The Best Construction Tenders Advertiser in Ethiopia

Tenders

Contractor

Read more

 

Consultant

Read more

 

Machinery Rental

Read more

 

Direct Unit Price

Read more

 

የውሃ ምንጭ ግንባታ

Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 27፣ 2013 )Place of Bid Competitions:በደ/ብ/ብ/ህ/ከ/መ/ በካፋ ዞን ጌሻ ወረዳ
Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!)

Please Check the Countdown!

የጨረታ ማስታወቂያ

በደ/ብ/ብ/ህ/ከ/መ/ በካፋ ዞን ጌሻ ወረዳ በውሃ ሀብት ጽ/ቤት በ2013 ዓ. ም በጀት በተለያዩ ቀበሌዎች የውሃ ግንባታ በመደበኛ እና በRLLP በጀት በቡድን በመከፋፈል በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ 2013 ዓ.ም የሚገነቡ፡- ምንጭ ግንባታና እጅ ፓምፕ ቡድን አከፋፈል

ተ.ቁቀበሌጎጥየግንባታ አይነትየበጀት ምንጭቡድንምርመራ 
1ወዲቲያጋየእጅ ፓምፕRLLP 1
2ከጮወረባምንጭ ጥገናመደበኛ
3መሻሚጭብያምንጭ ግንባታRLLP
1አንድራቻኢታ መታያምንጭ ግንባታRLLP2 
2ደኒቲዉሺምንጭ ጥገናመደበኛ
3ጋዌቻጨለ ጎቺምንጭ ጥገናመደበኛ
1አንድራቻእታ ብድራምንጭ ግንባታRLLP3 
2ተችቲሾቦእጅ ፓምፕRLLP
3ይድፋኡጋናምንጭ ጥገናመደበኛ
1የርከጭቲዓመቶምንጭ ጥገናመደበኛ4 
2መሻሚሹንጋምንጭ ግንባታRLLP
3ድርበዶአከራምንጭ ጥገናRLLP
1ጋዌቲመጫምንጭ ግንባታRLLP5 
2አበታባያኒእጅ ፓምፕRLLP
3ነችቲያለፋምንጭ ግንባታRLLP
1ጋዌቲመልጋዊእጅ ፓምፕRLLP6 
2እመሮ አጣጋሄ ቅቲምንጭ ግንባታመደበኛ
3የሺቶ የሪዋንድራእጅ ፓምፕRLLP
1ተችቲሾቦምንጭ ግንባታRLLP7 
2ተችቲገሪምንጭ ግንባታRLLP

ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

  • ደረጃ ዘጠኝና( 9 ) ከዚያ በላይ የሆነ / WC ወይም GC/ ህጋዊ የግንባታ ፍቃድ ያለው፡፡
  • የዘመኑን ግብር የከፈለና በወቅቱ የንግድ ፍቃድ ያሳደስ ፣
  • የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል
  • ቫት ተመዝጋቢ የሆነ ለመንግስት 2 በመቶ ታክስ ከሚያገኘው ገቢ ለመከፈል ፍቃደኛ የሆነ፣

ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች በማቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ተከታታይ ሀያ /20/ ቀናት ውስጥ ጌሻ ወረዳ ገቢዎች ቅ/ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 34 ክፍል ተጫራቾች ለአንድ ቡድን የማይመለስ 50 ብር በመክፈል የጨረታውን ሰነድ በመግዛት የቡድኑን ቁጥር ሰነድ ላይ በመፃፍ አንድ ቴክኒካል ኦርጅናል መረጃ ከነሲፒኦ ለብቻ አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ፋይናንሻል ለየብቻ የግንባታውን ቦታና ቡድን በመለየት በታሸገ ኤንቨሎፕ የድርጅቱን ስም፣ ማህተምና ስልክ ቁጥር በመጻፍ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛ ተከታታይ ቀናት እስከ 3፡00 ሰዓት ድረስ በጌሻ ወረዳ ፋ/ጽ/ቤት ግዥ ንብረት አስተዳደር ስራ ሂደት የቢሮ ቁጥር 03 በመቅረብ ለዚሁ ስራ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ ፣

  • ተጫራቹ ድርጅት አሸናፊ መሆኑ ሲረጋገጥ ውል ሲገቡ የውል ማስከበሪያ 10% ለማስያዝ ፈቃደኛ የሆነ
  • አንድ ተጫራች ከላይ በቡድን ከተከፋፈሉት የውሃ ግንባታ ስራዎች መካከል መወዳደር የሚችለው በአንድ ቡድን ውስጥ የሚገኙትን የውሃ ግንባታ ስራዎች ብቻ እንጂ ከአንድ ቡድን ውጭ መወዳደር አይችሉም።
  • ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይናንስ አስ/ር ስራ ሂደት ቢሮ በ21ኛው ቀን 3፡05 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዕለቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል። ተጫራቾቹ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ያለመገኘት ጨረታውን አያስተጓጉልም ::
  • ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በሰንበት ወይም በበዓል ቀን ከሆነ ወደ ሚቀጥለው የስራ ቀን ተላልፎ ጨረታው ይከፈታል፡፡
  • ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት ግንባታ ብር ጠቅላላ ዋጋ 2000 በካሽ ወይም በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ CPO በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ ስልክ 047-774-0329/047-774-0201

በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ/በካፋ ዞን የጌሻ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

You cannot copy content of this page