| Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 8፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የየም ልዩ ወረዳ |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የየም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል ግንባታና ምንጭ ግንባታ ከነማስፋፊያ በጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት/ ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡
የጨረታው መለያ ቁጥር 00/2013
| ተቁ | የፕሮጀክቱ ዓይነት | የቦታው ስም | የጨረታ ማስከበሪያ /Cpo/ | ደረጃ |
| 1 | አዝጊ ዘምዳ ዝምዳ ጎሎናዝንጎሎ መንደር ውሃ ማስፋፊያ ግንባታ | ጎሎና ዝንጎሎመንደር | 2000 ብር | ከ8ና ከዚያ በታች |
| 2 | ሳጃ ላፍቴን ያንኮስ ደሪ ቴጉ መንደር ውሃ ማስፋፊያ ግንባታ | ያንኮስ | 2000 | ከ8ና ከዚያ በታች |
| 3 | ሣዕማፎ ቀበሌ መጋል ሀ ምንጭ ጥገና | ሣዕማፎ | 2000 | ከ8ና ከዚያ በታች |
| 4 | ወይራ ቀበሌ ሾኮፋ ምንጭ ግንባታ | ወይራ ቀበሌ | 2000 | ከ8ና ከዚያ በታች |
| 5 | ታ/ ከሽሊ ቀበሌ ቦኖስር ምንጭ ግንባታ | ቦኖስር | 2000 | ከ8ና ከዚያ በታች |
| 6 | ሚኒ ሙዝየም ግንባታ | ሳጃ | 2000 | 9ና 10 |
| 7 | መኖ ማከማቻ መጋዘን | ሳጃ | 2500 | 9ና 10 |
- ተጫራቶች በዘርፉ የታደሰ የሥራ ፈቃድና የዘመኑን የሥራ ግብር አጠናቀው የከፈሉበት ማስረጃ፣ የንግድ መለያ ቁጥር Tin number/ ጨምሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ብቻ ከጨረታው ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀናት ሲሆን ሠነድ ሽያጩ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንዳንዱ 100.00 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸው ፋይናሽያልና ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ ,በማዘጋጀት የም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ መጨመር ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ21ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለቱ 4:30 ሰዓት በፋ/ጽ/ቤት ውስጥ ይከፈታል፡
- ጽ/ቤቱ የተሻለ ሁኔታ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- አሸናፊው ከተረጋገጠ በኋላ ወዲያውኑ ሌሎች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ /ሲፒኦ/ ይመለሳል።
- ተጫራቾች የሞሉት ዋጋ ከቫት ውጭና ከቫት ጋር መሆኑን ለይቶ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- የዘገየ ጨረታና በጨረታ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሳብና ዋጋ ላይ ስምና ፊርማቸውን ቀንና የድርጅቱ ማህተም ማሳረፍ ይኖርባቸዋል፡፡
- አሽናፊው ተጫራች ሙሉ በሙሉ በውሉ መሠረት ማጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ በኋላ ሙሉ ክፍያ ይከፈላቸዋል፡፡
- ለተደራጁ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት ተሻሽሎ በወጣው ደንብ ቁጥር 172/2011 መሠረት ይፈፀማል፡፡
- የጨረታ መከፈቻው በበዓላትና በእረፍት ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው ቀን ላይ ጨረታው የሚከፈት ይሆናል፡፡
- የተጫራቾች ያለመገኘት የጨረታውን የመከፈት ሂደት አያስተጓጉለውም፡፡
- በተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡
- ተጫራቾች የሥራ ፈቃዳቸው ያልተሟላ መረጃና የዋጋ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ እንዲኖረው አይፈቀድም፡፡
- የየም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ሣጃ ከተማ ከአ/አ 240 ኪሜ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ ላይ ይገኛል፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0474518006 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የየም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት