier Trucks
S NoDescriptionCapcity : CC, Lit, HP, Ton etcPrice Rate in Birr per dayRemark 
Manufacture Yearየተመረተበት ዘመንFinfinne & <180 km>180 km
1Automobile 1.1-1.5lit2002-2007 & Acc Inspection600.00For Head Office Work
2Automobile 1.1-1.5lit>2008 700.00For Head Office Work
3Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2002-2007 & Acc Inspection1,400.001,600.00For project works
4Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,800.001,900.00For project works
5Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2013-20161,900.002,000.00For project work, consultant & project manager services
6Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20172,000.002,100.00Only for consultant & project Manager
7Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2002-2007 & Acc Inspection1,150.001,350.00For project works
8Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2008-20121,500.001,600.00For project works
9Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP2013-20161,600.001,675.00For project works
10Pick up Single Cabin (Four Wheel Drive)> 100 HP> 20171,675.001,685.00For project works
11Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,500.00For project works
12Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,750.001,850.00For project works
13Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2013-20161,875,001,900.00For project works
14Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP2008-20121,915.00For Head Office Work
15Light Vehicles Station Wagon (Four Wheel Drive & Five Doors)> 120 HP> 20131,950.00For Head Office Work
16Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP2008-20121,900.002,000.00Head office & for project works
17Light Vehicles Double Cabin (Four Wheel Drive)> 85 HP> 20132,000.002,100.00Head office & for project works
18Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,500.001,700.00For project works
19Double Cabin Carrier Truck, 15-25 ton> 100 HP> 20081,700.001,800.00For project works
20Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP2002-2007 & Acc inspection1,200.001,300.00For project works
21Carrier Truck 15-30 ton> 100 HP> 20081,3000.001,400.00For project works
22Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP2002-2007 & Acc inspection1,400.001,520.00Head office & for project works
23Mid-Bus (22-35 Seats)> 110 HP> 20081,520.001,600.00Head office & for project works
24Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP2002-2007 & Acc inspection600.00650.00Head office & for project works
25Mini-Bus (12-15 Seats)> 95 HP> 2008650.00700.00Head office & for project works
26Service bus (45/62 seats) > 180 Kw2002-2007 & Acc inspection2500/28002600/2900Head office & for project works
27Service bus (45/62 seats)> 180 Kw> 20082800/30102800/3010Head office & for project works
Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT
S.NoType of Vehiclesየማሽኑ ዓይነትLiterሊትር  Manufacturing Yearየተመረተበት ዘመንPrice 2013 for all projects (including fuel and vat) ለሁሉም ፕሮጀክቶች ክፍያ ነዳጅና ቫትን ጨምሮ በሰዓት
Manual Spraying/ SprinklingManual Spraying/ Sprinkling
In birr per HourIn birr per Hour
1Shower truck12,000-16,000>200 & Acc. inspection650.00750
2Shower truck18,000-20,000>200 & Acc. inspection700.00800
3Shower truck12,000-16,000>2008700.00800
4Shower truck18,000-20,000>2008750.00850
5Fuel Truck12,000-16,000>2008 G.C850.00
6Fuel Truck18,000-25,000>2008 G.C900.00
7Truck mixer5m 3>200 & Acc. inspection600.00
8Truck Mixer 380 hp7-10 m3>2008950.00

Oromia Construction Corporation 2013 budget Year Rental Shower Truck, Fuel Truck & Transit Mixer Truck Price Rate including Fuel & VAT

NoDistancePer (Birr/km)Dozer, Chain Excavator With Bucket/ Jack Hammer, Grader, Whed Excavator and Wagon Drill, Loader, Backhoe Loader and Compactor 
If one Machine in loaded on one low-bedIf two machine loaded on one low-bed
Non AsphaltAsphaltNon AsphaltAsphaltAsphaltNon Asphalt
10-100kmBirr/km185165150130160180
2101-350 kmBirr/km170155140125155160
3351-500kmBirr/km160145125115145150
4>500 kmBirr/km140135120105130145

Exceptional

As it is impossible to mobilize construction machinery by commonly available lowbeds, Lowbed truck rental Price rate for Gundomeskel Weleke Project and Welmal Irrigation P. are excluded from this rate, for the road has sharp curves & steep slope, and to be mobilized by collecting Proforma Price form the market.

የአሮማያ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

ግሬደር :ሮለር :ኤክስካቫተር :ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና:ዶዘር D8R

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 20፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ለአ/ወ/መ/ት/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በወረዳው በተያዘው ካፒታል በጀት ከመሀል ወንዝ እመምህረት-መስጫ-ዞንቦ የመንገድ ቆረጣ እና የአፈር ድልዳሎ እና ከደረፎ-ደዋይ መንገድ የጠጠር ማልበስና የማፍሰሻ ቦይ ስራ ለማሰራት እንዲቻል፡

  •  ግሬደር ካት 140H ለ50 ሰዓት
  • ሮለር ዳይ ናፓክ 14 ቶን ለ100 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ200 ሰዓት
  • ዳምትራክ/ ገልባጭ መኪና/ 16 ሜትር ኩብ ሊይዝ የሚችል ብዛት4 በተጨማሪም ከመሀል ወንዝ-ዘንቦ ድረስ የሚፈለጉ
  • ዶዘር D8R CAT ለ350 ሰዓት
  • ኤክስካቫተር ካት 330 ለ250 ሰዓት

ከላይ የተዘረዘሩ ማሽነሪዎችን የስሪት ዘመናቸው ሁሉም ከ2015 እኤአ የሆነ እና ከዚህ ወዲህ የሆነ ማሽነሪዎችን ለስራው የሚሆን ነዳጅና ሰርቪስ ተሽከርካሪ እንዲሁም ማንኛውም ወጪ እንዲሸፍኑ እና በተጨማሪም ከላይ የተገለፀው ድረስ ተጫራቾች ማሽኖቹን በራሳቸው ማጓጓዣ እንዲያቀርቡ በየሎቱ ውድድር በማድረግ ማሽኖቹን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ተከራይቶ መንገዱን ለማሰራት ይፈልጋል ፡፡

