The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

ሰሞናማ ጤና ጣቢያ ቀሪ ስራዎች ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 8፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የየም ልዩ ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

በድጋሚ የወጣ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የየም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት የ2013 በጀት ዓመት ለሴ/ር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ኤሌክትሮኒክስ ፣ የፅዳት ዕቃ ፣ ተሽከርካሪ ጥገና ፣ ደንብ ልብስና ለህ/ሰቡ አ/ት የሚውል ግንባታ በጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት/ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

የጨረታው መለያ ቁጥር 002/2013

ተ.ቁ
የፕሮጀክቱ /የዕቃ ዓይነት/ስምየጨረታ ማስከበሪያ

(Cpo/
ደረጃ
1የፅዳት ዕቃ3000 
2

የተሽከርካሪ ጥገና
5000 
3ኤሌክትሮኒክስ ዕቃ5000 
4የሠራተኞች ደንብ ልብስ5000ደንብ ልብስ ናሙና መቅረብ

አለበት፡፡
5የሚሊሺያ ደንብ ልብስ3000ደንብ ልብስ ናሙና መቅረብ

አለበት፡፡
6ሰሞናማ ጤና ጣቢያ ቀሪ ስራዎች ግንባታ50009ና ከዚያ በላይ
  1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የሥራ ፈቃድና የዘመኑን የሥራ ግብር አጠናቀው የከፈሉበት ማስረጃ፣ የአቅራቢነት የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ፣ የንግድ መለያ ቁጥር Tin number/ ጨምሮ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
  2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቶች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ተከታታይ ለ15 ቀናት ሲሆን ሠነድ ሽያጩ ዘወትር በሥራ ሰዓት የማይመለስ ለእያንዳንዱ 100.00 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸው ፋይናሽያልና ቴክኒካል ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት በመጨረሻው ቀን እስከ 4 ሰዓት ድረስ የም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ መጨመር ይኖርባቸዋል
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ15ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለቱ 4፡30 ሰዓት በፋ/ጽ/ቤት ውስጥ ይከፈታል፡፡
  6. ጽ/ቤቱ የተሻለ ሁኔታ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  7. አሸናፊው ከተረጋገጠ በኋላ ወዲያውኑ ሌሎች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ/ ሲፒኦ/ ይመለሳል።
  8. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ዕቃዎች ከቫት ውጭና ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ ለይቶ ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  9. የዘገየ ጨረታና በጨረታ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  10. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሳብና ዋጋ ላይ ስምና ፊርማቸውን፣ቀንና የድርጅቱ ማህተም ማሳረፍ ይኖርባቸዋል፡፡
  11. አሸናፊው ተጫራች ሙሉ በሙሉ በውሉ መሠረት ማጠናቀቃቸው ከተረጋገጠ በኋላ ሙሉ ክፍያ ይከፈላቸዋል፡፡
  12. የጨረታ መከፈቻው በበዓላትና በእረፍት ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው ቀን ላይ ጨረታው የሚከፈት ይሆናል፡፡
  13. የተጫራቶች ያለመገኘት የጨረታውን የመከፈት ሂደት አያስተጓጉለውም፡፡
  14. በተጫራቾች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ አይቻልም፡፡
  15. ተጫራቾች የሥራ ፈቃዳቸው ያልተሟላ መረጃና የዋጋ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ እንዲኖረው አይፈቀድም፡፡
  16. ለተደራጁ አነስተኛና ጥቃቅን ማህበራት ተሻሽሎ በወጣው ደንብ ቁጥር 172/2011 በደንቡ መሠረት ቅድሚያይሰጣቸዋል፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራች ተቋሙ ቅድመ ክፍያ ለመክፈል አይገደድም።
  17. የየም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ሣጃ ከተማ ሲሆን ከአ/አ 240 ኪ.ሜ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ ላይ እንገኛለን፡፡
  18. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0474518006 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል። ደንብ ልብስ ናሙና መቅረብ አለበት፡፡

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ የየም ልዩ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page