The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል የኢንስንሬተር ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 3፣ 2013 )Place of Bid Competitions:ሀዋሳ 
Remaining Time for Bid Submission

 የጨረታ ማስታወቂያ

ሲዳማ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል የኢንስንሬተር ግንባታ በጨረታ አወዳድሮ ለመስራት ይፈልጋል።

  1. በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰማሩ ደረጃ GC-9/BC-9 እና ከዚህ በላይ ያላቸው
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣
  3. ተጨማሪ እሴት ታክስ (Vate) ተመዝጋቢ የሆኑ፣
  4. የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው።
  5. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ CPO 20,000 (ሃያ ሺህ) የባንክ የተረጋገጠ (የተመሰከረ) ፒኦ (CPO) ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸው። ከሲፒኦ በስተቀር ሌላው በጨረታ ሰነዱ ላይ የተጠቀሰው ገዥ ሀሳብ ይሆናል።
  6. የጨረታ ሰነድ የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል ግዥ ከፍል በማቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ21 ለሥራ ቀናት ብር 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል መግዛት ይችላል።
  7. የጨረታ ሰነዱ በስም ለየብቻቸው በታሸገ ኤንቨሎፕ በአንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21ኛው ቀን ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 6፡00 ሰዓት ለጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ እንዲያስገቡ ሆኖ ጨረታው በዚህ ዕለት ከቀኑ 8፡30 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ይህ ቀን ቅዳሜ ወይም እሁድ ከሆነ የሚቀጥለው ሰኞጨረታው የሚገባበትና የሚከፈትበት ቀን ይሆናል። በዓል ቀን ከሆነ ደግሞ የሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታው ይከፈታል
  8. በጨረታው ላይ ባለው ጠቅላላ ዋጋ ከአስር ፐርሰንት (10%) በላይ የዋጋ ቅናሽ የተደረገ ከሆነ ቀጥታ ከጨረታው ውጪ ይሆናል።
  9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው::

በተጨማሪ መረጃ በስልክ 0462122371

በሲዳማ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ

አስተዳደር የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page