በዚህ መሰረት፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN / ያላቸው ፣
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣
  5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ3-4 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት የማይመለስ ብር 50/ሀምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ 21ኛው ቀን 6፡30 ስዓት ድረስ መግዛት ይችላሉ ፡፡
  7.  የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ከ1% የማያንስ በጥሬ ገንዘብ ወይም በመ/ቤቱ ህጋዊ ደረሰኝ ወይም በባንክ በተረጋጋጠ ቼክ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም ሲፒኦ ከጨረታው ሰነድ ጋር ታሽጎ ማቅረብ ማስያዝ አለባቸው :: ሲፒኦ የሚያቀርብ ከሆነ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት ተብሎ ካልመጣ ሲድ ቦንድ ተቀባይነት አይኖረውም ፣
  8. የጨረታ ሰነድ የሚገባው ይህ ማስታወቂያ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የካላንደር ቀናት የሚወዳደሩበትን ዋጋ በጥንቃቄ በመሙላት ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ዋና እና ኮፒ በመለየት በጥሩ ሁኔታ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻ በመግለፅ አንኮበር ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለዚሁ ስራ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር  በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው፣
  9. የጨረታው የመጨረሻ ማስገቢያ ቀን በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ድረስ ነው፣
  10. ጨረታው የሚከፈተ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ ወዲያውኑ 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ወይም ባይገኙም ይከፈታል፡፡ 21ኛው የስራ ቀናት ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀናት ላይ በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  11. አንድ ተጫራች ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፣
  12. ተጫራቾች የጨረታው አሸናፊነት ከተገለፀ በኋላ በ5 ቀናት ውስጥ ቀርበው ውለታ ካልፈፀሙ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ለመንግስት ገቢ ይሆናል፣
  13. ተጫራቾች የጨረታ አሸናፊ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋው 10% ማስያዝ ይኖርበታል፣
  14. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣
  15. ተጫራቾች ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ የጨረታ ሰነድ ዋጋ መሙሊያ ላይ በግልፅ የተቀመጠ በመሆኑ መረዳት ይችላሉ
  16. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር ፡-0116230177 ደውለው ይጠይቁ፣

በአብክመ ገን/ኢኮ/ትብ ቢሮ በሰ/ሸዋ ዞን ገን/ኢኮ/ትብ/

መምሪያ የአንኮበር ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ጽ/ቤት

ዶዘር፣ ግሬደር ኤክስካቫተር፣ ሮለር እና ሎደር

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 17፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሃዋሣ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ደመባ 02/01/2013

መ/ቤታችን የደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን በሥሩ ላሉት ዲስትሪክቶች አገልግሎት የሚውሉ የኮንስትራክሽን እና ሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎች መገልገያ ማለትም ዶዘር፣ ግሬደር ኤክስካቫተር፣ ሮለር እና ሎደር ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም:

  1. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ የሚያስችለውን የዘመኑን ግብር የተከፈለበትን ከሚፈለገው አገልግሎት የተዛመደ የንግድ ሥራ ወይም የአገልግሎት ሥራ ፈቃድ፣ የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት፣ መንግስት መ/ቤቶች በሚያወጡት የጨረታ ማስታወቂያ ላይ መሳተፍ የሚያስችል የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
  2. ተጫራቾች ዋጋቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ የፋይናንሻል ፕሮፖዛሉን በተለያየ ፖስታ በማድረግ አንድ ዋና እና ሁለት ኮፒ «ኦርጅናል» እና «ኮፒ» በማለት እና የጨረታ ማስከበሪያውንም በተለየ ፖስታ ለብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የየሎቱን ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር / በመክፈል ከባለሥልጣኑ ዋና መ/ቤት የቢሮ ቁጥር 8 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታው አሸናፊ የሚወሰነው በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው::
  5. አቅራቢዎች ጨረታውን ለዚህ ተግባር በተዘጋጀ ሳጥን ገቢ የሚያደርጉበት ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ከቀኑ 8.00 ሰዓት ድረስ ይሆናል፡፡ ጨረታው በዚያኑ ቀን ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል:: ዕለቱ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች የጠቅላላ ዋጋ 0.5% የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስረከቢያ ተቀባይነት የለውም፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታው ደንብና መመሪያ መሠረት ጨረታቸውን ማቅረብ አለባቸው:: ከጨረታው ደንብና መመሪያ ውጭ የሚቀርብ ማንኛውም ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  8.  መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. ለበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለውን አድራሻ መጠቀም ይችላሉ፡፡

የደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን

አቅ/ን/አስ/ደጋፊ የሥራ ሂደት

የፖ.ሣ.ቁጥር 688

የስልክ ቁጥር 046-220-55-91/046-220-98-90

ፋክስ 046-220-23-66/046220-29-13

ሃዋሣ ኢትዮጵያ

ደቡብ መንገዶች ባለሥልጣን

ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 13፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

[

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን የመንቶ ወረዳ ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት የንግድ ድርጅቶች እና ጥቃቅንና አነስተኞችን በግልፅ ጨረታ አወዳድር የመንገድ ሥራ ማሽኖችን (ዶዘር፣ ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እሰካባተር ፤እናደምትራክ) ለመከራየት ይፈልጋል።

በዚህም መሠረት የመወዳደሪያ መሥፈርቶች፡

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ ::
  2. የዘመኑ ግብር የከፈለበትን ማስረ ጃ ማቅረብ የሚች
  3. በንግድና ከተማ ልማት ጽ/ቤት በስነስርዓት ጉድለት ያልተከሠሡ።
  4. የግብር መለያ ቁጥር (TN NO ) ማቅረብ የሚችሉ።
  5. የፌዴራል እና የፋይናንስ ግዢ ስርዓት አስተዳደር የሚያከብር፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ vAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  7. . ተወዳዳሪዎች የአቅራቢት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባቸው
  8. ተወዳዳሪው በሰነዱ ላይ ትክክለኛአድራሻ፣ ስም እና ፊርማ ማሳረፍ አለባቸው
  9. . የጨረታው ማስከበሪያ ማረጋገጫ የሚሆን 15000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ የሚችል ።
  10. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ህጉ በሚፈቅደው መሠት 2% (ሁለት ፐርሰንት) የመክፈል ግዴታ አለበት።
  11. ጨረታው ላይ የሚሳተፉ ተጫራቾች ከሙስና እና ከመሰል ነገሮች ነጻ መሆን አለባቸው
  12. . ጨረታው የሚከናወነው ሰነዱ በወጣበትቋንቋ መሠረት ይሆናል።
  13. ሁሉም ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ሰነድ እንድም ገጽ ሳያጎሉ ጎልተው መመለስ አለባቸው፡፡
  14. የመንገድ ሥራ ማሽኖችን ( ዶዘር ሎቤድ፣ ግሬደር፣ ሮለር፣ እስካቫተር እና ደምትራክ) በጥራት እና ደረጃውን በጠበቀ ማቅረብ የሚችል ::
  15. . ተወዳዳሪዎች ለማሽኑ የሚያስፈልገውን ነዳጅ ማቅረብ የሚችል (የነዳጅ ዋጋይጨምራል
  16. የንብረቱ ባለቤትነት ፡ ባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችል።
  17. አገልግሎት ዘመን (207-2020 እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር) ያልበለጠ መሆን አለበት።

