Published on:Addis Lessan ( መስከረም 9፣ 2013 ) /Place of Bid Competitions:Addis Ababa
Remaining Time for Bid Submission
የጨረታ ማስታወቂያ
በቂ/ክ/ከ የቀበሌ 17/18 ካዛንቺስ ሸማቾች ኃ/የተ/የሕ/ሥ/ማሕበር ለሚያስገነባው ሕንፃ የአማካሪ አገልግሎት ግዢ የጨረታ ማስታወቂያ
ለተጫራችነት የሚያበቁ መስፈርቶች፡
- አማካሪው በተሰማራበት ሙያ ደረጃ 2 እና ከዚያ በላይ የሆነ
- በተሠማራበት ሙያ የ2012 ዓ.ም የታደሠ ንግድ ፈቃድ ያለው
- የግብር ከፋይ ሠርተፊኬት /Tin/ ማቅረብ የሚችል
- ተ.እ.ታ የተመዘገበበት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
- በሚመለከተው መንግስታዊ ተቋም በአቅራቢ ዝርዝር ውስጥ የተመዘገበ
- በውድድር ያልታገደ ብቁ ለመሆኑ እና የመልካም ሥራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርበታል፡፡
በዚህም መሠረት መስፈርቱን የምታሟሉ አማካሪ ድርጅቶች በአ/አ ከተማ ቂርቆስ ክ/ ከተማ ቀበሌ 17/18 ካዛንቺስ ሸማቾች ኃ/የተ/የሕ/ሥ/ማ/ካዛንቺስ ቶታል ከፍ ብሎ ስድስት ኪሎ ታክሲ ተራ ጋር በሚገኘው የማሕበሩ ፅ/ቤት በመገኘት ዝርዝር የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ ብር ) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት በሥራ ሠዓት የመወዳደሪያ ሠነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች መስከረም 19 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡ዐዐ ሰዓት በማሕበሩ ፅ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ያዘጋጁትን የመወዳደሪያ ሠነድ በሠም የታሸገ ፖስታ በማድረግ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፡፡
ጨረታው በዚህ ዕለት ከጠዋቱ 3፡30 ላይ ተጫራቾች ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት ይከፈታል፡፡ ማሕበሩ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡
በቂ/ክ/ከ የቀበሌ 17/18 ካዛንቺስ ሸማቾች ኃ/የተ/የሕ/ሥ/ማሕበር
የቀበሌ 17/18 ካዛንቺስ የሸማቾች ኃ/የተ/ኃ/ሥ/ማኅበር