The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የዲች ግንባታ ሥራ 200 ሜትር..

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 24፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት ከምባታ ጠምባሮ ዞን
Remaining Time for Bid Submission (Check it)

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ በከምባታ ጠምባሮ ዞን የጠምባሮ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በካፒታል በጀት በሙዱላ ከተማ የውስጥ ለውስጥ የዲች ግንባታ ሥራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት-1/ሳይት-1፡-የዲች ግንባታ ሥራ 200 ሜትር GC የሥራ ተቋራጭ (ደረጃ-9) እና ከዚያ በላይ ያላው/ት
  • ሎት-2/ሳይት-1፡-የዲች ግንባታ ሥራ 200 ሜትር GC የሥራ ተቋራጭ (ደረጃ-9) እና ከዚያ በላይ ያለው/ት
  • ሎት-3/ሳይት-1፡-የዲች ግንባታ ሥራ 200 ሜትር GC የሥራ ተቋራጭ (ደረጃ-9) እና ከዚያ በላይ ያለው/ት
  • ሎት-4/ሳይት-፡-የዲች ግንባታ ሥራ 133 ሜትር GC የሥራ ተቋራጭ (ደረጃ-9) እና ከዚያ በላይ ያለው/ት
  • ሎት-5/ሳይት-1፡-የዲች ግንባታ ሥራ 144 ሜትር እና 48 ሜትር ርዝመት ካላው ሪቴይንግ ወል ጋር GC የሥራ ተቋራጭ (ደረጃ-7) እና ከዚያ በላይ ያለው/ት

በዚህ መሰረት ተጫራ መሟላት የሚገባቸው

  • በዘርፉ የተደሰ የንግድ ፋቃድ ያለው/ት
  • የንግድ መለያ ቁጥር ያለው/ያላት
  • የዘመኑን ግብር የከፈለ/ች
  • ተጨማሪ እሴት ታክስና ቫት ተመዝገቢ የሆነ/ች
  • የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ያለው/ት
  • ጨረታውን ከመሙላቱ በፊት ሥራ የምሠራበት ቦታ ድረስ ሄዶ ማየት ይኖርባቸዋል
  • አንድ ተጫራች ከአንድ ሎት በላይ ማወዳደር አይችልም
  • ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ትንታኔ ታሳቢ ያላደረገ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ኮስት ብሬክ ደወን እንዲያቀርብ ይደረጋል፡፡
  • የሂሳብ ስህተት ከ2% በላይም ሆነ በታች ከውድድሩ ውጪ ያደርጋል
  • በዘርፉ መልካም የሥራ ዋስትና ማቅረብ የሚችል/ትችል
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ/በባንክ የተረጋገጠ/CPO/ከታወቀ ባንክ ጋራንት የሞላውን ዋጋ 2% ማቅረብ የሚችል፣
  • ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ (ዋጋ የተሞላበትን ሰነድ) ዋና እና ፎቶ ኮፒ የሥራ ማስረጃ ዋና እና ፎቶ በተለያየ ፖስታ በማሻግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ተጫራቾች በእያንዳንዱ ጨረታ ሰነድ ላይ ፊርማ እና የድርጅቱን ማህተም ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  • አሸነፊ የሆነው ደርጅት የጨረታ ማስከበሪያ ካሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ የተረጋገጠ የባንክ ጋራንት Bank grant/unconditional/ ማቅረብ ወይም ማስያዝ የሚችል፡፡
  • በቴክንካል ዶክሜንት ከ50% በታች የሆነ ተጫራች ፋይናንሻል አይከፈትም፡፡
  • ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 23 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 30/ሠላሳ/ብቻ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ ከጠምባሮ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 11 በአካል ቀርበው መግዛት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች በጨረታ ሰነድ ላይ በቀረበው ዝርዝር መሰረት ዋጋውን ያለምንም ድልዝ ስርዝ በአሃዝና በፊደል በመሙላት በታሸገው ፖስታ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በቀን 16/3/2013 800 ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  • ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 16/3/2013 . 800 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለቱ 830 ሰዓት ላይ ይከፋታል፡፡

ማሳሰቢያ፡- ስለ ጨረታው መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ/በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

  • የጨረታው ሰነድ ወይም ፋይናንሻል ዶክሜንት የሚከፈተው ቴክኒካል ተገምግሞ ካለቀ በኋላ በማስታወቂያ በተገለጸው ቀን ቴክኒካል ያለፉ ተጫራቾች ብቻ ባሉበት ይሆናል፡፡

ለበለጠ መረጃ፡- ስልክ ቁጥር-046-2350010/046-235-0427

በደቡብ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግሥት ከምባታ ጠምባሮ ዞን

የጠምባሮ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page