The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የአዳማ ከተማ ገ/ኢ/ል/ትብብር ጽ/ቤት ማሽነሪዎችን ለመከራየት ይፈልጋል፡፡

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 24፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:አዳማ

Remaining Time for Bid Submission

የጨረታ ማስታወቂያ

የአዳማ ከተማ ገ/ኢ/ል/ትብብር ጽ/ቤት በ2013 በጀት ዓመት በከተማው የተለያዩ ስራዎችን ለማሰራት የተለያዩ ማሽነሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት /ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ 

  1. ለተጠየቀው የማሽነሪ ኪራይ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ የንግድ ፍቃዳቸውን ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (Tax payer registration No) ያላቸው
  2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የማይመለስ ብር 100.00 (መቶ ብር) ስጽ/ቤቱ ስም የኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ በሂሳብ ቁጥር 1000000184369 ላይ ገቢ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት በጽ/ቤቱ የግዢ የስራ ሂደት ቢሮ ድረስ በመቅረብ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ 
  3. ተጫራቾች ከግብር ሰብሳቢው መ/ቤት የዘመኑን ግብር አጠናቀው ለመከፈላቸው እና ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችላቸውን ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  4. ማንኛውም ተጫራች በሚወዳደርበት ሰነድ ላይ በተሰጠው ስፔሲፊኬሽን መሰረት ብቻ ሳይጨምር ወይም ሳይቀንስ ዋጋውን መሙላት ይኖርበታል፡፡
  5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን የዋጋ ማቅረቢ ሰነድ ላይ በመሙላት በዝግ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ በ16ኛው ቀን ከቀኑ 6፡30 ታሽጎ በዚሁ ዕለት ከቀኑ በ8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጽ/ቤቱ ቢሮ ይከፈታል፡፡ 
  6. ማንኛውም ተወዳዳሪ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፡፡ 
  7. ማንኛውም ተጫራች ጨረታውን ካሸነፈ ማቅረብ የሚጠበቅበት 1. ዌል እስካቫተር ባለ ጎማ(1) 2.ሩሎ (2) 3. ሎደር 3.5m2 (7) ሲሆን 
  8. ማንኛውም ተጫራች ለሚያቀርባቸው ማሽነሪዎች ቦሎ ያስደረገበትን ማቅረብ አለበት፡፡ 
  9. ማንኛውም ተጫራች የነዳጅ ዋጋ እና የተለያዩ ጥገናዎችን በራሱ ወጪ የሚሸፍን መሆን አለበት። 
  10. አሸናፊው ድርጅት የሚያቀርባቸው ማሽነዎች አሮጌ ከሆነ ተቀባይነት አይኖረውም 
  11. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ከመደበኛ የሥራ ቀናት ውጪ ወይም የበዓላት ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡ 
  12. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺ | ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 
  13. አሸናፊው ተጫራች ያለምንም የአቅርቦት ችግር በአስተማማኝ ሁኔታ ስራውን ማከናወን ይኖርበታል፡፡ 
  14. ማንኛውም ተጫራች ለውድድር የሚቀርበው ቫት ተጠቃሚ መሆን አለበት፡፡ 
  15. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

 ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 022-211-14-42 ላይ ማግኘት ይችላሉ። 

የአዳማ ከተማ ገ/ኢ/ል/ትብብር ጽ/ቤት 

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page