| Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 25፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:በአማራ ብሔራዊ ልላዊ መንግሥት የምዕራብ ጎንደር ዞን |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
በአማራ ብሔራዊ ልላዊ መንግሥት የምዕራብ ጎንደር ዞን የእዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ለ2013 ዓም በጀት ዓመት በግልፅ ጨረታ መንገድ ዲዛይንና የአካሪ ሥራ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባችኋል፡፡
- በየዘመኑ የታደስ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና ግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው ከ50 ሺህ ብር በላይ ለሆነ ግዥ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፡፡
- የሚሰሩ ስራዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ ከጨጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላሉ ፡፡ የወረዳው አድራሻ ነጋዴ ባህር፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪ ዋስትና የሚጫረቱበትን ጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ገንዘብ ቤት ገቢ በማድረግ የደረሰኙን ኮፒ ከፖስታው ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከግrነበራስህ ቡድን መሪ ማግኘት ይችላሉ::
- የምንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በእንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ 2 ቅጅዎች ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በምዕራብ ጎንደር ዞን እ/አ/ጫ/ወ/ገ/ኢ/ት /ግ/ን/አስ/በድን መሪ ሲሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀን በአየር ላይ የሚቆይ ይሆናል፡፡
- የጨረታ ማስታወቂያው በ16ው ቀን ከጥዋቱ 3 ሰዓት ታሽጎ 3፡30 በአ/አ/ጫ/ወ/ገ/ኢ/ት/ግ/ፋ/ንብ/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ተወዳዳሪዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በግልፅ ይከፈታል፡፡
- የዲዛይን ዋጋ መሟላት አለበት ካልተሟላ ግን ከጨረታው ውጭ የሚሆን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
- አሸናፊ ድርጅት በዲዛይኑ መሰረት ለ ኣ/ኣ/ጫ/ወ/ ገ/ኢ/ት/ የስራ ሂደት በግዥ ከፍል በዝርዝር ማስረከብ የሚችል መሆን አለበት::
- አሸናፊው ጨረታ ሰነዱ ላይ የተሰጠውን ዝርዝር ዲዛይን እንጅ ስርዝ ድልዝ ሌላ ተመሳሳይ ዲዛይን ማቅረብ አይችልም፡፡
- ከጨረታ ሰነዱ ላይ ከተቀመጠው የዋጋ በመሙያ ፎርም በስተቀር በማሳሰቢያ የሚሞሉ ዋጋ እና የሞዴል መረጃን የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን፡፡
- ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበት፡፡
ስልክ ቁጥር 09 910076 19
የአ/አ/ጫ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት