| Published on:Reporter ( ኅዳር 16፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:Addis Ababa |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ
ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት የቢሮ ማስዋብ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን ሥራ የአገልግሎት ግዢ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም ተጫራቾች ሙሉ መረጃ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ከህዳር 16-30/2013 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ 15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት መስቀል አደባባይ በሚገኘው ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት በመምጣት ብር 50 (ሃምሳ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ታህሳስ 1/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ድረስ ማስገባት የሚቻል ሲሆን የጨረታ ሳጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በሚገኙበት ታህሳስ 1/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡35 በማዕከሉ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
ለበለጠ መረጃ፡- 0912-017378 ላይ መደወል ይቻላል።
- ማዕከሉ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።