የጨረታው ሰነድ ሳጥን የሚዘጋው 2/4/2013 ዓም 4፡00 ሰዓት ሆኖ የሚከፈተው2/4/2013 ዓም 4፡30 ሰዓት ተወዳዳሪዎች ከላይ 1-17 የተዘረዘሩት ነጥቦችን ማሟላት የምትችሉ ከመንቾ ወረዳ ሀገር ውስጥ ገቢ ባለስልጣን ቢሮ ቁጥር ቀርባችሁ የማይመለስ የኢትዮጵያ 200 (ሁለት መቶ) ብር ከፍላችሁ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀን ውስጥ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ።

የጨረታው መከፈቻ ቅዳሜና እሁ፡ ወይም በበዓል ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል።

መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0913254666/0917069994

በጅማ ዞን የመንቾ ወረዳ

ገ/ኢ/ትብብር ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር ካት ሞዴል16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ ሻወር ትራክ፣ ዳምትራክ፣

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 12፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ጅማ ዞን የዴዶ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዞን በዴቻ ወረዳ ገ/ኢ/ልማት ጽ/ቤት በ2013 የበጀት ዓመት ለመንገድ ግንባታ ስራ የሚውሉ ማሽኖችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ኤክስካቫተር ካት ሞዴል16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ ሻወር ትራክ፣ ዳምትራክ፣ በሰዓትና በቢያጆ የነዳጅ ወጪን ጨምሮ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

በዚህ መሠረት የመወዳደሪያ መስፈርቶች፡-

  1. በዘርፉ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. የዘመኑ ግብር የከፈለበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. 3በንግድና ከተማ ልማት ጽ/ቤት በስነስርዓት ጉድለት ያልተከለሰ፡፡
  4. የግብር መለያ ቁጥር (TIN NO) ማቅረብ የሚችል፡፡
  5. የፌዴራል እና የፋይናንስ ግዥ ስርዓት አስተዳደር የሚያከብር፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  7. ተወዳዳሪዎች የአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባቸውን የሚገልጽ መረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  8. ተወዳዳሪው በሰነዱ ላይ ትክክለኛ አድራሻ ስም እና ፊርማ ማሳረፍ የሚችል፡
  9. የጨረታው ማስከበሪያ ማረጋገጫ የሚሆን ብር 15,000 (አስራ አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ (CPO) ማስያዝ የሚችል፣
  10. ጨረታውን ያሸነፈው አካል ህጉ በሚያዘው መሰረት 2% (ሁለት ፐርሰንት) የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
  11. ጨረታው ላይ የምትሳተፉ ተጫራቾች ከሙስና እና ከመሰል ነገሮች ነጻመሆን አለባችሁ፡፡
  12. ጨረታው የሚከናወነው ሰነዱ በወጣበት ቋንቋ መሠረት ይሆናል፡፡
  13. ሁሉም ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ሰነድ አንድም ገጽ ሳያጎሉ ሞልተው መመለስ አለባቸው፡፡
  14. ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡት ኤክስካቫተር ካት ሞዴል 16፣ ግሬደር ካት ሞዴል 16፣ ሩሎ ካት ሞዴል 16፣ የግል የባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ) ማቅረብ የሚችል፡፡
  15. የኤክስካቫተር ካት ሞዴል 16፣ ግሬደር ካት ሞዴል16፣ሩሎ ካት ሞዴል 16፣አገልግሎት 2017-2020 (እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር) የሆነ፡፡
  16. ተወዳዳሪዎች ከ3 በላይ ወረዳ ከዚያ በላይ ቦታዎች የሰራበትን በጽሁፍ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  17. የጨረታው ሰነድ ከ12/3/2013 እስከ 21/3/2013 ዓ.ም 11፡30 ሰዓት ድረስ በዴዶ ወረዳ ሀገር ውስጥ ገቢዎች ባለሥልጣን ቢሮ ቁጥር 7 ቀርባችሁ የማይመለስ የኢትዮጵያ 200 (ሁለት መቶ ብር) ከፍላችሁ የጨረታውን ሰነድ መግዛት ትችላላችሁ፡፡
  18. የጨረታው ሰነድ ሣጥን በ21/3/2013 ዓ.ም በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በ4፡30 ሰዓት በዴዶ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር … ህጋዊ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ተወካይ ባሉበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
  19. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0917 87 8961/0913 50 6829/0945 03 4139

በጅማ ዞን የዴዶ ወረዳ ገ/ኢ/ልማት ጽ/ቤት

ዶዘር…

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 07/2013

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግሥት የመንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን ለ2013 በጀት ዓመት በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ሶስት ዞኖች ለመተከል ዞን ፣ አሶሳ ዞን እና ካማሽ ዞን ውስጥ ለውስጥ በመንገድ ከፈታ እና በመንገድ ጥገና ሥራ ላይ ማሽንሪዎችን ተከራይቶ ለማሰራት ይፈልጋል

በዚሁ መሠረት፦

ተ.ቁየመሳሪያዎች አይነትብዛትየሥራው መለኪያዓመታዊ የሥራ መጠን /በሰዓትና በቀን/
1ዶዘር2ሰዓት2496
2ግሬደር3ሰዓት3744
3ሩሎ3ሰዓት3744
4ሎደር3ሰዓት3744
5የውሃ ቦቴ2ቀን312
6የሰርቪስ መኪና ፒካፕ4ቀን624
7ገልባጭ መኪና9ቀን1404

ከላይ የተገለጹትን የመሳሪያዎችን በሰዓትና በቀን አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል ::

