The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

መንገድ ግንባታና የአፈር ሥራ

Published on:Addis Zemen ( ጥቅምት 4፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በጋሞ ዞን በቁጫ
Remaining Time for Bid Submission

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ በጋሞ ዞን በቁጭ አልፋ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2013ዓ.ም በመደበኛ በጀት የተለያዩ ማቴሪያሎችንና ሥራዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡ በጨረታው የሚፈልጋቸውማቴሪያሎች

  • የሕንፃ መሣሪያዎች
  • የጽህፈት መሣሪያዎች
  • የሌሎች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች
  • የሠራተኞች ደንብ ልብስ
  • የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች
  • የቋሚ የቢሮ ዕቃዎች
  • የባጃጅ ሞተር ሳይክል
  • ጀነሬተር
  • መንገድ ግንባታና የአፈር ሥራ

ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ በመንግስት ግዥ አዋጅና ደንብ መመሪያ መሠረት፡-

  1. የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፣
  2. የዘመኑን ግብር የተከፈለበት መረጃ ማቅረብ የሚችል፣
  3.  የግብር ከፋይነት ምዝገባ ቁጥር TIn Number ያላቸው፣
  4. ቫት ተመዝጋቢ የሆነ መረጃ ማያያዝ ይኖርባቸዋል፣
  5. ከሽያጭ ዋጋ ላይ የመንግስት ግብር 2% ለመክፈል ፈቃደኛ የሆነ፣
  6. የንግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
  7. የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣
  8. የጨረታው ሁኔታ በአይተም/በጥቅልል/ ሊሆን ይችላል፣
  9. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ዋና እና ኮፒ በመለየት/ኦርጅናሉን በአንድ እናት ፖስታ ውስጥ በማስገባት በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ በቁጫ አልፋ /ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁ-3 ላይ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  10.  በጨረታው ሂደት ላይ አሸናፊ የሆነ ድርጅት ከጠቅላላ ዋጋ ላይ የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለበት፡፡
  11.  ጨረታው በአየር ላይ የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፡፡
  12. ተጫራቾች የዕቃዎችን ዝርዝር የሚገልጸውን ሰነ የማይመለስ ብር 100 /ኣንድ መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቁጫ አልፋ /ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ድረስ በመቅረብ የተዘጋጀውን ሰነድ መግዛት የሚችሉ ይሆናሉ፡፡
  13. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚመለስ 2.5% ከጠቅላላ ዋጋ በባንክ የተረጋገጠ CPO/በጥሬ/በቼክ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብይኖርባቸዋል፡፡
  14. የጨረታው ሳጥን የሚታሸገው የጨረታ ማብቂያ በ15ኛው ቀን ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ይሆናል፣
  15. ጨረታው የሚከፈተው በ16ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፣
  16. በጨረታው አሸናፊ ድርጅት ወይም ግለሰብ ዕቃውን እስከ ቁጫ አልፋ /ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ድረስ የጫኚ የአውራጅና የጭነት ወጪን በመሸፈን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  17. ተጫራቾች ወይም የተጫራቹ ወኪል ያለመገኘት ጨረታውን መክፈትን አያስተጓጉልም።
  18. 16ኛው ቀን ሰንበት ወይም በዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።
  19.  ማሳሰቢያ፡ ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 091687 69 46/0916108292/0984666189 ደውለው ይጠይቁ፡፡

በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ በጋሞ ዞን በቁጫ

አልፋ ወረዳ ፋይናንስ /ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page