The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

መስኖ ስራ የእጅ ዋጋ ፤ የእንስሳት ክሊኒክ የእጅ ዋጋ ፤ ምንጭ ማጎልበት ስራ የእጅ ዋጋ የውሃ ማፋሰሻ ፤ መንገድ ስራ

Published on:Addis Zemen ( ታኅሣሥ 5፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር ግዥ/ን/162/2013

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ ለሚፈጸምላቸው ሴክተር መ/ቤቶች በሴፍቲኔት ካፒታል በጀት የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት መስኖ ስራ የእጅ ዋጋ ፤ የእንስሳት ክሊኒክ የእጅ ዋጋ ፤ ምንጭ ማጎልበት ስራ የእጅ ዋጋ የውሃ ማፋሰሻ ፤ መንገድ ስራ እና የውሃ እቃ ፤የግንባታ ማቴሪያል በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

ስለዚህ በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያለው ተጫራች የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር ይችላሉ ::

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር TIN/ ያላቸው
  3. የግዥ መጠኑ ከ200,000 ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለበት
  4. ውድድሩ የሚካሄደው በተናጥል ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበው አሸናፊ ይሆናል።
  5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፣
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ወይም ቢድ ቦንድ እስከ 60 /ስልሳ ቀን የሆነ ለሚወዳደርበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 2 ፐርሰንት በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ/ ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም 8 ቁጥር በመ/ቤቱ ዋና ገንዘብ ያዥ በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ሰነዱ ጋር ማስያዝ አለባቸው ::
  7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን አንድ ወጥ የሆነ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በግዥ ንብረትና ፋይናንስ አስተዳደር የስራ ሂደት ወይም በቢሮ ቁጥር 2 በተዘጋጀ ጨረታ ሳጥን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 31ኛው ቀን 400 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይቻላል።የጨረታ ሳጥኑ በዚሁ እለት 400 ሰዓት ላይ ይታሽጋል :: ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ለጋምቦ ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት በግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 2 430 ሰዓት ይከፈታል ::
  8. የመክፈቻው ቀን ቅዳሜና እሁድ እና የበዓል ቀን ከሆነ ለሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል ::
  9. መ/ቤቱ በእያንዳንዱ ግዥ ላይ 20% የመጨመርና የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ ነው።
  10.  የጨረታ ሰነዱ ስርዝ ድልዝ ካለው ከጨረታ ውጭ ይሆናል፣
  11. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 2 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥራችን 033 114 01 05 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
  12. የግንባታ ተጫራቾች ደረጃ ዘጠኝ እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት ::
  13. በግንባታ ዘርፍ ለሚጫረቱ የቅርብ ጊዜ የመልካም ስራ አፈጻጸም ማስረጃ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ::
  14. የሚገዙ እቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነድ ማግኘት ይችላል::
  15. የሚሞላው ዋጋ ማንኛውንም ግብር ያካተተ መሆን አለበት:: የቫት ተወዳዳሪ ቫትን ጨምራችሁ መሙላት አለባችሁ
  16. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ገ/ኢ/ል/ት/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 2 በመምጣት መግዛት ትችላላችሁ ::
  17. ተጫራቾች በፖስታው ላይ ቀን፤ ስም፤ ፊርማ፤ ስልክ መጻፍ ይኖርባቸዋል።
  18. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

በአብክመ ገንዘብና ኢ/ል/ቢሮ ላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ ዞን ገ/ኢ/ል/መምሪያ

ለጋምቦ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page