በዚህም መሰረት፡

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው በበጀት ዓመት ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ታክስ ክሊራንስ ደብዳቤ ማቅረብ የምትችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ እንዲሁም በአቅራቢነት የተመዘገባችሁ መሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው ::
  2. የሚያከራዩን መሳሪያዎች የራሳቸው ለመሆኑ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችሉ ወይም አግባብ ባለው ሙሉ የህግ ውክልና ማቅረብ የሚችሉ::
  3. ተጫራች ተከራይ የጠየቀውን የማሽን ቁጥር/ብዛት/ በሙሉ አሟልቶ ማቅረብ ግዴታ አለበት።
  4.  በመስኩ ስራ ላይ ለመሰማራታችሁ ህጋዊ ማስረጃ ማቅረብ የሚትችሉ ሁሉ ይህንን የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብርበመክፈል አስፈላጊውን ማስረጃ ከታደሰ ንግድ ፈቃድ ጋር በማድረግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 በአካል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  5. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት (አስራ አምስትቀን በአየር ላይ የሚውል ሲሆን በ16ኛው (አስራ ስድስተኛው ቀንከረፋዱ 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ ወይ ህዝባዊ በዓላቶች እንዲሁም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን እንዲከፈት ይደረጋል።
  6. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ አንድ ኦርጂናልና ሁለት ኮፒ ዶክመንት ለየብቻ በማድረግና በማሽግ አዲስ አበባ ሜክሲኮ በሚገኘው በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ዲዛይን ቁጥጥር ሱፐርቪዥን ኮርፖሬሽን ቢሮ ቁጥር 2 ድረስ በአካል ሰነዱን ይዞ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል::
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የሚያከራዩትን ማሽኖች የባለቤትነት መታወቂያ ደብተር (ሊብሬ) ኮፒው እና የውክልና ደብዳቤ ይዘው መቅረብ አለባቸው::
  8. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የነጠላ ዋጋ ስርዝ ድልዝ እና በእርሳስ የተሞላ ሰነድ ተቀባይነት የለውም:: የሚቀርበው ዋጋ ከ5% ቫት በፊት ወይም ከቫት በኋላ ተብሎ በግልጽ ተጽፎ መቀመጥ አለበት ይህ ካልሆነ ተቀባይነት የለውም::
  9. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በተመለከተ ለዶዘር 100,000 ብር /አንድ መቶ ሺህ ብር/ ለግሬደር 75,000 ብር/ሰባ አምስት ሺህ ብር/ ለሩሎ 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር/ ለሎደር 50,000 ብር /ሃምሳ ሺህ ብር /ለውሃ ቦቴ 12,000 ብር /አስራ ሁለት ሺህ ብር/ ለሰርቪስ መኪና ፒካፕ 30,000 ብር /ሰላሳ ሺህ ብር/ ለገልባጭ መኪና 100,000 ብር/ አንድ መቶ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ብቻ በፖስታ በማሸግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው:: በመሆኑም ከባንክ ከተረጋገጠ CPO ውጭ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም።
  10. መ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

የስልክ ቁጥር 0577752622

አሶሳ

የቤ/ጉ/ክ/መ/መንገድና ትራንስፖርት ባለስልጣን

ዶዘር (Dozer)…

Published on:Reporter ( ኅዳር 6፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የማሽን ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ታይዎን ኮንስትራክሽን ለጅግጅጋ – ሀርሙካሌ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት ለስራው አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተጠቀሱትን ማሽኖች  አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ የነዳጅ እና የሎቤድ ወጪ ድርጅታችን የሚሸፍን ይሆናል፡፡

ተ.ቁየማሽን አይነትብዛትመለኪያማሽኑ የተሰራበት ዓ.ም.የኮንትራት ጊዜመግለጫ
1ዶዘር (Dozer)1በሰዓት2012 እ.ኤ.አ እና ከዚያ በላይለ 1 ዓመት 
2ግሬደር (Grader 140H 14OK)2,,,,  
3ኤክስካቫተር (Excavator)2,,,,  
4ሎደር (Loader)2,,,,,  
5ሩሎ (Roller 16Ton)2,,,,  
6ገልባጭ የጭነት መኪና (Sinotruck)8በወር,,  
7ወተር ትራክ (Water Truck)2,,,,  
8የነዳጅ ትራክ (Fuel Truck >= 10,000 L )1,,,,  
9ሎቤድ (Lowbed)5በኪ.ሜ,,ለ1 ጉዞከአ.አ-ጅግጅጋ

በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ፡-

  1. አንድ ተጫራች ከላይ የተጠቀሱ የማሽን አይነቶች ላይ በከፊልም ሆነ በሙሉ መሳተፍ ይችላል፡፡
  2. ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::
  3. ተጫራቾች ዋናውን እና ቅጂውን ቴክኒካልና (ሊብሬ) ፋይናንሻል ፕሮፖዛል  ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የራሳቸውን ዋጋ ማቅረቢያ ፎርም በመጠቀም ዋጋቸውን  ሞልተው ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘውትር በስራ ሰዓት  እስከ ህዳር 18 ቀን 2013 ዓ.ም እስከ 10፡00 ሰዓት በማሽነሪ አስተዳደር ክፍል 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206 በመቅረብ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።
  5. ለአሽናፊ ተጫራች የ 200 ስዓት ቅድመ ክፍያ (Advance Payment) እንፈጽማለን፡፡
  6. አሽናፊ ተጫራች የሚያቀርበው ማሽን ቴክኒካል አቅሙ በባለሙያ ተፈትሾ የሚወሰን ይሆናል።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ከመገናኛ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ፍሬሽ  ኮርነር የሚገኝበት ህንጻ ላይ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 206::

ስልክ ቁጥር: 0973370070/0116479396/0910918106 ኢሜል፡ Hiwoncon@gmail.com.

