The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

ቢሮ ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 29፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ህ/ከ/መንግስት በጉራጌ ዞን ሰገ/ጉ/ወ/ወረዳ 
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ሀገር አቀፍ

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ መለያ ቁጥር GGWW/004/2013

በደ/ብ/ብ/ህ/ከ/መንግስት በጉራጌ ዞን ሰገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋኢል ጽ/ቤት በ2013 ዓም መደበኛ በጀት ለገ/ጉ/ወ/ወረዳ የመጀመሪ ደረጃ ሆስፒታል የደንበኞች መቀበያ እና ለፍ/ቤት የተዘዋዋሪ ችሎት ቢሮ ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ስለሆነም ተጫራቾች

  1. የዘመኑ ንግድ ፍቃድ ያሳደሱ የቫት እና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. የመወዳደሪያ ደረጃቸውም GC/BC8 ደረጃ ስምንት እና ከዛ በላይ የሆኑ ተቋራጮች
  3. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙት ጨረታ ሰነዱን ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ ተወካዮች ከሆኑ ከድርጅቱ ህጋዊ ወከልና ይወ መምጣት አለባቸው
  4. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ተከታታይ የስራ ቀናት እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ የማይመለስ ብር 150 /አንድ መቶ ሀምሳ ብር/ በመከፈል የጨረታውን ሰነድ መሀል አምባ ገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋኤል ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) በገ/ጉ/ወ/ወ/ፋኤልዕ/ቤት ስም ማሰራት አለባቸው፡፡
  6.  ተጫራቾች የጨረታውን ቴከኒካል እና ፋይናንሻል ዶከመንት ሀ/ለቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማድረግ ቴክኒካል በሚል በመለየት ለለፋይናንሻል ዶከመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማድረግ ፋይናንሻል በሚል በመለየት በሰም በማሸግ ከላይ በተጠቀሰው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ/ከባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከፋይናንሻል ኦርጅናል ዶከመንቱ ጋር በማድረግ በሰም በማሸግ ፋይናንሻል ዶክመንት በሚል በመለየት ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት እስከ 8፡00 መሀል አምባ የገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋኢል ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመምጣት ለጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. የጨረታው ሰነድ በ15ኛው ተከታታይ የስራ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ይታሸጋል ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡-

  1. በአፈፃፀም ምከንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ድርጅቶች መወዳደር አይችሉም ።
  2. ተጫራቾች ተጫርተው ካሸነፉ በኋላ አገልግሎታቸው ጥራት ያለውና ቀልጣፋ ካልሆነ የውል ጊዜውን የምናቋርጥ መሆኑን እንገልፃለን ::
  3. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በአል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘዋወራል፡፡
  4. ሁለት እና ከዛ በላይ የሆነ ፕሮጀክት የያዘ አካል መወዳደር አይችልም፡፡
  • ለበለጠ መረጃ፡- የገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋሲል ጽ/ቤት ቢር ስልክ ቁጥር 0113360162/146 ይደውሉ

በጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ

ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page