| Published on:Addis Zemen ( ኅዳር 10፣ 2013 ) | Place of Bid Competitions:ከምባታ ጠምባሮ ዞን |
| Rough Estimation of Remaining Time for Bid Submission (don’t use it before check up!) |
Please Check the Countdown!
የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ
የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የዞኑ አስተዳደር በዱራሜ ከተማ የሚያስገነባውን የዞኑን ገጽታ የሚያሳይ አደባባይ ግንባታ ህጋዊ ተጫራቾችን በግልጽ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡
ስለሆነም
- ደረጃቸው GC-7/BC-7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ
- ፈቃዳቸውን ያሳደሱ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡና የታከስ መለያ ቁጥር ያላቸው፣
- ተጫራቶች 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር ብቻ/ የጨረታ ዋስትና በሲፒኦ /የባንክ ጋራንት/ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- ተጫራቾች ለሥራው የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ21 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር ብቻ በመክፈል ዘወትር በሥራ ቀናት በፋይናንስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒለየብቻቸው በማሸግና በአንድ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ጨረታው በወጣበት በ22ኛው ቀን ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ እስከ 8፡15 ማስገባት አለባቸው፡፡ ነገር ግን 22ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል። መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ፡-0465541393 ዱራሜ
የከምባታ ጠምባሮ ዞን ፋይናንስ
መምሪያ ግዥና ንብረት
አስተዳደር ዳይሬክቶሬት