The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የአልሙኒየም ፓርቲሽን ስራ

Published on: Addis Zemen ( መስከረም 3፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:ባህርዳር

Remaining Time for Bid Submission

የአልሙኒየም ፓርቲሽን ስራ

ግዥ በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ሠነድ ቁጥር፡- አዲቁሥድ – 06/2013

አማራ የዲዛይንና ቁጥጥር ሥራዎች ድርጅት የአንድ የስራ ክፍል የቢሮ ውስጥ ለውስጥ ክፍሎችን በአልሙኒየም የፓርቲሽን ስራ በግልፅ ጨረታ በማወዳደር ማስራት ይፈልጋል::

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርት አሟልቶ በጨረታው መወዳደር ይችላል፡፡

  1.  በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ፣
  2.  የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምዝገባ ማቅረብ የሚችሉ፣
  3. የግዥው መጠን የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ ተመዝጋቢ የሚጠይቅ ከሆነ ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
  4. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 (ሃምሳበመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ባህርዳር ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 025 በመቅረብ ይህ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ እስከ መስከረም 19/2013 ዓ.ም ድረስ መግዛት ይችላሉ::
  5. ጨረታው መስከረም 19/2013 .800 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 8:30 ሰዓት ለመገኘት የቻሉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያ ሰነዳቸውን፣ የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 2% በጥሬ ገንዘብ፣በሲ.ፒኦ ወይም እንደተጠየቀ ወዲያውኑ በሚከፈል የባንክ ጋራንቲ እና ህጋዊ ማስረጃዎችን በፖስታ አሽገው እስከ ጨረታ መዝጊያው ቀንና ሰዓት ድረስ ቢሮ ቁጥር 023 ማቅረብ ወይም ለዚሁ ጉዳይ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ::
  7. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 058-218- 02- 73 በመደወል ወይም በፋክስ ቁጥር 058-218-05-50 ወይም 058-218-05-60 በመላክ መጠየቅ ይቻላል ::

አማራ የዲዛይንና ቁጥጥር ሥራዎች ድርጅት፣

ባህርዳር-ኢትዮጵያ

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page