The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 13፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:በጉራጌ ዞን 

Remaining Time for Bid Submission

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 1 

በደ/ብ/ብ/ክ/መንግስት በጉራጌ ዞን የእኖር ኤነር ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቶች መሳተፍ ይችላሉ፡፡ 

  1. ደረጃቸው 5 እና ከዚያ በላይ፡፡ 
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉና ፈቃዳቸውን ያደሱ ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ TIn ማቅረብ የሚችሉ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT NO. ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡ 
  3. በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙት የጨረታ ሰነድ ጠቅሰው በማመልከቻ ሲጠይቁ ተወካዮች ከሆኑ ከድርጅቱ ህጋዊ ውክልና ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡ 
  4. ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች አሟልተው ሰነድ ለመግዛት ሲቀርቡ ከጉ/ዞ/እ/ኤ/ወ/ው/ማ ጽ/ቤት የሳይት ምልከታ ደብዳቤ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡ 
  5. የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን እስከ 6፡00 ሰዓት ድረስ የማይመለስ 200/ሁለት መቶ ብር በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡ 
  6. የጨረታውን ቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል ሁለት ፎቶ ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ ኦርጅናልና ኮፒ ብሎ በመፃፍ በእናት ፖስታ በሰም በማሸግ ማስገባት፡፡ 
  7. የጨረታው ፋይናንሽያል ዶክመንት አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ በማዘጋጀት ኦርጅናልና ኮፒ ብሎ በመለየት በእናት ፖስታ በሰም በማሸግ ማስገባት፡፡ 
  8. የጨረታው ማስከበሪያ የሚውል 30,000/ሰላሳ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ፤ቢድ ቦንድ ወይም በጥሬ ገንዘብ በእኖር ኤነር ወረዳ ፋ/ኢ/ል ስም በማሰራት ከኦርጅናል ዶክመንት ጋር በማስገባት የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ :: 
  • ጨረታው በዚሁ እለት 8፡00 ሰዓት ታሽጎ 8፡30 ሰዓት በእ/ኤ/ወ/ፋ/ኢ/ል ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡ የጨረታው መከፈቻ ቀን ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነበሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡ 
  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ይሆናል፡፡ 
  • ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 0910 99 23 68/0913 10 52 80 
  • ማሳሰቢያ፡- በአፈፃፀማቸው ምክንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መወዳደር አይችሉም፡፡ 

በደ/ብ/ብ/ክ/መንግስት በጉራጌ ዞን 

የእኖር ኤነር ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page