ታይዎን ኮንስትራክሽን 

ሞተር ግሬደር : ሎደር ማሽን : ዶዘር ማሽን : ሩሎ ባለ 4ቶን : የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር : ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 2፣ 2013 )Place of Bid Competitions:የአፋር ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

ቀጥር አፋ/መን/ል/ት/002/2013

የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በንግድ ፈንድ በጀት የሚከናወኑ የመንገድ ጥገና ሥራዎችን የሚያከናውንበትን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተሽከርካሪዎችን፤ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።

ተቁየሚያስፈልገው የማሽን ወይንም ተሽከርካሪ ዓይነት
1ገልባጭ መኪና ባለ 18 ሜትር ኩብ
2የነዳጅ ቦቲ ከ17000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
3የውሃ ቦቲ 20000 ሊትር የመጫን አቅም ያለው
4ሰርቪስ መኪና 8 ሰው የመጫን አቅም ያለው
5ሩሎ ባለ 4ቶን
6ሞተር ግሬደር
7ዶዘር ማሽን
8ሎደር ማሽን

በዚህም መሰረት :-

  •  ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ሠመራ በሚገኘው በዋና መ/ቤታችን ግዥ/ፋይ/ንብ/አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ ሙግዛት ይችላሉ፣
  • ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመግዛት ሲመጡ በ2013 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃዳቸውን፣ የቫት ተመዝጋቢ መሆናችሁን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፊኬት እና የመንግስት መ/ቤቶች በሚፈጽሙት ግዥ ለመሳተፍ በአቅራቢዎች ዝርዝር መመዝገባቸውን የሚያረጋግጥ የምዝገባ ምስከር ወረቀት አብሮ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን የጨረታ ማስረከበያ ዋስትና ቢድ ቦንድ/ ብር 10,000 በባንክ በተረገጠ ሲፒኦ ማሰያዝ አለባቸው፣
  • ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ11፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን የአፋር መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ግዥ/ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 1 በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
  • ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ለ10 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ በ11፡00 ሰዓት ሆኖ ወዲያውኑ ሳጥን ታሽጎ በሚቀጥለው በ11ኛው የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
  • • መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሱ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ሠመራ አፋር

ስልክ ቁጥር፡- 033 666 00 79

የመሳቁ 41 ፋክስ ቁጥር 033 666 0754

የአፋር ክልል መንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ

ግሬደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን

Published on:Be’kur ( ጥቅምት 30፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ ገ.ኢ.ት ቢሮ በምዕ.ጎ.ዞን ገ.ኢ.ት.መምሪያ የወምበርማ ወረዳ ገ.ኢ.ትብብር ፅ.ቤት በ2013 በጀት ዓመት ለስራ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ስራዎችን/እቃዎችን ማለትም

  • ሎት 1፡- ከኮኪ ጇምቢ የመንገድ ጥገና የማሽን ኪራይ ማለትም፡-ግሌደር፣ዶዘር፣ሎደር፣ሮሎ፣ሻወር ትራክ፣ኤክስካቫተር እና ገልባጭ መኪኖችን መከራየት እና ማስጠገን ፣
  • ሎት 2፡-የውሀ የግንባታ እቃዎች ማለትም አፍሪዲፕ ፓምፕ ፣ፌሮ ብረት እና እስታፋ ፣
  • ሎት 3 ፡-የህትመት ውጤቶች፣
  • ሎት 4፡-የፅዳት እቃዎችን ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ በማወዳደር መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡
  1.  በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ የምዝገባ ሰርተፊኬት ያላቸው፤
  3. የግዥው የብር መጠኑ በየሎቱ 200 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. ተጫራቾች ይህ ጨረታ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ለ15 ተከታታይ ቀን እስከ 11፡30 ድረስ አየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ተጫራች ከተ.ቁ 1-3 የተጠቀሱትን ማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ በማድረግ በማያያዝ መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ይህ ጨረታ በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 የማይመለስ ብር በሎት 50/ሃምሳ/ብር በመያዝ የጨረታ ሰነዱን መግዛት እና መጫረት ይችላሉ
  6. ተጫራቾች የግዥውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለሎት 1፡- ብር 15,000/አስራ አምስት ሺህ/ ፣ለሎት 2፡- ብር 4000/አራት ሺህ/፣ለሎት 3 ፡- ብር 500/አምስት መቶ/ ብር/፣ለሎት 4፡-ብር 500/አምስት መቶ/ ብር ለወም/ወ/ ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት በማለት ይህን የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /በጥሬ ገንዘብ በመስሪያ ቤታችን ገንዘብ ያዥ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ኦሪጂናሉን ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች የዋጋ መሙያውን በጥንቃቄ በመሙላት በሞሉት ዋጋ ላይ የድርጅታቸውን ስም፣ፊርማ እና ማህተም በማድረግ በአንድ ወይንም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅ ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በተለያዬ ፖስታ በማድረግ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ሲፒኦውን /ጥሬ ገንዘብ ገቢ የተደረገበትን ኮፒ በአንድ ፖስታ በማድረግ እነዚህን ሶስት ፖስታዎች በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ በፖስታው ላይ የመስሪያቤቱን እና የአቅራቢውን ስም እና አድረሻ በመፃፍ የተጫራቹን ማህተም፣ፊርማ እና አድራሻ በመፃፍወም ወ.ገ.ኢ.ት.ጽ. ቤት ግዥ .ን.አስ.ቡድን ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  9. የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ 11፡30 ድረስ በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጨረታው በ16ኛው ቀን በ4፡00 የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን ሎት 1 በ4፡30 ፣ ሎት 2 በ5፡00፣ ሎት3 በ5፡30 ፣ ሎት 4 በ6፡00 ሎት ሰዓት ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች ባይገኙም ጨረታውን ከመክፈት የማያግደን ከመሆኑም በተጨማሪ ለሚወሰኑ ውሳኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡የጨረታው መክፈቻ ቀን የመንግስት የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  10. አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለፀ ከ5/አምስት የስራ ቀናት በኋላ ባሉት አምስት ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን የሎት ጠቅላላ ዋጋ ድምር 10 በመቶ በሁኔታ ላይ ባልተመሰረት የባንክ ትዕዛዝ/በሲፒኦ/ በጥሬ ገንዘብ በማሰራት ውል መያዝ አለበት፡፡
  11. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈባቸውን የሎት እቃዎች በየመ/ቤቶች ንብረት ክፍል ድረስ በራሱ ወጭ በማጓጓዝ ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  12. . በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ወም/ወ/ገ/ኢ/ትብብር ፅ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳድር ቡድን ቢሮ ድረስ በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0584490215 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  13. ተጫራቾች እያንዳንዱን ዋጋ ሲሞሉ ግልፅ እና ተነባቢ መሆን አለበት፡፡
  14. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች/አገልግሎቶች/ ሙሉ በሙሉ በውሉ መሰረት ካላስረከበ የውል ማስከበሪያው ሙሉ በሙሉ ይወረሳል፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የወምበርማ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ትብብር ፅ/ቤት

