The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

ሱር ኮንስትራከሽን ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላሉት ስራዎች የተለያዩ ማሽኖች ለመከራየት ይፈልጋል።

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 8፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)

የጨረታ ማስታወቂያ 

የማሽኖች ኪራይ ፕሮፎርማ ጥያቄ 

ድርጅታችን ሱር ኮንስትራከሽን ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላሉት ስራዎች የተለያዩ ማሽኖች ለመከራየት ይፈልጋል። 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሸነሪዎች ወይም መኪኖች 

ተ/ቁ የማሽኖች ዓይነቶች፡- 

ተ.ቁየማሽኖች ዓይነት
1ቡል ዶዘር
2አስፋልት ፔቨር
3ኒዮማቲክ ሮለር
4ቼይን ኤክስካቫተር (አካፋ)
5ቼይን ኤክስካቫተር (ጃክ ሃመር)
6ዊል ኤከስካቫተር
7ሞተር ጌሬደር 185 HP
8ዊል ሎደር
9ባኮ ሎደር
10ሃይድሮሊክ ድሪል ማሽን
11ዋገን ድሪል ማሽን
12ሩሮ (Sheep foot) )
13ፉል (Single Drum)
14ግልባጭ መኪና (Durop Truck) የድንጋይና የአፈር የሚጭኑ
15ትራከ ሚከሰር 6 ሜትር ኩብ ከዛ በላይ
16የውሃ ቦቴ
17ትንሽ መኪና(የሰርቪስ መኪኖች)
18ሚኒባስ
19መካከለኛ ባስ
20ነዳጅ መኪና
21Curving Machine
22ሞባይል ከሬን
23Half crane cargo body length>/6meter with >/2.5 meter
24Asphalt Air composer

በመሆኑም ይህን ማቅረብ የምትችሉ 

  1. ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡ 
  2. ተጫራች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀናት የማይመለስ 100 (አንድ መቶ) ብር በመክፈል እስከ ህዳር 08/2013 ዓ/ም እስከ 4፡00 ሰዓት ድረስ መቐሌ የሚገኘው የሱር ኮንስትራክሸን ዋና ቢሮ እንዲሁም አዲስ አበባ 12ኛ ፎቅ የሚገኘው ቢሮችን ቢሮ ቁጥር 1202 ሰማቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች ዋናው እና ቅጂውን ቴክኒካልና (ሊብሬ) ፋይናንሺያል ፕሮፖዛል ፍቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 
  4. ተጫራቶች ዋጋቸውን ሞልተው መቐለ የሚገኘው ቢሮአችን ህዳር 08 ቀን 2013 ዓ/ም እስከ 4፡00 ሰዓት በአካል ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 
  5. ጨረታው የሚዘጋበት ህዳር 08/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ 
  6. ጨረታው ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ህዳር 08/2013 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 መቀሌ የሚገኘው ዋና ቢሮችን ላይ ይከፈታል፡፡ 
  7. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ማሸን ቴክኒካል አቅሙ በባለሙያ ተፈትሾ የሚወሰን ይሆናል፡፡ 
  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: 
  • አድራሻ፡-1 መቀሌ ላይ የሚገኘው ዋና ቢሮ ስልክ ቁጥር 03 44 40 58-01 
  • 2 ከደምበል ወደ ቦሌ የሚወስደው መንገድ ሜጋ ህንፃ አጠገብ ስልክ ቁጥር 011 5 58 43 78 

ሱር ኮንስትራክሽን 

ኃላ/የተ/የግ/ማህበር 

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page