The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

Published on:Reporter ( ኅዳር 9፣ 2013 )Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

wpcdt-countdown id=”5694″]

 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ለመሸጥ

የተዘጋጀ የሽያጭ ጨረታ ቁጥር ንብ/001/2018 ማስታወቂያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ያገለገሉ የጭነት ተሽከርካሪዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

  • ሃዮንዳይ ገልባጭ ተሽከርካሪ —— ብዛት 01
  • ፋዎ ገልባጭ————————ብዛት 03
  • ጠቅላላ—————————-04 (አራት)

በሽያጭ ጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን  ማሟላት አለባቸው::

  1. በሽያጭ ጨረታው ላይ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜግነት ያለው/ያላት ሊወዳደር ይችላል፡፡
  2. የሽያጭ ጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር) ለድርጅታችን ፋይናንስ የሥራ ሂደት ገቢ በማድረግ ከንብረት አስተዳደርና አቅርቦት የሥራ ሂደት ማግኘት ይቻላል፡፡
  3. ተጫራቾች ለሽያጭ የተዘጋጁትን ተሽከርካሪዎች ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከ3፡00 እስከ 10፡00 ቃሊቲ በሚገኘው የድርጅቱ ጊቢ በአካል በመሄድ መመልከት ይችላሉ፤
  4. ማንኛውም ተጫራች ተሽከርካሪዎቹን በተናጠል ወይም በጥቅል ለመግዛት መጫረት ይችላል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለያንዳንዱ ተሽከርካሪ ብር 20,000 /ሃያ ሺህ ብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) በድርጅታችን ትክክለኛ ስም “መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ” በሚል አሰርተው CPOውን ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር ሰማያያዝ የጨረታ ሳጥኑ ውስጥ ጨረታው ከመክፈቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
  6. ጨረታው ህዳር 24/2013 ዓ.ም ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ቀን በ4፡15 (አራት ሰዓት ከሩብ) ተጫራቾች ወይም ጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል።
  7. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ስልክ ቁጥር

011-4-42-22-60

011-4-42-22-70

011-4-42-22-71

011-4-42-22-72

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page