ሮሎ ፣ ግሪደር እና ኤክስካቫተር ኪራይ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 1፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምሥ/ጎጃም ዞን የሸበል በረንታ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ 02/2013

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በምሥ/ጎጃም ዞን የሸበል በረንታ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት የግዥ ቡድን በወረዳው ለሚገኙት ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውል

  • ሎት1፡- የመኪና መለዋወጫ እቃዎች
  • ሎት2፡-የስፖርት አልባሳት
  • ሎት3፡- የመኪና ጎማ
  • ሎት4፡- የማሽን ኪራይ ማለትም ሮሎ ፣ ግሪደር እና ኤክስካቫተር ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ለማስራት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፡፡

  1. የተሰጣቸው የንግድ ፈቃድ 1 ዓመት የሞላው ከሆነ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፥ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የግብር ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፣ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የቲን ነምበር /የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ተመዝጋቢ የሆነ የቫት ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡
  2.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን/ ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትና የግዥው መጠን ከብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት ተመዝጋቢ ከፋይነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ሁሉም የእቃ አቅርቦት ተወዳዳሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎችን በመያዝ ሰነድ ሊገዙ ሲመጡ ማቅረብ የሚችሉ የእቃ አቅርቦት ስራውን ሙሉ በሙሉ በራሱ አቅርቦት መስራት/ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ፖስታዎች በጥንቃቄ አሽገውና ማህተም አድርገው ማቅረብ አለባቸው፡፡ የሚፈለገው ፖስታ በሁለት ቅጅ ከሆነ በፖስታው ላይ ዋናውንና በጽሁፍ ዋናና ቅጅ በማለት ለይተው ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን በሚሞሉት ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለበት ፓራፍ ማድረግ አለባቸው፡፡
  5. እያንዳንዱ ተጫራች ሰነዱን የሚያሟሉት በነጻ ገበያ ዋጋ ላይ ተመስርቶ መሆን አለበት፡፡ለሞሉትም ዋጋ የጨረታ ማስከበሪያ
    • ለሎት 1፡-20000.00/ሃያ ሺህ ብር/
    • ሎት 2፡- 2000.00/ሁለት ሺህ ብር/
    • ለሎት3፡6500.00/ስድስት ሺህ አምስት መቶ ብር/
    • ለሎት4፡-30000.00 / ሰላሳ ሺህ ብር ብቻ/ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከማጠቃለያ ፖስታው ጋር ለብቻው በፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ተጫራቹ ከላይ በተጠቀሰው ስራ የፅሁፍ ማመልከቻ በማቅረብ ከሎት 1-4 150.00/አንድ መቶ ሃምሳ ብርየማይመለስ ብር በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 06 የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ይህ ማስታወቂያ በውስን ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ለእቃ አቅርቦት 15 ተከታታይ ቀናት ድረስ ክፍት ሆኖ 16ኛው ቀን የሚከፈት ሲሆን 400 ሠዓት ላይ ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። ዕለቱ የበዓል ቀን/ዝግ/ ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ ጨረታው በሚከፈትበት ሰአት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ ሲቀሩ የጨረታውን መከፈት የማያስቀር መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  8. አቅርቦቱን ለማቅረብ /ለመስራት/ ከተፈራረምንበት ቀን ጀምሮ በገቡት ውል መሰረት ማጠናቀቅ/አገልግሎት መስጠት ይኖርበታል።ሆኖም ከአሸነፉበት ዋጋ የዋጋ ልዩነት ሲኖር ምንም አይነት ጭማሪ የማናደርግ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  9. ተጫራቾች መመሪያ ይዘት ላይ ምንም አይነት ማሻሻያ ማድረግ አይቻልም::
  10. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ስማቸውን፣ ፊርማቸውንና የድርጅቱን ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡
  11. የተጫራቾች የመጫረቻ ድጋፍ ስነዶቻቸውን የሚያዘጋጁበት ቋንቋ በአማርኛ መሆን አለበት፡፡
  12. አሸናፊው አሸናፊነቱ ከተገለጸ በኋላ ለውል ማስከበሪያ የሚሆን 10% ዋስትና በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ እና ውል መያዝ ይኖርበታል፡፡
  13. ማሳሰቢያ ለሁለም ተወዳዳሪዎች የጨረታ ዋጋ ፀንቶ መቆያ ጊዜ ለእቃ አቅርቦት /ለአገልግሎት 40/አርባ ቀናት/ መሆኑን መገንዘብ አለበት፡፡
  14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  15. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡-0582470509 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

ሸበል በረንታ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

የግዢ ቡድን የዕድ ውኃ

Excavator : Roller : Pick up


Published on:Reporter ( Nov 8, 2020 )Place of Bid Competitions:Addis Abeba 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

INVITATION FOR BID

RE-BID NO. OBMCSC-01/2013

OBM Construction Share Company invites all interested and eligible bidders for the supply of different Construction Machinery and vehicles.

Lot No.DescriptionQuantity 
1Excavator2
2Roller2
3Pick up2

BIDDERS CAN BID FOR LOT/LOTS OF THEIR PREFERENCE:

  1. Interested bidders can obtain complete bid documents upon payment of non-refundable 200 (two hundred) birr before November 23, 2020, from the address mentioned below.
  2. Bidders shall deposit or pay a 2% bid bond of their offered total price in the form of a CPO or bank document.
  3. Bidders must submit their offers in authenticated sealed envelopes.
  4. All bidders requested to have a renewed business license for the current year, TIN registration certificate.
  5. The bid closing date shall be November 24, 2020, at 5:00 Am local time. The bid shall be opened in the same date at 5:30 AM local time in the presence of bidders or their legal representatives in our head office Meeting room.
  6. 6. OBM Construction Share Company reserves the right to reject any part or all bids.

OBM CONSTRUCTION SHARE COMPANY,

 Lideta Sub City, Biftu Building

5th Floor, In front of Addis Abeba Commercial School.

