The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ቢሮ ለማስጠገን ስለፈለግን፡

Published on:Reporter ( ኅዳር 23፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በቀድሞ ብሔራዊ ሆቴል ተብሎ የሚጠራው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሕንጻ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት የሚገኘውን በቂርቆስ ክ/ከ ወረዳ 18 በቀድሞው ቀበሌ 06 በአዲሱ ወረዳ 09 የሚገኘውን በአሁኑ ጊዜ ፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን ተከራይቶ የሚጠቀሙበትን ቢሮ ለማስጠገን ስለፈለግን፡

በዚሁ መሠረት፡

  1. በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው ፧ የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው፤
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ አለባቸው ፤
  3. ተጫራቾች ጨረታውን ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት ጉርድ ሾላ በሚገኘው በድርጅቱ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይቻላሉ ፤
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ዋናውንና ኮፒውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 15 የሥራ ቀናት በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር 2 ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የዋጋ ዝርዝር ከጠቅላላው ዋጋ 5% CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤
  6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአስረኛው ቀን በ8፡00 ሰዓት ታሽጎ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 8፡30 ሰዓት በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር 5 (መሰብሰቢያ አዳራሽ) ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀን ቅዳሜ፣ እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል::
  7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  • አድራሻ፡- ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሕንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6
  • ለበለጠ መረጃ፡- 0116-47-07-94/ 0116-47-95-78 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
  • ፋክስ 0116-45-08-79
  • ፖ ሳ.ቁ 13336

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page