| Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 12፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮምቦልቻ ከተማ |
Remaining Time for Bid Submission (Check it!)
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮ/ቻ ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ስራ ሂደት የኮ/ቻ ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራከሽን ጽ/ቤት ኮምቦልቻ ከተማ አስ/ር ካፒታል በጀት በ2013 በጀት አመት በተያዘው በጀት
- Design and supervision work of street light በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል ::
ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር ይችላሉ ::
- በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ TIN NO. ያላቸው
- የግዥ መጠን ብር 200,000/ሁለት መቶ ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
- የሙያ ደረጃ ከ3/ሶስት/ በላይ ሆኖ የታደሰ ሙያ ፈቃድ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ።
- ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከተ/ቁ 1-5 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከኮቻ ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 07 በመሄድ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት 1፡30 ድረስ ከ12/02/2013 እስከ02/03/2013 ዓ/ም ድረስ መግዛት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በCPO ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ወይም በጥሬ ገንዘብ 9418.00/ዘጠኝ ሺህ አራት መቶ አስራ ስምንት ብር ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- Design of street light ስራዎች ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ።
- supervision work of street light ስራዎች ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን /ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር /ብቻ በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 07 ማግኘት ይቻላል።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ኦርጅናልና ኮፒ በተለያየ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ ኮ/ቻ ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 18 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት 03/03/2013 ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ድረስ በማስገባት ሳጥኑ የሚታሸግ ሲሆን በዚሁ እለት 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት እና በግዥ መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተጫራቾች ባይገኙም በግልጽ ይከፈታል ነገር ግን የተለየ ችግር ካጋጠመ ከቅዳሜና እሁድ ውጪ በሚቀጥለው የስራ ቀን የሚከፈት መሆኑን እናሳውቃለን ።
- በጨረታ ሰነድ ላይ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ ማድረግ ይኖርባችኋል።
- ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ላይ ግልጽ ያልሆነ ነገር ሲገጥማችሁ አሰሪው መ/ቤት ጨረታ ካወጣው አካል ከጨረታው መክፈቻ እለት በፊት በስልክ ቁጥር 0338514142፤0338514113 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ።
- ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኮምቦልቻ ከተማ
አስተዳደር ልማትና ቤቶችና ኮንስትራክሽን ጽ/ቤት