Tel. 0118362024, 0118362025, 0118362029

ግሬደር : ኤክስካቫተር ከነ ጃክሃመሩ (ቼይን) : ዶዘር : ሮለር


Published on:Reporter ( ጥቅምት 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር DCE/mach/168/2020

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጣርማ በር መለያያ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ማሽኖች ኢንተርፕራይዛችን ባስቀመጠው ቁጥር ዋጋ (Fixed price) ለመስራት ፍላጎት አቅራቢዎች በቅደም ተከተል መዝግቦ ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል::

ስለሆነም፡

NoDescriptionየማሽኑ / የተሽከርካሪው አቅምብዛት ሞዴል/ስሪት ቁርጥ ዋጋ በሰዓት ከዛት በፊት ነዳጅ ሳያካትት
1ግሬደር140-200 HP ካት፣ ሳኒ፣ ቮልቮ ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,200.00 
2ኤክስካቫተር ከነ ጃክሃመሩ (ቼይን)150-250 HP4ካት፣ሳኒ፣ኮማትሉ ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,250.00
3ዶዘር 300-350 HP 04 ካት፣ሌበረር ወይም ከነዚህ ጋር ተመጣጣኝ1,600.00 
4ሮለር ከ16 ቶን በላይ 2ማንኛውም450.00 

1. ተጫራቾተ በመስኩ /ህጋዊ/ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና የታደሰ ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

2. አከራይ ለሚያከራየው ማሽን የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ አለበት::

3. ተጫራቾች እስከ ህዳር 16 ቀን 2013 .ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ ወሎ ሰፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የግኝዥ የሥራ ሂደት ቢሮ በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ::

4. የማሽኖቹ የቴክኒክ ብቃት በባለሙያ ተፈትሾ ተቀባይነት ማግኘት ይኖርበታል::

5. ጐል የሚታሰረው የማሽኑ ቴክኒካል ብቃት በኢንተርፕራይዙ ሲረጋገጥ ብቻ ነው::

አድራሻ፡- የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር 0114-40-34-34 ማዞሪያ 0114-42-22-70/71/72

E-MAIL አድራሻ info@dce-et.com  የድህረ ገፅ አድራሻ WWW.dce-et.com

ፖ.ሳ.ቁ 3414 ፋክስ ቁ.0114-40-04-71/0114-42-07-46

ኤክስካቫተር፣ግሬደር፣ሮሎ፣የውሃ ቦ፣ቲሲኖ ትራክ እና ሎቤድ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አማራ ክልል
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check It!

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳ ወረሞ ወረዳ በመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት በ2013 በጀት አመት በከተማዋ ውስጥ ለሚሰራው የውስጥ ለውስጥ መሰረተ ልማት ስራዎች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን

  • 1ኛ ኤክስካቫተር፣
  • 2ኛ. ግሬደር፣
  • 3ኛ. ሮሎ፣
  • 4ኛ. የውሃ ቦቲ
  • 5ኛ. ሲኖ ትራክ እያንዳንዳቸው ከ2011 እ.ኤ.አ ወዲህ የገባ እና ሎቤድ   በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመከራየት ወይም ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል።

  1. በበጀት ዓመቱ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (ቲን) እሴት ታክስ ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች የጨረታውያን ዝርዝር መግለጫ ሰነድ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ  ዘወትር በስራ ሰዓት ለተከታታይ 15 ቀን እስከ 15/3/2013 ዓም ቀን 11፡30 ሰዓት ድረስ የማይመለስ ብር 200 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመራኛ ከተማ መሪ ማዘ/ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ሰነዱን መግዛት ችላሉ።
  3. ተጫራቾች በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ የገጠላና የጠቅላላ ዋጋ በዝርዝር ሞልተው ኮፒና እርጅናል ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ባንኮ የሚሰጥ 1% ሲፒኦ (CPO) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የንግድ ስራ መሰጫ መደቦችና የተሰማሩት የንግድ ስራ ፍቃድ መስጫ ኮድ ቁጥር የንግድ ስራ ፈቃድ መስጫ መደብ እና የተሰማሩበት የስራ መስኮች በተገለፀው ትንታኔ ተመሳሳይ መሆን አለበት፡፡
  5. ተጫራቾች የእቃውን ዋጋ በዝርዝርና በጨረታ ማወዳደሪያ ሰነድ ላይ ስም ፊርማና ማህተም በማድረግ በታሸገ ፖስታ የጨረታው ማስታወቂያ ከወጣበት ከ26/2/2013 ዓ.ም ቀን እስከ 10/3/2013 ዓም 11፡30 ሰዓት ድረስ በመረጃ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ጨረታው ተጫራቾች በአካልም ሆነ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም  ባልተገኙበት 11/3/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት ቢሮ ቁጥር 3 ይከፈታል፡፡ የመክፈቻው ቀን በአል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ላይ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ጨረታው ይከፈታል፡፡
  7. ሌሎች ለስራው የሚያስፈልጉ አጠቃላይ ማቴሪያሎችን ነዳጅ፣ ቅባትና ሰርቪስ ጨምሮ ራሱ መሸፈን ወይም መቻል አለበት፡፡
  8. ተጫራቾች ለተቀመጠላቸው ከፍት ቦታ ላይ ስርዝ ድልዝ ሳይኖር በትክክል የነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ መሞላት አለበት፡፡
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  10. ጨማሪ ማሳሰቢያ፡- ተጫራቾች ስፔስፊኬሽን እና የማሽኑን አይነት የስራ ሰዓትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ  መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0111170081/894/0931 63 31 43/0980630520 ደውለው ይጠይቁ

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳ ወረሞ

ወረዳ የመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት

ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየትይፈልጋል

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ
Submission Date:የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ ዞን በመሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ፅ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክት በወረዳው ውስጥ ባሉ ቀበሌዎች መንገድ ጥገና ስራ ለማሰራት ዶዘር፣ ግሬደር፣ ሩሎና ገልባጭ መኪና በሰዓት ለመከራየት ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። በዚህ መሰረት በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ

ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርት ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።

  1. ተጫራቾች በተሰማሩበት ስራ ዘርፍ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፍቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የቫት ተመዝጋቢነት፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለው።
  2. የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ያለው፣ ስለማሽኑ የዓመቱ መድን የተገባለት መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  3. ተጫራቾች የሚቀርባቸው ማሽነሪዎች አዲስና ከ2002 ዓ.ም ወዲህ የተመረተ መሆን ይጠበቅባቸዋል።
  4. ስለማሽኑ የባለቤትነት ሊብሬ ከሚመለከተው እለት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸ
  5. ተጫራቶች ከጨረታ ሰነድ ጋር የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 5,000 /አምስት ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋጠ CPOማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  6. ተጫራቾች ዶከመንት አንድ ኦርጅናል ኮፒ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
  7. አሸናፊ ተጫራቾች ያሽነፈውን ማሽነሪ ስራ ቦታ ድረስ ማድረስ ይጠበቅባቸዋል።
  8. የጨረታው መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች በመጣሳ ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ስለጨረታው ሙሉ ዝርዝር ሁኔታ የያዘ የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀን የማይመሰስ ብር 100 ብር /አንድ መቶ ብር/ ከገቢዎች ባለስልጣን ሰነድ መግዛት ይጠበቅባቸዋል።
  9. የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን በ15ኛ ቀን የሥራ ቀን 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ቀን 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ሆኖም በጨረታው የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ወደ ሚቀጥለው ቀን የሚከፈት ይሆናል።
  10.  መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር ፡- 047 452 75 06 እና 047 455 27 666

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግስት በምዕራብ ኦሞ

ዞን የመ/ሻሻ ወረዳ ት/መ/ል/ጽ/ቤት

ኤክስካቫተር :ዶዘር ማሽን ኪራይ…

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 14፣ 2013 )Place of Bid Competitions:አብክመ የግዳን ወረዳ
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 002

በአብከመ በሰ/ወሎ ዞን የግዳን ወረዳ ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት በ2013 ዓ.ም በጀት አመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ ሴ/መ/ቤቶች በመደበኛ በጀት የካፒታል በጀት የተለያዩ ግንባታዎችና ማቴሪያሎች ማለትም 

  • ሎት1፡- የንጹህ ውሃ ግንባታ፣ 
  • ሎት2፡- የኮንቴነር ግንባታ ፣ 
  • ሎት3፡-የቢሮ ግንባታ፣
  • ሎት4፡- የኤሌከትሮኒከስ እቃዎች፣
  • ሎት5፡- የኮንስትራክሽን ማቴሪያሎች፣
  • ሎት6 : ጣውላ፣
  • ሎት7፡- የተለያዩ አላቂና ቋሚ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች፣ 
  • ሎት8፡- ቋሚ ዕቃዎች የሚገጣጠም ፈርኒቸር 
  • ሎት9፡-ቋሚ ዕቃዎች የሚሠራ ፈርኒቸር ፣ 
  • ሎት10፡- የተለያዩ የሚታተሙ ህትመቶች፣
  • ሎት11፡- የደንና መኖ ዘር ፣ 
  • ሎት12፣ የኤክስካቫተር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት13፡- የዶዘር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት 14፡- የግሊደር ማሽን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት15፡- የሮሎ የማሸን ኪራይ ነዳጅን ጨምሮ፣ 
  • ሎት፡16፡- የሲኖ ትራከ ኮንትራት ኪራይ እና 
  • ሎት፡17 የስፖርት አልባሳት እና ማቴሪያል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡        ተ.ቁየሚሠሩት የግንባታዓይነትብዛት የሚሠሩባቸው ቀበሌዎችየሚያስፈልገው የሙያ ፈቃድደረጃ በኮንትራክተሩ የሚቀርቡ እቃዎች1የንጹህ ውሃ ምንጭ ግንባታ1103፣03፣03፣03፣011፣011፣011፣015፡07፡022፣022የውሃ ሥራ ተቋራጭ አርቲዥያን እና ከዚያም በላይየእጅ ዋጋ እና አሸዋ አቅርቦት 2ኮንቲነር1301 እ 08የህንፃ ሥራ ተቋራጭደረጃ 10 እና ከዚያም በላይቆርቆሮ፣ ላሜራ፣ሚስማር እና ጣውላ ከዚህ ውጭ የሆኑ በተጫራች ይሸፈናል፡፡3የቢሮ ግንባታ0101የህንፃ ሥራተቋራጭደረጃ 10 እና ከዚያም በላይደረጃ 10 እና ከዚያም በላይ 

ስለሆነም፡

  1. በየዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና ምዝገባ ፣ቲን ነምበር ፡፡
  2. ግዥው ከ200 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ መረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. የደን ዘሩ የጥራት ማረጋገጫ መረጃ ኳራንታይል ማቅረብ የሚችል፡፡
  4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከ1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ /ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. የሚገዙ እቃዎችን አይነት እና ዝርዝር ስፔስፍኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር ከሎት 1 እስከ ሎት 11 ድረስ እና ሎት 17 ብር 50 (ሃምሳ ብር ብቻ) ከሎት 12 እስከ ሎት16 ያሉት 100.00 /አንድ መቶ ብር ብቻ / በመከፈል ግ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ቢቁ 20 ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከሎት 1 እስከ ሎት 3 እስከ 21ኛው ቀን ከለት 4 እስከ ሎት 17 እስከ 15ኛው ቀን 11፡30 ድረስ መግዛት ይችላሉ፡፡
  7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ የሚወዳደሩበት እቃ ከሞሉት ጠቅላላ ዋጋ ቫትን ጨምሮ 2% በባንክ በተረጋገጠ ትእዛዝ ሲ.ፒ ኦ/ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በጥሬ ገንዘብ በደረሰኝ በመቁረጥ ፖስታው ውስጥ አሽጐ /አያይዞ/ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
  8. ማንኛውም ተጫራች ጨረታ የሞላበትን ሰነድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ግ/ወ/ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 20 ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ጨረታው ተጫራቾች/ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከሎት1 እስከ ሎት 3 በ 22 ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡ከሎት 4 እስከ ሎት 17 ያሉ ጨረታዎች በ16ኛ ቀን 4፡00 ሰዓት ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡
  9. የማሽን ኪራይ ጨረታ ሊብሬ ወይም የባለቤትነት ማረጋገጫ መቅረብ አለበት፡፡
  10. አሸናፊ ተጫራች ውጤቱ በማስታወቂያ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ እስከ 5ኛው ቀን ድረስ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ ቢያንስ 10 ፐርሰንት በማቅረብ እቃዎችን ግ/ወ/ሴክ/መ/ቤቶች ባሉት የፑል ንብረት ክፍሎች ለማስረከብ ውለታ መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. የጨረታ መክፈቻ የመጨረሻ ቀን ዝግ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሸጋገራል፡፡
  12. ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ መረጃ ካስፈለገ በጽ/ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 0332120008/0332120300 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡ ከጨረታ ሰነዱ ጋር የተጫራቾች መመሪያም ተያይዟል፡፡
  13. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው

በአብክመ የግዳን ወረዳ ገ/ኢ/ት/ ጽ/ቤት

You cannot copy content of this page